Размер видео: 1280 X 720853 X 480640 X 360
Показать панель управления
Автовоспроизведение
Автоповтор
በጣም ጥሩ ስርዓት ያለው ክርክር ነውብዙ ለማወቅና ለመረዳት ይጠቅማል እናመሰግናለንዲ/ን ወንድማችን መልስህ ኣርኪ ነው የበለጠ እግዚአብሔር ጥበቡን ይግለፅልህ
እምነት ብቻ ብለው ጀምረው በስተመጨረሻ እምነትና መልካም ስራ ተፈጥሮአዊ ነው ብለው የደመደሟት ነገር ተመቺቶኛል ቄሴ። በተረፈ ዲያቆን ዘመንህ ይባረክ ፀጋውን ያብዛልህ ❤❤❤
የኦርቶዶክስን ነገረ ድኅነት ትምህርት የሚያሸንፍ ምንም አይነት ተቃውሞ የለም ❤❤❤እግዚአብሔር ይችን ቤተክርስቲያን ስለሰጠን የተመሰገነ ይሁን
ኧረ መሸናነፍ የሚል ወኔ መች ነው የሚለቀን??? ጉዳዩ ስለዘላለም ህይወት እኮ ነው! መዳን እንጂ ዛሬ ማሸነፍ መሸነፍ ዋጋ የለውም!!!
ምንም ጥቅም የለው ። አይሁድ፥ ኦርቶዶክስ ፥ ፕሮቴስታንት ፥ ካቶሊክ ወዘተ እያሉ መነጋገር ጥቅም የለው ። ይልቅ በደንብ መነጋገርና ማጥራት እና ማወቅ ነው የሚሻለው ።
አሜን በእውነቱ ቅድሰት ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን እምየ ተዋህዶ ❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤
መስማትም ማስረዳትም የሚችል ደስ የሚል ዲያቆን
እግዝሐቤርዐ ይመሰገን አመንኩ በምግባር እተጋለሁ ጌታሆይ እርዳኝ!!!
ዲያቆን ማለትኮ እግዚአብሔር ብዙ ጸጋ የሰጠው ጸጋ የበዛለት መምህራችን ነው ራእሱ ንግግሩ በጣም ያምራል
ዲያቆን ዮሐነስ ቃለ ህይወት ያሰማልን እረጅም እድሜ እግዚአብሔር ይስጥልን
በስተመጨረሻ ፓስተሩ መልካም ስራ ያስፈልጋል አለ
ዲያቆን ቃለ ሕይወት ያሰማለን። የምር እረክቻለሁ ውድ የ Protestant ወንድሞቼ እና እህቶቼ የሚሰጠውን ትምህርቶች ከልብ በመከታተል ራሳችሁን መርምሩ ።
❤እምነት ያለሥራ የሞተ ነው።❤
የሚጋጭ ነገር የለም አንድ ሰው የሚጸድቀው በእምነት ብቻ ይህም ከሥራ ያልሆነ ሲሆን ነው፡፡ ይህም ማለት መልካም ሥራ አንሰራም ማለት አይደለም ለምሳሌ ያዕቆብ መልዕክት ላይ እንደተነሳው ወንድምሽ ርቦት እሳት ሙቅ 'የሚትይ ከሆነ እምነትሽ ልክ አይደለም ልታረም ይገባል!እንዲ ከሆነ እምነቱ የሞተ ነው! ❤በመሆኑም ከእምነት የተነሳ መልካም ሥራ ይጠበቃል፡፡ ሰለዚህ ሥራ የእምነት ውጤት ወይም ፍሬ ነው፡፡የያዕቆብ መልዕክት የሚለው እምነትን በሥራ ማሳየት ይጠበቃል ፡፡ " ነገር ግን ለማይሠራ፥ ኃጢአተኛውንም በሚያደድቅ ለሚያምን ሰው እምነቱ ጽድቅ ሆኖ ይቆጠርለታል።" (ወደ ሮሜ ሰዎች 4: 5)❤ "ለማይሠራ" የሚለውን ትኩረት አድርጓል❤
እምነት እኮ ስራ ነው ።
@@news3764 እምነት እና ስራ ይለያያሉ
@@sam846 ምንም ልዩነት የለውም ። እምነት ሰራ ነው ። መፅሀፍ ቅዱስን እያጣቀስን እንወያይበታለን።
@@news3764 እምነት ከልብ ከአእምሮ የሚመነጭ ሲሆን ስራ ደግሞ እምነትን ወደ ድርጊት የመግለጥ ሁኔታ ነው
ዲያቆን ዮሐንስ ቃለ ሕይወት ያሰማልን በዕድሜ በጤና ይጠብቅልን 🙏♥️♥️♥️♥️♥️
ዲ/ን ዮሐንስ የሕይወትን ቃል ያሰማልን፡፡ የሚበልጠውን ጸጋና ጥበብ ያድልልን፡፡ በእውነት ድንቅ ነው፡፡ ♥ ምዕራቡን ዓለም ያረከሰውን ወደ ሰዶማዊነት የመራውን የእባቡን ራስ በሚገባ ነው የቀጠቀጥከው ! "ምግባር ከሌለው መጀመሪያውኑም አላመነም !" በሚል የተንኮል ጥበብ እባቡ ሊያመልጥ ቢፈልግም አልቻለም፡፡ በዚህ የተንኮል አመክንዮ በመላው የመናፍቁ ዓለም ክህደቱን ራሱ ላይ መሰከረ፡፡ ከነሱ መካከል የምግባር የጽድቅ ፍሬን በጣቱ ሊነካ የሚፈቅድ አንድ ስንኳ አይገኝምና !
ዲያቆን ዬሀንስ ክበርልን ድንቅ የኦርቶዶክስ ልጅ :: ለሌላም ክርክር እሱን አቅርቡልን የተባረከ እውቀቱም መረጋጋቱም የሚደነቅ ነው በቤታችንም እደግልን በብዙም ለምልምልን ወንድማችን!!!
መናፍቅን ማስረዳት ማለት ውሀን ቢወቅጡት እንቦጭ አለ ያገሬ ሰው "እምነት ያለ ስራ ሙት ነው አራት ነጥብ"
አይባልም እኔ ኦርቶዶክሳዊ ብሆንም እጅግ እርጋታቻው ስነስርአታቸውን በጣም ወድጄዋለሁ
ፕሮቴስታንት እምነቱን በስራ የሚገልፅ ነው ኦርቶዶክስ ግን በስራው ሊፀድቅ የሚውተረተር ነገር ግን ስካሩም ዝሙቱም ክፉ ስራውም አንቆ የያዘው የእግዚአብሄርን ፀጋ በእምነት ስላልተቀበለ ንጭ ነጠላ እየለበሰ ውስጡ የጠቆረበት ሃይማኖተኛ ብቻ ነው::
@@yeahtube630 ላብህን በሶፍት ጠርገህ ተከታይህን ያድናል እያሉ ከሚያበሉት ወገን ነህ መሠለኝ
@yeahtube indew ye geta mengist yemebeshashek guday aydelem bicha ye getan fikir mwfeleg yishalal.... kelib kalun admit
እርጋታቸው መልካም ነው በቃሉ ዙርያ ሲወያዩ ይህቃል ልክነው ብለው አምነው የተቀበሉ አለ? @@sam846
ዲያቆን ዮሐንስ ቃለ ህይወት ያስማልን
ዲያቆን እውነት ፀጋ ይብዛለዎት ቃል የለኝም
Mr A = እምነት ከስራ ጋር ብሎ ጀመረ እምነት ከስራ ጋር ብሎ ጨረሰMr B = እምነት ብቻ ብሎ ጀመረ ስራም ያስፈልጋል,በኛ እምነት ጥሩ ስራ ካልሰራ አላመንክም እንለዋለን
እምነት ከሰራ ጋር ብሎ ጀመረ እምነት ከስራ ጋር ብሎ ጨረሰ ቃለ ህይወት ያሰማልን መምህር
ተባረክልን ዳቆናችን ቃለ ህይወት ያሰማልን!
ዲያቆን ዬሀንስ ወንጌልን ተጫምተካል ዘመንክ ይባረክ
ሁሌም የተዋህዶ ልጆች እውነትን ስለያዙ በዝረራ ነው የሚያሸንፉት
ምነው ይሄ የቦቅስ ውድድር መሰለህ እንዴ
በነገራችን ላይ ደስ የሚለዉ ነገር እራሳቸዉ ተንቀልቅለዉ ሀሳብ እያነሱ burden of prove የሚወስዱት ነገር ነዉ ሙግት እንኳን ሜቅረብ አይጠይቅም እራሳቸዉን ጠልፈዉ እየጣሉ ነዉ አይ ፕሮቴስታንት ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ለዘለዓለም ትኑር ❤❤❤❤🤗🤗🤗🤗
እናንተኮ አይገባችሁም ወንጌል አንብቡ
@@tagayhabtamu430 ዝብለህ ሶፍትህን ብላ
እኝህ አባት በራሳቸው ቃል እየወደቁ ነው ይልቅ ከዲያቆኑ እግር ስር ቁጭ ብለው ቢማሩ ይጠቅማቸዋል ዲያቆን ቃለ ህይወት ያሰማልን
እናመሰግናለን አዘጋጁ በጣም ጥሩ ውይይት እያቀረብክልን ስለሆነ::
በጣም ቆንጆ ነው በርቱልን ይቀጥል የሚል እምነት አለኝ የተሰጠንን ፀጋ እንዳንነፈግ በርትተን መጠበቅ አለብን በስራ
"ጌታ ሆይ :ጌታ ሆይ የሚለኝ:ወደ መንግሥት ሰማያት የሚገባ አይምስላችሁ:በሰማያት ያለው የአባቴን ትዕዛዛትን የሚያደርግ እንጅ:-ማቴ 7:21
ዲያቆን ዮሐንስ ቃለ ሕይወት ያሰማል ፀጋውን ያብዛልህ
ብቻ የሚል ቃል የቱጋ ነው ያለው?ያዕቆብ 2¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¹⁴ ወንድሞቼ ሆይ፥ እምነት አለኝ የሚል፥ ሥራ ግን የሌለው ሰው ቢኖር ምን ይጠቅመዋል? እምነቱስ ሊያድነው ይችላልን? … ²⁰ አንተ ከንቱ ሰው፥ እምነት ከሥራ ተለይቶ የሞተ መሆኑን ልታውቅ ትወዳለህን?
...ቢኖር.... ማለት ምን ማለት ይሆን??? የመፅህፍ ቅዱስ ትልቅነት ይገርማል።
እርጋታ ያለው ትህምርት ነው ዲያቆን ዮሐንስ ቃለ ህይወት ያሰማልን እረጅም እድሜ ይስጥልን ።
😮እኔ ፓስተሩን ብሆን ኖሮ ሀይማኖቴን ቀይሬ ክርስትና ተነስቼ እሄድ ነበር😁😁😁
ድ/ን ቃለ ህወት ያሰማልን
እምነት ብቻ ብለው ጀምረው መጨረሻ ላይ እምነትና መልካም ሥራ ተፈጥሯዊ ነው ብለው ደመደሙት ይጋጫል እኮ። እምነት ብቻ የሚል አንዳች ቦታ አናገኘውም ፤ የራሳችንን መዳን በመፍራትና በመንቀጥቀጥ እንፈጽም ይለናል መጽሐፍ ቅዱስ ።
hahahaha Tadia Min amarach ale lol
እምነት ሥራ ከሆነ መጽሐፍ ቅዱስ ለምን ሥራ የሌለው እምነት ቢኖር እሱ የሞተ ነው ብሎ ይጽፋል?? እምነት የምግባራት በር እንጅ በራሱ ምግባር ሊሆን አይችልም ፤ የሐዋርያት ሥራ ለምን የተጻፈ ይመስልሃል ወዳጄ ? በዳግም ምጽአት የሚጠየቁ ጥያቄዎችስ የምግባራት ጥያቄዎች አይደሉምን??? ካላመነ እነዚያን ቢሠራም ባይሠራም ዋጋ አያገኝም በሩ እምነት ስለሆነ ያመኑትን ብራብ አብልታችሁኛል፤ ብጠማ አጠጥታችሁኛል፤ ብታረዝ አልብሳችሁኛል ፤ብታመም ጠይቃችሁኛል ... እያለ ይቀጥላል @@news3764
በእምነት ብቻ የሚል አለ ሲጀምር ??? ወይስ በተይኛው አመክንዮ ነው እምነት ብቻ የሚለውን እንደምታ የሚሰጠን ??? ሌላው ያመነ ኹሉ ጻድቅ ነው ??? ማለቴ ነገ ኃጥያት እንደማይሠራ በምን ርግጠኛ ይሆናል ??? እንኳን ሰው በእግዚአብሔር ፊት ሰማይም ንጹህ አይደለም ይላልና። @@wendimagegnt.dinbore9361
ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ በመሆኔ ፀናሁ❤❤ዲያቆን ተባረክ
እኔ በጣም ማመስገን የምፈልገው መድየተሩ/ኣዋያዩ ሰውየ ነው። በድምብ ነው ሁሉኑም የሚሰማው። በደንብ ነው ውይይቱን የሚመራው። መድየተሮች ምንኣለበት ከሱ ቢማሩ!/ ኣደንቅሃለሁ። ቀጥልበት።
ቃለሕይወት ያሰማልን ዲያቆን ዮሐንስ
❤የዲያቆን ወንድማችን የሚያረካ መልስ ነው።❤❤❤
ዲያቆን የዋሃንስ ውድ ወንድማችን ቃል ሂወት ያሰማል ❤❤❤
በጣም ደስ የሚል መማማር ነው ዲያቆን ዮሐንስ ቃለ ህይወት ያሰማልን።
ዲያቆን ዮሀንስ ቃለ ህይወት ያሰማልን ምርጥ ጊዜ ነበር ጥሩ ትምህርት ነው ያገኘንበት
Diakon Yohannes! Excellent!!!
“እላችኋለሁና፦ ጽድቃችሁ ከጻፎችና ከፈሪሳውያን ጽድቅ ካልበለጠ፥ ወደ መንግሥተ ሰማያት ከቶ አትገቡም።” - ማቴዎስ 5፥20
እውነት ነው ቃለህይውት ያሰማልን
ቃለ ሕይወት ያሠማለን
እግዚሐብሔር የሰጠን ህግ የኛ የምንችለውን ነው።
ዲያቆን ዮሀንስ ቃለ ህወይወት ያሰማለን
መምሕር ዲያቆን ቃለ ሕይወትን ያሰማልን።ተባረክልን ወንድማችን❤❤
ሁለታችንም እግዚአብሔር ይባርካችሁ
እጅግ ጨዋነት የተሞላበት ድንቅ ውይይት ነው ።
ዲ/ን ዮሃንስ ቃለ ሕይወት ያሰማልን;; ሁሉም የሳቱ እህት ወንድሞቻችንን ወደ እውነት ይመልስልን;
መደማመጥ የመማሪያ መድረክ ነው❤
ዮለንስ ቃለ ሒዎት ያሠማልን ወንድማችን
conclusion ,,,አሪፍ ነበር ,,,,,,,,በርቱ,,,,,be posetive always,,,thank u all
ዳቆን ቃል ህይወት ያሰማልን@ሀሌታ እንድዝ አይነት ዝግጅት ስታዘጋጁ ሙሉን ብትለቁ ባይቆራረጥ ጥሩ ነው
Protestant ብሆንም ሃቅ ለመናገር በዚህ ውይይት ኦርቶዶክሶች አሸንፋችኋል
ewnetegna bemehonh/sh teredash ewnetegnawen menged aginteh wedabetu endametemales egziabher yirdah🙏
ዳቆን ቃለ ህይወት ያሰማልን ❤ድንቅ የሆነ ማብራራ ነው የሰጡት ለዛውም ከምጻፍቅዴስ ጠቅሰው እኛ በደንብ ገብቶናል!እነሱም ገብታቸዋል ግን አውቀው ሲያለፋዎት ነው ምክንያቱም ክብሩን ለማስጠበቅ ነው😂
ትልቁ የፕሮቴስታንት ችግር ለመናገር እንጅ ለማዳመጥ ፈቃደኛ ሆነው አያቁም:: ለማስረዳት ብቻ ነው ሚያስቡት
መምህር ሆይ ፀጋውን ያብዛልህ
ፓሰተሩ ብቻዬ ላውራ አለ😂 በመካከላቸው የግዜ ፍታዊነት የለም።😡
ትክክል ሼባው ብቻውን ነው እሚያወራው
ዲያቆን ዮሐንስ ቃለ ህይወት ያሰማልን ። በእውነቱ ይሄ ትምህርት ለሌላ እምነት ተከታዮች ሳይሆን በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ እምነት ሥር ሁነን ያልጠራልንን ያጠራ ፣ ግልፅ ያልሆነልንን ያብራራ ውይይት ነበር። ተባረክ
I love this program❤
ቃለ ሕይወት ያሰማልን !
ዲያቆን ዮሐንስ ቃለ ሕይወት ያሰማልን❤❤❤❤
Tnsh malet yemifelgew enezi teqamoch lemekeraker engi lemeredat weym lemasredat aymetum ena diakon thank you betam kale hiwet ysemaln amen!!!
በመጀመሪያ ለአምላካችን ክብርና ምስጋና ይድረሰው በእውነት እንደነ ዲያቆን ዮሃንስ አይነቱን የኦርቶዶክስ መምህሮችን እያስነሳ ከእንደነዚህ አይነት ጴንጤዎች ጋር ፊት ለፊት ተገናኝተው እንዲነጋገሩ እንዲወያዩ እያደረገ ስለሆነ ማለት ነው ነገር ግን ጴንጤዎችን በመ/ቅዱስ ተነጋግሮ ተከራክሮ ከማስረዳት አዲስ አበባን አፍርሶ እንደ አዲስ መገንባት ይቀላል ምክንያቱም ቅድስት ድንግል ማርያምን ውድ ልጁን የካዱት ሲሆን ፈጣሪ እራሱ አይነ ልቦናቸውን ከፍቶ ወደ ትክክለኛዋ እምነት እንዲመለሱ ካላደረገ በስተቀር በእንደዚህ ተነጋግሮ ተከራክሮ ማሳመን አይቻልም ምክንያቱም ቅዱስ ቃሉን እንደፈለጉ ስለሚያደርጉት እንደዚ እንደ ዲያቆን ዮሃንስ አይነቱ ሲከራከሩዋቸው በምንም አይነት አይቀበሉም ውስጣቸው ያለው የክህደት መንፈስ ስለለባቸው አይቀበሉም እንደነዚህ አይነቶች ሆዳቸው አምላካቸው የሚለው ደግሞ ለሆዳቸው ስለሚገዙ ነው እንደዚህ ፊት ለፊት ቀርቦ መወያየቱ ጥሩነቱ ለኦርቶዶክስ አማኞች የበለጠ እውቀትና ጥሩ ግንዛቤ ስለሚያስጨብጥ ጥሩ ነው ኦርቶዶክስ አማኞች የሆንን ወንድሞችና እህቶች በምንም አይነት እምነታችንን መቀየር የለብንም ምንም ቢሆን ይች ብዙ ሚስጥር ተነግሮ የማያልቅ ድንቅ የሆነ ሚስጥር ያላት እምነታችንን እናክብር በእምነታችን እንጽና በአንዲት እህታችን በስደት አገር የምትኖር በእግዚአብሔር ፈቃድና መንፈስ ቅዱስ መሪነት በሁለት አመት ውስጥ 20 መጽሃፍ የጻፈች ሲሆን በእውነት ለመናገር እጹብ ድንቅ መጽሃፍ ነው ፈጣሪ እግዚአብሔር እኔ በጎቼን አውቃቸዋለሁኝ ይሄንን መጽሃፍ ያነበበ በትክክል የተረዳ እራሱን የሚያድንበት እራሱን ከዚህ አለም ጥፋት የሚያድንበት ነው ከጻፈቻቸው መጽሃፎች ውስጥ 1)ለበጎቼ ምግብ ክፍል 1 እና 2የእመቤታችን መጽሃፍ ክፍል 1 እና 2የአባታችን እስትንፋሰ ክርስቶስ መጽሃፍ የጻፈች ሲሆን ሌላ የጻፈችው መጽሃፍ ደግሞ የምስጋና መጽሃፍ ሌሎችም መጽሃፎችን የጻፈች ሲሆን በእውነት ለአምላካችን ክብርና ምስጋና ይድርሰው
ዲን ዮሐንስ ቃለህይወትን ያሰማልን, የአባቶቻችንን የልቃዉንቱን ፈለግ ተከትለሃልየነቅዱስ ዮሐንስ, ቄርሎስ እና አትናቴዎስ...አምላክ ኢየሱስ ክርስቶስ የበለጠዉን ሚስጥር ይግለፅልህፕሮቴስታንት ወንድሞቻችን መሰረታቺሁን በአሸዋ ላይ መስርታቺሁአል እና እራሳቺሁን መርምሩ
የቄሱ ምላሽ ሙሉ በሙሉ የሚያሳየው እምነት ያለው ስራ ይሰራል ፣ መልካም ስራ ያስፈልጋል የሚል ነው። ይህ ማለት ለመዳን እምነትና ስራ ያስፈልጋል እያሉ ነው።እምነት ብቻ የሚል ማስረጃም ማብራሪያም አልሰጡም!
ሁለቱም ክብረት ይስጥልኝ።
“እግዚአብሔርም፣ “ዕራቍትህን መሆንህን ማን ነገረህ? ‘ከእርሱ እንዳትበላ’ ብዬ ካዘዝሁህ ዛፍ በላህን?” አለው።” ዘፍጥረት 3፥11“አዳምም፣ “ይህች ከእኔ ጋር እንድትኖር የሰጠኸኝ ሴት፣ እርሷ ከዛፉ ፍሬ ሰጠችኝና በላሁ” አለ።” ዘፍጥረት 3፥12 አዳም ከዛፏ ስለመብላቱ እግዚአብሔርን ተጠያቂ አደረገ አንተ ባትሰጥኝ ኖሮ አታበላኝም እኔም አልበላም እራቁቴንም አልሆንም ነበር ማለት ለመሳቱ ፈጣሪን ተጠያቂ አደረገ።እኚኽም "ቄስ" ሕጉ እግዚብሔር እንድንፈጽመው ቢሰጠንም እኛ መፈጸም አንችለሁም አሉ ስለዚህ ሕጉ ያስፈርድብናል ስለዚህ በእምነት ብቻ እንድናለን አሉ ምንም እንኳን ቢቀላቀልባቸው።መልሳቸው ግን በኃጢያቱ ወድቆ ለምን ርቃንህን ሆንክ ለምን ተሸሸግክ ሲባል የሰጠኽኝ ሴት አሳተችኝ ብሎ እግዚአብሔርን ተጠያቄ ለማድረግ እንደጣረው እኚኽ "ቄስም" እግዚአብሔር የማንችለው የማንፈጽመው ብንፈጽመውም ለድኅነታችን የማይጠቅም እንዲያሁም በእርሱ የተሰጠንን ድኅነት የሚሸፍን ሁለት መሠረት የሚመሰርት ልፋ ቢለሁ እንጂ (ሎቱ ስብሐት) ሕጉ አይጠቅምም ደግሞም አንችለሁም የማንችለሁን ሰጥቶናል ብሎ እግዚአብሔርን ከሰዋል።ይቅር ይበላቸው የሰሙት ቃል ለፍርድ ሳይሆን ለመዳን እንዲሆናቸው እመኛለሁ።መምህር ዮሐንስ ቃለሕይወት ያሰማልን።
በተግባር ያልተገለጠ እምነት ከንቱ ነው ይላል ያዕቆብ 2:26
ቃለህይወት ያሰማልን።
የጴንጤዎች ትልቁ ችግራቸው:-ከመጽሐፍ ቅዱስ ለራሳቸው የሚመቿቸውን ሁለትና ሦሥት ጥቅሶችን ብቻ በቁንጽል በመውስድ፡-" ...ስለአመንን ብቻ፣ ማመን ስለጀመርን ብቻ፣ በእምነት ብቻ (በፀጋው) ብቻ ለአንዴና ለዘላለም ጸድቀናል። ..." ብለው የያዙት እጅግ እጅግ በጣም የተሳሳተ ጠማማ አቋምና እምነት ነው።ነገር ግን መጽሐፍ ቅዱስ ፍጹምእምነትን (ክርስትናን) የጀመረ ሳይሆን፤ ደግሞ ደጋግሞ የሚለው በተቃራኒው:-"... እስከ መጨረሻው የፀና ይድናል። ... " ነው።እስከ መጨረሻው መጽናት ማለት ደግሞ ትክክለኛውን እምነቱን ጠብቆ በመከራ በፈተና በጾም፣ በጸሎት፣ በስግደት፣ ሥርዓቱን፣ ሕጉን፣ በመጠበቅ ዝንፍ ሳይል፤ ቢወድቅ ቢሳሳት ደግሞ ከኃጢአቱ በንስሐ እየታደሰ እስከ መጨረሻው እስትንፋሱ ድረስ በመጽናት ነው።ይህንንም ሲያጸና:-" ... እምነት ያለሥራ፣ ሥራም ያለ እምነት የሞተ ነው። ... "" ... እንግዲህ ፃድቅ እንዲህ በጭንቅ የሚድን ከሆነ ኃጢኣተኛውማ ይታይ ዘንድ እንኳን ምን ቦታ አለው? ..." ነው። የሚለው።ጴንጤዎች ወደ እውነተኛው ቤታችሁ ወደ ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ተመልሳችሁ፤ በትክክለኛ ምግባር ሥጋችሁን በጾም፣ በጸሎት፣ በስግደት፣ አሠርቱ ትዕዛዛተ ኦሪትን እና ስድስቱን ትዕዛዛተ ወንጌል ዕለት ከዕለት በማስገዛት ኑሩ።እግዚአብሔር ይርዳችሁ። አሜን።
አባት እኮ አሳቦት አያልቅም ግን ሀሳቤን አስጨርሰኝ ብለው ዲያቆኑ እንዳይናገር ፈለጉ? ሲጀመር ለመወያየት አልመጡም ለማሳመን እንጂ ለዛ ነው የራሶትን ዱምፅ ብቻ ሚሰሙት 😢መዱሀኒያለም 👂 ይስጦት አሜን🙏🏾
አላስወራ አሉትኮ አስጨርሰኝ እያሉ ዲያቆን ማሪያምን ሲያዛዝን ትህትናው
አሜን ማስተዋሉን ለpastor ይስጣቸው🙏🏼🙏🏼🙏🏼
እግዚአብሔር ይጠብቅህ ዲያቆን ወንድማችን በርታልን
አወያዩ ጴንጤው ብቻ እንዲያወራ እንዳይሰማ በነፃነት ለቀቅከው ማለት ነው?
ቃለ ሂወት ያሰማልን ወንድማችን ዲያቆን ዮሐኒስ
አፍ ብቻ ሳይሆን ጆሮም ያስፈልጋል ዲን ዮሐንስ አድማጭ ብቻ ሆነኮ!!
ዲ/ን 👏🏽👏🏽👏🏽👏🏽👏🏽👏🏽👏🏽👏🏽👏🏽👏🏽👏🏽👏🏽👏🏽👏🏽👏🏽👏🏽👏🏽👏🏽👏🏽👏🏽👏🏽👏🏽👏🏽👏🏽👏🏽👏🏽👏🏽👏🏽👏🏽
አወያይ መድረኩን ብትቆጣጠር ሌላው ሉተራዊው አብዝቶ አስጨርሰኝና መልሶ በአንድ ጉዳይ ላይ ሃሳቡን ለመጨፍለቅ መሞከር የእምነቱን መሠረት አልባ መሆኑን ያሳያል
ደስ ትላላቹ ፓስተር በጣም ጥሩ ታስረዳለክ ደስ ይላል ጥሩም ትሰማለክ
አባቴ እራስኽን አትሸውድ እውነቱን ልብሕ ያውቀዋል
ፓስተሩ ተሽከረከረ ላለማመን ከመሰቃየት ያድነን ዲያቆን ዮሃንስ በርታ አስተዋይ ትእግስተኛ ከእዉቀት ጋር በርታ በተረፈ በደቂቃ እንዲወያዩ ብታደርጉ አለበለዛ ፓስተሩ ቅዥቅዥ እያለ ጊዜ ለመብላት ያጭበረብራል
ዮሐንስ ዮሐንስ ዮሐንስ በሒል ፍስሐ ወሐሴት ዲቁና ከእነ ነፍሷ በዮሐንስ ላይ አለች እስከመጨረሻው አምላከ ቅዱሳን ይጠብቃት ቃለ ሕይወት ያሰማልን ዮሐንስ ለወንድሞቻችን አስተዋይ ልቡና ያድልልን።
ዲ/ያ ዩሃንስ ቃለ ሕይወት ያሰማልን።ሕያው ቃል (God's Word) -------------------- የያዕቆብ መልእክት 217፤ እንደዚሁም ሥራ የሌለው እምነት ቢኖር በራሱ የሞተ ነው።
ቄስ ኤርሚያስ ጌታ ይባርክህ በእጅግ ግሩም መረረጋጋት ባለበት መንገድ በደንብ አስረድተውናል ።።።
😂😂😂😂😂
እኔ የገረመኝ የወንጌል አማኙ ሰው ላይ ያለው የእግዛብሄር ፀጋ የሚገርም ነው በእውነት ተባርኬብሃለው
Gira sigabu ene degimo ayehu
ሀሌታ ይህን መሰል መድረክ ይብዛላችሁ
ቄስ ስለ ረአብ የሰጠኸው ማብራሪያ በእውነት በጣም ግሩም ነው ።። እግዚአብሔር ይባርክህ
ማስረዳት ያታክታል
“ነገር ግን ለማይሠራ፥ ኃጢአተኛውንም በሚያጸድቅ ለሚያምን ሰው እምነቱ ጽድቅ ሆኖ ይቆጠርለታል።” - ሮሜ 4፥5
ዲ/ን ቃለ ሕይወት ያሰማልን እውነተኝነቱን የተደራስያን አይምሮ ይመዝነው
ዲያቆን ለምን እንዲናገሩ አይሰጣቸውም ጴጤው ብዙ ደቂቃ ያወራል
ዲ/ን ተባረክ ጴንጤውም አሪፍ ተወያይ ነው ።
ፓስተር የተጠየቁትን መልሱ ።ለምን ወዲህ እና ወዲያ ያምታታሉ ። ቀጥተኛ መልስ
ወንድማችን ዲ/ን ዮሐንስ ቃለ ህይወትን ያሰማልን !!! መንኳኳት የባዶ በርሜል ባህሪ ነው።
ስድብ መለያችሁ ነው:: ቄሱ መፅሐፍ ቅዱሳዊውን ማብራሪያ ሰጥተዋል:: የኦርቶዶክስ መምህራን ግን ጠማሞች ናቸው ሳይረዱ የተረዱ ስለሚመስላቸው እራሳቸውን በባዶ ይቆልላሉ የመረዳት ፍላጎትም የላቸውም::
Dyakon EGZIABIHER ybarkot
ያለህግ ተገልጧል ÷ መቼም ተገልጧል ስንል አምላክ ሰው ስለመሆኑ እየተናገርን ነው ÷ እናም ያለህግ ሲል -> እንደሰው ስርዓት መውለድ መዋለድ ባለበት ህግ አለመገለጡን ለመግለፅ ነው !
“ሕግን ሁሉ የሚጠብቅ፥ ነገር ግን በአንዱ የሚሰናከል ማንም ቢኖር በሁሉ በደለኛ ይሆናል፤ አታመንዝር ያለው ደግሞ፦ አትግደል ብሎአልና፤” - ያዕቆብ 2፥10
የገላቲያ መፅሀፍ እጅግ ድንቅ የሆነ የመፅህፍ ቅዱስ ክፍል መሆኑ ይታወቃል ። በእውነት ይህ የመፅህፍ ቅዱስ ክፍል የተረዳ ይህንን ውይይት የላቀ ያደርገዋል ።
ቀጥሉት ቆንጆ ፕሮግራም ነው
"አሚንስ መሰረት ይእቲ ወካልአኒሀ ህንፃ ውድቅ እሙንቱ " ይላሉ አባቶች።
የተወደዱ የእግዚአብሔር ቃል አገልጋይ ቄስ ኤርሚያስ የረዳዎትና ሁሌም የሚረዳዎት ይከበር
kentu wedasie
በርቱ ጥሩ ነበር
በጣም ጥሩ ስርዓት ያለው ክርክር ነው
ብዙ ለማወቅና ለመረዳት ይጠቅማል እናመሰግናለን
ዲ/ን ወንድማችን መልስህ ኣርኪ ነው የበለጠ እግዚአብሔር ጥበቡን ይግለፅልህ
እምነት ብቻ ብለው ጀምረው በስተመጨረሻ እምነትና መልካም ስራ ተፈጥሮአዊ ነው ብለው የደመደሟት ነገር ተመቺቶኛል ቄሴ። በተረፈ ዲያቆን ዘመንህ ይባረክ ፀጋውን ያብዛልህ ❤❤❤
የኦርቶዶክስን ነገረ ድኅነት ትምህርት የሚያሸንፍ ምንም አይነት ተቃውሞ የለም ❤❤❤እግዚአብሔር ይችን ቤተክርስቲያን ስለሰጠን የተመሰገነ ይሁን
ኧረ መሸናነፍ የሚል ወኔ መች ነው የሚለቀን??? ጉዳዩ ስለዘላለም ህይወት እኮ ነው! መዳን እንጂ ዛሬ ማሸነፍ መሸነፍ ዋጋ የለውም!!!
ምንም ጥቅም የለው ። አይሁድ፥ ኦርቶዶክስ ፥ ፕሮቴስታንት ፥ ካቶሊክ ወዘተ እያሉ መነጋገር ጥቅም የለው ። ይልቅ በደንብ መነጋገርና ማጥራት እና ማወቅ ነው የሚሻለው ።
አሜን በእውነቱ ቅድሰት ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን እምየ ተዋህዶ ❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤
መስማትም ማስረዳትም የሚችል ደስ የሚል ዲያቆን
እግዝሐቤርዐ ይመሰገን አመንኩ በምግባር እተጋለሁ ጌታሆይ እርዳኝ!!!
ዲያቆን ማለትኮ እግዚአብሔር ብዙ ጸጋ የሰጠው ጸጋ የበዛለት መምህራችን ነው ራእሱ ንግግሩ በጣም ያምራል
ዲያቆን ዮሐነስ ቃለ ህይወት ያሰማልን እረጅም እድሜ እግዚአብሔር ይስጥልን
በስተመጨረሻ ፓስተሩ መልካም ስራ ያስፈልጋል አለ
ዲያቆን ቃለ ሕይወት ያሰማለን። የምር እረክቻለሁ ውድ የ Protestant ወንድሞቼ እና እህቶቼ የሚሰጠውን ትምህርቶች ከልብ በመከታተል ራሳችሁን መርምሩ ።
❤እምነት ያለሥራ የሞተ ነው።❤
የሚጋጭ ነገር የለም አንድ ሰው የሚጸድቀው በእምነት ብቻ ይህም ከሥራ ያልሆነ ሲሆን ነው፡፡
ይህም ማለት መልካም ሥራ አንሰራም ማለት አይደለም ለምሳሌ ያዕቆብ መልዕክት ላይ እንደተነሳው ወንድምሽ ርቦት እሳት ሙቅ 'የሚትይ ከሆነ እምነትሽ ልክ አይደለም ልታረም ይገባል!እንዲ ከሆነ እምነቱ የሞተ ነው!
❤በመሆኑም ከእምነት የተነሳ መልካም ሥራ ይጠበቃል፡፡ ሰለዚህ ሥራ የእምነት ውጤት ወይም ፍሬ ነው፡፡የያዕቆብ መልዕክት የሚለው እምነትን በሥራ ማሳየት ይጠበቃል ፡፡
" ነገር ግን ለማይሠራ፥ ኃጢአተኛውንም በሚያደድቅ ለሚያምን ሰው እምነቱ ጽድቅ ሆኖ ይቆጠርለታል።"
(ወደ ሮሜ ሰዎች 4: 5)
❤ "ለማይሠራ" የሚለውን ትኩረት አድርጓል❤
እምነት እኮ ስራ ነው ።
@@news3764 እምነት እና ስራ ይለያያሉ
@@sam846 ምንም ልዩነት የለውም ። እምነት ሰራ ነው ። መፅሀፍ ቅዱስን እያጣቀስን እንወያይበታለን።
@@news3764 እምነት ከልብ ከአእምሮ የሚመነጭ ሲሆን ስራ ደግሞ እምነትን ወደ ድርጊት የመግለጥ ሁኔታ ነው
ዲያቆን ዮሐንስ ቃለ ሕይወት ያሰማልን በዕድሜ በጤና ይጠብቅልን 🙏♥️♥️♥️♥️♥️
ዲ/ን ዮሐንስ የሕይወትን ቃል ያሰማልን፡፡ የሚበልጠውን ጸጋና ጥበብ ያድልልን፡፡ በእውነት ድንቅ ነው፡፡ ♥ ምዕራቡን ዓለም ያረከሰውን ወደ ሰዶማዊነት የመራውን የእባቡን ራስ በሚገባ ነው የቀጠቀጥከው ! "ምግባር ከሌለው መጀመሪያውኑም አላመነም !" በሚል የተንኮል ጥበብ እባቡ ሊያመልጥ ቢፈልግም አልቻለም፡፡ በዚህ የተንኮል አመክንዮ በመላው የመናፍቁ ዓለም ክህደቱን ራሱ ላይ መሰከረ፡፡ ከነሱ መካከል የምግባር የጽድቅ ፍሬን በጣቱ ሊነካ የሚፈቅድ አንድ ስንኳ አይገኝምና !
ዲያቆን ዬሀንስ ክበርልን ድንቅ የኦርቶዶክስ ልጅ :: ለሌላም ክርክር እሱን አቅርቡልን የተባረከ እውቀቱም መረጋጋቱም የሚደነቅ ነው በቤታችንም እደግልን በብዙም ለምልምልን ወንድማችን!!!
መናፍቅን ማስረዳት ማለት ውሀን ቢወቅጡት እንቦጭ አለ ያገሬ ሰው "እምነት ያለ ስራ ሙት ነው አራት ነጥብ"
አይባልም እኔ ኦርቶዶክሳዊ ብሆንም እጅግ እርጋታቻው ስነስርአታቸውን በጣም ወድጄዋለሁ
ፕሮቴስታንት እምነቱን በስራ የሚገልፅ ነው ኦርቶዶክስ ግን በስራው ሊፀድቅ የሚውተረተር ነገር ግን ስካሩም ዝሙቱም ክፉ ስራውም አንቆ የያዘው የእግዚአብሄርን ፀጋ በእምነት ስላልተቀበለ ንጭ ነጠላ እየለበሰ ውስጡ የጠቆረበት ሃይማኖተኛ ብቻ ነው::
@@yeahtube630 ላብህን በሶፍት ጠርገህ ተከታይህን ያድናል እያሉ ከሚያበሉት ወገን ነህ መሠለኝ
@yeahtube indew ye geta mengist yemebeshashek guday aydelem bicha ye getan fikir mwfeleg yishalal.... kelib kalun admit
እርጋታቸው መልካም ነው በቃሉ ዙርያ ሲወያዩ ይህቃል ልክነው ብለው አምነው የተቀበሉ አለ? @@sam846
ዲያቆን ዮሐንስ ቃለ ህይወት ያስማልን
ዲያቆን እውነት ፀጋ ይብዛለዎት ቃል የለኝም
Mr A = እምነት ከስራ ጋር ብሎ ጀመረ
እምነት ከስራ ጋር ብሎ ጨረሰ
Mr B = እምነት ብቻ ብሎ ጀመረ
ስራም ያስፈልጋል,በኛ እምነት ጥሩ
ስራ ካልሰራ አላመንክም እንለዋለን
እምነት ከሰራ ጋር ብሎ ጀመረ እምነት ከስራ ጋር ብሎ ጨረሰ ቃለ ህይወት ያሰማልን መምህር
ተባረክልን ዳቆናችን ቃለ ህይወት ያሰማልን!
ዲያቆን ዬሀንስ ወንጌልን ተጫምተካል ዘመንክ ይባረክ
ሁሌም የተዋህዶ ልጆች እውነትን ስለያዙ በዝረራ ነው የሚያሸንፉት
ምነው ይሄ የቦቅስ ውድድር መሰለህ እንዴ
በነገራችን ላይ ደስ የሚለዉ ነገር እራሳቸዉ ተንቀልቅለዉ ሀሳብ እያነሱ burden of prove የሚወስዱት ነገር ነዉ ሙግት እንኳን ሜቅረብ አይጠይቅም እራሳቸዉን ጠልፈዉ እየጣሉ ነዉ አይ ፕሮቴስታንት ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ለዘለዓለም ትኑር ❤❤❤❤🤗🤗🤗🤗
እናንተኮ አይገባችሁም ወንጌል አንብቡ
@@tagayhabtamu430 ዝብለህ ሶፍትህን ብላ
እኝህ አባት በራሳቸው ቃል እየወደቁ ነው ይልቅ ከዲያቆኑ እግር ስር ቁጭ ብለው ቢማሩ ይጠቅማቸዋል ዲያቆን ቃለ ህይወት ያሰማልን
እናመሰግናለን አዘጋጁ በጣም ጥሩ ውይይት እያቀረብክልን ስለሆነ::
በጣም ቆንጆ ነው በርቱልን ይቀጥል የሚል እምነት አለኝ የተሰጠንን ፀጋ እንዳንነፈግ በርትተን መጠበቅ አለብን በስራ
"ጌታ ሆይ :ጌታ ሆይ የሚለኝ:ወደ መንግሥት ሰማያት የሚገባ አይምስላችሁ:በሰማያት ያለው የአባቴን ትዕዛዛትን የሚያደርግ እንጅ:-ማቴ 7:21
ዲያቆን ዮሐንስ ቃለ ሕይወት ያሰማል ፀጋውን ያብዛልህ
ብቻ የሚል ቃል የቱጋ ነው ያለው?
ያዕቆብ 2
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹⁴ ወንድሞቼ ሆይ፥ እምነት አለኝ የሚል፥ ሥራ ግን የሌለው ሰው ቢኖር ምን ይጠቅመዋል? እምነቱስ ሊያድነው ይችላልን?
…
²⁰ አንተ ከንቱ ሰው፥ እምነት ከሥራ ተለይቶ የሞተ መሆኑን ልታውቅ ትወዳለህን?
...ቢኖር.... ማለት ምን ማለት ይሆን??? የመፅህፍ ቅዱስ ትልቅነት ይገርማል።
እርጋታ ያለው ትህምርት ነው ዲያቆን ዮሐንስ ቃለ ህይወት ያሰማልን እረጅም እድሜ ይስጥልን ።
😮እኔ ፓስተሩን ብሆን ኖሮ ሀይማኖቴን ቀይሬ ክርስትና ተነስቼ እሄድ ነበር😁😁😁
ድ/ን ቃለ ህወት ያሰማልን
እምነት ብቻ ብለው ጀምረው መጨረሻ ላይ እምነትና መልካም ሥራ ተፈጥሯዊ ነው ብለው ደመደሙት ይጋጫል እኮ። እምነት ብቻ የሚል አንዳች ቦታ አናገኘውም ፤ የራሳችንን መዳን በመፍራትና በመንቀጥቀጥ እንፈጽም ይለናል መጽሐፍ ቅዱስ ።
hahahaha Tadia Min amarach ale lol
የሚጋጭ ነገር የለም አንድ ሰው የሚጸድቀው በእምነት ብቻ ይህም ከሥራ ያልሆነ ሲሆን ነው፡፡
ይህም ማለት መልካም ሥራ አንሰራም ማለት አይደለም ለምሳሌ ያዕቆብ መልዕክት ላይ እንደተነሳው ወንድምሽ ርቦት እሳት ሙቅ 'የሚትይ ከሆነ እምነትሽ ልክ አይደለም ልታረም ይገባል!እንዲ ከሆነ እምነቱ የሞተ ነው!
❤በመሆኑም ከእምነት የተነሳ መልካም ሥራ ይጠበቃል፡፡ ሰለዚህ ሥራ የእምነት ውጤት ወይም ፍሬ ነው፡፡የያዕቆብ መልዕክት የሚለው እምነትን በሥራ ማሳየት ይጠበቃል ፡፡
" ነገር ግን ለማይሠራ፥ ኃጢአተኛውንም በሚያደድቅ ለሚያምን ሰው እምነቱ ጽድቅ ሆኖ ይቆጠርለታል።"
(ወደ ሮሜ ሰዎች 4: 5)
❤ "ለማይሠራ" የሚለውን ትኩረት አድርጓል❤
እምነት እኮ ስራ ነው ።
እምነት ሥራ ከሆነ መጽሐፍ ቅዱስ ለምን ሥራ የሌለው እምነት ቢኖር እሱ የሞተ ነው ብሎ ይጽፋል?? እምነት የምግባራት በር እንጅ በራሱ ምግባር ሊሆን አይችልም ፤ የሐዋርያት ሥራ ለምን የተጻፈ ይመስልሃል ወዳጄ ? በዳግም ምጽአት የሚጠየቁ ጥያቄዎችስ የምግባራት ጥያቄዎች አይደሉምን??? ካላመነ እነዚያን ቢሠራም ባይሠራም ዋጋ አያገኝም በሩ እምነት ስለሆነ ያመኑትን ብራብ አብልታችሁኛል፤ ብጠማ አጠጥታችሁኛል፤ ብታረዝ አልብሳችሁኛል ፤ብታመም ጠይቃችሁኛል ... እያለ ይቀጥላል @@news3764
በእምነት ብቻ የሚል አለ ሲጀምር ??? ወይስ በተይኛው አመክንዮ ነው እምነት ብቻ የሚለውን እንደምታ የሚሰጠን ??? ሌላው ያመነ ኹሉ ጻድቅ ነው ??? ማለቴ ነገ ኃጥያት እንደማይሠራ በምን ርግጠኛ ይሆናል ??? እንኳን ሰው በእግዚአብሔር ፊት ሰማይም ንጹህ አይደለም ይላልና። @@wendimagegnt.dinbore9361
ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ በመሆኔ ፀናሁ❤❤ዲያቆን ተባረክ
እኔ በጣም ማመስገን የምፈልገው መድየተሩ/ኣዋያዩ ሰውየ ነው። በድምብ ነው ሁሉኑም የሚሰማው። በደንብ ነው ውይይቱን የሚመራው። መድየተሮች ምንኣለበት ከሱ ቢማሩ!/ ኣደንቅሃለሁ። ቀጥልበት።
ቃለሕይወት ያሰማልን ዲያቆን ዮሐንስ
❤የዲያቆን ወንድማችን የሚያረካ መልስ ነው።❤❤❤
ዲያቆን የዋሃንስ ውድ ወንድማችን ቃል ሂወት ያሰማል ❤❤❤
በጣም ደስ የሚል መማማር ነው ዲያቆን ዮሐንስ ቃለ ህይወት ያሰማልን።
ዲያቆን ዮሀንስ ቃለ ህይወት ያሰማልን ምርጥ ጊዜ ነበር ጥሩ ትምህርት ነው ያገኘንበት
Diakon Yohannes! Excellent!!!
“እላችኋለሁና፦ ጽድቃችሁ ከጻፎችና ከፈሪሳውያን ጽድቅ ካልበለጠ፥ ወደ መንግሥተ ሰማያት ከቶ አትገቡም።”
- ማቴዎስ 5፥20
እውነት ነው ቃለህይውት ያሰማልን
ቃለ ሕይወት ያሠማለን
እግዚሐብሔር የሰጠን ህግ የኛ የምንችለውን ነው።
ዲያቆን ዮሀንስ ቃለ ህወይወት ያሰማለን
መምሕር ዲያቆን ቃለ ሕይወትን ያሰማልን።ተባረክልን ወንድማችን❤❤
ሁለታችንም እግዚአብሔር ይባርካችሁ
እጅግ ጨዋነት የተሞላበት ድንቅ ውይይት ነው ።
ዲ/ን ዮሃንስ ቃለ ሕይወት ያሰማልን;; ሁሉም የሳቱ እህት ወንድሞቻችንን ወደ እውነት ይመልስልን;
መደማመጥ የመማሪያ መድረክ ነው❤
ዮለንስ ቃለ ሒዎት ያሠማልን ወንድማችን
conclusion ,,,አሪፍ ነበር ,,,,,,,,በርቱ,,,,,be posetive always,,,thank u all
ዳቆን ቃል ህይወት ያሰማልን
@ሀሌታ እንድዝ አይነት ዝግጅት ስታዘጋጁ ሙሉን ብትለቁ ባይቆራረጥ ጥሩ ነው
Protestant ብሆንም ሃቅ ለመናገር በዚህ ውይይት ኦርቶዶክሶች አሸንፋችኋል
ewnetegna bemehonh/sh teredash ewnetegnawen menged aginteh wedabetu endametemales egziabher yirdah🙏
ዳቆን ቃለ ህይወት ያሰማልን ❤
ድንቅ የሆነ ማብራራ ነው የሰጡት ለዛውም ከምጻፍቅዴስ ጠቅሰው እኛ በደንብ ገብቶናል!
እነሱም ገብታቸዋል ግን አውቀው ሲያለፋዎት ነው ምክንያቱም ክብሩን ለማስጠበቅ ነው😂
ትልቁ የፕሮቴስታንት ችግር ለመናገር እንጅ ለማዳመጥ ፈቃደኛ ሆነው አያቁም:: ለማስረዳት ብቻ ነው ሚያስቡት
መምህር ሆይ ፀጋውን ያብዛልህ
ፓሰተሩ ብቻዬ ላውራ አለ😂 በመካከላቸው የግዜ ፍታዊነት የለም።😡
ትክክል ሼባው ብቻውን ነው እሚያወራው
ዲያቆን ዮሐንስ ቃለ ህይወት ያሰማልን ። በእውነቱ ይሄ ትምህርት ለሌላ እምነት ተከታዮች ሳይሆን በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ እምነት ሥር ሁነን ያልጠራልንን ያጠራ ፣ ግልፅ ያልሆነልንን ያብራራ ውይይት ነበር። ተባረክ
I love this program❤
ቃለ ሕይወት ያሰማልን !
እምነት ከሰራ ጋር ብሎ ጀመረ እምነት ከስራ ጋር ብሎ ጨረሰ ቃለ ህይወት ያሰማልን መምህር
ዲያቆን ዮሐንስ ቃለ ሕይወት ያሰማልን❤❤❤❤
Tnsh malet yemifelgew enezi teqamoch lemekeraker engi lemeredat weym lemasredat aymetum ena diakon thank you betam kale hiwet ysemaln amen!!!
በመጀመሪያ ለአምላካችን ክብርና ምስጋና ይድረሰው በእውነት እንደነ ዲያቆን ዮሃንስ አይነቱን የኦርቶዶክስ መምህሮችን እያስነሳ ከእንደነዚህ አይነት ጴንጤዎች ጋር ፊት ለፊት ተገናኝተው እንዲነጋገሩ እንዲወያዩ እያደረገ ስለሆነ ማለት ነው ነገር ግን ጴንጤዎችን በመ/ቅዱስ ተነጋግሮ ተከራክሮ ከማስረዳት አዲስ አበባን አፍርሶ እንደ አዲስ መገንባት ይቀላል ምክንያቱም ቅድስት ድንግል ማርያምን ውድ ልጁን የካዱት ሲሆን ፈጣሪ እራሱ አይነ ልቦናቸውን ከፍቶ ወደ ትክክለኛዋ እምነት እንዲመለሱ ካላደረገ በስተቀር በእንደዚህ ተነጋግሮ ተከራክሮ ማሳመን አይቻልም ምክንያቱም ቅዱስ ቃሉን እንደፈለጉ ስለሚያደርጉት እንደዚ እንደ ዲያቆን ዮሃንስ አይነቱ ሲከራከሩዋቸው በምንም አይነት አይቀበሉም ውስጣቸው ያለው የክህደት መንፈስ ስለለባቸው አይቀበሉም እንደነዚህ አይነቶች ሆዳቸው አምላካቸው የሚለው ደግሞ ለሆዳቸው ስለሚገዙ ነው እንደዚህ ፊት ለፊት ቀርቦ መወያየቱ ጥሩነቱ ለኦርቶዶክስ አማኞች የበለጠ እውቀትና ጥሩ ግንዛቤ ስለሚያስጨብጥ ጥሩ ነው ኦርቶዶክስ አማኞች የሆንን ወንድሞችና እህቶች በምንም አይነት እምነታችንን መቀየር የለብንም ምንም ቢሆን ይች ብዙ ሚስጥር ተነግሮ የማያልቅ ድንቅ የሆነ ሚስጥር ያላት እምነታችንን እናክብር በእምነታችን እንጽና በአንዲት እህታችን በስደት አገር የምትኖር በእግዚአብሔር ፈቃድና መንፈስ ቅዱስ መሪነት በሁለት አመት ውስጥ 20 መጽሃፍ የጻፈች ሲሆን በእውነት ለመናገር እጹብ ድንቅ መጽሃፍ ነው ፈጣሪ እግዚአብሔር እኔ በጎቼን አውቃቸዋለሁኝ ይሄንን መጽሃፍ ያነበበ በትክክል የተረዳ እራሱን የሚያድንበት እራሱን ከዚህ አለም ጥፋት የሚያድንበት ነው ከጻፈቻቸው መጽሃፎች ውስጥ 1)ለበጎቼ ምግብ ክፍል 1 እና 2
የእመቤታችን መጽሃፍ ክፍል 1 እና 2
የአባታችን እስትንፋሰ ክርስቶስ
መጽሃፍ የጻፈች ሲሆን ሌላ የጻፈችው መጽሃፍ ደግሞ የምስጋና መጽሃፍ ሌሎችም መጽሃፎችን የጻፈች ሲሆን በእውነት ለአምላካችን ክብርና ምስጋና ይድርሰው
ዲን ዮሐንስ ቃለህይወትን ያሰማልን, የአባቶቻችንን የልቃዉንቱን ፈለግ ተከትለሃል
የነቅዱስ ዮሐንስ, ቄርሎስ እና አትናቴዎስ...
አምላክ ኢየሱስ ክርስቶስ የበለጠዉን ሚስጥር ይግለፅልህ
ፕሮቴስታንት ወንድሞቻችን መሰረታቺሁን በአሸዋ ላይ መስርታቺሁአል እና እራሳቺሁን መርምሩ
የቄሱ ምላሽ ሙሉ በሙሉ የሚያሳየው
እምነት ያለው ስራ ይሰራል ፣ መልካም ስራ ያስፈልጋል የሚል ነው። ይህ ማለት
ለመዳን እምነትና ስራ ያስፈልጋል እያሉ ነው።
እምነት ብቻ የሚል ማስረጃም ማብራሪያም አልሰጡም!
ሁለቱም ክብረት ይስጥልኝ።
“እግዚአብሔርም፣ “ዕራቍትህን መሆንህን ማን ነገረህ? ‘ከእርሱ እንዳትበላ’ ብዬ ካዘዝሁህ ዛፍ በላህን?” አለው።”
ዘፍጥረት 3፥11
“አዳምም፣ “ይህች ከእኔ ጋር እንድትኖር የሰጠኸኝ ሴት፣ እርሷ ከዛፉ ፍሬ ሰጠችኝና በላሁ” አለ።”
ዘፍጥረት 3፥12
አዳም ከዛፏ ስለመብላቱ እግዚአብሔርን ተጠያቂ አደረገ አንተ ባትሰጥኝ ኖሮ አታበላኝም እኔም አልበላም እራቁቴንም አልሆንም ነበር ማለት ለመሳቱ ፈጣሪን ተጠያቂ አደረገ።
እኚኽም "ቄስ" ሕጉ እግዚብሔር እንድንፈጽመው ቢሰጠንም እኛ መፈጸም አንችለሁም አሉ ስለዚህ ሕጉ ያስፈርድብናል ስለዚህ በእምነት ብቻ እንድናለን አሉ ምንም እንኳን ቢቀላቀልባቸው።
መልሳቸው ግን በኃጢያቱ ወድቆ ለምን ርቃንህን ሆንክ ለምን ተሸሸግክ ሲባል የሰጠኽኝ ሴት አሳተችኝ ብሎ እግዚአብሔርን ተጠያቄ ለማድረግ እንደጣረው
እኚኽ "ቄስም" እግዚአብሔር የማንችለው የማንፈጽመው ብንፈጽመውም ለድኅነታችን የማይጠቅም እንዲያሁም በእርሱ የተሰጠንን ድኅነት የሚሸፍን ሁለት መሠረት የሚመሰርት ልፋ ቢለሁ እንጂ (ሎቱ ስብሐት) ሕጉ አይጠቅምም ደግሞም አንችለሁም የማንችለሁን ሰጥቶናል ብሎ እግዚአብሔርን ከሰዋል።
ይቅር ይበላቸው የሰሙት ቃል ለፍርድ ሳይሆን ለመዳን እንዲሆናቸው እመኛለሁ።
መምህር ዮሐንስ ቃለሕይወት ያሰማልን።
በተግባር ያልተገለጠ እምነት ከንቱ ነው ይላል ያዕቆብ 2:26
ቃለህይወት ያሰማልን።
የጴንጤዎች ትልቁ ችግራቸው:-
ከመጽሐፍ ቅዱስ ለራሳቸው የሚመቿቸውን ሁለትና ሦሥት ጥቅሶችን ብቻ በቁንጽል በመውስድ፡-
" ...ስለአመንን ብቻ፣ ማመን ስለጀመርን ብቻ፣ በእምነት ብቻ (በፀጋው) ብቻ ለአንዴና ለዘላለም ጸድቀናል። ..."
ብለው የያዙት እጅግ እጅግ በጣም የተሳሳተ ጠማማ አቋምና እምነት ነው።
ነገር ግን መጽሐፍ ቅዱስ ፍጹም
እምነትን (ክርስትናን) የጀመረ ሳይሆን፤ ደግሞ ደጋግሞ የሚለው በተቃራኒው:-
"... እስከ መጨረሻው የፀና ይድናል። ... " ነው።
እስከ መጨረሻው መጽናት ማለት ደግሞ ትክክለኛውን እምነቱን ጠብቆ በመከራ በፈተና በጾም፣ በጸሎት፣ በስግደት፣ ሥርዓቱን፣ ሕጉን፣ በመጠበቅ ዝንፍ ሳይል፤ ቢወድቅ ቢሳሳት ደግሞ ከኃጢአቱ በንስሐ እየታደሰ እስከ መጨረሻው እስትንፋሱ ድረስ በመጽናት ነው።
ይህንንም ሲያጸና:-
" ... እምነት ያለሥራ፣ ሥራም ያለ እምነት የሞተ ነው። ... "
" ... እንግዲህ ፃድቅ እንዲህ በጭንቅ የሚድን ከሆነ ኃጢኣተኛውማ ይታይ ዘንድ እንኳን ምን ቦታ አለው? ..."
ነው። የሚለው።
ጴንጤዎች ወደ እውነተኛው ቤታችሁ ወደ ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ተመልሳችሁ፤ በትክክለኛ ምግባር ሥጋችሁን በጾም፣ በጸሎት፣ በስግደት፣ አሠርቱ ትዕዛዛተ ኦሪትን እና ስድስቱን ትዕዛዛተ ወንጌል ዕለት ከዕለት በማስገዛት ኑሩ።
እግዚአብሔር ይርዳችሁ። አሜን።
አባት እኮ አሳቦት አያልቅም ግን ሀሳቤን አስጨርሰኝ ብለው ዲያቆኑ እንዳይናገር ፈለጉ? ሲጀመር ለመወያየት አልመጡም ለማሳመን እንጂ ለዛ ነው የራሶትን ዱምፅ ብቻ ሚሰሙት 😢መዱሀኒያለም 👂 ይስጦት አሜን🙏🏾
አላስወራ አሉትኮ አስጨርሰኝ እያሉ ዲያቆን ማሪያምን ሲያዛዝን ትህትናው
አሜን ማስተዋሉን ለpastor ይስጣቸው🙏🏼🙏🏼🙏🏼
እግዚአብሔር ይጠብቅህ ዲያቆን ወንድማችን በርታልን
አወያዩ ጴንጤው ብቻ እንዲያወራ እንዳይሰማ በነፃነት ለቀቅከው ማለት ነው?
ቃለ ሂወት ያሰማልን ወንድማችን ዲያቆን ዮሐኒስ
አፍ ብቻ ሳይሆን ጆሮም ያስፈልጋል ዲን ዮሐንስ አድማጭ ብቻ ሆነኮ!!
ዲ/ን 👏🏽👏🏽👏🏽👏🏽👏🏽👏🏽👏🏽👏🏽👏🏽👏🏽👏🏽👏🏽👏🏽👏🏽👏🏽👏🏽👏🏽👏🏽👏🏽👏🏽👏🏽👏🏽👏🏽👏🏽👏🏽👏🏽👏🏽👏🏽👏🏽
አወያይ መድረኩን ብትቆጣጠር ሌላው ሉተራዊው አብዝቶ አስጨርሰኝና መልሶ በአንድ ጉዳይ ላይ ሃሳቡን ለመጨፍለቅ መሞከር የእምነቱን መሠረት አልባ መሆኑን ያሳያል
ደስ ትላላቹ ፓስተር በጣም ጥሩ ታስረዳለክ ደስ ይላል ጥሩም ትሰማለክ
አባቴ እራስኽን አትሸውድ እውነቱን ልብሕ ያውቀዋል
ፓስተሩ ተሽከረከረ ላለማመን ከመሰቃየት ያድነን ዲያቆን ዮሃንስ በርታ አስተዋይ ትእግስተኛ ከእዉቀት ጋር በርታ በተረፈ በደቂቃ እንዲወያዩ ብታደርጉ አለበለዛ ፓስተሩ ቅዥቅዥ እያለ ጊዜ ለመብላት ያጭበረብራል
ዮሐንስ ዮሐንስ ዮሐንስ በሒል ፍስሐ ወሐሴት ዲቁና ከእነ ነፍሷ በዮሐንስ ላይ አለች እስከመጨረሻው አምላከ ቅዱሳን ይጠብቃት ቃለ ሕይወት ያሰማልን ዮሐንስ ለወንድሞቻችን አስተዋይ ልቡና ያድልልን።
ዲ/ያ ዩሃንስ ቃለ ሕይወት ያሰማልን።ሕያው ቃል (God's Word)
--------------------
የያዕቆብ መልእክት 2
17፤ እንደዚሁም ሥራ የሌለው እምነት ቢኖር በራሱ የሞተ ነው።
ቄስ ኤርሚያስ ጌታ ይባርክህ በእጅግ ግሩም መረረጋጋት ባለበት መንገድ በደንብ አስረድተውናል ።።።
😂😂😂😂😂
እኔ የገረመኝ የወንጌል አማኙ ሰው ላይ ያለው የእግዛብሄር ፀጋ የሚገርም ነው በእውነት ተባርኬብሃለው
Gira sigabu ene degimo ayehu
ሀሌታ ይህን መሰል መድረክ ይብዛላችሁ
ቄስ ስለ ረአብ የሰጠኸው ማብራሪያ በእውነት በጣም ግሩም ነው ።። እግዚአብሔር ይባርክህ
ማስረዳት ያታክታል
“ነገር ግን ለማይሠራ፥ ኃጢአተኛውንም በሚያጸድቅ ለሚያምን ሰው እምነቱ ጽድቅ ሆኖ ይቆጠርለታል።”
- ሮሜ 4፥5
ዲ/ን ቃለ ሕይወት ያሰማልን እውነተኝነቱን የተደራስያን አይምሮ ይመዝነው
ዲያቆን ለምን እንዲናገሩ አይሰጣቸውም ጴጤው ብዙ ደቂቃ ያወራል
ዲ/ን ተባረክ
ጴንጤውም አሪፍ ተወያይ ነው ።
ፓስተር የተጠየቁትን መልሱ ።ለምን ወዲህ እና ወዲያ ያምታታሉ ። ቀጥተኛ መልስ
ወንድማችን ዲ/ን ዮሐንስ ቃለ ህይወትን ያሰማልን !!! መንኳኳት የባዶ በርሜል ባህሪ ነው።
ስድብ መለያችሁ ነው:: ቄሱ መፅሐፍ ቅዱሳዊውን ማብራሪያ ሰጥተዋል:: የኦርቶዶክስ መምህራን ግን ጠማሞች ናቸው ሳይረዱ የተረዱ ስለሚመስላቸው እራሳቸውን በባዶ ይቆልላሉ የመረዳት ፍላጎትም የላቸውም::
Dyakon EGZIABIHER ybarkot
ያለህግ ተገልጧል ÷ መቼም ተገልጧል ስንል አምላክ ሰው ስለመሆኑ እየተናገርን ነው ÷ እናም ያለህግ ሲል -> እንደሰው ስርዓት መውለድ መዋለድ ባለበት ህግ አለመገለጡን ለመግለፅ ነው !
“ሕግን ሁሉ የሚጠብቅ፥ ነገር ግን በአንዱ የሚሰናከል ማንም ቢኖር በሁሉ በደለኛ ይሆናል፤ አታመንዝር ያለው ደግሞ፦ አትግደል ብሎአልና፤”
- ያዕቆብ 2፥10
የገላቲያ መፅሀፍ እጅግ ድንቅ የሆነ የመፅህፍ ቅዱስ ክፍል መሆኑ ይታወቃል ። በእውነት ይህ የመፅህፍ ቅዱስ ክፍል የተረዳ ይህንን ውይይት የላቀ ያደርገዋል ።
ቀጥሉት ቆንጆ ፕሮግራም ነው
"አሚንስ መሰረት ይእቲ ወካልአኒሀ ህንፃ ውድቅ እሙንቱ " ይላሉ አባቶች።
የተወደዱ የእግዚአብሔር ቃል አገልጋይ ቄስ ኤርሚያስ የረዳዎትና ሁሌም የሚረዳዎት ይከበር
kentu wedasie
በርቱ ጥሩ ነበር