Размер видео: 1280 X 720853 X 480640 X 360
Показать панель управления
Автовоспроизведение
Автоповтор
ዴቭዬ የኔ ወንድም የ መፅሐፍ ቅዱስ ተንታኝ መፅሐፍ ቅዱስን በሚገባ ስለምትበልተዉ የረዳህ የገለጠልህ መንፈስ ቅዱስ ስሙ ይባረክ
ያዳነን ኢየሱስን አጥርተን እንድናየው ከቃሉ ውጪ ያላለውን ከተጋረደብን ደስታ ርቆን በጭንቀት ከምንፍጨረጨርበት ጌታ አንተን ልኮ አስተውለናል ዴቭዬ ፀጋ ይብዛልህ❤
ለኔም ወንድም ዳዊትና ነብይ ጥላሁን ዘመናቸው ይባረክ እነሱ በሚያስተምሩ ልቤ ጌታ ከፈተልኝ
The good thing is we do have many teaching and expalantions of Dave on so many details .
ዴቫ ያንተ ትምህርቶች ተከታትያለሁ ግን በእውነት ጌታ አንተን ስለሰጠን እናመሠግናለን ወንድሜ ከዚህ በላይ እንድትሰራ ጸጋው ያብዛልህ ❤❤❤❤
ዳዊት ከላይ የተሰጠዉ ነው❤ ወንጌልን የመግለጥ ብቃቱ
ዴቨ ስታስተምር ለሰወ በቀላሉ ይገባል የእውኘት የእግዚአብሔር ፀጋ አለብክ❤❤❤❤
የጋበዛችሁት ቸርች ተባረኩ ጉባዬያችሁን አምላክ ይባርክላችሁ። ዴቭ ጸጋውን ያብዛልህ።
Dave started visiting all churches like Paul did and I love it 😊
wow ዴቭ ምርጡ የመጽሐፍ ቅዱስ አስተማሪ ጸጋው ይብዛለት እግዚአብሔር አይኔን የክፈተው በእሱ በኩል ነው thanks.
ጌታ ምስክሬ ነው ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ ጴንጤዎች ሁሉ ተሰብስበው ከ ደህንነት ትምህርት ቢጀምሩ ደስታ ነበር ከ ዜሮ ብንጀምር ዴቬ አንተ ትለያለህ እኔ ከ ዜሮ ነው የጀመርኩት እድሜ ላንተ ያቆይህ ተጠቃሚ ነኝ
ትክክል
አውነት ነው 100%!!እኔማ በራሴ እራሴነው ወቀስኩት..
👌
ወንድም ዳዊት ፣ እግዚአብሔር የገለጠለት ፣ ፅጋ የበዛለት፣ የመጽሐፍ ቅዱስ አስተማሪ ነው ። ጌታ ባንተ በኩል አይኖቼን ገልጣል፣ አባቴን አመሰግናለሁ ።
ክብር ለእግዚአብሔር ይህንምጸጋውን እና ምህረቱን ያብዛልህ ወንድም ዳዊት
Belss you brother David
የመመገብና የማስተማርን ፀጋ በእንተ የገለጠ የፀጋ ሁሉ ባለቤት እግዚአብሔር ይባረክ። ፀጋው በመንፈስ ቅዱስ ይብዛልህ ።
ዴቭ የምወድህ አገልጋይ ጌታ እድሜና ጤና ይስጥህ
ይህ ትምህርት የዘላለም ህይወት ትመህርት ነወሸ ወሳኝ ነው ስለአንተ እግዚአብሔርነነ እናመሰግናለን ተባረክ ዴቨ❤❤❤❤❤❤
Waaawwwww amennnnnnnn geta gidusu igizberi Amilaki abizito yibareki bexami inwodalee😢😢❤
Much grace Deva . I'm grateful to learn words of God from you
🎤" መገለጡ ከተራራ ተራራ ይለያያል"❤🙏
የተወደድከዉ ፀጋ ይብዛልህ ወንድም ዳዊት
Wendmachen netam new mnwedheh❤❤❤❤
ተባረክ የዘመኑ እውነተኛ የወንጌል አርበኛ
Wendmacen betam new mnwedheh tmrtreh ante mttaybet sayhon hulia krstose mtgetbet new tebarek
ዘመንህ ይባረክ የዘመኑ የወንጌል ጀግና ዲቭ
ይህንን ትምህርት ስንት ጊዜ ደጋግሜ እንደሰማሁት ብታውቁ☺️ፀጋ ይብዛልህ ዴቭ😇
ስለክርስቶስ ብቻ ተማር። ህይወትህ ይለወጣል። ብዙ ሳትደክም።
በአንተ በኩል እየተገለጠ ስላለው የእግዚአብሔር ጸጋ እግዚአብሔር ይመስገን ።ጸጋ ይብዛልህ ።
I hope to see Dawit Fassil at Wolaita Soddo very soon 🔜.May God continue blessing you
My brother Dave❤ Much Grace and Mercy. You are BLESSED
🎤"በዕውቀት የሚታደሰው አዲሱን ሰው ለብሳችኋል"❤🙏
ዴቫ ያንተ ትምህርቶች ተከታትያለሁ ግን በእውነት ጌታ አንተን ስለሰጠን እናመሠግናለን ወንድሜ ከዚህ በላይ እንድትሰራ ጸጋው ያብዛልህ
Dave waaqayyoo gooftaan keenya si haa eebbisuu
ወንድም ዳዊት የዘመናችን ጳውሎስ ዘመንክ ይባረክ❤😊
ወንድሜ ዴቭ መጽሀፍ ቅዱስ አገላለጽ ድንቅ ነው ተባረክ ዴቭዬ ፀጋ ይብዛልን ❤❤❤🙏🙏🙏🙏🙏
ተባረክ ዴቨ ፀጋ ይብዛልክ
የተባረክ
ኢየሱስ ፍፁም ሰው የእግዚአብሔር ልጅ ነወ።
Hale luya kdusu ye Egzyabher lgu getaye amlak adankeng kdsu lezelalem ybarek hale luya❤❤
በጣም ነው ዳስ ያምላው ይዳውት ትምርት ጌታ ኢየሱስ ይባረክ
Deviye wedahleu
የ አንተን ትምሕርት መስማት ከጀመርኩ በኋላ ድፍረት አገኘው❤ የሐይማነተኞች ትምህርት ፍርሐት ውስጥ ከቶኝ ነበር😂 ፀጋው ይብዛልህ❤ የብዙ ሰዎችን አይን ትገልጣለህ❤ የእውነትን ቃል በድፍረት የሚናገር የ ክርስቶስ ባሪያ❤
ቶሎ ልቀቁልን ደስ የምል ትምህርት ዳዊት ብዙ ጸጋ ይብዛልህ ።🙏
Amen amen
አብ አባት ሆይ የክርስቶስን እውቀት ጨምርልን።
Amen
Glory be the God❤
Wowoowowwo🙇♂️🙇♂️አግዚአብሔር ይባርክህ ❤
Deved taberku 🙏🙏❤️
Zemenh ybarek tiwldh yibark(God bless you and your family)
Tsega yibzalh Wondm Dawit
Geta yibarikiki❤❤❤❤
Thanks Dev
“በክርስቶስም ከእናንተ ጋር የሚያጸናንና የቀባን እግዚአብሔር ነው፥” - 2ኛ ቆሮ 1፥21
Prefect explanation❤❤❤
Betam betam getan betam yemfelgew tmhrt new Dev tiyake lemetyek baskemetew kutir lay steyk neber geta ybarek❤❤
wow min ayinet megelet nw wow betam tsega yibizalihi
ተባረክ❤
woow dik memihr❤ tebarikehel
Amen Amen 🙏❤️❤️❤️🙏
dev betam enwodihalen❤❤❤
አሜን።
ዳቭ ፀጋ ይብዛልክ
ዘመንህ ይለምልም
እጅግ እጅግ ተባረክ
Dave❤❤❤
God bless you
"...ዼጥሮስ መልስ ተሰጥቶት ነው" ❤❤❤
deviyeeeee respect
Abet ye kal meredatik eko yeleyal be ewnet Deveyee btam nw miwedk tebarek🙏
አስተዋይ ሰው
Oh god ❤❤❤
❤❤❤ ፀጋ ይብዛልክ
ዴቭ ከየት መጣህ እንወድኻለን እግ/ር አገሩን አሳልፈዉ ይስጥህ
❤❤❤ፀጋው ይብዛልህ ወንድም ዴቭ ❤❤❤
ድንቅ መልዕክት
በትክክል ብለሀል ወንድሜ ፡በመግብያህ እንደሰመሁህ ማለቴ ነው ፣ እናም ታዲያ ፦ ማወቅ ሲደመር ማመን ሲደመር ኢየሱስን በስሙ ጥምቀት መልስ ፦ ዉጤቱ ፡ከዘላለምሞት መዳንና ፣ ለዘላለም ሕይወት መመረጥ ይሆናል ነው ያለዉ ቃሉ ። አንተም እንደተናገርከዉ ወደ እዉቀት ሳይደርሱ ከመናገር እንደ ሐዋርያቱ ከኢየሱስ ከራሱ መጠበቅ ዉጤታማ ያደርጋል እላለሁ ።ወደ ፍጹም ሙላት እንዲመራህ ❤ፀሎቴ ነዉ ።
ንቀትና ድፍረት ጥሩ አይደለም፤ ማስተዋል ይስጥሽ 🙌
Daveye❤❤❤❤❤❤❤
ቃሉን የምታደርጉ ሁኑ እንጂ ራሳችሁን እያሳታችሁ የምትሰሙ ብቻ አትሁኑ!!!!! ያዕ1/22
🙏🙏🙏
❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤
ፀጋ ይብዛልህ
የ3tunm ken lkekuln🙏🙏
❤❤❤
I miss you dave
much grace
Wow! ❤🎉
ዳዊት ፋሲል ሚንስትሪ የሚል የቴሌግራም ቻናል አለ :: እዛ ጋ ያለው ትምርት ግን የዳዊት አይደለም:: ደቭየ እንወድሃለን ኑርልን ❤
ቀጣይ❤❤❤❤😮😮
Tnx
❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤
Elshadi
ስለ ደቭ እግዝአብሔር ን አመሰግናለሁ ለላ ምን እላለሁኝና
Dave antem iko Geta beliyunett leyitoh new endi yekalun megelet yasawekeh Ethiopia wust endant yekalun megelet yebezalet weyim Holy sprit lant Eyesusin bliyunet yegeletelih yemslegnal ...ene bizu astemariwochin esemalehugn malete adamitachewalehugn gin endant Eyesusin Yesebekegn...Yaweralign bemegelet...yawerahen lemisale Yesetitun zer yemilewun timirt eyesusin yawekubet megelet new yemilew bicha min libelih kibir hulu l menfes kidus yihun bebizu megelet tebarek Getan yesebekew wendim neh ewedihalew lik bekirb yemawukihn yahil.
የእግዚአብሔር ቃል ሁሌ አዲስ ነው ሁሉ ነገር ያለው በ ፓኬጁ እየሱስ ውስጥ ነው። በየቀኑ ይብራልን🙏🙏🙏ዴቭ ፀጋው ይደግፍ
ምን አለ አዲስ አበባ ቸርች ብትከፍትልን? ጌታ ይባርክህ።
ወደ ተቀበው ክርስቶስ ይመልሳን
Deve indet inde miwodik yeunat betam now miwodik yane abat betam tinafiqagnalek miwodok mikiniyat norogn now yante eko timihrtk bicha sayihon misibagn qalidochik hulu dasiiii now milagnn. Tsaga yibizalik rajim idime tamagnilkalohgn ante yeunat asitamar nak yemir asitamar naki
እስቲ ይህን ጊዜ ወስዳችሁ አንብቡት!አንዴ የዳነ ከድነት ሊወጣ ይችላልን?አዎን!በዚህ ዘመን ካሉ ገዳይ ክርስቲያናዊ ሐሰተኛ አስተምህሮዎች መካከል አንዱ "አንዴ የዳነ ከድነት አይወጣም።" የሚል ነው። ይህ በሌላ አባባል "ክርስቲያን ከሆንክ ሐጢያትን እንደ ውሀ እየጠጣህ ዘና ብለህ መንግስተ ሠማይ ትገባለህ።" ዓይነት አስተምህሮ አለ፡፡ ይህ አስተምህሮ፣ በተለይ ለወጣቱ ክፍል የሚመች አስተምህሮ ሆኖ ተገኝቷል! በእርግጥ፣ በክርስቶስ ስናምን እንድናለን፣ የእግዚአብሔር መንግስትንም ወራሾች እንሆናለን። ይህ ማለት ግን አሁን ገብተናል ወይም ወርሰናል ማለት አይደለም! "ድነናል" እና "ገብተናል" ወይም "እንወርሳለን" እና "ወርሰናል" የተለያዩ ነገሮች ናቸው! "ድኛለሁ" ልትል ትችላለህ፣ ነገርግን፣ "እገባለሁ" እንጂ "ገብቻለሁ" ማለት አትችልም! የክርስትና እምነት ህይወት ነውና! ህይወት ደግሞ ተግባርን ይፈልጋል! በእርግጥ ይህ ተግባር ወደ ህይወት የሚያስገባ ተግባር ሳይሆን ህይወት ያስገኘው ተግባር ነው! ስለዚህ "የዘላለም ህይወት አለኝ" የሚል ካለ ያን ህይወት በተግባሩ ማሳየት ይጠበቅበታል! ለምን ዳንን? ጉዳዩ ጥልቅ ቢሆንም እስቲ ጥቂት ልበል፣1ኛ/ የዳንነው በስራ ባይሆንም ለስራ ነው፣ኤፌ 2:10"እኛ ፍጥረቱ ነንና፤ እንመላለስበት ዘንድ እግዚአብሔር አስቀድሞ ያዘጋጀውን መልካሙን ሥራ ለማድረግ በክርስቶስ ኢየሱስ ተፈጠርን።"የሚጠበቅብንን ባንሰራስ?ማቴዎስ 25:41-43"በዚያን ጊዜ በግራው ያሉትን ደግሞ ይላቸዋል፦ ‘እናንተ ርጉማን፥ ለሰይጣንና ለመላእክቱ ወደ ተዘጋጀ ወደ ዘላለም እሳት ከእኔ ሂዱ። ተርቤ አላበላችሁኝምና፥ ተጠምቼ አላጠጣችሁኝምና፥ እንግዳ ሆኜ አልተቀበላችሁኝምና፥ ታርዤ አላለበሳችሁኝምና፥ ታምሜ ታስሬም አልጠየቃችሁኝምና’።"2ኛ/ ፍሬያማ ክርስቲያናዊ ህይወት ለመኖር፣ዮሐንስ 15:16"...ልትሄዱና ፍሬ ልታፈሩ ፍሬአችሁም ሊኖር ሾምኋችሁ።"ፍሬን ባናፈራስ?ዮሐንስ 15:2"ፍሬ የማያፈራውን በእኔ ያለውን ቅርንጫፍ ሁሉ ያስወግደዋል፤"3ኛ/ በእምነታችን ጸንተን ለመኖር፣1 ቆሮንቶስ 16:13"ንቁ፥ በሃይማኖት ቁሙ፥ ጎልምሱ ጠንክሩ።"እስከ መጨረሻ ባንጸናስ?ማቴዎስ 10:22 "...እስከ መጨረሻ የሚጸና ግን እርሱ ይድናል።"ዕብ 4:11እንግዲህ ማንም የእነዚያን አለመታዘዝ ምሳሌ ተከትሎ እንዳይወድቅ ወደዚያ ዕረፍት ለመግባት እንትጋ።4ኛ/ በጥንቃቄ እምነታችንን ለመወጣት1 ቆሮንቶስ 10:12"ስለዚህ እንደ ቆመ የሚመስለው እንዳይወድቅ ይጠንቀቅ።"ዕብ 3:12ወንድሞች ሆይ፤ ከእናንተ ማንም ከሕያው እግዚአብሔር የሚያስኰበልል፣ ኀጢአተኛና የማያምን ልብ እንዳይኖረው ተጠንቀቁ። ዕብ 4:1እንግዲህ ወደ ዕረፍቱ ለመግባት የተሰጠው ተስፋ አሁንም የተጠበቀ ስለ ሆነ፣ ከእናንተ ማንም ለዚያ ሳይበቃ እንዳይቀር እንጠንቀቅ፤ 5ኛ/ የተመረጡ አገልጋዮቹ ዴማስ፣ ይሁዳ፣ ሐናንያና ለጲራ እንኳን ከእምነቱ ወጥተዋል፣2 ጢሞቴዎስ 4:10"ዴማስ የአሁኑን ዓለም ወዶ ትቶኛልና፥ "ሉቃ 22:21-22"ነገር ግን አሳልፎ የሚሰጠኝ እጅ እነሆ በማዕድ ከእኔ ጋር ናት። የሰው ልጅስ እንደ ተወሰነው ይሄዳል፥ ነገር ግን አልፎ ለሚሰጥበት ለዚያ ሰው ወዮለት።”ሐዋ 5:1-116ኛ/ በክርስትና ህይወት የንስሐ ጠቀሜታው ለዚህ ነው። መውጣት ባይኖር ንስሀ አስፈላጊ አይሆንም ነበር!ንስሃ፣ አንድ በሐጢያቱ ምክያት ከእምነቱ የወደቀ ሰው ተመልሶ ወደ እምነቱ የሚመለስበት እድል ነው፡፡ ንስሃ የማገባ ደግሞ፣ ሉቃስ 13:5 እንደሚያስረዳው፣ እጣ ፈንታው መጥፋት ነው! ሉቃስ 15:7"እላችኋለሁ፥ እንዲሁ ንስሐ ከማያስፈልጋቸው ከዘጠና ዘጠኝ ጻድቃን ይልቅ ንስሐ በሚገባ በአንድ ኃጢአተኛ በሰማይ ደስታ ይሆናል።”ሉቃ 15:11-32 - የጠፋው ልጅ ታሪክንስሐ ባንገባስ?ሉቃስ 13:5"ነገር ግን ንስሐ ባትገቡ ሁላችሁ እንደዚሁ ትጠፋላችሁ።”7ኛ/ ከጌታ ሊያወጣን የሚችል ፈተና እንዲይመጣብን መጸለይ ይጠቅማል፣ማቴ 26:41"ወደ ፈተና እንዳትገቡ ትጉና ጸልዩ፤” 8ኛ/ የዘላለምን ህይወት ለመውረስ/ለመዳን፣ዮሐንስ 3:5"ኢየሱስም መለሰ፥ እንዲህ ሲል፦ “እውነት እውነት እልሃለሁ፥ ሰው ከውኃና ከመንፈስ ካልተወለደ በቀር ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ሊገባ አይችልም።"ማር 16:16"ያመነ የተጠመቀም ይድናል፥ ያላመነ ግን ይፈረድበታል።""ስለዚህ ከሰማነው ነገር ስተን እንዳንወድቅ፣ ለሰማነው ነገር አብልጠን ልንጠነቀቅ ይገባናል ...ማንኛውም መተላለፍና አለመታዘዝ ተገቢውን ቅጣት ከተቀበለ፣ እኛስ እንዲህ ያለውን ታላቅ ድነት ቸል ብንል እንዴት ልናመልጥ እንችላለን?""እንግዲህ ወደ ዕረፍቱ ለመግባት የተሰጠው ተስፋ አሁንም የተጠበቀ ስለ ሆነ፣ ከእናንተ ማንም ለዚያ ሳይበቃ እንዳይቀር እንጠንቀቅ፤ እንግዲህ ማንም የእነዚያን አለመታዘዝ ምሳሌ ተከትሎ እንዳይወድቅ ወደዚያ ዕረፍት ለመግባት እንትጋ።"ዕብራውያን 4:1, 11"አንድ ጊዜ ብርሃን የበራላቸውን፣ ሰማያዊውን ስጦታ የቀመሱትን፣ ከመንፈስ ቅዱስ ተካፋዮች የሆኑትን፣ በኋላ ግን የካዱትን እንደ ገና ወደ ንስሓ መመለስ አይቻልም፤ ምክንያቱም እነርሱ ለገዛ ጥፋታቸው የእግዚአብሔርን ልጅ እንደ ገና ይሰቅሉታል፤ ያዋርዱታልም።"ዕብራውያን 6:4, 6"ስለዚህ ጉዳይ የምንናገረው ብዙ ነገር አለን፤ ነገር ግን ለመማር ዳተኛ ስለ ሆናችሁ ለማስረዳት አስቸጋሪ ነው። በዚህ ጊዜ አስተማሪዎች ልትሆኑ ሲገባችሁ፣ ገና የእግዚአብሔርን ቃል የመጀመሪያ ትምህርት የሚያስተምራችሁ ሰው ያስፈልጋችኋል፤ የሚያስፈልጋችሁም ጠንካራ ምግብ ሳይሆን ወተት ነው። ወተት የሚጋት ሁሉ ሕፃን ስለ ሆነ፣ ከጽድቅ ትምህርት ጋር ገና አልተዋወቀም። ጠንካራ ምግብ ግን መልካሙን ከክፉው ለመለየት ራሳቸውን ላስለመዱ፣ ለበሰሉ ሰዎች ነው።"ዕብራውያን 5:11-14"አንድ ጊዜ ብርሃን የበራላቸውን፣ ... በኋላ ግን የካዱትን እንደ ገና ወደ ንስሓ መመለስ አይቻልም፤"ዕብራውያን 6:4-6“ጻድቅ ግን በእምነት ይኖራል፤ ወደ ኋላ ቢያፈገፍግ፣ ነፍሴ በእርሱ ደስ አትሰኝም።” እኛ ግን አምነው ከሚድኑት ወገን እንጂ፣ ወደ ኋላ አፈግፍገው ከሚጠፉት አይደለንም።"ዕብራውያን 10:38-39
Hawassa Church Place?
piassa awash building 4th floor
የሠው ልጅ ማለት ምን ማለት ነው?የእ/ር ልጅ ማለትስ? የሠው ልጅ(የእ/ር ልጅ) ሰውነቱ ወይንም አካሉ መሆኑን አላወቁም?
ክፍል 2 የለውም።
ዴቭዬ የኔ ወንድም የ መፅሐፍ ቅዱስ ተንታኝ መፅሐፍ ቅዱስን በሚገባ ስለምትበልተዉ የረዳህ የገለጠልህ መንፈስ ቅዱስ ስሙ ይባረክ
ያዳነን ኢየሱስን አጥርተን እንድናየው ከቃሉ ውጪ ያላለውን ከተጋረደብን ደስታ ርቆን በጭንቀት ከምንፍጨረጨርበት ጌታ አንተን ልኮ አስተውለናል ዴቭዬ ፀጋ ይብዛልህ❤
ለኔም ወንድም ዳዊትና ነብይ ጥላሁን ዘመናቸው ይባረክ እነሱ በሚያስተምሩ ልቤ ጌታ ከፈተልኝ
The good thing is we do have many teaching and expalantions of Dave on so many details .
ዴቫ ያንተ ትምህርቶች ተከታትያለሁ ግን በእውነት ጌታ አንተን ስለሰጠን እናመሠግናለን ወንድሜ ከዚህ በላይ እንድትሰራ ጸጋው ያብዛልህ ❤❤❤❤
ዳዊት ከላይ የተሰጠዉ ነው❤ ወንጌልን የመግለጥ ብቃቱ
ዴቨ ስታስተምር ለሰወ በቀላሉ ይገባል የእውኘት የእግዚአብሔር ፀጋ አለብክ❤❤❤❤
የጋበዛችሁት ቸርች ተባረኩ ጉባዬያችሁን አምላክ ይባርክላችሁ። ዴቭ ጸጋውን ያብዛልህ።
Dave started visiting all churches like Paul did and I love it 😊
wow ዴቭ ምርጡ የመጽሐፍ ቅዱስ አስተማሪ ጸጋው ይብዛለት እግዚአብሔር አይኔን የክፈተው በእሱ በኩል ነው thanks.
ጌታ ምስክሬ ነው ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ ጴንጤዎች ሁሉ ተሰብስበው ከ ደህንነት ትምህርት ቢጀምሩ ደስታ ነበር ከ ዜሮ ብንጀምር ዴቬ አንተ ትለያለህ እኔ ከ ዜሮ ነው የጀመርኩት እድሜ ላንተ ያቆይህ ተጠቃሚ ነኝ
ትክክል
አውነት ነው 100%!!
እኔማ በራሴ እራሴነው ወቀስኩት..
👌
👌
ወንድም ዳዊት ፣ እግዚአብሔር የገለጠለት ፣ ፅጋ የበዛለት፣ የመጽሐፍ ቅዱስ አስተማሪ ነው ። ጌታ ባንተ በኩል አይኖቼን ገልጣል፣ አባቴን አመሰግናለሁ ።
ክብር ለእግዚአብሔር ይህንም
ጸጋውን እና ምህረቱን ያብዛልህ ወንድም ዳዊት
Belss you brother David
የመመገብና የማስተማርን ፀጋ በእንተ የገለጠ የፀጋ ሁሉ ባለቤት እግዚአብሔር ይባረክ። ፀጋው በመንፈስ ቅዱስ ይብዛልህ ።
ዴቭ የምወድህ አገልጋይ ጌታ እድሜና ጤና ይስጥህ
ይህ ትምህርት የዘላለም ህይወት ትመህርት ነወሸ ወሳኝ ነው ስለአንተ እግዚአብሔርነነ እናመሰግናለን ተባረክ ዴቨ❤❤❤❤❤❤
Waaawwwww amennnnnnnn geta gidusu igizberi Amilaki abizito yibareki bexami inwodalee😢😢❤
Much grace Deva . I'm grateful to learn words of God from you
🎤" መገለጡ ከተራራ ተራራ ይለያያል"❤🙏
የተወደድከዉ ፀጋ ይብዛልህ ወንድም ዳዊት
Wendmachen netam new mnwedheh❤❤❤❤
ተባረክ የዘመኑ እውነተኛ የወንጌል አርበኛ
Wendmacen betam new mnwedheh tmrtreh ante mttaybet sayhon hulia krstose mtgetbet new tebarek
ዘመንህ ይባረክ የዘመኑ የወንጌል ጀግና ዲቭ
ይህንን ትምህርት ስንት ጊዜ ደጋግሜ እንደሰማሁት ብታውቁ☺️ፀጋ ይብዛልህ ዴቭ😇
ስለክርስቶስ ብቻ ተማር። ህይወትህ ይለወጣል። ብዙ ሳትደክም።
በአንተ በኩል እየተገለጠ ስላለው የእግዚአብሔር ጸጋ እግዚአብሔር ይመስገን ።
ጸጋ ይብዛልህ ።
I hope to see Dawit Fassil at
Wolaita Soddo very soon 🔜.
May God continue blessing you
My brother Dave❤
Much Grace and Mercy.
You are BLESSED
🎤"በዕውቀት የሚታደሰው አዲሱን ሰው ለብሳችኋል"❤🙏
ዴቫ ያንተ ትምህርቶች ተከታትያለሁ ግን በእውነት ጌታ አንተን ስለሰጠን እናመሠግናለን ወንድሜ ከዚህ በላይ እንድትሰራ ጸጋው ያብዛልህ
Dave waaqayyoo gooftaan keenya si haa eebbisuu
ወንድም ዳዊት የዘመናችን ጳውሎስ ዘመንክ ይባረክ❤😊
ወንድሜ ዴቭ መጽሀፍ ቅዱስ አገላለጽ ድንቅ ነው ተባረክ ዴቭዬ ፀጋ ይብዛልን ❤❤❤🙏🙏🙏🙏🙏
ተባረክ ዴቨ ፀጋ ይብዛልክ
የተባረክ
ኢየሱስ ፍፁም ሰው የእግዚአብሔር ልጅ ነወ።
Hale luya kdusu ye Egzyabher lgu getaye amlak adankeng kdsu lezelalem ybarek hale luya❤❤
በጣም ነው ዳስ ያምላው ይዳውት ትምርት ጌታ ኢየሱስ ይባረክ
Deviye wedahleu
የ አንተን ትምሕርት መስማት ከጀመርኩ በኋላ ድፍረት አገኘው❤ የሐይማነተኞች ትምህርት ፍርሐት ውስጥ ከቶኝ ነበር😂 ፀጋው ይብዛልህ❤ የብዙ ሰዎችን አይን ትገልጣለህ❤ የእውነትን ቃል በድፍረት የሚናገር የ ክርስቶስ ባሪያ❤
ቶሎ ልቀቁልን ደስ የምል ትምህርት ዳዊት ብዙ ጸጋ ይብዛልህ ።🙏
Amen amen
አብ አባት ሆይ የክርስቶስን እውቀት ጨምርልን።
Amen
Glory be the God❤
Wowoowowwo🙇♂️🙇♂️አግዚአብሔር ይባርክህ ❤
Deved taberku 🙏🙏❤️
Zemenh ybarek tiwldh yibark(God bless you and your family)
Tsega yibzalh Wondm Dawit
Geta yibarikiki❤❤❤❤
Thanks Dev
“በክርስቶስም ከእናንተ ጋር የሚያጸናንና የቀባን እግዚአብሔር ነው፥”
- 2ኛ ቆሮ 1፥21
Prefect explanation❤❤❤
Betam betam getan betam yemfelgew tmhrt new Dev tiyake lemetyek baskemetew kutir lay steyk neber geta ybarek❤❤
wow min ayinet megelet nw wow betam tsega yibizalihi
ተባረክ❤
woow dik memihr❤ tebarikehel
Amen Amen 🙏❤️❤️❤️🙏
dev betam enwodihalen❤❤❤
አሜን።
ዳቭ ፀጋ ይብዛልክ
ዘመንህ ይለምልም
እጅግ እጅግ ተባረክ
Dave❤❤❤
God bless you
"...ዼጥሮስ መልስ ተሰጥቶት ነው"
❤❤❤
deviyeeeee respect
Abet ye kal meredatik eko yeleyal be ewnet Deveyee btam nw miwedk tebarek🙏
አስተዋይ ሰው
Oh god ❤❤❤
❤❤❤ ፀጋ ይብዛልክ
ዴቭ ከየት መጣህ እንወድኻለን እግ/ር አገሩን አሳልፈዉ ይስጥህ
❤❤❤ፀጋው ይብዛልህ ወንድም ዴቭ ❤❤❤
ድንቅ መልዕክት
በትክክል ብለሀል ወንድሜ ፡በመግብያህ እንደሰመሁህ ማለቴ ነው ፣ እናም ታዲያ ፦ ማወቅ ሲደመር ማመን ሲደመር ኢየሱስን በስሙ ጥምቀት መልስ ፦ ዉጤቱ ፡ከዘላለምሞት መዳንና ፣ ለዘላለም ሕይወት መመረጥ ይሆናል ነው ያለዉ ቃሉ ። አንተም እንደተናገርከዉ ወደ እዉቀት ሳይደርሱ ከመናገር እንደ ሐዋርያቱ ከኢየሱስ ከራሱ መጠበቅ ዉጤታማ ያደርጋል እላለሁ ።ወደ ፍጹም ሙላት እንዲመራህ ❤ፀሎቴ ነዉ ።
ንቀትና ድፍረት ጥሩ አይደለም፤ ማስተዋል ይስጥሽ 🙌
Daveye❤❤❤❤❤❤❤
ቃሉን የምታደርጉ ሁኑ እንጂ ራሳችሁን እያሳታችሁ የምትሰሙ ብቻ አትሁኑ!!!!! ያዕ1/22
🙏🙏🙏
❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤
ፀጋ ይብዛልህ
የ3tunm ken lkekuln🙏🙏
❤❤❤
I miss you dave
much grace
Wow! ❤🎉
ዳዊት ፋሲል ሚንስትሪ የሚል የቴሌግራም ቻናል አለ :: እዛ ጋ ያለው ትምርት ግን የዳዊት አይደለም:: ደቭየ እንወድሃለን ኑርልን ❤
ቀጣይ❤❤❤❤😮😮
Tnx
❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤
Elshadi
ስለ ደቭ እግዝአብሔር ን አመሰግናለሁ ለላ ምን እላለሁኝና
Dave antem iko Geta beliyunett leyitoh new endi yekalun megelet yasawekeh Ethiopia wust endant yekalun megelet yebezalet weyim Holy sprit lant Eyesusin bliyunet yegeletelih yemslegnal ...ene bizu astemariwochin esemalehugn malete adamitachewalehugn gin endant Eyesusin Yesebekegn...Yaweralign bemegelet...yawerahen lemisale Yesetitun zer yemilewun timirt eyesusin yawekubet megelet new yemilew bicha min libelih kibir hulu l menfes kidus yihun bebizu megelet tebarek Getan yesebekew wendim neh ewedihalew lik bekirb yemawukihn yahil.
የእግዚአብሔር ቃል ሁሌ አዲስ ነው ሁሉ ነገር ያለው በ ፓኬጁ እየሱስ ውስጥ ነው። በየቀኑ ይብራልን🙏🙏🙏ዴቭ ፀጋው ይደግፍ
ምን አለ አዲስ አበባ ቸርች ብትከፍትልን? ጌታ ይባርክህ።
ወደ ተቀበው ክርስቶስ ይመልሳን
Deve indet inde miwodik yeunat betam now miwodik yane abat betam tinafiqagnalek miwodok mikiniyat norogn now yante eko timihrtk bicha sayihon misibagn qalidochik hulu dasiiii now milagnn. Tsaga yibizalik rajim idime tamagnilkalohgn ante yeunat asitamar nak yemir asitamar naki
እስቲ ይህን ጊዜ ወስዳችሁ አንብቡት!
አንዴ የዳነ ከድነት ሊወጣ ይችላልን?
አዎን!
በዚህ ዘመን ካሉ ገዳይ ክርስቲያናዊ ሐሰተኛ አስተምህሮዎች መካከል አንዱ "አንዴ የዳነ ከድነት አይወጣም።" የሚል ነው። ይህ በሌላ አባባል "ክርስቲያን ከሆንክ ሐጢያትን እንደ ውሀ እየጠጣህ ዘና ብለህ መንግስተ ሠማይ ትገባለህ።" ዓይነት አስተምህሮ አለ፡፡ ይህ አስተምህሮ፣ በተለይ ለወጣቱ ክፍል የሚመች አስተምህሮ ሆኖ ተገኝቷል! በእርግጥ፣ በክርስቶስ ስናምን እንድናለን፣ የእግዚአብሔር መንግስትንም ወራሾች እንሆናለን። ይህ ማለት ግን አሁን ገብተናል ወይም ወርሰናል ማለት አይደለም! "ድነናል" እና "ገብተናል" ወይም "እንወርሳለን" እና "ወርሰናል" የተለያዩ ነገሮች ናቸው! "ድኛለሁ" ልትል ትችላለህ፣ ነገርግን፣ "እገባለሁ" እንጂ "ገብቻለሁ" ማለት አትችልም! የክርስትና እምነት ህይወት ነውና! ህይወት ደግሞ ተግባርን ይፈልጋል! በእርግጥ ይህ ተግባር ወደ ህይወት የሚያስገባ ተግባር ሳይሆን ህይወት ያስገኘው ተግባር ነው! ስለዚህ "የዘላለም ህይወት አለኝ" የሚል ካለ ያን ህይወት በተግባሩ ማሳየት ይጠበቅበታል!
ለምን ዳንን? ጉዳዩ ጥልቅ ቢሆንም እስቲ ጥቂት ልበል፣
1ኛ/ የዳንነው በስራ ባይሆንም ለስራ ነው፣
ኤፌ 2:10
"እኛ ፍጥረቱ ነንና፤ እንመላለስበት ዘንድ እግዚአብሔር አስቀድሞ ያዘጋጀውን መልካሙን ሥራ ለማድረግ በክርስቶስ ኢየሱስ ተፈጠርን።"
የሚጠበቅብንን ባንሰራስ?
ማቴዎስ 25:41-43
"በዚያን ጊዜ በግራው ያሉትን ደግሞ ይላቸዋል፦ ‘እናንተ ርጉማን፥ ለሰይጣንና ለመላእክቱ ወደ ተዘጋጀ ወደ ዘላለም እሳት ከእኔ ሂዱ። ተርቤ አላበላችሁኝምና፥ ተጠምቼ አላጠጣችሁኝምና፥ እንግዳ ሆኜ አልተቀበላችሁኝምና፥ ታርዤ አላለበሳችሁኝምና፥ ታምሜ ታስሬም አልጠየቃችሁኝምና’።"
2ኛ/ ፍሬያማ ክርስቲያናዊ ህይወት ለመኖር፣
ዮሐንስ 15:16
"...ልትሄዱና ፍሬ ልታፈሩ ፍሬአችሁም ሊኖር ሾምኋችሁ።"
ፍሬን ባናፈራስ?
ዮሐንስ 15:2
"ፍሬ የማያፈራውን በእኔ ያለውን ቅርንጫፍ ሁሉ ያስወግደዋል፤"
3ኛ/ በእምነታችን ጸንተን ለመኖር፣
1 ቆሮንቶስ 16:13
"ንቁ፥ በሃይማኖት ቁሙ፥ ጎልምሱ ጠንክሩ።"
እስከ መጨረሻ ባንጸናስ?
ማቴዎስ 10:22
"...እስከ መጨረሻ የሚጸና ግን እርሱ ይድናል።"
ዕብ 4:11
እንግዲህ ማንም የእነዚያን አለመታዘዝ ምሳሌ ተከትሎ እንዳይወድቅ ወደዚያ ዕረፍት ለመግባት እንትጋ።
4ኛ/ በጥንቃቄ እምነታችንን ለመወጣት
1 ቆሮንቶስ 10:12
"ስለዚህ እንደ ቆመ የሚመስለው እንዳይወድቅ ይጠንቀቅ።"
ዕብ 3:12
ወንድሞች ሆይ፤ ከእናንተ ማንም ከሕያው እግዚአብሔር የሚያስኰበልል፣ ኀጢአተኛና የማያምን ልብ እንዳይኖረው ተጠንቀቁ።
ዕብ 4:1
እንግዲህ ወደ ዕረፍቱ ለመግባት የተሰጠው ተስፋ አሁንም የተጠበቀ ስለ ሆነ፣ ከእናንተ ማንም ለዚያ ሳይበቃ እንዳይቀር እንጠንቀቅ፤
5ኛ/ የተመረጡ አገልጋዮቹ ዴማስ፣ ይሁዳ፣ ሐናንያና ለጲራ እንኳን ከእምነቱ ወጥተዋል፣
2 ጢሞቴዎስ 4:10
"ዴማስ የአሁኑን ዓለም ወዶ ትቶኛልና፥ "
ሉቃ 22:21-22
"ነገር ግን አሳልፎ የሚሰጠኝ እጅ እነሆ በማዕድ ከእኔ ጋር ናት። የሰው ልጅስ እንደ ተወሰነው ይሄዳል፥ ነገር ግን አልፎ ለሚሰጥበት ለዚያ ሰው ወዮለት።”
ሐዋ 5:1-11
6ኛ/ በክርስትና ህይወት የንስሐ ጠቀሜታው ለዚህ ነው። መውጣት ባይኖር ንስሀ አስፈላጊ አይሆንም ነበር!
ንስሃ፣ አንድ በሐጢያቱ ምክያት ከእምነቱ የወደቀ ሰው ተመልሶ ወደ እምነቱ የሚመለስበት እድል ነው፡፡ ንስሃ የማገባ ደግሞ፣ ሉቃስ 13:5 እንደሚያስረዳው፣ እጣ ፈንታው መጥፋት ነው!
ሉቃስ 15:7
"እላችኋለሁ፥ እንዲሁ ንስሐ ከማያስፈልጋቸው ከዘጠና ዘጠኝ ጻድቃን ይልቅ ንስሐ በሚገባ በአንድ ኃጢአተኛ በሰማይ ደስታ ይሆናል።”
ሉቃ 15:11-32 - የጠፋው ልጅ ታሪክ
ንስሐ ባንገባስ?
ሉቃስ 13:5
"ነገር ግን ንስሐ ባትገቡ ሁላችሁ እንደዚሁ ትጠፋላችሁ።”
7ኛ/ ከጌታ ሊያወጣን የሚችል ፈተና እንዲይመጣብን መጸለይ ይጠቅማል፣
ማቴ 26:41
"ወደ ፈተና እንዳትገቡ ትጉና ጸልዩ፤”
8ኛ/ የዘላለምን ህይወት ለመውረስ/ለመዳን፣
ዮሐንስ 3:5
"ኢየሱስም መለሰ፥ እንዲህ ሲል፦ “እውነት እውነት እልሃለሁ፥ ሰው ከውኃና ከመንፈስ ካልተወለደ በቀር ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ሊገባ አይችልም።"
ማር 16:16
"ያመነ የተጠመቀም ይድናል፥ ያላመነ ግን ይፈረድበታል።"
"ስለዚህ ከሰማነው ነገር ስተን እንዳንወድቅ፣ ለሰማነው ነገር አብልጠን ልንጠነቀቅ ይገባናል ...ማንኛውም መተላለፍና አለመታዘዝ ተገቢውን ቅጣት ከተቀበለ፣ እኛስ እንዲህ ያለውን ታላቅ ድነት ቸል ብንል እንዴት ልናመልጥ እንችላለን?"
"እንግዲህ ወደ ዕረፍቱ ለመግባት የተሰጠው ተስፋ አሁንም የተጠበቀ ስለ ሆነ፣ ከእናንተ ማንም ለዚያ ሳይበቃ እንዳይቀር እንጠንቀቅ፤ እንግዲህ ማንም የእነዚያን አለመታዘዝ ምሳሌ ተከትሎ እንዳይወድቅ ወደዚያ ዕረፍት ለመግባት እንትጋ።"
ዕብራውያን 4:1, 11
"አንድ ጊዜ ብርሃን የበራላቸውን፣ ሰማያዊውን ስጦታ የቀመሱትን፣ ከመንፈስ ቅዱስ ተካፋዮች የሆኑትን፣ በኋላ ግን የካዱትን እንደ ገና ወደ ንስሓ መመለስ አይቻልም፤ ምክንያቱም እነርሱ ለገዛ ጥፋታቸው የእግዚአብሔርን ልጅ እንደ ገና ይሰቅሉታል፤ ያዋርዱታልም።"
ዕብራውያን 6:4, 6
"ስለዚህ ጉዳይ የምንናገረው ብዙ ነገር አለን፤ ነገር ግን ለመማር ዳተኛ ስለ ሆናችሁ ለማስረዳት አስቸጋሪ ነው። በዚህ ጊዜ አስተማሪዎች ልትሆኑ ሲገባችሁ፣ ገና የእግዚአብሔርን ቃል የመጀመሪያ ትምህርት የሚያስተምራችሁ ሰው ያስፈልጋችኋል፤ የሚያስፈልጋችሁም ጠንካራ ምግብ ሳይሆን ወተት ነው። ወተት የሚጋት ሁሉ ሕፃን ስለ ሆነ፣ ከጽድቅ ትምህርት ጋር ገና አልተዋወቀም። ጠንካራ ምግብ ግን መልካሙን ከክፉው ለመለየት ራሳቸውን ላስለመዱ፣ ለበሰሉ ሰዎች ነው።"
ዕብራውያን 5:11-14
"አንድ ጊዜ ብርሃን የበራላቸውን፣ ... በኋላ ግን የካዱትን እንደ ገና ወደ ንስሓ መመለስ አይቻልም፤"
ዕብራውያን 6:4-6
“ጻድቅ ግን በእምነት ይኖራል፤ ወደ ኋላ ቢያፈገፍግ፣ ነፍሴ በእርሱ ደስ አትሰኝም።” እኛ ግን አምነው ከሚድኑት ወገን እንጂ፣ ወደ ኋላ አፈግፍገው ከሚጠፉት አይደለንም።"
ዕብራውያን 10:38-39
Hawassa Church Place?
piassa awash building 4th floor
የሠው ልጅ ማለት ምን ማለት ነው?የእ/ር ልጅ ማለትስ?
የሠው ልጅ(የእ/ር ልጅ) ሰውነቱ ወይንም አካሉ መሆኑን አላወቁም?
ክፍል 2 የለውም።