Размер видео: 1280 X 720853 X 480640 X 360
Показать панель управления
Автовоспроизведение
Автоповтор
ይህ ጊዜ ቤተክርስቲያኒቱ የምትፀዳበት ጊዜ ይሆን?
በገነት የነበረው እባብ ሁሉንም ሰው ይፈትናል!!! የመነኮሳትን እና የጳጳሳትን ህፀፅ የመናገር ድፍረት ሊኖረን አይገባም ,,, እኛ ላይ ያለውን ተራራ ሀጢያት እንመልከት የአባቶቻችንን ጉድፍ ከመናገራችን በፊት!!! እኛን የሚፈትነን ሰይጣን እነሱንም ይፈትናል!!! look to yourself , be humble , don't judge you're elders .... their is a snake in the garden !!! ማስተዋልን ያድለን!!!
እድሜ ለመምሕር ግርማ አባታችን የዚሕ ዘመን ሐዋርያ ትልቅ አባት የያንዳንዳችሑን ድብቅ ክፋታችሑን አደባባይ አውጥተው አሣወቁን እውነቱ ይሔ ነው ቤተክርስቲያኗ በጠንቁዋይ በመተተኛች በሟርተኛች ተወሮ ነው ያለው እውነታ ይሔ ነው ።
ለመምህራችን ቃለ ህይወትን ያሰማልን በድሜበፀጋ ይጠብቅልን ያገልግሎት ዘመነወትን ያርዝምልን
ቃለሕይወት ያሰማልን መምህር። እናመሰግናለን
እግዚአብሔር ይቅር ይበለን እስኪ
ተስፋ እናደርጋለን
እውነት ብለሐል መምሕር ሊቀ ጳጳስ ከየት እንደመጣ አላውቅም
ሀይማኖታዊ ቻናል ከሆነ መግቢያ ሙዚቃ አያስፈልገውም።
ቃለሕወት ያሰማልን
ቃለ ሕይወት ያሰማልን
እንዳው እንዲህ ፓሽኔት ሆነህ ስታወራ የእለተ ዓርብ የክርስቶስን ህማም እንጂ የሰው ገበና በአደባባይ እያሰጣህ ያለ አትመስልም ። ገና ግራ ቀኛቸውን ለማያውቁ ወጣቶች ስለ ጳጳሳት ገበና በመለፍለፍ በመንፈሳዊ ህይወታቸው ምን እንደምትጨምርላቸው የምታውቀው አንተ ብቻ ነህ። ልብህ በትዕቢት ስለተወጠረ ምን እንደምትናገር እንኳ አታውቅም። ማንም አያስፈልግም ያለ ባይኖርም አስሬ " መዋቅር ያስፈልጋል " ትላለህ መልሰህ ደግሞ መዋቅሩን ህያው የሚያደርጉትን አባቶች ታበሻቅጣለህ። ጳጳሳት እንዲህ ናቸው እንዴ " የሚል ወጣት ፈጥረህ መዋቅሩን ምን ታደርገዋለህ ? " ያለ ገንዘብ የተሾሙት አስር በመቶ አይሞሉም " ብለሀል ። ምንድነው ማስረጃህ ? ዘጠና ፐርሰንት ገንዘብ ተቀብለው ሲሾሙ አይተሀል ?....ወንድሜ እናትህ ሌባና አመንዝራ ብትሆን እንዲህ በአደባባይ እንደማታሰጣት ሁሉ እናትህንም ቤ/ክ በመናፍቃንና በአህዛብ ፊት አታዋርዳት። ተረጋጋ ሚድያ ላይ መውጣቱም ይቆይህ። ለግዜው እዛች ሰ/ትምህርት ቤት ላይ ብታተኩር ። በትዕቢት እየተፈተንክ ነው።
ይህ ጊዜ ቤተክርስቲያኒቱ የምትፀዳበት ጊዜ ይሆን?
በገነት የነበረው እባብ ሁሉንም ሰው ይፈትናል!!! የመነኮሳትን እና የጳጳሳትን ህፀፅ የመናገር ድፍረት ሊኖረን አይገባም ,,, እኛ ላይ ያለውን ተራራ ሀጢያት እንመልከት የአባቶቻችንን ጉድፍ ከመናገራችን በፊት!!! እኛን የሚፈትነን ሰይጣን እነሱንም ይፈትናል!!! look to yourself , be humble , don't judge you're elders .... their is a snake in the garden !!! ማስተዋልን ያድለን!!!
እድሜ ለመምሕር ግርማ አባታችን የዚሕ ዘመን ሐዋርያ ትልቅ አባት የያንዳንዳችሑን ድብቅ ክፋታችሑን አደባባይ አውጥተው አሣወቁን እውነቱ ይሔ ነው ቤተክርስቲያኗ በጠንቁዋይ በመተተኛች በሟርተኛች ተወሮ ነው ያለው እውነታ ይሔ ነው ።
ለመምህራችን ቃለ ህይወትን ያሰማልን በድሜበፀጋ ይጠብቅልን ያገልግሎት ዘመነወትን ያርዝምልን
ቃለሕይወት ያሰማልን መምህር። እናመሰግናለን
እግዚአብሔር ይቅር ይበለን እስኪ
ተስፋ እናደርጋለን
እውነት ብለሐል መምሕር ሊቀ ጳጳስ ከየት እንደመጣ አላውቅም
ሀይማኖታዊ ቻናል ከሆነ መግቢያ ሙዚቃ አያስፈልገውም።
ቃለሕወት ያሰማልን
ቃለ ሕይወት ያሰማልን
እንዳው እንዲህ ፓሽኔት ሆነህ ስታወራ የእለተ ዓርብ የክርስቶስን ህማም እንጂ የሰው ገበና በአደባባይ እያሰጣህ ያለ አትመስልም ። ገና ግራ ቀኛቸውን ለማያውቁ ወጣቶች ስለ ጳጳሳት ገበና በመለፍለፍ በመንፈሳዊ ህይወታቸው ምን እንደምትጨምርላቸው የምታውቀው አንተ ብቻ ነህ። ልብህ በትዕቢት ስለተወጠረ ምን እንደምትናገር እንኳ አታውቅም። ማንም አያስፈልግም ያለ ባይኖርም አስሬ " መዋቅር ያስፈልጋል " ትላለህ መልሰህ ደግሞ መዋቅሩን ህያው የሚያደርጉትን አባቶች ታበሻቅጣለህ። ጳጳሳት እንዲህ ናቸው እንዴ " የሚል ወጣት ፈጥረህ መዋቅሩን ምን ታደርገዋለህ ? " ያለ ገንዘብ የተሾሙት አስር በመቶ አይሞሉም " ብለሀል ። ምንድነው ማስረጃህ ? ዘጠና ፐርሰንት ገንዘብ ተቀብለው ሲሾሙ አይተሀል ?....ወንድሜ እናትህ ሌባና አመንዝራ ብትሆን እንዲህ በአደባባይ እንደማታሰጣት ሁሉ እናትህንም ቤ/ክ በመናፍቃንና በአህዛብ ፊት አታዋርዳት። ተረጋጋ ሚድያ ላይ መውጣቱም ይቆይህ። ለግዜው እዛች ሰ/ትምህርት ቤት ላይ ብታተኩር ። በትዕቢት እየተፈተንክ ነው።