አስራት አዲስኪዳናዊ ነው?Is Tithing New Testament? በዳዊት ፋሲል
HTML-код
- Опубликовано: 4 дек 2021
- የዚህ ትምህርት ዋናው አላማው አስራት እንስጥ ወይስ አንስጥ ሳይሆን ሁሉ ነገር በማስተዋልና እንደ ኪዳናችን እናድርግ ነው።
አንድ ሰው እግዚአብሔር ይቀስፈኛል ወይም በግዴታ እንደ ብሉይ ኪዳን ሰዎች መስጠት የለበትም። የአዲስ ኪዳን መስጠት በልብህ እንዳሰብክ ነው; ከፈለክ 100% መስጠት ትችላለህ ካልሆነም የቻልከውን ምክንያቱም እግዚአብሔር ልብህን እነጂ ኪስህን አያይም። ቤተክርስቲያንን ለማገዝ አስራት እየሰጠ ያለ መስጠቱን ይቀጥል ግን በእውቀት ይሁን!!!
በጣም ደስ የሚል ትምህርት ነው...... ይህን ትምህርት ከሰማሁ በኋላ 10% ሳይሆን 30 60 አንዳንዴ ደግሞ 100% ብሰጥስ ብዬ አሰብኩ ምክንያቱም ህይወታችንን ለሰጠነው ጌታ ያለንን መስጠት አይከብድም ። ያለንን የሰጠነው ጌታ ደግሞ ከምድሩም ከሰማዩም
በረከት አያጎድለንም !!!
Yoo0
በጣም ጥንቃቄ የሚሻ አስተማሪ ነው
የግል የራሱን ሀሳብ ነው የሚያስተምረው
ሌላው ጥቅስን በብዛት መደርደርና
የቃሉን ትክክለኛ ዓላማ
አይረዳም
@@selassiemollatrinity2803 The best teacher ever
በእዉነት ራሳችን ከሰጠን፡ገንዘባችን ኣይፈልገውም።
@@selassiemollatrinity2803የተናገረው፡ቃል ከመጽሓፍ ቅዱስ ነው ኣይደለም ነው ማወቅ ያለብን እንጂ በ ማህበራችን ያለው ዶክትሪን ኣይደለም። 10% ስጥ የሚል የለም። ራስህን ኣንብብ ኣና ፈትሽ።
ጅማ 5 አመት ቆይቻለው የዚህን ሰው ትምህርት 4 አመት እዛው ተምሬአለው። ከዛ በኋላ ይኸው እንደመልህቅ የያዘኝን ትምህርት ይዣለው።
በወንጌል የማይሸቅጥና የማይፈራ በጌታ የሚተማመን እንዳንተ አይነቱን መምህር ያብዛልን እግ/ር!!
ገንዘብንየሚወድ ሰው አስተያየት።
engidih adis kidanin enditaneb egabizihalehu, blegesena msetet yemenfes kidus yetsega sitota enji feriche yemisetew sitota yelem@@natnaeltigunegn4068
ትንሽ ሆኜ አስታዉሳለሁ ወላጆቼ የዘሩት እህል ሲደርስ ከየእህል ለቤተክርስቲያን ሲሰጡ ትዝ ይለኛል ጌታ ዘመንህን እድሜህን አብዝቶ ይባርከዉ ፓስተር ምንአይነት ድንቅ ትምህርት ነዉ 🙏🙏🙏🙏🙏🙏
በጣም የሚገርም ምንአይንት ትልቅ ትመህርት እንደሆነ አላቅም ብቻ እግዚአብሔር ፀጋውን ያብዛልህ❤🎉
እግዚአብሔር አምላክ እድሜና ጤና ከሞላ ቤተሰቦችህ ጋር ይሰጥህ።ስለ አንተ አምላኬን አመሰግናለሁ። ዉድ ወንድሜ ዳዊት ብዙ ስብከቶችህ ለእኔ ብቻ ይመስለኛል። ለሁሉም የአገሬ ሰው እንዳለው (ጊዜ አለው ለሰው እድሜ ካላነሰዉ)እግዚአብሔር በዚች በቀረችኝ ጊዜ የጠቀምብኝ ፣
ዋዉ ፓስተር ደቭ ዘመንህ ይባረክ
እዉነት እዉነቱን ነዉ ትምህርቱ !
በዚህ ብዙዎች ከበ/ያን ተባርረዋል።
ብዙዎችም ጠልተዉናል
ተባረክ
በርታ አሁንም አስፋዉ
እግዚአብሔር አብዝቶ ይባርክህ❤❤መመዝኛ ሁሌም መፅሐፍ ቅዱስ ነው እንጂ የአብያተ ክርስቲያን ልምምድ አይደለም እውነት ተባረክ🙏🙏🙏🙏
ዋናው ክርስቶስ ላይ ልባችንን እናድርግ እንጂ ከ እውቀት ማነስ አንጃጃል !! ካለኝ በደስታ እሰጣለሁ አለቀ !!! ደቀቀ !! የሚሰጥ እንደሚባረክ ከሙስሊም ወገኖቻችን እንረዳለን !! ይሰጣሉ ይሰጣቸዋል መርህ ነው ይደርሳቸዋል !!
ደረሰኞቼን ሰብስቤ አስቀምጣለሁ ሲያመኝ እንክዋን አስራት ከፍዬ የለም ውይ ብዬ ጌታን እጠይቃለሁ :: ኦኦኦኦኦኦ ከባድ መግለጥ ነው ሰምቼውም አላውቅም !! ለካ ብልጽግናዬ በክርስቶስ ድህነት ነው !!!
2ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች
8፥9
የጌታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን ቸር ስጦታ አውቃችኋልና፤ ሀብታም ሲሆን፥ እናንተ በእርሱ ድህነት ባለ ጠጎች ትሆኑ ዘንድ ስለ እናንተ ድሀ ሆነ።
እኔ እስከዛሬ እዲህ አልተረዳሁትም ነበር ግን ውስጤ በጣም ጥያቄ ነበር የገባኝ ገብቶኛል እንዲህ አይነት ትምህርት ነው የሚለውጠው የምናደርገውን በእውቀት ማድረግ ተገቢም መፅሀፍ ቅዱሳዊም ነው ተባረክ ወንድም
በእውነት የጅማ ሰዎች የታደሉ ናቸው!!!
እግዚአብሔር ይባርክ ሀያል ስው
ድንቅ ትምህርት ነው ጌታ ፀጋውን ያብዛል❤❤❤❤
በጣም የገመኝ ሰው ሁሉ በዚህ ትምህርት ተመስጦ ነው ደስ ብሎት የሚያዳምጠው አስራትን በግድ ስለሚሰጡ ይበዛሉ ስለዚ ደስተኞች ናቸው ስብከትህን ውስጤ አልተቀበልኩትም ጊዜያቸው የስጡ አገልጋዮች ምን ይሆን ደሞዛቸው ቤት ክራይ ምን ይከፈል ትላለህ
ሲጀመር ሙሉ ግዜ የሚባል አገልጋይ የለም! ቀኑን ሙሉ ካፌ ለካፌ ለሚዞር ሁላ!
ከፖውሎስ በላይ የሙሉ ጊዜ አገልጋይ ነበር እዴት ታየዋለህ እሱ እኳን በማንም ላይ አልከበደም የማንንም እጀራ አልበላም ዘወትር ግን በገዛ እጆቹ እየሰራ ከራሱ አልፎ ሌሎችንም ይረዳ ነበር የሚወድግን በደስታ በልግስና ይሰጣል ተገዶ ሳይሆን የዚህ ዘመን አገልጋይ አውደልዳይና በየካፌው የሚዞር ስራፈትነው የእግዚአብሔር አገልጋይነት ታፔላግን ለጥፈዋል
በልግስና ይስጥ አለህ እኮ
ወንድሜ "ፍጥረት ሁሉ አንተ ተስፋ ያደርጋሉ አንተም በየጊዜው ምግባቸውን ትሰጣቸዋለህ" አላነበብክም ?
‹የሁሉ ዓይን አንተን ተስፋ ያደርጋል፤ አንተም ምግባቸውን በየጊዜው ትሰጣቸዋለህ። ቀኝ እጅህን ትዘረጋለህ፤ በሥርዓትህ ለሚኖሩ እንስሳ ሁሉ ታጠግባለህ፡፡ እግዚአብሔር በመንገዱ ሁሉ ጻድቅ ነው፤ በሥራውም ሁሉ ቸር ነው። እግዚአብሔር ለሚጠሩት ሁሉ፥ በእውነት ለሚጠሩት ሁሉ ቅርብ ነው። ለሚፈሩት ምኞታቸውን ያደርጋል፥ ልመናቸውንም ይሰማል፥ ያድናቸዋልም። እግዚአብሔር የሚወድዱትን ሁሉ ይጠብቃል፤ ኃጢአተኞችንም ሁሉ ያጠፋል››
ኦርቶዶክስ ነኝ አንተ የተሰጠህ ፀጋ ግን ይለያል፡፡ Thank you deva
ጅማ ተምሬ ያንተን ትምህርት በአካል መጥቼ ያለ መከታተሌ ግን ይቆጨኛል !
ውንድማችን ዴቭ አንተ የሀገራችን በረከት ነህ !
ከተሳሳተ ትምህርትና አመለካከት እንድናመልጥ በጸጋው አንተን ያስነሳልን አምላካችን ይመስገን።
ደግሞ ድነተን አረጋገጥሁ። ፀጋ ይብዛልህ !!
ጌታ እየሱስ ይባርክህ ወንድም ፋሲል አዲስ ያላወኩትን ትምርት ነው ያገኘሁት በልግስና ሳልሰስት እንድሰጥ ጌታ ይርዳኝ ተባረክ
Thank you for speaking pure true based on God word..be blessed brother..for all my brothers &sisters in Christ read the Bible for yourself and you will know the true and the true will set you free!.✝️🙏🏽
ትክክል የኔ እህት
WOW
ቆሮንቶስ ላይ በግልጥ እንደተቀመጠው አስራት ወይም መባ ሳይሆን የፍቅር ስጦታ 1ኛ ባለን ልክ 2ኛ ደስ እያለን እንድንሰጥ ነው አስተምህሮው፡፡ (2ኛ ቆሮንቶስ 9)
ይገርማል አስራት ስጡ እንጅ እንደዚህ አብራርቶ ያሚያስተምር አገልጋይ አላየሁም በእውነት እነደዚህ አይነት ትምህርት ለመጀመሪያ ጊዜ ነው የሰማሁት ተባረክ
ጌታ ጸጋውን ያብዛልክ ብዙ መረዳት አግኝቼበታለሁ በትምህርትህ ተባረክ
አስተምሮህ የተሰቀለውን ኢየሱስን ያሳያልና ቀጥል ጌታ ፀጋውን አብዝቶ ይስጥህ አሜን፡፡
እኔ ሁል ጊዜ እግዚአብሔር ሰው አለው ብዬ አምናለሁ አሁን ግን በጆሮዬ ሰማሁ ይህን ሰው በአካል አላውቀውም ግን ትምህርቱ ሲመዘን እውነትን ያማከለ ነው ጌታ ይባርክህ ያብዛልህ በርታ።
ቸርች ልመና ዉስጥ የገባችው ስለመስጠት ሳይሆን ስለ አስራት ስለምትሰብክ ነዉ።
1ኛ ቆሮንቶስ 16
2፤ እኔ ስመጣ ይህ የገንዘብ ማዋጣት ያን ጊዜ እንዳይሆን፥ ከእናንተ እያንዳንዱ በየሳምንቱ በፊተኛው ቀን እንደ ቀናው መጠን እያስቀረ በቤቱ ያስቀምጥ።
ፓስተርዬ እግዚአብሔር አብቶ ይባርክህ እድሜና ፀጋ ይስጥልኝ
Thank you! የዛሬ 2 አመት ገደማ ፓስተ አማረ ሀጎስ ይህን ትምህርት ሲያስተምር ሰምቼው በጣም ተገርሜ ነበር , አሁን ደግሞ አንተን ስለሰማሁ ደስ ብሎኛል እንደዚ እውነት እውነትዋን የሚያስተምሩ አስተማሪዎች ይብዙልን ::
እውነት አርነት ያወጣል። ሌሎቹ ስለ ሌላው ነገር ጥሩ ያስተምሩና በገንዘብ ጉዳይ ላይ ያመቻምቻሉ፤አንተ ግን እውነትን ገልጠህ ስለሚታወራ እንወድሃለን እናከብርሃለንም። በቅርቡ ራሱ ታዋቂው አገልጋይ Creflo Dollar ጉባኤዉን ይቅርታ የጠየቀበት ነገር ነው(በፊት አስራት አዲስ ኪዳናዊ ነው ብዬ በማስተማሬ ተሳስቻለሁ ብሎ)እና ሌሎችም ወደ እውነት እንዲመጡ ፀጋ እንዲበዛላቸው ፀሎቴ ነው። ሻሎም ወንድም ዴቭ❤️❤️❤️
መጽሐፈ ምሳሌ 3:9 እግዚአብሔርን ከሀብትህ አክብር፥ ከፍሬህም ሁሉ በኵራት፤ Honour the LORD with thy substance, and with the firstfruits of all thine increase:
God bless you pastor for speaking the Truth. There is no " tithing" in New Testament, but giving generously as a token of love for the benefit of all people, not few individuals. I've been talking & teaching about this topic for years, but most of ministers/servants are against it. Knowing the truth sets us free.
He is not a pastor. He is just brother Dawit.
There is no truth in his speach, go back to your Bible and read carefully. You will understand Tithe could still be active in the New Testament.
Beware of prosperity gospel preacher as they want to prosper at your expense.
There is no sayings “no more tithe” in NT either
በጌታ ቤት 20 አመት ሆነኝ እንደዚህ ያለ ትምህርት ሰምቼ አላውቅም በጣም ነው የገረመኝ:: ወንድሜ ድንቅ መገለጥ ነው የማላውቀውን እንዳውቅ አድርገከኛልና ተባረክ በብዙ መገለጥ አብዝቶ ይባርክህ🙏🏽
Lol yes🙏very amazing grace👍
ክርስቶስ እራሳችንን እንድንሰጥ ነው የሚፈልገው:: በእውነትም ደሞ እራሳችንን ለክርስቶስ ከሰጠን ሌላው ትርፍ ነው፣ ሌላውን ለመስጠት ምንም አይከብድም ጭቅጭቅም የለም። እራስህን ስትሰጥ ማንም ሳይጠይቅህ ትሰጣለህ::
አዎ እውነት ነው በእዲስ ኪዳን ከመቶ አሥር ስጡ ብሎ የተፃፈ የለም ። ስለዚህ የሚሰጠው ምንም ሳያስቀሩ መቶ በመቶውን ነው ። ሥራ 4 : 34 , ማቴ 22 : 21
አዎ እንደሱ እቅጩ መሆን አለበት፣ ቪድዮውም ላይ የተብራራው ይህንኑ ነው፡፡
በአዲስ ኪዳን እራስህን ነው የምትሰጠው ።
God bless my brother in Christ 🙏🙏🙏
ተባረክ ምንም አላውቅም ነበር እኔ ባያብል ላይ ያለ የእግዚአብሔር ትእዛዝ ይመስለኝ ነበር።
የእግዚአብሔርን ቃል በትክክል ስለምታስተምር ጌታ አብዝቶ ይባርክህ በዚ ትምርት በጣም ተምሬበታለሁ ተጠቅሜበታለሁ ዘመንህ ይባረክ
I really always surprise with your wonderful teaching oh God totally amazing keep it up pastor Dave 🙏stay in bless
ዴቭ ፀጋው ይብዛልህ በክርስትና ህይወት ውስጥ ብዙ የማላቃቸውን እንዳውቅ አድርጎኛል ስላንተ ጌታ እባርካለሁ 🙌 እንዳንተ አይነቱን ያብዛልን ጅማ ያሉ እንዴት የታደሉ ናቸው መቼም እድሜ ይስጠን እንጂ መማሬ አይቀርም
የኔ እናት አጉል ስብከት ምክንያት እራስሽን አትሸዊጅ አንዱ ሌላውን ለመሸር አልመጣም ከአስር አንዱ ለቤተክርስቲያን መስራት የእግዚአብሔር ትዕዛዝ ነው
ene enda anchi enafeqalwu
እግዚአብሔር ይመስገን እንደአንተ አይነት አስተማሪ ስላለን ❤❤❤
ይህ ትምህርት ትልቅ ተጽእኖ ሊያመጣ ስለሚችል እንደገና ጸልህ ብታርመው ጥሩ ነው፡፡
ትምህርቱ ብዙዎች ለጎዳቸው ወይም ለጠቀማቸው ስለሚችል በግሌ ጌታ የነገረኝ ልንገርህ፡፡
መንፈሳዊነትህ ስለማልጠራጠር በህልም የተናገረኝን ልመስክርልህ፡፡
ጌታን እነደግል አዳኝ በተቀበልኩበት አመት ህልም አየሁ፡፡
ከአንድ ጥለቅ ገደል ጌታ በትከሳ ተሸክሞኝ ወደ ላይ ሲራመድ ገደሉ አስፈሪ ስለነበር አይኔ ጨፈንኩኝ፡፡
ገደሉን ጨርሰን ወደ ሜዳ ከወጣን በኋል ልቤ በጻም ተኮነነ፡
ትከሻው ላይ ሆኜ ጌታ ሆይ እኔ እኮ ይህ የሚገባኝ አይደለሁም አልኩት፡፡
እንዴት አለኝ ፡፡
እኔ እኮ አስራት አልከፍልም አልኩት፡፡
ክፈል እንጂ፤ ብዙዎች አመድ ላይ ሆነው ይከፍላሉ፡፡
አንተማ ክፈል አለኝ፡፡
በአዲስ ኪዳን ስለ አስራት አለመጻፉን አላጠናሁትም፡፡
ግን አስራት አዲስ ኪዳናዊም ይመስለኛል፡፡
Asrat old covenant lay yemeta aydelem, asrat mejemerya yemetaw abraham ga new( ዘፍ 14፡20) then ያዕቆብ yezane degmo ብሉይ ኪዳን አልተሰጠም ነበር ስለዚህ አስራት ብሉይ/አዲስ ኪዳናዊ ሳይሆን የማይሻር ስርአት ነው።
እና ዴቭ አትስጥ አለ እንዴ? መጀመሪያ እራስክን ስጥ ከዛ በልግስናና በ ደስታ ስጥ ነው!!!!!! ምቀድመውን አስቀድም ነው ያለው
የሚገርም ት/ት ነዉ ዘመንህ ይባረክ
You are a servant of the Word God bless you!
ዘለለም የተበረከ ይሁን ይህ ትምህርት ለእኔ ትልቅ እውቀትና በረከት ሆኖአል
Amazing &wonderful preaching I have listen. Still now I loss my much time really. God bless you man of God.
amazing pastor really i didnt see like this pastor truth parson 100% i like your preaching
What an anointed teacher, remain Blessed
በድግዝግዙ ላይ የበራ ድንቅ ብርሃን አንተ በእርግጥ ተባርከሀል ኢየሱስ እዳውቀው ይበልጥ እድወደው ስላደረከኝ አመሰግንሀለው።
ዘመንህ ይባረክ ውንድማችን
የትምህርቱ ቅል የሚሰጥ ሁሉ በልግስና ይስጥ!!! በእርሱ ደህነት ባለፀጋዎች እንደሆናችሁ ማመናችሁ ይቅደም የሚል ነው!!! ዴብ ፀጋውን ያብዛል!!
በእውነት አንተ ወንድም ተባረክ ለወንጌል ስራ በመነሳት እንድናውቅ ስለረዳህን ብርክ በል
ይገርማል ፍፁም አዲስ ትምህርት ነው ለኔ❤
እውነት ነው ሃሌሉያ
ኣዲስ ትምህርት ሳይሆን፡ የተደበቀብህ የ እግዚኣቢሄር ቃል ነው።ብዙ ቤተክስትያን ማህበሮች የጠፉበት መንገድ 10% የመጽሃፍ ቅዱስ ትምህርት ኣይደለም።
ጌታ አብዝቶ ይባርክህ ወንድሜ አንተ በዚህ ዘመን የእግዚአብሔር ወገን መሆንከን ከመልዕክቶችህ ተረድቻለሁ ፣ እግዚአብሔር ቅሬታ ስላለው አምላኬን አመሰግናለሁ።
በርታ ቃሉን ስበክ ፣ በጊዜውም አለጊዜውም ጽና ፣ ፈፅመህ እየታገስክና እያስተማርክ ፣ ዝለፍና ገስፅ ምከርም_ _ _2ኛ ጢሞ 4:2
wow true Bible teaching . god multiples is grace for you pastor continue
ተባረክልን ለሰሚው ማስተዋልን ይስጥልን
Be blessed really true teaching .
እግዛብሄር አብዝቶ ይባርክህ አስራት ካልሰጠው በጣም እፈራለው ተሳስቼ ካጕደልኩ እስክ ከፍል ድረስ ይጨንቀኛል አንድ ነገር ከሆንኩ አስራት ስላልከፈልኩ ነው እላለው። ትልቅ መገለጥ ነው።እኛ ለራሳችን ሳይሞላልን አስራት እናወጣለን እነሱ የመኪና አይነት ይገዛሉ ምን የመሰለ ቤት ይኖራሉ የተቸገረን ወገን እንኳን የት ነህ አይሉም። ተባረክ
ፓስተር መጨረሻ በይቋረጥ ጥሩ ነዉ
አንድ ሰው አወደመ
እግዚአብሔር ከባረከን ላይ መልሰን ብንሰጥ ተገቢ ነው ከ 100 %10 ብቻ ሳይሆን 50,60,70,90 ከ 100 ብንሰጥም ልባችን ከተሰጠ እሄ እግዚአብሔር ምንም አጥቶ ሳይሆን ከልባችን መልክ ይታይበታል ምክንያቱም ገንዘብ ገዝቶናል ወይስ ለጌታ እራሳችንን ሰጥተናል ወይ እህቴ አንቺ ድርሻሽን አድርጊ የፈለገትን ያድርገበት እሄ ምክንያት ማድረግ አንችልም ። የመዝራትና የማጨድ ውጤት እንዳለው ግልፅ ነው ።
@@ruthboez1298 ትክክል ነሽ የመዝራት ውጤት ማጨድ ነው ለነሱ ከምሰጥ ፅልዬበት ልቤ ወዳሳሰበኝ መረዳት ወደሚያስፈልገው ሰው ላይ አወጣዋለው አይመስልሽም
እህቴ አቺ አስራት ብትሰጪ ለእግዛብሔር እደሰጠሽ ነው ግን አቺ አውጪ ሲፈልጋቸው ያቃጥሉት መኪና ወርቅ ይግዝቡበት አቺ እደውም አታወጪም አስራት ሳልስጥ ሳጎል የሆነነገር ስሆን ከአስራት አያይዛለሁ ማለት ተገቢ አደለም ምንም ያርጉት አቺ ቃሉ ሚልሽን አድርጊ እደውም አቺ ባያ አትሰጭም።!!!!!!
ተባረክ ጌታ አብዝቶ ይባርክህ በእውነት ምን ልል ነው ብዬ ነው የሰማሁህ ግን ተጠቅመለው
እኔ ስሰማ የኖርኩት አስራት ስላልሰጠን ፍሪጃችን አልሰራ አለ፣ መኪናችን ተበላሸ ፣ ጤናችን ተጓደለ ወዘተ... እያሉ እየፈራን እንድንሰጥ እንጂ ገብቶን ተረድተን እንድንሠጥ አያስተምሩም፡ ጥያቄ እንኳን ስንጠይቅ ሌላ ትርጉም ነው የሚሰጠው ፡እንዲያውም ስንቸገር እንዴ አስራቴን እየሰጠሁ ብለን እንድናጉረመርም ነው የሆነው።
መቼም ጌታ በቃ ያለ ይመሰለኛል ለህዝቡ እየፈራን ሳይሆን በደስታ መስጠትን እንድንማር የላከልን።
የእግዚአብሔር ስም የተባረከ ይሁን።🙏
100%
ዋው ውድ የእግዚአብሔር ሰው ዘርህ ዘመንህ አገልግሎትህ በጌታ በኢየሱስ ስም ይባረክ ይብዛ! .....
Amazing God bless you Man of God!!! My spritual father!!!
ይህን ስብከት የእኔ ፓስተር በሰማው ስራ ቅዱሳን ስራ ሲፈቱና ኪሳራ ሲያጋጥማቸው አስራት ስለማይከፍሉ ነው ይላል ወንድም ዳዊት በእውነት ጌታ ይባርክህ እውነትን አስተማርህ።
እርግጠኛ ነኝ እንዴ እካን ሰተው የማያውቁ ናቸው ዋው ዋው የሚሉት
የክርስትና ትምህርት ገባን ብለን ፋይናል ፈተና ልንቀመጥ ስንል በወንድማችን በዴቭ በኩል ገና የኬጂ ተማሪ መሆናችንን ተረዳሁኝ።መንፈስ ቅዱስ ለዚህ ለተወደደ ወንድሜ ስለገለጥክለት ዕውቀትና ጥበብ አመሰግንሃለሁ።ለብዙዎች የመዳንን ዕውቀት እንዲሰጥ ያስነሳህው ምርጥ ወንድም ነው።ዘመኑ የባረክ ብዬ አልፀልይም። ተባርኮ በበረከት ውስጥ እየዋኘ እንዳለ በግልፅ ይታያል።ነገር ግን ብዙዎች ይስሙህ።በተለይ ስሙን እንጂ እንስማ እንማር ለማይሉ ለዘመኑ የወንጌል አገልጋዮች።በአንተ የተገለጠው የወንጌል ፀጋ ሁሉም የኅብረተሰብ ክፍል ሊሰማውና በዕምነት ሊቀበለው የተገባ ዕውነት ነው።
ሉቃስ 11 (Luke)
42፤ ነገር ግን እናንተ ፈሪሳውያን፥ ከአዝሙድና ከጤና አዳም ከአትክልትም ሁሉ አሥራት ስለምታወጡ፥ ፍርድንና እግዚአብሔርን መውደድ ስለምትተላለፉ፥ ወዮላችሁ፤ ነገር ግን ሌላውን ሳትተዉ ይህን ልታደርጉት ይገባችሁ ነበር።
Wodeme sima
The verse you mentioned talks about vegetables not money
This was said for old testament followers not for new testament Christians.
@@danielm.5845 evidence?
God Bless you!!
@@Savedbygraceet አይሁዶች በህግ ሥር ነበሩ። አዲስ ኪዳን የተጀመረዉ ከኢየሱስ ሞትና ትንሳኤ በኋላ ነዉ።
ተደንቄና እየተባረኩበት የማዳምጠው ትምህርት የወንጌላዊ ያሬድ ትምህርት ነበር የዚህ ወንድም ትምህርትም ልዩ ነው
እግዚአብሔር ልጆች አሉትኮ
You are stand on the real words of God.God blessed you and your followers.
ሕግም ተጠርቆ አልተወገደም ፀጋ ሕግን በአማኝ ሕይወት ማስፈፀሚያ እንጂ መሻሪያ አይደለም ጌታ ሕግን ልፈፅም ላፀና ያለውንስ ወዴት እናድርገው ወዳጄ. balanc እያረክ አስተምረን በርታለን.
Lol the balance issue can be solved by reading the real Bible to ourselves more often than expecting every thing from him! Just saying!! No offense dear lol
ፈፀመዉ በመስቀል ላይ...ተፈፀመ።
ላጸና የሚል ከየት አመጣሁው
llllllll1llll11ll11111111l11111111@@deehope9477
@@deehope9477😊😊😊😊😊😊😊😊😊😊😊😊😊😊😊😊😊😊😊😊😊😊😊😊😊😊😊😊😊😊😊😊😊😊😊😊😊😊😊😊😊😊😊😊😊😊😊😊😊😊😊😊😊😊😊😊😊😊😊😊😊😊😊😊😊😊😊😊aaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaa😊aaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaa😊
የፀጋ ዘመን ስለሆነ ከህግ በላይ ያኖረናል።
ጌታ ይባርክህ የኸውልህ እያስፈራሩን ነው በልጣብልጦቹ ይገርምሀል ከዚህ በፊት ይህን ገና ሳልሠማው እንዴት ጌታ ብቻውን እንዳስተማረኝ
ባወራው ምን እንደምፈራ ታውቃለህ
ገንዘብ እንደምወድና መስጠት እንደማልፈልግ ስለሚወራ አድማም
ስለሚደረግብኝ ነው
ብቻ አንተ የጌታ ሰው
ከጌታ መንፈስ እንደሆንክ እጅግ አምናለሁ ፍፁም ሰው
ባትሆንም ከዘመኑ ቀባጣሪዎች ትሻላለህ
ዳግም አገኝሀለሁ ብዞዎች ከአጭበርባሪዎች የምትታደግ ሰው ትሆናለህ ደግሜ በትምህርትህ እንገናኝ
በጌታ እውነት ተባርከሀል ደግሞም
ይበልጥ ትባረካለህ
ለመሆኑ አ አ የአገልግሎት ሥፍራ አለህ? ወይስ ክ ሀገር?❤
የህውልህ እኔ አ አ ስለሆነ እንዴት ህብረት
ከእናንተ ጋር ማድረግና
ለጌታ ሥራ የሚገባውን
መስጠት እንዴት ጓጉቻለሁ መሠለህ ገባህ ለመስጠት ታሥሬ ነበር መሠለህ
አሁን ግን እውነት አርነት ያወጣልና 'የሚሰጥ በልግስና ደስ
እያለው ' ሀብታሞች እኮ ነን ግን እንደ አጋንንት በማስፈራራት
ሊናጠቁን ካሉ ጩሉሌዎች ይህንንማ
ትምህርት ጠላታቸው ነው ጳውሎስ ሲያስተምር እኛ ያላችሁን ሳይሆን እናነተን ነው ሲል መንፈሣዊ ማንነታችን ነው ተባረክ ተባርከሀልም ነፍሴ አረፈች አስራት አታውጣ ስላልተባልኩ
ሳይሆን የእውነት ቃል
ሸክሜን ስለተንከባለለ
ታውቃለህ ለእግዚአብሔር ሥራ
ያለንን የምንሠጥበት
መንገድ ነው ግራ ያጋቡን ሰጥተንም እንዳንባረክ አደረኩን
እየሱስ ማንነት ተረድተነው በአጋንንት
የአሰራር ስልጣን ስታዘ
ዝ በውስጤ ያለው እውነት እሺ አይልምም
ለስጦታ አይታዘዝም
ኧረ ስንት ጉድ አለ መሠለህ ወንድሜ
አ አ ማ ብትመጣ ከመቅፅበት ይሠቅሉሀል ብቻ ትንሽ
ቆይልን ብትኖር ትጠቅመናለህ ሊያርድና ሊያጠፋን
ነፍሳችንን ከሚታገላት
ስጋ የለበሰ የአጋንንት
ሥልጣን በእውነት የኢየሱስ ክርስቶስ የፀጋ ቃል ታድናለህ
ከብዙ የሀሰተኛ ምላስና
ብርቱ ሠልፍ በፀጋው ያመለጥክ ሰው ትመስላለህ አልያማ
እንዲህ አይነት እውነተኛ ቅባት ከዚህ
ከጪንጫ ድንጋያማ
ምድር እንዴት ይፈልቃል መንፈሳዊ ወገን ስላገኘሁኝ ጌታን
አመሠግናለሁ be bleesed so much
ዋውውውው የእውነት ድንቅ የሆነ ትምህርት🙏🙏🙏 😂😂😂
Bezemene endezih aynet timhrt semche alakim geta yibarkih wendm Dave!
ሻሎም !
መልእክቱ ስለ አስራት ተጨማሪ ነገር እንድናውቅ ያደርግ ይሆናል እንጂ ፣ በፍጹም በአዲስ ኪዳን አስራት እንዳንሰጥ አያደርገንም።
ምናልባት በዚህ ት/ት ደስተኛ የሆኑ ቅዱሳን በፊትም አስራት የማይሰጡ ይሆናሉ ።
ትምህርቱ መጽሐፍ ቅዱስ ላይ ስለ አስራት የተጻፉ ጥቅሶችን ሁሉ ስላካተተ ሙሉ አይደለም።
1ኛ ቆሮንቶስ 9 :9-14
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
“ሕግስ ደግሞ ያን አይልምን? #የሚያበራየውን በሬ አፉን አትሰር ተብሎ በሙሴ ሕግ ተጽፎአልና። እግዚአብሔርስ ስለ በሬዎች ይገደዋልን?”
¹⁰ ይህን የሚለው ፈጽሞ ስለ እኛ አይደለምን? የሚያርስ በተስፋ ሊያርስ የሚያበራይም እንዲካፈል በተስፋ ሊያበራይ ስለሚገባው በእውነት ስለ እኛ ተጽፎአል።
¹¹ እኛ መንፈሳዊን ነገር የዘራንላችሁ ከሆንን የእናንተን የሥጋዊን ነገር እኛ ብናጭድ ትልቅ ነገር ነውን?
¹³ #በመቅደስ ነገር የሚያገለግሉ ከመቅደስ የሆነውን ነገርን እንዲመገቡ፥ በመሠዊያውም የሚጸኑ #ከመሠዊያው እንዲካፈሉ አታውቁምን?
¹⁴ እንዲሁ ደግሞ #ወንጌልን የሚሰብኩ ከወንጌል ቀለብ እንዲቀበሉ #ጌታ ደንግጎአል።
#መሰዊያ ፣ መቅደስ ፣ በህግ ተጽፉል የሚሉ ቃላት ብሉይ ኪዳናዊ ቢሆንም በአዲስ ኪዳን በምሳሌነት ተግባራዊ ናቸው!!!
We believe in the whole Bible!
We do too
ታቦትም ተቀበላ
የደም መርጨት ሥርዓትን አሁንም አድርጋ ሁሉንም የምታምን ከሆነ ወንድሜ አሌክስ
በእውነት እግዚአብሔር ይባረክ በጣም ጠሩ ነው ሰው ሳይሆን አሰራታቾውን የምፈልጉ አጌልጋዮዎች እሄንን ትምህርት ስሙ እነ ሰጄምር ጥያቄ ሆኖ ነበር ግን ትምርህት ጨርሽ ሰሰማ መልሱን አጌይኘው❤❤❤
blessed you are brother Dawit!
ሰምቸም የማልጠግብ ትምህርት ❤️
" ነገር ግን እናንተ ፈሪሳውያን፥ ከአዝሙድና ከጤና አዳም ከአትክልትም ሁሉ አሥራት ስለምታወጡ፥ ፍርድንና እግዚአብሔርን መውደድ ስለምትተላለፉ፥ ወዮላችሁ፤ ነገር ግን ሌላውን ሳትተዉ ይህን ልታደርጉት ይገባችሁ ነበር።"
(የሉቃስ ወንጌል 11:42)
እንግዲያዉስ አስራት ከአስር አንዱን ለእግዚአቤሔር መስጠት ነዉ
በአዲስ ኪዳን ግን የበለጠ ጸጋ እኮ ነዉ የተሰጠን ስለዚህ ከሰጠንም
ከአስር አንድ ሳይሆን ከዚያ በላይ ነዉ መሰጠት ያለበት።
አስራት በአዲስ ኪዳን መክፈል ባያስፈልግ ከዕብራዉያን 7 ጀምሮ
ባልተጠቀሰ ነበር።
በኢየሱስ ደም የመጣዉ ጥቅማ ጥቅምን የበለጠ ልናከብራቸዉ እንጂ አስራት አዲስ ኪዳናዊ አይደለም በማለት አገልግሎትን መጉዳት ተገቢ አይደለም።
Lol sorry, he didn't say that...!! Please listen to him again & make sure to use your Bible too!! I did say the same thing before I seriously "LISTENED" over & over lol now I'm well understood to give all of myself to my savior Jesus Christ not only my $$ it was an eye opener teaching, can't thank him enough for all his real Bible classes lol
Amen! We don't need to bother about how the money is spent, Giving Thithe is a spiritual practice that has a great value in our journey of imitating our heavenly father.
Also it is a form of worship, worshipping Christ Jesus, MelkizedEch.
እዛ ላይ እኮ ስለ አብራሀም ነዉ ጌታችን እንደተገለጠለት እንጅ በአድስ ክዳን አስራት ይቀጥል የምል የለም
May you stay blessed, dear son of God!You told us the truth ,nothing but the truth before the Almighty God.I have seen, hear and obeyed until my son in law helped me to be bold enough to refuse and send them the teaching of one true son of God in the late 90th. The Pastor and his co-Pastor cursed me in public. And I tried to give willingly .In this way also ,she manipulated me and unpaid more than I can. Still I knew it was wrong.and since 2000, I only give what please me.I can't tell you all that I passed thru.That ATM maker said: believers are our fish: we can put diamond shoes in their expenses!
Lol wow, what an insightful comment?? Love the ATM & fish lol
This is amazing preaching bless you brother Dawit fasil
እግዚአብሔር ይባርክሕ ትምርቶችክ ሳይላመጥ ነው ሚዋጠው ተባረክ እንደ አንተ በፅድቅ ሚያገለግል ትውልድ ይነሳ
ትክክለኛ ትምህርት! አንዳንዶች አትስጥ እምትል የሚመስለው አለ። በደንብ ስሙት እባካችሁ። አስራት የሚቀርባችሁ ሚመስላችሁ ፓስተሮች አይዞአችሁ ደሞዝህ አይቋረጥም። በአዲስ ኪዳን አስራት ከ10 1 ስጥ የሚል የለም እንጂ ያልው አስራት አትስጥ አላለም። ከ 50' _60' ደቂቃ ያለውን በደንብ ስሙት። በፈቀድነው መጠን እንስጥ እንጂ ግደታ ተጨናንቀህ አምጠህ ከ10/1 አምጣ የሚል በአዲስ ኪዳን የለም። ማቴ 23፤23 እምትሉ እስቲ በደንብ አንብቡት ስላሉህ ብቻ መተህ ጥቅስ ኮሜንት አትስጥ።
Thank you for speaking the truth with God word blessed too
Waw ! Bless you more and more and thanks
ትክክለኛ የእ/ር ሰው 💖በርታ
Wow Dave, stay blessed!!❤️❤️
ፓስተር ዳዊት ጌታ አብዝቶ ይባርክህ!
በእውነቱ ስለ አስራት ብዥ ያለብን ነገር እንዳለ ለማየት አይከብድም። በተሰበሰበው ገንዘብ፡ ንግድን የጀመሩ፡ ስምንና እውቅናን ለማግኛ እየተኬደ ያለበት ነገር በጣም ልብን ይሰብራል።
ብቻ አንድ ነገር ይገባኛል፤ ይኸውም ይዘነው ያለው ከካሄዳችን፣ ውስብስብ ግልፅ ያልሆነ አሰራራችን መለወጥ ግድ ነው ብዬ አስባለሁኝ።
የዛሬ 500 ዓመት በፊት፡ በወቅቱ የተዛባውን የክርስትናውን አካሄድ እግዚአብሔር በአንድ ባሪያው ማርቲን ኑተር ገለባብጦት ነበር። ዛሬም አንድ የእግዚአብሔር ባሪያ ለዚህ ለተዛባ አለም ማምጣት ግድ ነው ብዬ አስባለሁ።
ስለዚህ ለዘመኑ መለወጥ ስለሚያስነሳው ባሪያ ሁላችንም አጥብቀን እንፀልይ።
ተባረክ ፓስተር ዳዊት!
በብሉይ ኪዳን ላይ ያሉትን የእግዚአብሔር ትእዛዛትን
ከእኔ በቀር ሌሌች. አማልክት አይሁኑለህ።
እናት አባትህን አክብር
አትግደል
አታመንዝር
አትስረቅ
በሀሰት ርት ምስክር
የባልንጀራህን ሚስት ሎሌውንም በሬውንም ገንዘብ ሁሉ አትመኝ
ሌላው እግዚአብሄር የሰጠንበት የልባችንን ይዘት ያየዋል ።
ገንዘብ እንዳይነግስብን
እኛ እንንገስበት
ገንዘብ ልንገዛበት እንጂ እንዲገዛን አንፍቀድለት።
So interesting and biblical also bless you Dave.
ዋዉ ልክ ነህ ዴቭዬ ጸጋ ይብዛልህ በአድስ ክዳን ከ10 አንድ የሚል ህግ(አስራት) ሳይሆን መስጣት ነዉ ያለዉ
የተለየህ ነህ ጌታ ይባርክህ እስከዛሬ ስላልተከታተልኩህ ቆጭቶኛል
ተባረክ
ወንድሜ ስላንተ ጌታን እባርካለው
ካንተ ጋር ቃሉን በአካል የሚማሩ ወገኖች ምንኛ የታደሉ ናቸው።
ገንዘብ የሚወዱ አገልጋዬ ተብዬዋች ምነው ያንተን ትምርት ቢሰሙ ።አንድ ቀን በጣም አገልግሎቱን የምወድለት አገልጋዬ ገንዘብ ለያዛችሁ ሰዋች ልፀልዬላችሁ ብሎ ፀሎትን ሲሸጥ ልቤ እዝን ብሎ ወጥቼ ሄድኩ ።ብቻ ብዙ በማዝንበት ነገር እያስተማርክ ነው ተባረክ ።
እግዚያብሔር ለዘላለም ባርኮሐል ወን
እግዛብሄር አብዝቶ ይባርክህ አስራት ካልሰጠው በጣም እፈራለው
Dear brother Devi, I wish peace and health be with you. The truth is that the Word of God service church is what really changed my life and Christ. It's 2004. I'm glad to see it again today.
ጌታ ይባርክህ
Amen amen amen amen amen amen amen amen amen amen amen amen
Amen ! God bless you 🙏
ቸርች በብር ቀልድ አታውቅም!
keep it bro #yob💛 much grace onto you