Ante alawaki .... Read before u talk The quote you are referring to is from Alan Russell, a burglar whose words were used by social psychologist Erich Fromm to illustrate a point in his book "Escape from Freedom" (also known as "The Fear of Freedom"). Russell said, “People don’t want to think. If one thinks, one must reach conclusions. Conclusions are not always pleasant.” Fromm uses Russell’s insight to support his argument about human nature and the psychological mechanisms that people employ to escape the burdens of freedom and responsibility. Fromm suggests that many individuals prefer to avoid critical thinking and the accompanying responsibility because it can lead to uncomfortable truths and the necessity of making difficult decisions. Instead, people often choose paths that provide a sense of security and conformity, even if it means sacrificing their freedom or, metaphorically, "choosing to die" rather than confronting harsh realities.
ጋሽ ዘነበ በጣም ከማደንቃቸው እና ከማከብራቸው የሀገራችን አንባቢያን ደራስዎች ቀዳሚ አንተ ነህ 🤗🤗🤗🤗🤗 እድሜና ጤና እመኛለሁ respect ...ከወላይታ ሶዶ።
ጋሼ ሁሌም ቢሆን አክባሪህ ነኝ እግዚአብሔር ቢፈቅድ በአካል አንድ ቀን ባገኝህ እንዴት ደስ ይለኛል መሰለህ። አንድ ነገር እንድትጠቁመን ልጠይቅህ ነበር እኔ ወጣት ነኝ በ20ዎቹ መጀመሪያ ያለሁ እና ስለ ኢትዮጵያ ነገሥታት ታሪክ ፣ ከ66 በፊት ስለነበረዉ የሀገራችን ፖለቲካ ፣ አሁን ላይ ለደረስንበት ደረጃ ምን አበቃን የሚለዉን የሚጠቁሙ መረጃዎችን ለመመርመር እፈልጋለሁ እና ከጠቀስኩት ጉዳይ ጋር በተያያዘ ብታነቧቸዉ ይጠቅሟቹኋል ምትለንን መፅሐፍት ብትጠቁመን ደስ ይለኛል በተለይ በገበያ ላይ የሚገኙትን። በእዉነት አክባሪህ ነኝ ጋሽ ዘኔ ለሀገራችን ወርቅ ነህ ጀርመን ካፍካ ፣ ኒቼ አሏት ፤ ሩሲያ በቶልስቶይ እና ዶስቶዬቭስኪ ትኮራለች ለኢትዮጵያ አንተ እና ወንድሞችህ አላችኋት ሁሌም መኩሪያችን ናችሁ። እናመሰግናለን መምህር !
😮
በጨዋነትህ ደስ አለኝ ተባረክ አዋቂ ነህ እኛ የሚያምርብን መከባበራችን ነው ።
❤❤❤❤
ወጣቱ! እንግሊዘኛ የምትችል ከሆነ እና ስለ ኢትዮጵያ ችግር ማወቅ የምትፈልግ ከሆነ ትንሽ ፍንጭ ልስጥህ። ስለ አለም ጂዎ ፒለቲካ ትንሽ ማወቅ አለብህ። በተጨማሪ ደግሞ ስለ አለም ህዝብ ብዛት እና ህዝብ ለመቀነስ ስለታሰበው ነገር ትንሽ ለማወቅ ሞክር። ኢትዮጵያ ውስጥ ይምታየው ችግር ሁሉም ሃገር ላይ አለ። ኢትዮጵያ ከአጼ ሃይለስላሴ ጀምሮ የምትመራው በእጅ አዙር ቅኝ አገዛዝ ነው። መሪዎቻችን የሚሾሙልን ከውጭ ነው። የሚሰሩትም ለሃገራቸው ሳይሆን ስልጣን ላይ ያወጧቸውን የቅኝ ገዢዎችን ጥቅም ለማስከበር ነው። ሃገርም መሪም የለንም። ስለዚህ ከጎረቤት ሃገሮች ፖለቲካ ጀምረህ ስለ አለም ፖለቲካ ስታውቅ እንደ አንዳንዶቻችን ተስፋ ቆርጠህ ዛሬን በሰላም ስላደርህ አመስግነህ ትኖራለህ።
ጥያቄዎችህ ጥሩ ናቸው ነገርግን አንተ ያነበብካቸውን ብትዘረዝርለት ጥሩ ነበር ። ምንም ካላነበብክም ....
ምንም ቃል የለኝም አንተን የሰጠን ክብሩ ይስፋ እድሜ ከጤና ያድልህ ...
ጋሽ ዘኔ የኔ ውድ መምህሬ ግብረገብ አስተማሪዬ አንድ ቀን አግኝቼህ ከአጠገብህ ተቀምጨ የምጠይቅህ የምሰማህ ብዙ ነገር አለኝ ጋሼ ሰው እከሌን ባገኘው ብዬ አስቤ አላውቅም ሁሌም ቢሆን ባገኝህ ብዬ የማስበው አንተን ነው 🙏🙏😍😍😍እረጅም እድሜና ጤና ለአንተ ይሁን መምህር
ጋሽ ዘነበ ወላ እጅግ በጣም እንወድሀለን ድንቅ የሀሳብ ሰዉ ነዉ እባክህ ወጎችህን እንዳታቆምብን
እንኳን ደህ ተገናኛን ዘኔ ዘኔ ዘነበ ወላ በጣም የማከብርህ የማደንቅህ ታላቁ ሰው አክባሪ ነኝ።።።
ጋሼ በጣም ነዉ የምዉድህ በአንድ ወቅት ጄቲቢ ላይ ዘገባ በምትሰራወቅት ግዜ አንድ ስለቴክኒካል ዘገባ ሰርተህ ያንን ካየዉ በሃላ እግዛቤሄር ከረዳህ ጠንክረህ ከሰራህ እንደሚቻል በማመን የአልኮን ማምረቻ እና የተለያዩ ሞደፊኮች በመሰራት እራሴን ተለዉቻለዉ እና ምክርህ በጣም ጠቅሞኛል እጂግ አመሰግናለው እድሜ እና ጤና ይስጥህ
ጤና ከዕድሜ ጋር ይስጥልኝ ጋሽ ዘነበ እንደምን አለህ ከየት መጀመር እንዳለብኝ በትክክል አላውቅም! አንደበትህ፣ ንግግሮችህና ሀሳቦችህ እንደ ማር ነው የሚጣፍጡት፤ ህይወት ህይወት ነው የሚሸቱት፤ ልክ ህፃን ልጅ የእናቱን ጡት በፍቅር እንደሚጠባው እኔም ንግግሮችህን እንደ ማርና ወተት እየጣፈጡኝ በሀሴት ነው የማዳምጣቸው፤ በዚህ ጨለማውን ከብርሀኑ፣ ገደሉን ከቀናው ጎዳና ለይቶ መጓዝ በማይችል ወይም አንተ እንዳልከው ማሰብ በማይፈልግ፣ አእምሮው ጥሬ፣ ያልበሰለ(ድንግል) በሆነ ትውልድ ውስጥ እንደ አንተ አይነት በምልአት የሚያስብ፣ ብርሀናማውን፣ መልካሙንና ቀናውን ጎዳና የሚመራ ድንቅ ፍጥረት ስለሰጠን እግዚአብሔር አምላክ ይክበር ይመስገን። ጋሽ ዘነበ አንተ እንደምታውቀው አሁን ያሉብን እያንዳንዶቹ ችግሮች የተከሰቱት በአስተሳሰባችን መቀንጨርና ዝቅጠት ነው። ይኸ ትውልድ አስተሳሰቡ መገንባት፣ መስተካከል፣ መቃናት ብሎም መታደስ በእጅጉ ያስፈልገዋል፤ ይኸ የሆነ ዕለት ያኔ ድንቅ ሀገር እና አለም የሚያከብራቸው ህዝቦች እንሆናለን። ለዚህ ደግም ያንተ ነፍስ የሚዘሩ ሀሳቦች፣ ምክሮች፣ ተግሳጾች፣ መልካም ልምዶች፣ የህይወት ተሞክሮዎች በእጅጉ ያስፈልጉናል ስለዚህ በመልካም ስራህ ቀጥልበት። እጅግ ነው የምወድህ የማከብርህ እግዚአብሔር ካንተ ጋር ይሁን። ሁሌም አንተ እንደምትለው "ሰላም በምድራችን ላይ ይስፈን" አመሰግናለሁ።
ዘኔ በጣም ነው የማከብርህ ። እይታዎችህ የገርሙኛል ። በደርግ ዘመን ከሚቃወሙት ወገን ነበርኩ ። እድል ገጥሞት የተሰደደ ሁሉም የሄደው አሜሪካና አውሮፓ እንጂ ኮምኒስት ነኝ ይል የነበረው አንድም ወደ ሩሲያና ወደ አልባኒያ ንቅንቅ አላለም ። እንዲህ አስቤ አለማወቄ ገርሞኛል ።
"ሰግተህ ከምትሞት ስትጋልብ ፍረጥ "❤❤❤
ተማር ያለው ህጻን ----ሎኦ ዘኔ ኑርልን
ከጓደኞቼ ጋር የምንጠቀምበት ቃል አለ። "ነፃነት" የሚል። "ድንግል" የሆነ ሰው ሲያጋጥመን "ነፃነት" ከዕውቀት ነፃ እንለዋለን። ነፃነቱ ሳያንስ ፍፁም ትክክል እንደሆኑ ሲሞግቱን ሁሌ በፈለግንው ሰዓት የማናጣው ምርጥ መምህራችንን እና ዳኛችንን (Google) እንጠይቅና አቧራውን እናሰክናለን።
Bless you my brother, you spoke in my heart
ጋሽ ዘነበ እጅግ በጣም ነው የማከብርህ ፈጣሪ ቀሪ ዘመንህን ይባርክ ለሚትሰጠናን እውቀት ከልብ አድርገን እናመሰግንሃለን 🙏🙏❤️
እድሜ ይሰጥልን ወንድሜ ድንቅ መልዕክት ነበር። እናመሰግናለን ሰላም በምድራችን ላይ ይሰፈን አሜን ❤❤❤🎉🎉🎉
በጣም እናመሰግናለን ጋሽ ዘኔ!!
But how can we create a thinker generation and constructive cultural change in our community??
ዘኔ "ከፀሀይ በታች" ዝግጅትህ ናፍቆናልና እባክህ ተመለሥልን!!
ዘነበ ስላየሁህ ደስ አለን የቀደመዉ ወዳጅህ የኘሬሱ
ጋሼ በመልክም አባቴን ስለምትመስል ልክ እንደሱ ቆጥሬ ነው የምሰማህ። ረጅም ዕድሜ ይስጥልን። 🙏🙏🙏🙏🙏
እውነት ጋሽ ዘነበ በጣም ነው የማከብርህ ሃሳብህ ሁሉ ግሩምና እውነት ነው። ምክሮችህም በጣም ይመቹኛል በተቻለ መጠን pls አትጥፋብን በጣም እናመሰግናለን 🙏🙏
You’re a good storyteller and thoughtful person! Thank you for sharing your wisdom.
ዘኔ እንወድሀለን እናከብርሀለን
እኔኮ ኮመንት ምናምን አልወድም እዚህ ግን ለህዝብ ለትውልድ የሚለፋ እውነት አለ... ወንድም ዘነበ አቦ ይመችሽ
"ሊዲንግ ሲ ማን ዘነበ ወላ ከባህር ኃይል" በልጅነቴ ለረጅም ጊዜ በኢትዮጵያ ሬዲዮ የሰማሁት ና ውስጤ ታትሞ የቀረ ጣፋጭ ስም
ይህ ሀሳብ እለት እለት እኔም የምቆጭበት የሀገራችን የድህነት ዋናው መንስኤ የስንፍናው ባህላችን መሆኑ አጠያያቂ አይደለም ሀገራችንኮ ምንም ያልተሰራባት ነገር ግን ሰራተኛ በባትሪ ፈልገህ የማታገኝበት ድህነትን እንደ ፅድቅ የሚቆጥር ማህበረሰብ ያለበት ሀገር መሆኑ እጅግ ያሳዝነኛል ።
ኧረ ተባረክ ያስፈራል::
የዘመኑ ታላቅ አስተማሪያችን ዘነበ ይመችህ ።
ይገርማል ዘነበ ወላ በስም እንጂ እንዲህ በግልፅ አላቃቸውም ነበር😊።
የእኛ ሀገር ታላላቅ ሰዎች በተለይ ከሬዲዮ ከመፅሐፍ ጀርባ ያሉት አይታወቁም።
ያጋን ውስጥ መብራት ሁነው ትውልድ ሳያውቃቸው ያልፋሉ።
ጋሼ ስላየሁ ደስ ብሎኛል እንደተለመደው እንዲህ ወጣ እያሉ ያስተምሩናል ብየ ተስፋ አረጋለሁ።
ረዘዝ ❤❤❤❤❤ thank you mr. Zenebe wela. My hero!
ጋሽ ዘነበ ወላ በስም ከማወቅ በዝች ቻናል በምስል ሳይህ ግን እጅጉ ደስ አለኝ ።የምትሰጠው ሀሳብ ለሀገ እንዲሁም ለህዝቦቿ የሚጠቅሙ ናቸው።አሁን በቅርበት የማውቅህ ያህል ይሰማኛል ።ያለሁት በሰው አገር ነው ሁልጊዜ ያንተን ዝግጅቶች ማየት ያስደስተኛል ለምን ብትለኝ ብዙ እውቀት እሸምትበታለው።
ልብን የሚያድስ ወግ እናመሰግናለን !
Thanks Sir
ሳከብርህ እኮ ፣ እድሜ ከጤና ጋ ይጨምርልህ ፤ ብዙ እንድንማር !
Gashe tebarek talku metaf masebn yaberetatal;-eray 1 :10 engdih kewedet endewedekh a s b❤❤ tebarek gash❤❤
ዘኔ በቅድሚ የከበረ ልባዊ ሠላምታዬ ባለህበት ይድረስ ።ስለ ማሰብ እና ሌሎች ፕሮግራሞችህን የምከታተል የሃሳብህ ወይም የስራዎችህ አድናቂ ነኝ ።እኔ በ30 ዎቹ የምገኝ ትንሽ ትንሽ የማነብ ግን ደግሞ Orginal Vergin የሆንኩ በመሆንም ምንም የማይመስለኝ ወገንህ ነኝ ።ዘኔ ቀለል እንዲለኝ ዘኔ እያልኩህ እንዳወራህ ብትፈቅድልኝ የፍቅር ነው እና ደስ ይለኛል ።እናም ዘኔ ዋናው ሃሳቤ እውነት ነው ማሰብ ምን እንደሆነ?ለምንስ እንደምናስብ? ማሰብ እንችላለን ወይ? እስክኬትስ? ባለማሰብ ምን አጣን፤ብናስብስ ምን አናገኝ ይሆን?ባለማሰባችን እግዜሩስ ምን ይለን ይሆን?.....እሺ ዘኔ እንዴት ማሰብ ጀምረን ነፃ እንውጣ?ኬት ጋ እንዴትስ እንጀምረው? እንዲሁ ዝም ብሎ ሆድ ብቻ ማሰብ ሆነ? ማንስ ይሆን የፈረደብን? በ 21 ክዘ ከዚ የበለጥ ወንጀል ይኖር ይሆን?በቅጡ ማሰብ ባለመቻሌ ህምም ይሰማኛል፤ብቻ ዘኔ በሃሳቤ ብዙ ብዙ ነገር ይመላለሳል እናም ወንድም አለም አድራሻህን አግንቼ በስልክ እንደማወራህ ተስፋ አደርጋለሁ።በመጨረሻ ስንት vergin የሌላችው ወይም ለመላቀቅ እንደኔ የተዘጋጁ ይኖሩ ይሆን ?አደራ ኬት እንዴት እንጀምር የሚለው ያጔጔኛል ።ስልክ ቁ ባገኝ ደስ ይለኛል ።መልካም ሠንበት ።
ከጭሮ /አሰበ ተፈሪ
አመሰግናለሁ።
ሰላም ዘነበ ወላ ኢቲቪን እንኳን አሜሪካ የሚኖር ተቃዋሚ እዚሁ ያለ የራሱ የገዢው ፓርቲ አባላትም ሊያዩት ይደብራቸዋል፤ምክንያቱም የሰው ጆሮ በተፈጥሮው እውነትን መስማትን ይራባል፤ስለዚህ ሰውየውን የተቸህበት መንገድ ብዙ አላሳመነኝም፡፡
ዩ ቲዩብ ላይ ስላየውህ ደስ ብሎኛል፤ ጋሽ ዘነበ ወላ። ከወዳጅና አድናቂዎችህ ጋር ይበልጥ ለመገናኘት ይጠቅማል ባዪ ነኝ።
ዘኔ ረዘዝ ያልካት ሃሳብ ከቁርበቴ ጋር ልምከር እንዳሉት ሰው አባባል ነው፡፡ ሁሌም የኋላውን ብቻ ማሰላሰል ሳይሆን መልስ ባጣንበትም ጉዳይ ስናሰላስል ሥጋችን ደክሞ ተኝተን ያልተኛው የአእምሮ ክፍላችን የመፍትሄ ሃሳብ ማፍለቅ ይቻላል፡፡ አመሰግናለሁ ሁሌም የማንቂያ ደወልህ ያበረታናል፡፡
Hulem bsemah ayselechegnm.demo sport inditisera bewendmnet imekrihalew.bzu indtnorln slemfelg nw.stay blessed!
ስላገኘሁክ በጣም ደስ ብሎኛል
Thanks
ሰላም በ ምድራችን ላይ ይስፈን
አሜን
አመሰግናለው .......የእሳቤ መንገዶችን በትኩረት ለትለውልድ
ጋሼ እድሜና ጤና ይስጥ
ዘኔ ታላቅ ሰው 🙏
❤❤❤❤❤God bless you!!!!
አስብ አስብ አለኝ የመጣሁበት ምድር
ለኔ የረበሹኝ ቀድመው የጠበቁኝ የነ አታስብ ክምር
ምን ያሳሰብሃል ፣እንደ ጭንቅ ተቆጥሮ
መፍቻውን አስጣሉን ችግር ተከምሮ
ስንት ድንግል አእምሮ ባግባብ ሣይታረስ
መፍትሔ ስጪ ሳይሆን ሽክም ሆኖ እብስ።
ጭራሽ አይምሮም የሌላቸው ሰወች አሉ ብሎ መፀሀፍ ይፅፋላ 😢
Thanks a million!!!
For sharing 🙏🙏🙏
________________________________ጋሽ ዘነበ : ኅሳብ ማውጣት ማውረድ ትልቅ ስፍራ (በግዜያችን ውስጥ ) ልንሰጠው የሚገባ እንደ እህል ውሃ ለአእምሮ ምግብ የሚሆን ግብዓት ነው ብል ማጋነን አይሆንብኝም ::
ኃይማኖቶች (ብዙዎቹ) ማሰብ ማሰላሰልን ያበረታታሉ : እንድያውም በሩቅ ምስራቅ ሜድ'ቴሽን ተብሎ ብዙዎች ለመረጋጋትና በመንፈስ ለመሰብሰብ ይጠቀሙበታልም ::
በእስልምና ውስጥ : ማሰብ ማውጠንጠን ትልቅ : ቦታ አለው :: ዚክር የሚባለው አንዱ ሲሆን ፈጣሪን ማሰብ በስራዎቹ መደነቅና ማመስገንን ይጨምራል!
" ነፍስህ ነገ ከምትተሳሰብህ በፊት ዛሬ ተሳሰባት " የሚል ንግግርም አለ ::
Nice view .Thank you
በየቀኑ ማንበብ ለምን ይጠቅማል?
1. ጭንቀት ለመቀነስ - Reduce stress
2. አዕምሮን ለማንቃት -Mind of enlightenment
3. የማስታወስ ችሎታን ለመጨመር- Increase memory
4. እውቀት ለማሳደግ (ለማጎልበት) - Knowledge
5. ያልተበታተነ አንድ ሀሳብ ላይ ብቻ የሚያተኩር ችሎታ -Concentration and focus
6. ጠንካራ የሆነ የማመዛዝን ችሎታ- Intelligence (strong reasoning skill )
7. የእርጋታ (የፀጥታ) መንፈስ ለመላበስ -Peace of soul
8. የመዝገበ ቃላት ችሎታችንን ለማሳደግ (ለመጎልበት)- expands Vocabulary
9. ለተሻለ የመፃፍ ችሎታ -improves writing skills
10. አንደ መዝናኛ -entertainment source
ጋሽ ዘነበ ሁሌም አከብርሀለው !!!
እኔም እድሉን ባገኝ ብዙ የማዝረከርከው ገመናችን ነበረ።በተለይ ደሴ ዙሪያዋን።😅
ልጅነትን ሳነበው የራሴ ታሪክ ይመስላል ጨርቆስ ነው የተወለድኩት በጣም ይገርማል የምታውቀኝ እስኪመስለኝ ድረስ አመሰግናለው ጋሽ
Betam yetlyeh sew neh endat nedizhi yebralhe
Tnx❤
thank you very much SIR.
I always love your ideas ❤
ሠላም እባክህ ጋሼ ርዝርዝ ስላልከው ሀሳብ ከሌሎች አለም ላይ በዚህ ሀሳብ ዙሪያ ከተጻፉ መጸሀፍት ጋረ አጣምረህ ሙሉ ኘሮግራም ስራልን እባክህ በጣም ጠቃሚ ነው ዉሎን ያክማል በጣም።
ወይንም መፅሀፍትን ብትጠቁመን
ወንድሜ ስላየሁህ ደስ ብሎኛል 1966 _2016 ተስፋዬ ዱላ
🙏🙏🙏🙏🙏🙏
Gash zenbe endet nw consistent honen metsehafe mnanebebe mn chelewu pls bezi lay hasabe beteseten
❤❤❤🎉🎉🎉🎉🎉🎉
Nurlgn zene. Sefi tkesha ysth.
ምነው አባቴ በሆንክ ብዬ ሁሌም እመኛለሁ
ጋሽ ዘኔ 🙏🙏🙏
አስረያየት ላለመስጠት ስል ስለ ሃገሬ መስማት አልፈልግም። ዛሬ ያንተን ስላዳመጥኩ ሳልወድ በግድ አስተያየት ልሰጥ ነው። ሰው ማሰብ አይፈልግም ባልከው አልስማማም። ሰው ሁሉ ያስባል። ነገር ግን የምታስበውን የሚሰጡህ የአልም መሪዎች ናቸው። ሲፈልጉ ስለበሽታ እንድታስብ ያደርጉሃል፣ ሲፈልጉ ስለ ምግብ፣ ሲፈልጉ ስለሰላምና ጦርነት፣ ሲፈልጉ ስለ ስፖርት፣ ሲፈልጉ ስለ ዘፈን እና ስለፊልም ፣ ሲፈልጉ ስለታዋቂ ሰዎች እንድታስብ በየጊዜው የተለያየ አጀንዳ ያቀብሉሃል። ወደድንም ጠላንም አንተን ጨምሮ ሁላችንም ላይ ስራ ተሰርቷል። በጥናት። የሃገራችን ሰዎች የስነልቦና ለውጥ አንዱ ማሳያ ነው። ይህ ደግሞ ተላላፊ የማህበረሰብ ቀውስን በአለም ላይ ፈጥሯል። ስለ ስደተኛ የተናገርከውም የዚሁ ውጤት ነው። ባዶ እጁን ሲመለስ ኩርኩሙ ብዙ ነው። እዛ ራሱን እንዳይለውጥ ስራም የምታገኘው ሲፈቀድልህ ነው። የስነልቦና ቀውሱም ቢሆን ከሃገር ቤት በባሰ መልኩ ውጪ ላይ አለ። ስለራሱ ያስባል፣ ገንዘብ ላክ እያለ የሚያስጨንቀው ቤተሰብ አለው፣ ወዘተርፈ... ማንበብ ያልከው ለማንበብ ጥሩ ስነልቦና፣ ደስተኝነት፣ ጊዜ ያስፈልጋል። ስራ የሚሰራ ሰው ደግሞ አቅሙን ሁሉ ጨርሶ ጨርቅ ሆኖ ነው የሚገባው። በዛ ላይ የዘረኝነት ጥላቻን ጠግቦ አይምሮውም አካሉም ደቆ ነው ወደቤቱ የሚገባው። ሃሳቢ የሌለው ህዝብ ጠላት ባሰበለት ይኖራል። እኛ እና አብዛኛው የአለም ህዝቦች ከሃሳቢ ወገን ይልቅ ተቺ ወገን ነው ያለን። በየትኛውም ማህበረሰብ ውስጥ ሁሉም ሰው ስለማህበረሰብ አያስብም። ጥቂቶች ናቸው። እነሱም እርስ በርሳቸው ሃሳብ የሚለዋወጡ ሳይሆኑ ለየብቻቸው የሚያስቡ አሊያም እርስ በርሳቸው የሚተቻቹ ናቸው። ሃሳብህን እየተቃወምኩ አይደለም። በሌላ አቅጣጫም ብታስበው ብዬ ነው። የምታነሳቸው ሃሳቦች ጥሩ ናቸው። በዚሁ ቀጥል!
አላህ ሂዳያ ይስጥክ ወገኔ ❤
85% ቲኬት ገዝተዉ ሀገራቸዉ መመለስ አይችሉም😓 ትክክል ብለሀል!
የአአምሮ በሽተኞች ሆስፒታል ዉስጥ
ከ -30% በላይ ተማሚዋች ኢትዮጲያዉን ናቸዉ።
አነጋገር ከሚያምርባቸው በጣት ከሚቆጠሩ ሊቆች አንዱ ነህ፣ ለዚያውም የሚያውቁትን። ትልቅ አክብሮት አለኝ።
ጋሽ ዘኔ ስለ ልመናው ትክክለኛ ኢፎርሜሽን አልደረሰህም እንዴት መሰለህ የሆነ ኢትዮጵያዊ ይሞታል ልበልህ ማንኛውም ሰው ሊሞት ኑዛዜው አገሬ ላይ ቅበሩኝ ነው የሚለው ለደነዚህ አይነት ነገር ሌላ ቦታ ገዘብ ተሰብስቦ ቤተ ክርስታንም ይኬዳል እንጂ ደጅ ቁጭ ብሎ የሚለምን ዘኔ አጋነው ነው የነገሩህ ይታረም
ዘንየ ምን ታጓጓናለን ቨርጅን ቨርጅን እያልክ አክባሪህ ነኝ
Hi I like your looking that not all people like that
ጋሼ የሚያዟቸውን መፅሐፍ የት እንደምናገኝ በዛው ቢጠቁሙን ስፈልግ አጣቸዋለሁ እና እባኮትን ቦታ ጠቁሙን
እንዴት ማሰብ እንደምችል ምከረን?
Walishukuri 😂
ከርዕሱ አኳያ ጥቅል ድምዳሜ መስጠት ተገቢ ይሆናልን ?
ሰማከው ግን?
ጋሼ ለምን ስለ ሀይማኖቶች በማስረጃ አያሳዩንም
ዘኔ ጠፍህ እኮ
የሰው ልጅ ማሰብ እጣፉንታው ነው አለማሰብ አይቻልም ። 96% ሰው ሚጠቅመውን ከሚያስብ ቢሞት ይሻለዋል
3% ሚጠቅመውን የሚያስብ ይመስለዋል
1% ሚጠቅመውን ብቻ ያስባል ።
102 neew enji yenorew Endet neew 98 years yenorew?🤷♂️
አማርኛ አየህ ሲቆራረጥ
No
ረዘዝ
Ante alawaki .... Read before u talk
The quote you are referring to is from Alan Russell, a burglar whose words were used by social psychologist Erich Fromm to illustrate a point in his book "Escape from Freedom" (also known as "The Fear of Freedom"). Russell said, “People don’t want to think. If one thinks, one must reach conclusions. Conclusions are not always pleasant.”
Fromm uses Russell’s insight to support his argument about human nature and the psychological mechanisms that people employ to escape the burdens of freedom and responsibility. Fromm suggests that many individuals prefer to avoid critical thinking and the accompanying responsibility because it can lead to uncomfortable truths and the necessity of making difficult decisions. Instead, people often choose paths that provide a sense of security and conformity, even if it means sacrificing their freedom or, metaphorically, "choosing to die" rather than confronting harsh realities.
Who is Alawaki?
Hurt people hurt people 😄
Zane♥️ ante mirt saw neh😍thinker. Keep it up 💪🦁👌
አንተ ስብአት ለአብን ተከትዬ ተሳክቶልኛል ትላ
አልተ
ለህ
ይሄ ማኛ ኢትዮጵያዊ አንደበቱ ደሞ ሲጣፍጥ በፊት የሆነ ቲቪ ላይ አየው ነበር ለምን አስተውት ስብህና ስላለው አላሽቃብጥም ብሏቸው እደሆነ አንድ ቀን መስማታችን አይቀሬ ነው እንደ ድሮ የተሰማህን ማውራት አይቻልም ትሳቀቃለህ
አህያ ውሻ
I don't like this guy. I witnesed his asertion with out evidance a lots of time and in his speach and book.
Exactly keep up
Thank you sir
No