ካልቪኒዝም || "እግዚአብሔር የፈለገውን ማድረግ አይችልም" || የእግዚአብሔር ውሳኔ ወይስ የእኛ ድርሻ ||

Поделиться
HTML-код
  • Опубликовано: 20 янв 2024
  • like, share and subscribe. ጌታ ይባርካችሁ!

Комментарии • 22

  • @user-rj3fz1nh6n
    @user-rj3fz1nh6n 5 месяцев назад +1

    Denk RNA clear temhert geta abzto yebarkot ❤❤❤

  • @ydidiabitsue4061
    @ydidiabitsue4061 5 месяцев назад

    የእግዚአብሔር ልዓላዊ ምርጫና
    የሰው ነጻ ፈቃድ
    በድነት ዙሪያ ስለ የእግዚአብሔር ልዓላዊ ምርጫና ስለ ሰው ነጻ ፈቃድ የተጻፉትን በአግባቡ መረዳት ያስፈልጋል። ዛሬ ዛሬ አንዳንዶች ከሚገባ በላይ የሰው ነጻ ፈቃድ አኩስሰው የእግዚአብሔር ልዓላዊ ምርጫን ብቻ የሚያጎሉ ሲሆኑ፣ ሌሎች ደግሞ የእግዚአብሔር ልዓላዊ ምርጫን ገሸሽ አድርገው የሰው ነጻ ፈቃድ የሚያደምቁ ናቸው።
    የእግዚአብሔር ቃል ግን በተለያዩ ምንባቦች ሁለቱን ስለሚያወሳ "ዐውድ የትርጓሜ ንግሥት ናት" እንደሚባል ሚዛኑ ጠብቆና ቅደም ተከተሉ መሠረት አድርጎ ማየት ከተሳሳተ ድምዳሜ ሊታደግ ይችላል።
    በድነት ክንውን ቅደም ተከተል ማወቅ እጅግ ወሳኝ ነው። ብዙዎች የድነት ቅደም ተከተል ባለማወቃቸው ወደ አንዱ ጽንፍ ሲያጋድሉ ይታያሉ። የድነት ቅደም ተከተል በላቲን (Ordo Salutis) የሚባል ሲሆን፣ በእንግሊዝኛ ደግሞ (order of salvation) ይባላል። በድነት ሥራ ላይ ቀዳሚው እርምጃ የቱ ነው፣ ቀጥሎስ የቱ ይመጣል? የሚለው ጥያቄ በአግባቡ መዳሰስ ወሳኝ ነው።
    የድነት ሥራ ጠንሳሹ እግዚአብሔር በልዓላዊ ፈቃዱ እንጂ የሰው ምርጫ እንዳይደለ ከሚያሳዩ አያሌ የመጽሐፍ ቅዱስ ምንባቦች አንዱን ዛሬ ለማየት እንሞክራለን።
    እዚህ ላይለማሳየት የተፈለገው ድነትን ማን እንደ ጀመረውና ቀጥሎም ምን እንደ ተከተለ ለማሳየት እንጂ አንዱን አጉልቶ ሌላኛውን ለማኮስመን ከቶ አይደለም!
    "ለተቀበሉትና በስሙ ላመኑት ሁሉ ግን የእግዚአብሔር ልጆች የመሆን መብት ሰጣቸው። እነዚህም ከእግዚአብሔር ተወለዱ እንጂ፣ ከደም ወይም ከሥጋ ፈቃድ ወይም ከወንድ ፈቃድ አልተወለዱም።" (ዮሐ 1:12-13)
    በቀዳሚው ቁጥር 12 ላይ ክርስቶስን ለተቀበሉትና በስሙም ላመኑት እግዚአብሔር የልጅነት መብት እንደ ሰጣቸው ይናገራል። ቁጥሩ የሰው ፈቃድን በግልጽ ያሳያል። ነገር ግን ቀጥሎ ያለው ቁጥር 13 "እነዚህም" ብሎ መጀመሩ ተቀብለውና ስሙን አምነው የእግዚአብሔር የልጅነት መብት እንዲያገኙ ያደረጋቸው ምክንያት ወይም ከዚህ በፊት ምን እንደተደረገላቸው ይገልጻል።
    ኢየሱስን ከመቀበላቸውና በስሙ አምነው የልጅነት መብት ከማግኘታው በፊት አንድ ወሳኝ መለኮታዊ ድርጊት ተካሄዷል። "እነዚህም" የተባሉት የተቀበሉትና በስሙ የሚያምኑት ሲሆኑ፣ የልጅነትመብትን ያገኙት ከእግዚአብሔር ስለ ተወለዱ እንጂ፣ ከደም ወይም ከሥጋ ፈቃድ ወይም ከወንድ ፈቃድ በመወለዳቸው እንዳልሆነ ዮሐንስ ጽፏል።
    ስለዚህ ጌታን ተቀብለውና በስሙም አምነው የእግዚአብሔር ልጆች የመሆን መብት የተጎናጸፋት፣ ቀድመው ከእግዚአብሔር ስለ ተወለዱ እንጂ ከደም ወይም ከሥጋ ፈቃድ በመወለዳቸው እንዳልሆነ ተጽፏል።
    ከዚህ ማጠቃለል የሚቻለው በድነት ቅደም ተከተል (order of salvation) ቀዳሚው ከእግዚአብሔር መወለድ ወይም ዳግም ልደት ቀጥሎ የሰው ፈቃድ እንደ ሆነ ነው። ማንም ከእግዚአብሔር ቀድሞ ሳይወለድ ክርስቶስን መቀበልና በስሙም ማመን አይችልም። ዳግም ልደት ወይም ከእግዚአብሔር መወለድ ሙሉ በሙሉ የመለኮት ሥራ እንጂ የሥጋና የደም ማለትም የሰው ድርሻ የለውም።

  • @yoa4954
    @yoa4954 3 месяца назад

    Pls we need in deepth more pls we need to know the truth ,
    May GOD bless You MKC

  • @mogesbalcha891
    @mogesbalcha891 5 месяцев назад +2

    yoni tebarek.egziabher anten lebetekirstiyan silesete getan amesegnalehu.

  • @samsonadem
    @samsonadem 5 месяцев назад +2

    This is a great explanation. Thank you !!

  • @yoa4954
    @yoa4954 3 месяца назад +1

    I appreicate If Yoni have book on this subject..

  • @tadese1963
    @tadese1963 5 месяцев назад +1

    Nice!

  • @mesybeshah7941
    @mesybeshah7941 5 месяцев назад +1

    God bless u

  • @ydidiabitsue4061
    @ydidiabitsue4061 5 месяцев назад

    "ሁሉም ታደርግ ዘንድ ቻይ ነህ፣ ኀሳብህ አይከለከልም" በማለት ኢዮብ የተናገረውስ እንጣለውን?

  • @Hero_8.
    @Hero_8. 2 месяца назад

    ሮሜ 9 እንዴት እናየዋለን

  • @GligleBelesMkC
    @GligleBelesMkC 5 месяцев назад +1

    እግዚአብሔር ይባርካችሁ እጀግ በጣም ጥሩ ለእንደዚህ ምላሽ አስፈላጊ ትምህርቶች ምላሽ መስጠት እንድሁም መጮህ ያለበትን በበቂ መልኩ ማጮህ አስፈላጊ ነው አሁንም ዝም አንበል ክብሩ ለእግዚአብሔር ይሁን

  • @hagereemedia
    @hagereemedia 5 месяцев назад +1

    ጌታ እግዚአብሔር ይባርካችሁ። የተረጋጋና ጥልቀት ያለው ትምህርት ነው። ብዙ ተደራሲያን ማግኘት አለባችሁ። አዘጋጁ ወንድም ከቻልክ መልስልኝ።

    • @dokimazotest4393
      @dokimazotest4393 5 месяцев назад

      Thank you. Send me your mobile number . Yonas

    • @asalefewwolde6616
      @asalefewwolde6616 5 месяцев назад +1

      አሜን ወንድሜ ስለሚያበረታቱ ቃላቶችህ ጌታ ይባርክህ🙏 ልታገኘን ትችላለህ

    • @hagereemedia
      @hagereemedia 5 месяцев назад +1

      ከቻልክ በፌስቡክ Shawel Betru ብለህ መልዕክት ላክልኝ። ጌታ ይባርክህ።

    • @ydidiabitsue4061
      @ydidiabitsue4061 5 месяцев назад

      አዳም ከሕይወት ዛፍ ዳግም እንዳይበላ ወደ ዔደን ገነት እንዳይገባ ከከለከለው በኋላ ከዛፎቹ መርጠን ለመብላት ወደ ዔደን ገነት ለመግባት ተፈቅዶልናል ወይ?

    • @ydidiabitsue4061
      @ydidiabitsue4061 5 месяцев назад

      መስማትና ማየት በድነት የሚኖራቸው ድርሻ
      በድነት ቀዳማይ ሥራ ላይ መስማትና ማየት ግዴታ እንደ ሆኑ ከሕያው ቃሉ ማረጋገጥ ይቻላል። እነዚህ ሁለት ቁልፍ ሁነቶች ከሰውና በሰው የሚመነጩ ቢሚስሉም ጠንሳሹ ልዑል አምላክ እንደ ሆነ ከሕያው ቃሉ ማስረጃ ማቅረብ ይቻላል።
      መጽሐፍ ቅዱስ እምነት ከመስማት እንደ ሆነና መስማትም ከእግዚአብሔር ቃል እንደ ሆነ፣ ለመስማትም ሰባኪ እንደሚያስፈልግ፣ ሰባኪው ከእግዚአብሔር መላክ እንዳለበት ይናገራል። ስለዚህ እግዚአብሔር ወንጌልን ሰምተው ለማመን የሚሰብከውን ካልላከ ለመዳን የሚሰማ ነገር አይኖርም። በዚህ ቀዳሚውና ወሳኙ የማዳን ሥራ ሰባኪውን የሚልከው እግዚአብሔር እንደ ሆነ መረዳት ይቻላል።
      ሌላው( ኢሳ 6:9) ምን እንደሚል እንይ፦
      እርሱም እንዲህ አለኝ፤ “ወደዚህ ሕዝብ ሂድ፤ “ ‘መስማትን ትሰማላችሁ፤ ነገር ግን አታስተውሉም፤ ማየትንም ታያላችሁ፤ ነገር ግን ልብ አትሉም’ ብለህ ንገራቸው።"
      መስማትን እንደሚችሉ ነገር ግን እንደማያስተውሉ፣ ማየትም እንደሚያዩ ነገር ግን ልብ እንደማይሉ እግዚአብሔር በኢሳይያስ ሰምተው ስለማያስተውልትና አይተው ልብ ስለማይሉት በአጽንኦት ይናገራል።
      ምንም እንኳ እምነት በመስማት ቢሆንም፣ ሰምቶው ካላስተዋሉ ስለ ሰሙ ብቻ አያምኑም። እዚህ ላይ የሰሙትን እንዲያስተውሉ የማድረጉ ሥራ የመለኮት እንጂ የሰው አይደለም። የሊዲያ ልብ ወይም ማስተዋል የከፈተ እግዚአብሔር እንደ ሆነ እናስተውል።
      ሰው እያየ ልብ ላይልም ይችላል። በድቅድቅ ጨለማ ውስጥ ያለውን የሰው ልብ እግዚአብሔር "ብርሃን ይሁን!" ብሎ ካላዘዘ፣ ሰው ቢያይም ልብ ብሎ መመልከት አይችልም። ስለዚህ በቅድሚያ እግዚአብሔር በልዓላዊ ትዕዛዙ በልብ ውስጥ ተንሰራፍቶ የነበረውን ጨለማ ብርሃን ይሁን ብሎ ካላሸሸው ሰው በብርሃኑ ብርሃንን ማየት አይችልም።
      በእነዚህ በሦስቱ ማለትም፦
      1) ለመስማት ሰባኪውን መላክ 2) ሰምቶ ለማስተዋል ጀሮን መብሣትና 3) በብርሃኑ ብርሃንን እንዲያዩ በልብ ውስጥ ያለውን ድቅድቅ ጨለማ በብርሃን ማሸሽ የሰው አንዳች ድርሻ ሳይኖራቸው በመለኮት የሚከናወኑ ቁልፍና ቀዳሚ ድርጊቶች ናቸው። እነዚህ ጥቃቅን የሚመስሉ ነገሮች ቸል ካልን በድነት ቅደም ተከተላዊ (order of salvation) አሠራር ላይ ተፋልሶ ሊያጋጥመን ይቻላል። ከመስማት ጋር የሚቆራኘው ጀሮን የመብሳት ስእላዊ አገላለጽ ማስተዋልን የሚያሳይ እንደ ሆነና ጀሮን የሚበሳው ደግሞ እግዚአብሔር እንደ ሆነ ማወቅ ያስፈልጋል።

  • @lemma4223
    @lemma4223 5 месяцев назад

    ዮኒ መቼም ለክርስትና አስተምህሮ ያለህን ምረዳት እና ምካታዊ አቋምህን እጅግ የማደንቀው ነው:: ተባረኩ ጅምሩ መልካም ነው በርቱ!
    ነገር ግን እየተነሳ ባለው የካልቪን እና አርመንን አስተምህሮ በተመለከተ መውጫ ወደሌለው ጉንጭ አልፋ ክርክር ውስጥ የሚያስገባ ነው :: ከዚህ ይልቅ ቤተክርስቲያናችን የምታምነውን መፅሀፍ ቅዱሳዊ አስተምህሮ ላይ ብናተኩር ህዝባችን እውነቱን በቅጡ ሲረዳ ሌላውን እራሱ መዝኖ ይተወዋል::

    • @solomongezachew
      @solomongezachew 5 месяцев назад

      ወንድሜ ለማ ሰላም ለአንተ ይሁን! ሀሳብህን ብረዳውም እኛ ጉንጭ አልፋ ነው ብለን የተውነውን ሌሎች በተለያየ መስክ ሌላኛውን ጽንፍ ከማራገባቸው የተነሳ፤ ወጣቶቻችን እና በቤተክርስቲያን ያሉ መሪዎች እንኩዋን ካልቪናዊውን አስተምህሮ የመሰረተ ክርስቶስ አስተምህሮ መስሎአቸው የከራከሩለታል ስለዚህ ዝም ብሎ ባላየ ማለፍ ተገቢ ስላልሆነ ነው። የምንቃወመው ለምን እንደሆነ በተገቢ መንገድ ማሳየት መቻል ጥሩ መሪነት ነው።

  • @ydidiabitsue4061
    @ydidiabitsue4061 5 месяцев назад

    አዘጋጁ የምናቀርበው ምልከታ እንዳሻህ ስለማስተላልፍ ተወቃሽ ነህ፣ ለእርምት ተዘጋጅ!