የኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን በሽታዎች

Поделиться
HTML-код
  • Опубликовано: 25 июн 2024
  • #ethiopia
    #orthodox
    #church
    ሰኔ 19 /2016 ዓ.ም
    haymet_media ሐይመት_ሚዲያ

Комментарии • 20

  • @eyerusalemchernet5132

    ይህ ጊዜ ቤተክርስቲያኒቱ የምትፀዳበት ጊዜ ይሆን?

  • @emebetgetahun3538
    @emebetgetahun3538 День назад +1

    በገነት የነበረው እባብ ሁሉንም ሰው ይፈትናል!!! የመነኮሳትን እና የጳጳሳትን ህፀፅ የመናገር ድፍረት ሊኖረን አይገባም ,,, እኛ ላይ ያለውን ተራራ ሀጢያት እንመልከት የአባቶቻችንን ጉድፍ ከመናገራችን በፊት!!! እኛን የሚፈትነን ሰይጣን እነሱንም ይፈትናል!!! look to yourself , be humble , don't judge you're elders .... their is a snake in the garden !!! ማስተዋልን ያድለን!!!

  • @melesedesalegn
    @melesedesalegn 21 день назад +1

    እድሜ ለመምሕር ግርማ አባታችን የዚሕ ዘመን ሐዋርያ ትልቅ አባት የያንዳንዳችሑን ድብቅ ክፋታችሑን አደባባይ አውጥተው አሣወቁን እውነቱ ይሔ ነው ቤተክርስቲያኗ በጠንቁዋይ በመተተኛች በሟርተኛች ተወሮ ነው ያለው እውነታ ይሔ ነው ።

  • @yyxx8242
    @yyxx8242 День назад

    ለመምህራችን ቃለ ህይወትን ያሰማልን በድሜበፀጋ ይጠብቅልን ያገልግሎት ዘመነወትን ያርዝምልን

  • @amhsyesSendros-sn4nv

    ቃለሕይወት ያሰማልን መምህር። እናመሰግናለን

  • @MeazaMichaels
    @MeazaMichaels 16 часов назад +1

    እግዚአብሔር ይቅር ይበለን እስኪ

  • @Feta_Tube1

    ተስፋ እናደርጋለን

  • @FirewGebrehiwot
    @FirewGebrehiwot 12 часов назад

    እውነት ብለሐል መምሕር ሊቀ ጳጳስ ከየት እንደመጣ አላውቅም

  • @utopia796
    @utopia796 День назад +1

    ሀይማኖታዊ ቻናል ከሆነ መግቢያ ሙዚቃ አያስፈልገውም።

  • @YeneGudayTube
    @YeneGudayTube 28 дней назад +3

    ቃለሕወት ያሰማልን

  • @CassioPeia-hv1qx
    @CassioPeia-hv1qx 21 день назад

    ቃለ ሕይወት ያሰማልን

  • @Tewahedo16
    @Tewahedo16 21 день назад +2

    እንዳው እንዲህ ፓሽኔት ሆነህ ስታወራ የእለተ ዓርብ የክርስቶስን ህማም እንጂ የሰው ገበና በአደባባይ እያሰጣህ ያለ አትመስልም ። ገና ግራ ቀኛቸውን ለማያውቁ ወጣቶች ስለ ጳጳሳት ገበና በመለፍለፍ በመንፈሳዊ ህይወታቸው ምን እንደምትጨምርላቸው የምታውቀው አንተ ብቻ ነህ። ልብህ በትዕቢት ስለተወጠረ ምን እንደምትናገር እንኳ አታውቅም። ማንም አያስፈልግም ያለ ባይኖርም አስሬ " መዋቅር ያስፈልጋል " ትላለህ መልሰህ ደግሞ መዋቅሩን ህያው የሚያደርጉትን አባቶች ታበሻቅጣለህ። ጳጳሳት እንዲህ ናቸው እንዴ " የሚል ወጣት ፈጥረህ መዋቅሩን ምን ታደርገዋለህ ? " ያለ ገንዘብ የተሾሙት አስር በመቶ አይሞሉም " ብለሀል ። ምንድነው ማስረጃህ ? ዘጠና ፐርሰንት ገንዘብ ተቀብለው ሲሾሙ አይተሀል ?....ወንድሜ እናትህ ሌባና አመንዝራ ብትሆን እንዲህ በአደባባይ እንደማታሰጣት ሁሉ እናትህንም ቤ/ክ በመናፍቃንና በአህዛብ ፊት አታዋርዳት። ተረጋጋ ሚድያ ላይ መውጣቱም ይቆይህ። ለግዜው እዛች ሰ/ትምህርት ቤት ላይ ብታተኩር ። በትዕቢት እየተፈተንክ ነው።