አስገራሚ ትምህርት Part 3 | አንድ ሰው ከዳነ በኋላ ይጠፋል ወይስ አይጠፋም? በወንድም ዳዊት ፋሲል

Поделиться
HTML-код
  • Опубликовано: 27 авг 2024
  • አስገራሚ ትምህርት Part 3 | በወንድም ዳዊት ፋሲል የተሰጠ መልስ
    #Sol_Bekele
    / @solbekele3915 sub_confirmation=1

Комментарии • 529

  • @dawitfassil
    @dawitfassil Год назад +381

    ዳዊት ነኝ, ይህን ያስተማርኩት ግን ለማንም ሰው ምላሽ ለመስጠት አልነበረም, ርእሱ ቢስተካከል

    • @netsanettesfamichael483
      @netsanettesfamichael483 Год назад +6

    • @tsedalsetargie7261
      @tsedalsetargie7261 Год назад +4

      Blessed one

    • @olgagermay2239
      @olgagermay2239 Год назад +12

      ወንድም ዳዊት እንዳንተ ይብዝሉን ዘመንህ ሁሉ ይባረክ

    • @zelalembekele9185
      @zelalembekele9185 Год назад +20

      የተባረክ ዴቭ ባልከው መሰረት አርዕስቱ ቢስተካከልና አግባብ ባለው ስያሜ ቢሰጠው ያንተን ትምህርቶች ግን ለዓለም ሁሉ መዳረስ አለበት ፀጋ ይብዛልህ።

    • @munadino4683
      @munadino4683 Год назад +1

      @@zelalembekele9185 hhhh

  • @gedionelkadosh5224
    @gedionelkadosh5224 Год назад +24

    ብዙ ሰዎችን ሊለውጥ የሚችል ትምህት በዚህ ወንድም በኩል ጌታ እያስተማረን ስለሆነ ሰዎች ተምረው እንዲጠቀሙ የሱን የዩትዩብ ቻናል Dawit fasil ministry እየገቡ እንዲማሩ ብታደርግ መልካም ነው

  • @yasinyakob5421
    @yasinyakob5421 Год назад +26

    ዴቭ አንተ ለሀገራችን በረከት ነህ ፤ ተባረክልኝ።

  • @meseretgebreyesus8856
    @meseretgebreyesus8856 Год назад +15

    ወንጌል አደራ እንጂ እንጀራ መብያ ያላደረገ አገልጋይ ዘመንህ ይባረክ

  • @CivilEngineeringTube-we6uq
    @CivilEngineeringTube-we6uq 10 месяцев назад +9

    “በእርሱ የሚያምን ሁሉ የዘላለም ሕይወት እንዲኖረው እንጂ #እንዳይጠፋ እግዚአብሔር አንድያ ልጁን እስኪሰጥ ድረስ ዓለሙን እንዲሁ ወዶአልና።”
    - ዮሐንስ 3፥16
    ብዙ ሰዎች የማያምኑበት ወንጌል እሄ ነው።
    አንዳንድ ሰው አማኝ ነው ለማለት ይከብዳል።
    አማኝ አይጠፋም ከምትለው፥ ጠላትህ ድብን ይላል ብትለው ቶሎ ያምናል😭

  • @nazrawigetu86
    @nazrawigetu86 Год назад +52

    ማቴዎስ 7
    ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
    ²¹ በሰማያት ያለውን የአባቴን ፈቃድ የሚያደርግ እንጂ፥ ጌታ ሆይ፥ ጌታ ሆይ፥ የሚለኝ ሁሉ መንግሥተ ሰማያት የሚገባ አይደለም።
    ²² በዚያ ቀን ብዙዎች፦ ጌታ ሆይ፥ ጌታ ሆይ፥ በስምህ ትንቢት አልተናገርንምን፥ በስምህስ አጋንንትን አላወጣንምን፥ በስምህስ ብዙ ተአምራትን አላደረግንምን? ይሉኛል።
    ²³ የዚያን ጊዜም፦ ከቶ አላወቅኋችሁም፤ እናንተ ዓመፀኞች፥ ከእኔ ራቁ ብዬ እመሰክርባቸዋለሁ።
    ያዕቆብ 1፥22
    “ቃሉን የምታደርጉ ሁኑ እንጂ ራሳችሁን እያሳታችሁ የምትሰሙ ብቻ አትሁኑ።”
    ገላትያ 5
    ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
    ¹⁹ የሥጋ ሥራም የተገለጠ ነው እርሱም ዝሙት፥ ርኵሰት፥ መዳራት፥
    ²⁰ ጣዖትን ማምለክ፥ ምዋርት፥ ጥል፥ ክርክር፥ ቅንዓት፥ ቁጣ፥ አድመኛነት፥ መለያየት፥ መናፍቅነት፥
    ²¹ ምቀኝነት፥ መግደል፥ ስካር፥ ዘፋኝነት፥ ይህንም የሚመስል ነው። አስቀድሜም እንዳልሁ፥ እንደዚህ ያሉትን የሚያደርጉ የእግዚአብሔርን መንግሥት አይወርሱም::
    - መፅሐፍ ቅዱስ መዳናችሁን ዕለት ዕለት ፈፅሙ ስለሚል ለቃሉ በመታዘዝ መዳናችንን ዕለት ዕለት መፈጸም ይገባናል።
    -እግዚአብሔር እንደ ቃሉ የምንኖርበትን ፀጋ በክርስቶስ በኩል ሰጥቶናል። ስለዚህ በክርስቶስ ፀጋ ከኀጢአት እስራት ነፃ መውጣት ይቻላል።
    -ስለዚህ አንድ ጊዜ ስለዳንኩ እንደፈለኩ በኃጢዓት መመላለስ እችላለሁ ማለት አንችልም። በኃጢዓት እንደፈለግን ተመላልሰን እንዴት የጌታን ፊት ልናይ እንችላለን?
    - በአፍ ጌታ ሆይ በአንተ አምኛለሁ እያለ እየሸነገለ ነገር ግን በህይወቱ እንደፈለገ አእምሮው ምንም ሳይኮነን በድፍረት በኀጢዓት የሚመላለስ ሰዉ እንዴት የእግዚአብሔርን መንግሥት ይወርሳል? ሰው በኀጢዓት እስራት ሆኖ ሳይፈልግ ኀጢዓት ቢያደርግ ጌታ ከኃጢዓት ነፃ ያወጣዋል ፤ ነገር ግን ሰዉ በድፍረት አእምሮው ምንም ሳይኮነን ኃጢዓት እየሰራ ከኃጢዓቱ ጋር ተስማምቶ የሚኖር እንዴት ሊድን ይችላል?
    -በክርስቶስ ደም ከታጠብንና በፀጋው ከኀጢዓት እስራት ነፃ ከወጣን በኋላ ወደን ወደ ኃጢአት ብንመለስ ፍርድና ቅጣት ይጠብቀናል፡፡
    ማቴዎስ 21
    ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
    ²⁸ ነገር ግን ምን ይመስላችኋል? አንድ ሰው ሁለት ልጆች ነበሩት፤ ወደ አንደኛው ቀርቦ፦ ልጄ ሆይ፥ ዛሬ ሂድና በወይኔ አትክልት ሥራ አለው።
    ²⁹ እርሱም መልሶ፦ አልወድም አለ፤ ኋላ ግን ተጸጸተና ሄደ።
    ³⁰ ወደ ሁለተኛውም ቀርቦ እንዲሁ አለው እርሱም መልሶ፦ እሺ ጌታዬ አለ፤ ነገር ግን አልሄደም።
    ³¹ ከሁለቱ የአባቱን ፈቃድ ያደረገ ማን ነው? ፊተኛው አሉት።
    -ስለዚህ በክርስቶስ አምነን ከዳንን በኋላ እምነታችን በስራ መገለጥ አለበት።
    “ከነፍስ የተለየ ሥጋ የሞተ እንደ ሆነ እንዲሁ ደግሞ ከሥራ የተለየ እምነት የሞተ ነው።”
    - ያዕቆብ 2፥26

    • @gfc451
      @gfc451 Год назад +1

      እምነት ያለስራማ ከንቱ ነው ለዛም ነው የኛን ስራ ሊሰራልን የመጣው እርሱ የሰራውን እኛ ደግሞ ስናምን ተሟላ ማለት ነው

    • @adugenet70
      @adugenet70 Год назад +2

      የዚህ ፖስት ባለቤት ጌታ ይባርክ!!!

    • @nazrawigetu86
      @nazrawigetu86 Год назад

      @@adugenet70 Amen, bless you too!

    • @tarikuakebede5013
      @tarikuakebede5013 9 месяцев назад

      1ኛ --"ስለዚህ ደግሞ ብናድር ወይም ተለይን ብንሆን እርሱን ደስ የምናሰኝ ልንሆን እንቀናለን።መልካም ቢሆን ወይም ክፉ እንዳደረገ እያንዳንዱ በስጋው የተሰራውን በብድራት ይቀበል ዘንድ ሁላችን በክርስቶስ
      በፍርድ ወንበር ፊት ልንገለጥ ይገባናልና።2ኛ ቆሮ5፥6-10
      2ኛ--በጌታችንና በመድሀኒታችን በኢየሱስ እውቀት ከአለም እርኩሰት ካመለጡ በኋላ ዳግመኛ በእርሷ ተጠላልፈው የተሸነፉ ቢሆኑ ከፊተኛው ኑሮአቸው ይልቅ የኋለኛው የባሰ ሆኖባቸዋል።---"2ጴጥ 2፥20--22
      በፍርድ ወንበር ፊት ልንገለጥ ይገባናልና።

    • @tarikuakebede5013
      @tarikuakebede5013 9 месяцев назад +2

      "የእውነትን ዕውቀት ከተቀበልን በኋላ ወደን ኃጢአትን ብናደርግ ከእንግዲህ ወዲህ ስለ ሀጢአት መስዋዕት አይቀርልንምና፥የሚያስፈራ ግን የፍርድ መጠበቅ ተቃዋሚዎችንም ሊበላ ያለው የእሳት ብርታት አለ።የሙሴን ህግ የናቀ ሰው ሁለት ወይም ሦስት ቢመሰክሩበት ያለ ርህራሄ ይሞታል፤ የእግዚአብሔርን ልጅ የረገጠ ያንንም የተቀደሰበትን የኪዳኑን ደም እንደ ርኩስ ነገር የቆጠረ የጸጋውንም መንፈስ ያክፋፋ እንዴት ይልቅ የሚብስ ቅጣት የሚገባው ይመስላችኋል?---ዕብ10፥26--31

  • @michaelsolomon8409
    @michaelsolomon8409 Год назад +16

    ወደ ዕብራውያን 3
    14፤ የመጀመሪያ እምነታችንን እስከ መጨረሻው አጽንተን ብንጠብቅ፥ የክርስቶስ ተካፋዮች ሆነናልና፤

    • @undermysaviour
      @undermysaviour Год назад +1

      እምነት ነው ልብ በል። ሰዎች ጌታ እየሱስ ክርስቶስን ትተው ወደ አይሁድ እምነት ይመለሱ ነበር ያኔ። የሃጢያት ድካም በምድር ያደክማል ዋጋ ያስከፍላል እንጂ ከደህንነት አያወጣም።

    • @user-xi9uc3ip7q
      @user-xi9uc3ip7q 7 месяцев назад +1

      ​@@undermysaviourበስምህ አጋንንት አ ላወጣንም........ አላውቃችሁ ም...... ማት. 24

  • @habibaasmera9064
    @habibaasmera9064 Год назад +6

    እኔ በጣም እወዳወላው❤ ፓስተር ዳዊት ክርስቶስ ነው ያሳየኝ በሁሉም ተፈውሻለው እውቀት ነጻ ያወጣል ፓስተር ዳዊት ዘመንህ ይለምልም አንተ ብሩክ ነህ

    • @ETHIO023
      @ETHIO023 11 месяцев назад

      ወንድም ዳዊት ነው የሚባለው

  • @aklilu.g7023
    @aklilu.g7023 Год назад +15

    1ኛ ዮሐንስ 3
    ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
    ⁶ በእርሱ የሚኖር ሁሉ ኃጢአትን አያደርግም፤ ኃጢአትን የሚያደርግ ሁሉ አላየውም አላወቀውምም።
    ⁷ ልጆች ሆይ፥ ማንም አያስታችሁ፤ እርሱ ጻድቅ እንደ ሆነ ጽድቅን የሚያደርግ ጻድቅ ነው።
    ⁸ ኃጢአትን የሚያደርግ ከዲያብሎስ ነው፥ ዲያብሎስ ከመጀመሪያ ኃጢአትን ያደርጋልና።
    ⁹ ስለዚህ የዲያብሎስን ሥራ እንዲያፈርስ የእግዚአብሔር ልጅ ተገለጠ። ከእግዚአብሔር የተወለደ ሁሉ ኃጢአትን አያደርግም፥ ዘሩ በእርሱ ይኖራልና፤ ከእግዚአብሔርም ተወልዶአልና ኃጢአትን ሊያደርግ አይችልም።
    ¹⁰ የእግዚአብሔር ልጆችና የዲያብሎስ ልጆች በዚህ የተገለጡ ናቸው፤ ጽድቅን የማያደርግና ወንድሙን የማይወድ ሁሉ ከእግዚአብሔር አይደለም።

    • @addisnet21
      @addisnet21 Год назад

      🔴ሙሉውን አንብብ - በሱ የሚያምን ሀጥያትን ካላደረገ ታድያ ለምን ንስሀ ተሰጠ?
      🔴መፅሐፍን አንብቡ አዳራሽ የተነግራችሁን ብቻ ይዛቹ አቱሩጡ::

    • @nazrawigetu86
      @nazrawigetu86 Год назад +4

      @@addisnet21 ንስሃ ማለት ሃጢዓትን ለማቆም በመወሰን ከክፉ መንገድ መመለስ ነው ። ንሰሃ የተሰጠው ሰዎች ከክፉ ስራቸው ርቀው በጽድቅ ክርስቶስን በመምሰል ይኖሩ ዘንድ ዳግመኛ እድል እንዲያገኙ ነው።
      ስለዚህ በክርስቶስ በማመን በንስሃ ከክፉ ስራ ርቆ ጽድቅን የሚያደርግ በክርስቶስ ይኖራል።
      - ሳይፈልግ በኀጢዓት ለታሰረው ጌታ በፀጋው ነፃ አውጥቶ የንስሃን እድል ይሰጠዋል።ነገር ግን የንስሃ ዕድል የሚሰጠው ነገ ንሰሃ እገባለሁ እያለ ሰው ዛሬ ላይ በድፍረት ሃጢዓትን እንዲያደርግ አይደለም። እንደዚህ የሚቀልድ ሰዉ ለጥፋት ተጋላጭ ይሆናል።

    • @etexhaile201
      @etexhaile201 Год назад

      ጸጋው በእምነት አድኖአችኋልና፤ ይህም የእግዚአብሔር ስጦታ ነው እንጂ ከእናንተ አይደለም፤
      ወደ ኤፌሶን ሰዎች 2 : 8

    • @etexhaile201
      @etexhaile201 Год назад

      ጸጋው በእምነት አድኖአችኋልና፤ ይህም የእግዚአብሔር ስጦታ ነው እንጂ ከእናንተ አይደለም፤
      ወደ ኤፌሶን ሰዎች 2 : 8

    • @addisnet21
      @addisnet21 Год назад

      @@etexhaile201 ✅እሱንማ ሁሉ ያምናል ችግሩ ፅጋ ብቻ ብለሽ ካነበብሽ ነው::

  • @manofgoddan799
    @manofgoddan799 Год назад +3

    ወደ ዕብራውያን 6
    5፤ መልካሙንም የእግዚአብሔርን ቃልና ሊመጣ ያለውን የዓለም ኃይል የቀመሱትን
    6፤ በኋላም የካዱትን እንደገና ለንስሐ እነርሱን ማደስ የማይቻል ነው፤ ለራሳቸው የእግዚአብሔርን ልጅ ይሰቅሉታልና ያዋርዱትማልና። 1ኛ ዮሐንስ 2
    6፤ በእርሱ እኖራለሁ የሚል እርሱ እንደ ተመላለሰ ራሱ ደግሞ ሊመላለስ ይገባዋል።

  • @natnaelsime4677
    @natnaelsime4677 Год назад +11

    “ዓለምን ወይም በዓለም ያሉትን አትውደዱ፤ በዓለም ያለው ሁሉ እርሱም የሥጋ ምኞትና የዓይን አምሮት ስለ ገንዘብም መመካት ከዓለም ስለ ሆነ እንጂ ከአባት ስላልሆነ፥ ማንም ዓለምን ቢወድ የአባት ፍቅር በእርሱ ውስጥ የለም።”

  • @gitariku11
    @gitariku11 5 месяцев назад +2

    ዴቭ ጌታ ኢየሱስ አብዝቶ ይባርክህ
    እውነት ይህ ትምህርት ብዙዎችን ከጭንቅ እንደምገላግል አምናለሁ እግዚአብሄር እንዳንተ አይነት አስተማሪዎችን ያብዛልን

  • @user-rx9qv2vx7m
    @user-rx9qv2vx7m 17 дней назад

    ሌላውን ትተህ በቁጡነቴ ሳልበድልውዮ አላውቅም ግን ጌታ ይባረክ ሀጥያቴ በክርስቶስ ደም ታጥቦአል ❤❤

  • @tadesekereboeresdo9491
    @tadesekereboeresdo9491 Год назад +8

    የደነ ሰው ዝሙት ብጠጢ ብገል ብሰራቅ መንግሰታ ሰማይ ይገበል ዎይ ትንብት ተነገር አገንንት በሰምህ ትንቢት አልተነገርንምን በሰምህ አጋንንት አለወጣንምን በሰምህሰ ብዙ ታምራት አለደራግንም ከቶ አለወቅኂችሁም እነንት ክፉ ዎች ከእኔ ራቁ የለቻው የደኑት አይለምንህ የደነ ሰው ደህነንቱ አያጠም እየለቺ ትውልድ አታጠፉ የደነ ሰው እንደፈለጋ እድሆን አልታፈቀደም ነፍሰ ይገድል አያላቹ መንጀፈቀድ አትሲጥ ነጌ በጌታ ትጠያቀልህ

    • @tederos
      @tederos Год назад +2

      እደዚህ አይነት ሰው አልዳነም

    • @meseretgebreyesus8856
      @meseretgebreyesus8856 10 месяцев назад

      እንዳንተ ዐይነቱ ደነዝ ነው የሚጠፋው

  • @mustefajemal4990
    @mustefajemal4990 Год назад +13

    ኃጢያት የሚያደፋፍር ስብከት ::ለጆራችሁ የሚመችን ንግግር ብቻ አትስሙ ::የተሰጠን ፀጋ ከኃጢያት ባርነት እንድንድን እንጂ በድፍረት በኃጥያት እንድንኖር አይደለም ::ወገን ይህ የመጨረሻው ዘመን ነዉና ከዲያብሎስ ትምህርት ተጠንቀቁ ::

    • @meseretgebreyesus8856
      @meseretgebreyesus8856 10 месяцев назад +1

      ምኑ ነው ኃጢአት የሚያደፋፍር

    • @nehemiahantenh9793
      @nehemiahantenh9793 5 месяцев назад

      አንተ በቃ አልዳንክም ደህንንነት በንተ ስራ ሳይሆን በክርስቶስ ከ ክርስቶስ ብቻ ነው

  • @solomonamde8509
    @solomonamde8509 Год назад +19

    “እንግዲህ የእግዚአብሔርን ቸርነትና ጭከና ተመልከት፤ ጭከናው በወደቁት ላይ ነው፥ በቸርነቱ ግን ጸንተህ ብትኖር የእግዚአብሔር ቸርነት በአንተ ላይ ነው፤ ያለዚያ አንተ ደግሞ ትቆረጣለህ።”
    - ሮሜ 11፥22

    • @abelalemayehu2145
      @abelalemayehu2145 Год назад +3

      የእ/ር ቸርነት እስቲ ultimately በምን የተገለጠ ይመስላል። ቸር ማለት በስጦታው ባለፀጋ ማለት ነዋ! እ/ር አብ ቸርነቱ ultimately የተገለጠው ኢየሱስን ሲሰጠን ነው። ስጦታውን የተቀበለ ግን አይጠፋም። መዳን ኢየሱስን በማመን እንደሆነ ሁሉ አለመዳንም በእርሱ አለማመን ነው። ደግሞ ሌላው ያመነ ሠው አይደክምም አይባልም ነገር ግን እምነት ከስራ አይለይም በስራው ግን ይገለጣል። ግን በፍርድ ፍራቻ/ እቆረጣለሁ ብሎ አይፈራም። ም/ቱም "ፃድቅ በእምነት በህይወት ይኖራል" ይላልና

    • @aklilubashe
      @aklilubashe 10 месяцев назад

      ​@@abelalemayehu2145ዕብራውያን 10
      ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
      ²⁶ የእውነትን እውቀት ከተቀበልን በኋላ ወደን ኃጢአት ብናደርግ ከእንግዲህ ወዲህ ስለ ኃጢአት መሥዋዕት አይቀርልንምና፥
      ²⁷ የሚያስፈራ ግን የፍርድ መጠበቅ ተቃዋሚዎችንም ሊበላ ያለው የእሳት ብርታት አለ።

  • @bereketlorato3925
    @bereketlorato3925 Год назад +7

    የእግዚአብሔር ፀጋ ይብዛልህ በዚህ ሰው ትምህርት እጅግ ተጠቅሜያለሁ በእርሱ የሚሰራው እግዚአብሔር ይመስገን

  • @AbinetMandela
    @AbinetMandela Месяц назад

    እግዚአብሔር ይባርክ !! የዝዓለም በረከት ነህ !! በጣም ነው የምወድህ ።❤❤

  • @samidane
    @samidane Год назад +13

    “እንግዲህ ምን ይሁን? ከጸጋ በታች እንጂ ከሕግ በታች ስላይደለን ኃጢአትን እንሥራን? አይደለም።”
    - ሮሜ 6፥15

    • @amazing-3691
      @amazing-3691 Год назад

      ኃጢያት እንሥራ ማንም አላለም።

    • @samidane
      @samidane Год назад +2

      @@amazing-3691 የገባህን አስረዳኝ/ጂኝ? በነገራችን ላይ ለሃጥያት ምክንያት ማቅረብ አይቻልም የሚቻለው ይቅርታ እና ንስሃ ማቅረብ ብቻ ነው።

    • @amazing-3691
      @amazing-3691 Год назад +2

      @@samidane በዚህ ምድር እያለን ከኃጢያት ነፃ መሆን አንችልም። ማናችንም እንስታለን። የኃጢያት ደሞዝ ደግሞ ሞት ነው። ለንስሃ ሳይደርሱ ሞት ልቀድም ይችላል። እ/ር ደግሞ ኃጢያትን ሳይቀጣ አያልፍም። ቅዱስ የሆነ አምላክ ለንስሃ ጊዜ ሳታገኝ ነው የሞትከው ብሎ የሚተው አይደለም።የኃጢያት ትንሽ ትልቅ የለም ሁሉም ወደሞት ያደርሳል።እንዲህ ከሆነ እንድ ሰው እንኲ አይድንም ሁሉም ስው ይብዛም ይነስም ኃጢያት ይሰራል።
      ታድያ ምን ይሻላል? መፍትሄውን ከማየታችን በፊት አንድ ነገር እንጠይቅ። የዘላለም ህይወት ምንድነው? እንዴትና መቼ በማን ለማን ይሰጣል። መልስ:- የዘላለም ህይወት ከስሙ እንደምንረዳው ጊዜያዊ ያልሆነ ህይወት ስሆን የሚገኘውም በኢየሱስ ክርቶስ በማመን ብቻ ነው። ሰጩውም እግዚአብሔር ብቻ ነው። የሚሰጠውም ያመኑ ቅፅበት እንጂ ወደፊት አይደለም። ስንድክም የሚቆረጥ ህይወት ምኑ የዘላለም ሆነ ታዲያ? ለምሳሌ እንድ ሰው ሰኞ ቢሳሳት የዘላለም ህይወቱና ልጅነቱም የሚነሳ ቢሆን ማክሰኞ ንስሃ ስገባ የቀጠልና ልጅነቱም ቢመለስ ተመልሶ ደግሞ በሳምንቱ ቢጠፋ ምን ይባላል። እ/ር ቅዱስ አምላክ ነው እንዲህ ያለውን የልጆች ጨዋታ ከቶ አይፈፅምም። የዘላለም ህይውት ሰጪ ጠባቂም እ/ር እራሱ ነው። ደካማ ሰው በምን አቅሙ ህይወቱን ይጠብቃል። መፅሃፍ እንደሚል " የሚያፀናችሁ ከክፉውን ይሚጠብቀን የታመነ ንው" 2ተሰ 3:3, ይሁ 24
      ጥያቄ ይቻላል።

    • @amazing-3691
      @amazing-3691 Год назад

      @@samidane ሰው ዛሬ ድኖ ነገ የሚጠፋ ከሆነ ወንጌል የምስራጭ ነው ብለን የምንለው ውሸት ነው ማለት ነዋ?

    • @samidane
      @samidane Год назад +3

      @@amazing-3691 ወንድም ለሃጥያት ለመስራት ቀድመን የምናስይዘው የንስሃ ቀብድ የለንም። ሁሉም በክርስቶስ በሆነ ቤዛነት የዳነ ህዝብ ነው።“ወይስ ሥጋችሁ ከእግዚአብሔር የተቀበላችሁት በእናንተ የሚኖረው የመንፈስ ቅዱስ ቤተ መቅደስ እንደ ሆነ አታውቁምን? በዋጋ ተገዝታችኋልና ለራሳችሁ አይደላችሁም፤ ስለዚህ በሥጋችሁ እግዚአብሔርን አክብሩ።”
      - 1ኛ ቆሮንቶስ 6፥19-20

  • @natitariku
    @natitariku Год назад +9

    ጌታ ሆይ በጣም የምወደው እና የማከብረው ወንድም ነው ዳዊት ፋሲል

  • @nardiehana6161
    @nardiehana6161 6 месяцев назад +1

    እግዚአብሔር ዘመንህን ያለሞልም ዴቨ…ብዙ ነገር ተጠቅሜለዉ ክብር ለእግዚብሔር ይሁን

  • @alemwoinebirattu7851
    @alemwoinebirattu7851 Год назад +17

    እስከ መጨረሻው የሚፀና ይድናል።የሚለው ቃል የታመነ ና እውነተኛ ነው።

    • @etsegenetamare7165
      @etsegenetamare7165 Год назад +2

      የነፍስ መዳን ነው
      እለት እለት ደህንነት ስለሚያስፈልጋት የእግዜር ቃል እውቀትን በየእለቱ ያስፈልጋታል ።
      መንፈስ ዳግም ከተወለደ ዳግም አይጠፋም ።

    • @aklilubashe
      @aklilubashe 10 месяцев назад

      ​@@etsegenetamare7165 አስተማሪ ለምን እስፈለገ ለምን መሪ ለቤተክርስቲያን ለምን ተሰጠ ? ሰዋችን ለመንግስተ ሰማይ እየመከሩ እያስተማሩ ወደ ፍፁምነት እንድንሄድ ነው ።

    • @tlahuntakele6389
      @tlahuntakele6389 2 месяца назад

      Kminden newe yemidinewe

  • @TesfaDiriba-iv4zw
    @TesfaDiriba-iv4zw 2 месяца назад

    “ድል የሚነሣም እንደ እነርሱ ነጭ ልብስ ይለብሳል፤ እኔም በአባቴና በመላእክቱ ፊት እመሰክርለታለሁ፤ ስሙንም ከሕይወት መጽሐፍ አልደመስስም።”
    - ራእይ 3፥5 (አዲሱ መ.ት)
    ልትደመሰስ ትችላለህ!!!

  • @mamaethiopia54
    @mamaethiopia54 Год назад +3

    አሜን ብለህ የተስማማህ ሁሉ ራስህን መርምር

  • @yadegdeguwoldehane2124
    @yadegdeguwoldehane2124 Год назад +1

    “በኋላም የካዱትን እንደገና ለንስሐ እነርሱን ማደስ የማይቻል ነው፤ ለራሳቸው የእግዚአብሔርን ልጅ ይሰቅሉታልና ያዋርዱትማልና።”
    - ዕብራውያን 6፥6

  • @alemubeka70
    @alemubeka70 Год назад +1

    “ድል የነሣው እንዲሁ በነጭ ልብስ ይጐናጸፋል፥ ስሙንም ከሕይወት መጽሐፍ አልደመስስም፥ በአባቴና በመላእክቱም ፊት ለስሙ እመሰክርለታለሁ።”
    - ራእይ 3፥5
    መዳኑን ያልጠበቀና ኃጢአትን ያልተወ የሚደመሰስ እንዳለ አያሳይም።

    • @aklilubashe
      @aklilubashe 10 месяцев назад

      እስቲ ስልክ እንለዋወጥና እንወያይ ?

  • @bubumom8187
    @bubumom8187 Год назад +3

    በጣም የምወደው እና የማከብረው ።ጌታ ለዘለአለም የቃሉ ብርሀን አይወሰድብህ።

  • @elagym5723
    @elagym5723 Год назад +10

    Wow what a brilliant person (teacher)is he !!! wow we proud of You may God bless you 🙏

    • @eliaskitila9421
      @eliaskitila9421 Год назад

      በኃጢአት ፀንተሽ እየኖርሽ ነው?

  • @eliasayele6850
    @eliasayele6850 Год назад +2

    ebrawiyan 6-;4 አንድ ጊዜ ብርሃን የበራላቸውን ሰማያዊውንም ስጦታ የቀመሱትን ከመንፈስ ቅዱስም ተካፋዮች ሆነው የነበሩትን
    5 መልካሙንም የእግዚአብሔርን ቃልና ሊመጣ ያለውን የዓለም ኃይል የቀመሱትን
    6 በኋላም የካዱትን እንደገና ለንስሐ እነርሱን ማደስ የማይቻል ነው፤ ለራሳቸው የእግዚአብሔርን ልጅ ይሰቅሉታልና ያዋርዱትማልና። endete yetayal betaserdagn? tebarek

  • @amanuelnegash377
    @amanuelnegash377 Год назад +15

    More grace to you Dave.

    • @seblekebede1789
      @seblekebede1789 Год назад +1

      Once saved always saved የሚለው ትምህርት አይሰራም።

  • @Aki-rl2wz
    @Aki-rl2wz 3 месяца назад

    Wowww God bless you more blessing pastor Dawit 💙💙❤️❤️❤️

  • @endalesafaye3773
    @endalesafaye3773 Год назад +2

    I appreciate for your teachings. It's clear and simple languages. Thank you for sharing God bless you.

  • @metinabebe6925
    @metinabebe6925 Год назад +13

    Amazing teaching Pastor Dawit Fassil. May the Lord bless you more and more

  • @mamaethiopia54
    @mamaethiopia54 Год назад +8

    አረ ተዉ ወዴት ወዴት ፣ ምን አይነት ማበረታታት ነው፣ እየተስተዋለ ቢሆን ጥሩ ነው

  • @lincktech1119
    @lincktech1119 Год назад +2

    Amen metelut gebetoachehu newe

  • @addisalemgenetu9271
    @addisalemgenetu9271 Год назад +1

    ዳዊት ተባረክ!!

  • @nanitaye6670
    @nanitaye6670 Год назад +1

    ተባረክ ፓስተር ዳዊት❤

  • @selamnati3633
    @selamnati3633 Год назад +2

    ጌታ ዘመንህን ይባርክ

  • @solomonamde8509
    @solomonamde8509 Год назад +11

    ማቴዎስ 7
    ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
    ²² በዚያ ቀን ብዙዎች፦ ጌታ ሆይ፥ ጌታ ሆይ፥ በስምህ ትንቢት አልተናገርንምን፥ በስምህስ አጋንንትን አላወጣንምን፥ በስምህስ ብዙ ተአምራትን አላደረግንምን? ይሉኛል።
    ²³ የዚያን ጊዜም፦ ከቶ አላወቅኋችሁም፤ እናንተ ዓመፀኞች፥ ከእኔ ራቁ ብዬ እመሰክርባቸዋለሁ።

    • @filimontad
      @filimontad Год назад +1

      እንደዚ ያገኘኸዉን ጥቅስ እየያዝክ የተለያየ መልስ አትፈልግ እሺ ይሄንስ ምን ትለዋለህ
      የዮሐንስ ወንጌል 5 24 እውነት እውነት እላችኋለሁ፥ ቃሌን የሚሰማ የላከኝንም የሚያምን የዘላለም ሕይወት አለው፥ ከሞትም ወደ ሕይወት ተሻገረ እንጂ ወደ ፍርድ አይመጣም።
      አየክ የጊዜዉን አለማወቅ ነዉ ያደናገረህ
      አላዉቃቹም ሚላቸዉ ሳይነጠቁ ቀርተዉ በ7አመት መከራ አልፈዉ እየሱስ በማቴዎስ 25 የተፃፈዉን ፍርድ ሊፈርድ ሲመጣ ሚጠየቁት በግና ፍየሎች ናቸዉ እንጂ ከመነጠቅ በፊት ያመኑ እነሱ ቅዱሳን ናቸዉ።

  • @tsehayegetachew4599
    @tsehayegetachew4599 Год назад

    በጣም ጥያቂ ይፈጥራል ይህ ትምህርት ፀጋ የተሰጠን ሀጢአት ለመሰራት አይደለም

  • @samuelmegerssa7817
    @samuelmegerssa7817 Год назад +5

    I like your teachings brethren

  • @yemsarachfikre3394
    @yemsarachfikre3394 7 месяцев назад

    እንደ ዛሬ ገብቶኝ አያውቅም ተባረክ

  • @lewibethel6699
    @lewibethel6699 Год назад +2

    ተባረክ

  • @solomonamde8509
    @solomonamde8509 Год назад +5

    በዚህ ትምህርትህ ስንቶቹን ወደሞት ነዳህ? የሐጥያት license እየሰጠህ ከነሀጥያቱ እንዲኖሩ አድርገሀል። ደፍረህ ሰዉን ወደሀጥያት እየመራህ ነው። በአስተምህሮህ ለሚጠፉት ሁሉ እግዚአብሔር ይፈርድብሀል

    • @bineyamgebremichael2133
      @bineyamgebremichael2133 Год назад

      You better understand first the spirit of the lesson. I think you mis the point. Get the point and live with it my dear.I don't get it in a way you understand.
      Bless you!

  • @user-xp4wl1ib5x
    @user-xp4wl1ib5x Год назад +1

    ምን ይዘመን መቼ በክርስቶስ እየሱሰ ፅጋ ታመነ የዘመኑ ተሞጋችች የወንጌል አርበኝች ከማስተማር ይልቅ ክርክር ይቀርባሉ
    ወንድሜ ዳዊት ተባረክ ምናለ አንተ ጋ ባመለኩ ናፈቀኝ
    ክብር ለጌታ ይሁን ጌታ መንፈስ ቅድስ ይርዳን

  • @kiddyalemu6342
    @kiddyalemu6342 10 месяцев назад

    God bless u brother amazing teacher congratulations

  • @terefeabu2058
    @terefeabu2058 5 месяцев назад

    Deviy tebark tsega ybizalh endet argi endmgilts alwkm bicha buzu zeman nurlin buzu zeman agilgel enwodhalin❤

  • @EmbakomMarkusha-do6kg
    @EmbakomMarkusha-do6kg 11 месяцев назад +1

    My Teacher

  • @tigistwana
    @tigistwana Год назад

    Dave እግዚ/ር እድሜ ና ጤና ይስጥልህ

  • @user-ci8li4co1l
    @user-ci8li4co1l Год назад

    Amennn ,,betaaam des yemil sew hiwot keyarii timirtii neww,,,,bertaa ayzn

  • @lulujohn8068
    @lulujohn8068 Год назад +5

    ጌታ ሆይ ስለ ወንድማችን ተመስገን

  • @user-cl2ti1vz4j
    @user-cl2ti1vz4j Год назад +6

    እግዚአብሔር ይባርክህ ዳዊት በዚህ ሰው ትምህርት እጅግ ተጠቅሜያለሁ በእርሱ የሚሰራው እግዚአብሔር ይመስገን

  • @dawitzoe6558
    @dawitzoe6558 Год назад

    “ልጆቼ ሆይ፤ ይህን የምጽፍላችሁ ኀጢአት እንዳትሠሩ ነው፤ ነገር ግን ማንም ኀጢአት ቢሠራ፣ በአብ ዘንድ ጠበቃ አለን፤ እርሱም ጻድቁ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።”
    - 1ኛ ዮሐንስ 2፥1 (አዲሱ መ.ት) ibakachu liyunatachinin eyatababin lamgababat inmokir . Ye Hasb liyunat 2000 balay hamanotin fatirowal ❤❤❤

  • @Health750
    @Health750 Год назад +1

    እናመሰግናለን!

  • @tadeleenaro8585
    @tadeleenaro8585 5 месяцев назад

    20:05 የምታስተምራቸው ብዙ ግልፅና የእግዚአብሔርን ቃል መሰረት ያደረጉ ናቸው አንዳንድ ግን ከእግዚአብሔር ቃል አንፃር ጥያቄ የፈጠረብኝ ትምህርቶች አሉ ለምሳሌ አፌ :4:11 ላይ ያሉ የፀጋ ስጦቶዎችን በዝህ ዘመን የማይሰሩ አሉ ስትል ሰምቸሃለሁ ጥያቄም አቅርቤ ነበር ምላሽ አልሰጠህም!ለማንኛውም አገልግሎትህን ጌታ ይባርክልህ!

  • @girmabekele8967
    @girmabekele8967 Год назад +5

    Bitter Gospel truth that we should accept. God bless you brother Dev

  • @Deborah0629
    @Deborah0629 Год назад +2

    እኔ መቸም የዘመናት ጥያቄየ ተመልሶልኝ ዋው እንዲያውም ከህግ ስርአት ከአድርግ አታደርግ ገዳይ ከሆነ ትምህርት ነፃ በመውጣት በፅድቅ በቅድስና እግዚያብሔርን በመፍራት እና በመውደድ እንድኖር ሀይልን ያስታጠቀኝ እውነትን ያበራልኝ አካሄዴን ኑሮየን ህይወቴን አመለካከቴን ሁሉን ነው የቀየረው የዳዊት ትምህርቶች ምንም እኮ ነው ሰምቸ የማልጠግበው የማልሰለቸው ወንድም ዳዊትየ በውነት አንተን የሰጠን ጌታ ይመስገን እኔም ሆነ በዙሪያየ ያሉ እየሰሙ ተፈትተዋል ነፃ ወጥተዋል ተመስገን ጌታ እግዚያብሔር

    • @-greathope-official
      @-greathope-official Год назад

      ወንድሜ አሁን የበራልህ እንዳይመስልህ። የጠጣኸው በመርዝ የተቀመመ ወይን ነው። ሃጢአት ሃጢአት ነው። ሕግ መከበር ባያስፈልገው ኖሮ የሱስ አይሞትም ነበር። የሱስ ህግን ጠብቋል? አዎ። እንግዲያውስ አንተም ጠብቅ። እርሱ ህግን ሊሽር አልመጣም። ሉቃ 16፣17 ማቴ 5፣17 ያዕ 2፣10‐26

  • @abebekebede3441
    @abebekebede3441 Год назад +4

    Amen tabaraki🙌

  • @DerejeMengistu-se1ml
    @DerejeMengistu-se1ml 8 месяцев назад

    God bless you

  • @mesaygizaw8648
    @mesaygizaw8648 Год назад +1

    Yaaa Geta yibarkih wendenme medanachinin Anderson fetsimotal

  • @biniyampaulos
    @biniyampaulos 10 месяцев назад

    Amazing ህይዉት ዘራእብኝ ከዛሬ ጀምሮ በህብረት አገኛለሁ ዴቭ አመሰግናለሁ !!

  • @michaeltaye8261
    @michaeltaye8261 Год назад +7

    አንደ ጴንጤ እየሱስን ያቃለለ የለም። "ክርስቶስ አንዴ የሀጥያትን ዋጋ ከፍሎልሀል እነደ ፈለክ ብላ,ጠጣ ዘሙት ጨፍር አይፈረድብህም" አውን ይህ ትምህርት የመንፈስ ቅዱስ ነዉ ወይስ የሰይጣን

    • @misgafitness101natural5
      @misgafitness101natural5 Год назад

      ጉድ ወሸት ውሸት ነው። አላለም/ሉም ።
      ከማን ነው የሰማሽው,?..
      እርግጠኛ ነኝ ከሙስሊሞች መምህር ተብየ አቡሀይድር ነው ።

    • @michaeltaye8261
      @michaeltaye8261 Год назад

      @@misgafitness101natural5 John Calvin internet lay check argi

    • @misgafitness101natural5
      @misgafitness101natural5 Год назад +1

      @@michaeltaye8261
      ቅዱስ ቃሉ እያለ እሱን ምን አሰማኝ።

    • @michaeltaye8261
      @michaeltaye8261 Год назад

      @@misgafitness101natural5 በፀጋው ብቻ ድህነል ህግ አያስፈልግም ያለው john calvin ወይስ ቅዱስ ቃሉ

    • @misgafitness101natural5
      @misgafitness101natural5 Год назад

      @@michaeltaye8261
      ለመዳን ስራ ያስፈልጋ.?.. ጥቅስ.?

  • @johnjoseph9610
    @johnjoseph9610 Год назад +1

    Yes eyesus mulubemulu keflowal Ameen Ennante Mindagnoch sewoch yedanute be Ennanente bedemoze waga Atasmeselute pls yekiristosin stega sibeku....

  • @TeferiGeneti
    @TeferiGeneti Год назад

    አሜን

  • @endashawadisu5874
    @endashawadisu5874 5 месяцев назад

    ተባረክልን

  • @nardosdemeke7528
    @nardosdemeke7528 Год назад +6

    God bless you Deva i am really blessed by your teachings 🙏🙏🙏
    Be abundant grace to you

  • @user-lp8mz9it6p
    @user-lp8mz9it6p Год назад

    ፀጋ ይብዛልህ

  • @mulukenalemayehu2521
    @mulukenalemayehu2521 5 месяцев назад

    Ameeen

  • @user-gx6bh5ky8w
    @user-gx6bh5ky8w 10 месяцев назад

    ወንጌል ሲጣመም ማየት የሚሻ ብቻ ይህንን ስብከት ይስማ። 6ቱን እንዳሻህ ሁን በ7ኛው ቀን ብቻ መጥተህ ቃሉን በመስማት ድነትህ እንዳይወሰድብህ ታደርጋለህ ማለት ሰዎች ከከበባቸው ሃጢያት ተላቀው በቅድስና እንዳይኖሩ ለማድረግ የቀረበ የ"ዝንቦቹ አለቃ" ትምህርት ነው። "ደግሞ ጻድቁ ከጽድቁ ተመልሶ ሃጢአት ቢሰራ ...... እርሱ ይሞታል" ሕዝ 3: 20

  • @mekdeslemma2599
    @mekdeslemma2599 Год назад +1

    ቅድስና ለእግዚያብሄር

  • @fikrutafese4998
    @fikrutafese4998 3 месяца назад

    አብዛኛው ት/ትክ ተመችቶኛል ነገር ግን ሰው ካመነ የፈለገውን አጥያት ቢጨማለቅ መንግስተ ሰማይ ይወርሳል በምድር ይቀጣል የሚል አጢያትን የሚያበረታታና ስህተት ትምህርት ነው።

  • @seyoumdaba4366
    @seyoumdaba4366 Год назад +1

    ITS AMAZING REVELATION BUT NOT FOR LL RATHER WISDOM NEEDED EARLY TO CHRISTIAN LIFE STANDARD.

  • @tibebutaye4313
    @tibebutaye4313 Год назад +1

    ወንድም ኤርሚያስ እስከ ዛሬ ድረስ የምታስተላልፈውን መንፈሳዊ መልዕክቶችህን 2:51 እከታተልና እጠቀምም ነበር ዳዊትን የመሰለ የዘመናችችንን ታላቅ አስተማሪ ስትተች ወረድክብኝ።

  • @mrtamirutegegn9423
    @mrtamirutegegn9423 Год назад

    deva you are really exact biblical and blessed man of God with exact blessing ,you are full of blessing stay blessed and extend beyond any boundary which limit and distort the exact truth Gods word and truth !!!!!!!!! love u deva

  • @meheretgisaaddisumeheret8762
    @meheretgisaaddisumeheret8762 Год назад

    Dava egziaber tsegawin yabizalih

  • @deboradawite4527
    @deboradawite4527 Год назад

    ዕብራውያን 3 :- 7-19
    ዕብራውያን 4:- 1-7
    ዛሬ ተብሎ ተነግሮናል ልባችንን እልከኛ እንዳናደርግ በተጨማሪ በምድርም የዘራነውን እናጭዳለን ደግሞም በህልከኝነት በምናደርገው እግዚአብሄርን መበደልና ማሳዘን ከቀጠልን ከመንግስቱም እንጎላለን ለዚህ ነው የልጁ የእየሱስ ክርስቶስ ደም ከኃጢአት ሁሉ ያነፃል የሚለን ያንን ካልወደድን ግን ፍፃሜአችን አያምርም ። እርግጥ ነው በስራችን አልዳንም ከዳንን ቦሀላ ግን ከእኛ ጋር የሚፈልገው ህይወት አለ።
    እስኪ ልጠይቅህ ወንድም ዳዊት አንድ ሰው በጌታ ነኝ እያለ ደግሞም በዘፋኝነት ህይወት ቢኖር መንግስተ ሰማይ ይወርሳል ??????
    ቃሉ የሚለውን ታውቃለህና ምንም አልልህም።
    ግን በንስሀ ብንመለስ መሀሪና ይቅር ባይ ነው ያ ማለት የዘራነውን ማጨዳችን አይቀርም ። ለምን ህዝብን ወደ ድፍረት ኃጢአት ይመራል እሄ ትምህርት አንተም ትጠየቅበታለህ አንዴ ድህነትን አግኝቻለሁና አልጠፋም ማለት ከባድ ነው ብዙ የቃል እውቀት ይኖርሀል ግን እግዚአብሄር እንድንለይ ይፈልጋል ፀጋም ሰጥቶናል ተባረክ።

  • @raheltadesse2601
    @raheltadesse2601 Год назад

    ትባርክ

  • @manofgoddan799
    @manofgoddan799 Год назад +1

    1ኛ ጴጥሮስ 4
    7፤ ዳሩ ግን የነገር ሁሉ መጨረሻ ቀርቦአል። እንግዲህ እንደ ባለ አእምሮ አስቡ፥

  • @senayabrha2009
    @senayabrha2009 Год назад +2

    24 Remember that some men, even pastors, lead sinful lives, and everyone knows it. In such situations you can do something about it. But in other cases only the judgment day will reveal the terrible truth. 25 In the same way, everyone knows how much good some pastors do, but sometimes their good deeds aren’t known until long afterward.
    Footnotes

  • @bilchadaniel1049
    @bilchadaniel1049 Год назад +4

    እስከመጨረሻው የሚፀና እሱ ይድናል

  • @BERHANUANULO
    @BERHANUANULO Год назад

    wendim dawit be eyesus semi moges yiderebilehe tsega yichemerelehe

  • @user-gx9wx2zy9i
    @user-gx9wx2zy9i 5 месяцев назад +1

    Frie yalafera yikoretal malet mn malet yihon? Endet ayinet ye sihitet timihirt lay nw yalachuhut??

  • @manofgoddan799
    @manofgoddan799 Год назад

    ወደ ገላትያ 5
    21፤ መለያየት፥ መናፍቅነት፥ ምቀኝነት፥ መግደል፥ ስካር፥ ዘፋኝነት፥ ይህንም የሚመስል ነው። አስቀድሜም እንዳልሁ፥ እንደዚህ ያሉትን የሚያደርጉ የእግዚአብሔርን መንግሥት አይወርሱም።

  • @wakgarikeba1750
    @wakgarikeba1750 Год назад +1

    True Biblical teaching!

  • @nishanraday7062
    @nishanraday7062 Год назад

    ፓሰር ዲብ ዘመንህ ይለምልም

  • @dawithabteab1653
    @dawithabteab1653 5 месяцев назад

    Hebrews 10
    1 For the law having a shadow of good things to come, and not the very image of the things, can never with those sacrifices which they offered year by year continually make the comers thereunto perfect.
    2 For then would they not have ceased to be offered? because that the worshippers once purged should have had no more conscience of sins.
    3 But in those sacrifices there is a remembrance again made of sins every year.
    4 For it is not possible that the blood of bulls and of goats should take away sins.
    5 Wherefore when he cometh into the world, he saith, Sacrifice and offering thou wouldest not, but a body hast thou prepared me:
    6 In burnt offerings and sacrifices for sin thou hast had no pleasure.
    7 Then said I, Lo, I come (in the volume of the book it is written of me,) to do thy will, O God.
    8 Above when he said, Sacrifice and offering and burnt offerings and offering for sin thou wouldest not, neither hadst pleasure therein; which are offered by the law;
    9 Then said he, Lo, I come to do thy will, O God. He taketh away the first, that he may establish the second.
    10 By the which will we are sanctified through the offering of the body of Jesus Christ once for all.
    11 And every priest standeth daily ministering and offering oftentimes the same sacrifices, which can never take away sins:
    12 But this man, after he had offered one sacrifice for sins for ever, sat down on the right hand of God;
    13 From henceforth expecting till his enemies be made his footstool.
    14 For by one offering he hath perfected for ever them that are sanctified.
    15 Whereof the Holy Ghost also is a witness to us: for after that he had said before,
    16 This is the covenant that I will make with them after those days, saith the Lord, I will put my laws into their hearts, and in their minds will I write them;
    17 And their sins and iniquities will I remember no more.
    18 Now where remission of these is, there is no more offering for sin.
    19 Having therefore, brethren, boldness to enter into the holiest by the blood of Jesus,
    20 By a new and living way, which he hath consecrated for us, through the veil, that is to say, his flesh;
    21 And having an high priest over the house of God;
    22 Let us draw near with a true heart in full assurance of faith, having our hearts sprinkled from an evil conscience, and our bodies washed with pure water.
    23 Let us hold fast the profession of our faith without wavering; (for he is faithful that promised;)
    24 And let us consider one another to provoke unto love and to good works:
    25 Not forsaking the assembling of ourselves together, as the manner of some is; but exhorting one another: and so much the more, as ye see the day approaching.
    26 For if we sin wilfully after that we have received the knowledge of the truth, there remaineth no more sacrifice for sins,
    27 But a certain fearful looking for of judgment and fiery indignation, which shall devour the adversaries.
    28 He that despised Moses’ law died without mercy under two or three witnesses:
    29 Of how much sorer punishment, suppose ye, shall he be thought worthy, who hath trodden under foot the Son of God, and hath counted the blood of the covenant, wherewith he was sanctified, an unholy thing, and hath done despite unto the Spirit of grace?
    30 For we know him that hath said, Vengeance belongeth unto me, I will recompense, saith the Lord. And again, The Lord shall judge his people.
    31 It is a fearful thing to fall into the hands of the living God.
    32 But call to remembrance the former days, in which, after ye were illuminated, ye endured a great fight of afflictions;
    33 Partly, whilst ye were made a gazingstock both by reproaches and afflictions; and partly, whilst ye became companions of them that were so used.
    34 For ye had compassion of me in my bonds, and took joyfully the spoiling of your goods, knowing in yourselves that ye have in heaven a better and an enduring substance.
    35 Cast not away therefore your confidence, which hath great recompence of reward.
    36 For ye have need of patience, that, after ye have done the will of God, ye might receive the promise.
    37 For yet a little while, and he that shall come will come, and will not tarry.
    38 Now the just shall live by faith: but if any man draw back, my soul shall have no pleasure in him.
    39 But we are not of them who draw back unto perdition; but of them that believe to the saving of the soul.

  • @merontaye8723
    @merontaye8723 Год назад +3

    ልክነህ ግን መዳናችን አግኝተናል ብለናል መዘናጋትና በሀፂያት እንዳንሄድ ጠበቅ አድርገህ ተናገር ብዙዎቻችን ድነናል ብለን በአለም ማይሰራውን ክፍት ጭካኔ ሀፂያት ውስጥ ነን መረን አታድርግ የዳኑትን ጳውሎስ የቆሮጦስን አማኞች በአለም የሌለ ያለው ዛሬ እጥፍፍ ሆናል ተውውውው አታበረታታ እኳን ተጨማልቀን ተለይተንም ከባድ ነው

    • @kelemeworkzenbaba4229
      @kelemeworkzenbaba4229 Год назад

      yekbedal lehatiYat ber kefach nw temehertu .....maseriya linorw yegabal

  • @teklebayiru5392
    @teklebayiru5392 5 месяцев назад

    ❤🎉🩸ፍቅር እየሱስ የወደዳቸውን እስከመጨረሻ ወደዳቸው

  • @shambelamare4202
    @shambelamare4202 Год назад +1

    በእርሱ የሚያምኑ ሁሉ ይድናሉ ብሎ። ዘግቶታል! ኢየሱስን አምላክ እና አባት አድርጎ የተከተለው ሁሉ yidinalu ihe yetamene ቃል ነው የሞተው ለሃጢያተኞች ነው።

  • @aklilubashe
    @aklilubashe Год назад +7

    ሊያጣ ይችላል በቅድስና ካለመኖር የሃጥያት ባርያ ከሆነ መንግስተ ሰማይ አይገባም

    • @masartmissoo1160
      @masartmissoo1160 3 месяца назад

      Min iyesus laman now yemotawu latsadeqagnoch woyens lahatyatagnoch

    • @masartmissoo1160
      @masartmissoo1160 3 месяца назад

      Yehatyat tensh telq ale ende hulume 1 now iyesus demo yemotawu lahataytagnoch now

    • @masartmissoo1160
      @masartmissoo1160 3 месяца назад

      Yesawe lij zemut eunkn besars rasu iyesus erasu kaza hiwot yawotowali ijny tihito yemihed ayedelam isu inde sawi ayedelamena

  • @ElnathanBehailu
    @ElnathanBehailu 9 месяцев назад

    ዴቬዬ መልስ ለመስጠት አይደለም ምርጥ አስተማሪ ነህ ግን በራሴ ያየሁት ነገር ቢኖር ተደጋጋሚ ባክ አረግ ነበር አስቸግር ነበር በጣም አንድ ቀን እንዴት እንደወደኩ ሳላቅ ራሴን ሲዖል አገኘሁት ትል ላይ ወድቄ ከዛን ቀን ጀምሮ አደብ ገዛሁ መስመር ውስጥ ገባሁ በራሴ አተያይ ሰው ባንድ ጊዜ ሲዖል ላይገባ ይችላል ውድቀት ሲደጋገም ግን ሊጠፍ ይችላል ብዬ አስባለሁ

  • @mesayalemayehu607
    @mesayalemayehu607 Год назад +2

    ሰው ያጣል ደህንነቱን በርግጠኝነት
    በመፀሀፍ ቅዱስ ማስረጃ በተረጋገጠ
    እናገራለሁ

  • @kibreabtekle3377
    @kibreabtekle3377 Год назад

    ምክንያቱም መክሰስ ሰውን፡ አያምልስም: ንግግሩ: ልክ፡ ቢሆንም: ያነጋገር: ስርአት: በፍቅር በሀዘን መግለጥ እንደገና ለጌታ፡ አንዱመለሱ: በማዘን ጌታን: እንዲወዱ: በጣም የበለጠ የዘላለም ሂውትን: ማጣት በጣም ይከብላል: ስለዚ በፍቅር በፀሎት በመውደድ: ስንናገር በሚያቀርብ: ይሁን: ባለቤቱ ሀይለኛ: ነው ምን ማረግ እንደሚቻል ያውቃል ፓስተር እናመሰግናለን በመምከር መጓዝ ነው

  • @mebratubekele1251
    @mebratubekele1251 Год назад +3

    Dave stay blessed

  • @Prophet-Mathewos
    @Prophet-Mathewos Год назад

    ራእይ 3:4-6 ልብሳቸውን ያለሳደፉ ነጭ ልብስ ይለበሳሉ።ድል የሚነሣ ብቻ ስሙ ከሕይወት መጽሐፍ የማይደሰሳዉ ይላል።

  • @zufanbelachew281
    @zufanbelachew281 Год назад

    God bless you 🙏

  • @sileshiworku6619
    @sileshiworku6619 Год назад

    “እኔም፦ ጌታ ሆይ፥ አንተ ታውቃለህ አልሁት። አለኝም፦ እነዚህ ከታላቁ መከራ የመጡ ናቸው፥ ልብሳቸውንም አጥበው በበጉ ደም አነጹ።”
    - ራእይ 7፥14
    “ወደ ሕይወት ዛፍ ለመድረስ ሥልጣን እንዲኖራቸው በደጆችዋም ወደ ከተማይቱም እንዲገቡ ልብሳቸውን የሚያጥቡ ብፁዓን ናቸው።”
    - ራእይ 22፥14
    1ኛ ዮሐንስ 1
    ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
    ⁷ ነገር ግን እርሱ በብርሃን እንዳለ በብርሃን ብንመላለስ ለእያንዳንዳችን ኅብረት አለን፥ የልጁም የኢየሱስ ክርስቶስ ደም ከኃጢአት ሁሉ ያነጻናል።
    ⁸ ኃጢአት የለብንም ብንል ራሳችንን እናስታለን፥ እውነትም በእኛ ውስጥ የለም።
    ⁹ በኃጢአታችን ብንናዘዝ ኃጢአታችንን ይቅር ሊለን ከዓመፃም ሁሉ ሊያነጻን የታመነና ጻድቅ ነው።
    ¹⁰ ኃጢአትን አላደረግንም ብንል ሐሰተኛ እናደርገዋለን ቃሉም በእኛ ውስጥ የለም።
    “እንግዲህ ከወዴት እንደ ወደቅህ አስብ ንስሐም ግባ የቀደመውንም ሥራህን አድርግ፤ አለዚያ እመጣብሃለሁ ንስሐም ባትገባ መቅረዝህን ከስፍራው እወስዳለሁ።”
    - ራእይ 2፥5
    የአገልጋይነት(ክህነት) ፀጋ ይታይብሃል፣ሆኖም ግን ውሃ እያሳሳቀ እንዲሉ ዓይነት የስህተት አረዳድ ይዞህ እንዳይሄድ ውድ ወንድሜ የላኩልህን የቃሉን ክፍሎች በጥሞና መርምር። ልብስ በቆሸሸ ቁጥር ይታጠባል፣ጌታ አንድ ጊዜ ያፈሠሠው ደም ፊት በቀረብነው ጊዜ ሁሉ ልቦናችን ተረጭቶ ሕሊናችን ይነፃል፣ይህ የሚሆነው እንደቃሉ ያልሆነ ክስተት አጋጥሞን ፀፀት ሲሰማን፣የኃጢአተኝነት ስሜት ሲሰማን።በተረፈ አገላለፆችህን ሰምቻለሁ ከክብር ወደ ክብር ለመለወጥ እግዚአብሔር ን በመምሰል በመኖር ውስጥ የሚመጣ ነውና ወድጀዋለሁ።ጌታ ይባርክህ

    • @aklilubashe
      @aklilubashe 10 месяцев назад

      እለት እለት ንስሃ በመግባት ወደ ፍፁምነት የምንሄድበት ህይወት እንጅ ፣የሃጥያት ባርያ የሆነ መንግስተ ሰማይ ይገባል ብላችሁ እንዳታስቡት ። በውጭ መቅረት አለ ካልተጠነቀቅን

  • @siterserkalem6354
    @siterserkalem6354 Год назад

    Amen

  • @manofgoddan799
    @manofgoddan799 Год назад +1

    ወደ ገላትያ 5
    24፤ የክርስቶስ ኢየሱስም የሆኑቱ ሥጋን ከክፉ መሻቱና ከምኞቱ ጋር ሰቀሉ።

  • @shalomtewo6286
    @shalomtewo6286 Год назад

    ኃጢአት የምትሰራ ነፍስ እርሷ ትሞታለች የሚለውን እንደሚመችህ አድርገህ ተርጉመው ።
    መዳንህን እለት እለት አስታውቅ የሚለውንስ
    እስከመጨረሻ የሚጸና ማለትን ......... ብዙ ቃሎች አሉ ግን ወዳጄ ኃጢአትን አታበረታታ ።
    በጌታ መዳናችንን የምናረጋግጠው በየጊዜው ባለን ምልልስ ነው ።
    እኔ በጌታ ነኝ ጌታስ በእኔ መሆኑን በምን አውቃለሁ ?? ጥንቃቄ ያሻል