akewa i am ur brother from the same church, and appreciate what u doing🥰🥰🥰🥰🥰🥰 but u better also lead us ur Christian brothers how to defend our holy church like u and ur friends.. we dont wanna የመናፍቃን መጫወቻ any more
Akye egziabher tsegawn yabzalh and ltequmh mfelgew video ale abki ena dada yemil channel lay ustazu yanten msl letfo slekrstos meseqel yawerahbetn eyeneqefe ena 4 wengeloch endemaytatamu eyetenagere new mels btsetbet
The Papyrus No. 470, containing a substantial portion of the prayer was dated initially to the 3rd or 4th century; later proposed to the 9th century A.D. The dating of the Papyrus remains uncertain
አኬ ወንድማችን በእዉነት እግዚአብሔር አምላክ ይጠብቅልን እድሜና ጤና ያድልልን በጣም ደሰ የሚል ትምህርት ነው ልብ ያለዉ ልብ ይበል ጆሮ ያለዉ ይሰማ ❤❤❤
ወንድማችን እዚሕ ስላገኘሁህ ደስ ብሎኛል ፌስ ቡክ ላይ ነበር ማቅጥ እናም ዛሬ ቲክቶክ ላይ ሳይሕ ይቱብሕ ሳገኝ መጣሁ የሚመጡ ጥያቄዋች ስትመልስ ጎበዝ ነሕ ቀጥልበት ቃለ ሒይወት ያሰማልን 🎉🎉🎉🎉
ቃለ ህይወት ያስማልን አኬዬ እግዚአብሔር አምላክ ፀጋውን ያብዛልህ እረጅም እድሜ ከጤና ጋራ ያድልልን❤❤❤❤❤❤❤
2 ነገሮችን ከንግግርህ ተረድቻለሁ፡፡ 1) ለራስህም ይሁን ስለሚከተልህ ህዝብ ምንም ደንታ እንደሌለህና ዛሬ በዩቱብ ከሸቀልኩ የሰማዩ ነገር የፈለገ ይሁን የሚል፡፡ 2) አለዚያ ደግሞ ላንተም የምታወራው ነገር ፍጹም ከመጽሐፍ ቅዱስ ሃሳብ የራቀ እንደሆነ እያወቅህ በእልክ ብቻ እየገፋህበት እንደሆነ….. አንተ ለአስክሬንም ሳይሆን ሞቶ አፈር ለሆነ ሰው ጸሎት ማቅረብ ተገቢ እንደሆነ ለማስረዳት ስትሞክር ምን ያክል ጭንቅላትህ በጣኦታትና በስዕላት ተጽኖ እንደተጠናወትክ ያሳያል፡፡ እነ ጊዮርጊስና እነ ተክልዬ ሞተዋልና እርምህን አውጣ!! በእውነት አይሰሟችሁም!! ደግሞም ፍርድ ይጠብቃቸዋል ኮ፡፡ የማይሞተው ና ስለ እኝ የሚማልደው 1 ብቻ ነው፡፡ የትም ብትሸሽ መጽሀፉ የሚለው ይህንን ብቻ ነው፡፡ ወይ ማስረዳት ስትችልበት! አንዱ ጓደኛህ በመጽሐፍ ቅዱስ መልስ ሲያጣ ቤተ ክርስቲያን ናት መጽሐፍ ቅዱስን ያመጣች ስለዚህ እሷ ትቀድማለች አላለም? ለምን ቤተ-ተክልዬ ወይም ቤተ-ዘርዓ ያዕቆብ አትባልም ይህች ቤት ግን፡፡ ስሟ በክርስቶስ ስም የክርስቶስ ተከታይ ..ከርስቲያን፤ ተግባሯ ግን ክርስቶስን ከምታወራ ግደለኝ የምትል፤ ክርስቶስን የሰበኩትን የምትገድል፣ የምታሳድድ፣ የምታባርር…. ስለ ተቅማጡ ሲወራ ሹመት የምትጨምር….እውነት ነው የተቅማጡን ምናምን መጽሐፍ ያመጣቸው እሷ ናት፡፡ ከእግዚአብሔር ቃል ትቀድማለች ካልክ ግን በራሳችሁ ጊዜ መነሻዋና መድረሻዋ ጣኦት መሆኑን አጣራችሁ ማለት ነው፡፡ ዮሐ 1.1 በመጀመሪያ ቃል ነበረ ይላል፡፡ የእናንተዋ ህንጻ ደግሞ በፊት ነበረች…ስለዚህ እውነታችሁን ነው ተቅማጥን የምታስቀድሙ ከክርስትና ጋር እቺን ምን ያገናኛታል? የተቅማጡንጉዳይ ግን አደራ እሺ…..
ወንድማችን እግዚአብሄር እድሜና ጤና አብዝቶ ይስጥህ
ይህ አስተምህሮ በጣም ጠቃሚ ጥልቅ አረዳድን የሚፈልግ ነው። ነገር ግን ከዚህ በላይ ደፈር ብሎ ቅርፅ አስይዞ ማስተማር ይፈልጋል።
አኬ ወንድማችን ተባረክ ቃለ ህይወት የሰማልን❤❤❤
ተባረክ ወንድሜ በጣም ደስ ይለኛል የኛ በመሆንህ ተባረክ✝️✝️✝️ ኣኬ
ሰላም ውንድም በጌታ ምህረት እመክርሃለሁ ከጽሁፍ ውጪ ባታስተምር ይሻልሃል፤ ለምን ራስህ ስተህ ሌላን ታስታለህ. ይሄን ብታነብ መልካም ነው ጽሁፍ ከተሳስንበት ይመልሰናል መክብብ 9.5-6 .......... ህዝቡ ከአምላኩ መጠየቅ አይገባውምን? ወይስ ለህያዋን ሲሉ ሙታንን ይጠይቃሉን? ኢሳ 8፤19
ቃለ ህይወት ያሰማልን ኣክሊል፡ ትምህርትህ መክፈቻና መዝግያ ቢኖረው እላለው።
ትምህርትህ ጠቅሞኛል። ግን ለምን ቪድዮ መጫን እንዳቆምክ አልገባኝም። እባክህ በመፅሀፍ ቅዱስ ጥቅስ አስደግፈህ ጥያቄየን መልስልኝ። ሰው ከሞተ በኋላ ፍትሀት እና ምፅዋት ጥቅሙ ምንድነው? የቁም ተስካርና ፥በህይወት እያሉ መቃብር ቤት ማሰራት፥ መንፈሳዊ አደጋ አለው? ለመልዐክት ይፀለያል? የእግዚአብሄርን ፈቃድ/ቃል ስንፀልይ፥ ቃሉን ለማስፈፀም መላዕክት ይሰራሉ እንጂ እኛ በቀጥታ ልናወራቸው ወይም ልናዛቸው አንችልም ቢባል ስህተት ነው?
❤️❤️❤️✅❤️❤️❤️thanknyou Aki!. Preach it Aki preach it!!
akewa i am ur brother from the same church, and appreciate what u doing🥰🥰🥰🥰🥰🥰 but u better also lead us ur Christian brothers how to defend our holy church like u and ur friends.. we dont wanna የመናፍቃን መጫወቻ any more
ታዲያ ሐዋሪያው ጳውሎስ እኔ ብኖር እጠቅማችሀለው ብሄድ ይሻለኛል ለምን? አለ እረጫውን ጨርሶ ሲሄድ ። ፀሎት በተመለከተ
ወንድማችን አኬ እናመሰግናለን:: በመፃፍ ቅዱስ በህይወት ምድር ላይ ለሌሉ ሰዎች የፀለየ/ የጠየቀ እንዳልከው የለም:: ነገር ግን የአባቶችን/ Apostolic Fathers አስተምህሮ ግን በደፈናው ነው የነገርከን, ፈቃድህ ከሆነ ወደ እመቤታችን የፀለዬበት ን ማስረጃ/ proofs ብታሳየን እኛ ለምንጠየቀው መልስ ለመስጠት ያመቸናል::
❤❤❤
ቃለ ህይወት ያሰማህ በዕድሜ በፀጋ ይጠብቅህ ተወዳጅ
እና አኪዬ በስመአብ ብለህ ለምን አትጀምርም ውድዬ
እና ላወራህ እፈልጋለሁ በምን ላግኝህ
የኔ ተውዳጅ አክዬ ቃልህውትን ያሰማልን ❤️❤️❤️🙏🙏🙏🙏
5. 7:27 ላይ የሞቱ ቅዱሳንን መማጸን (invocation) ሐዋርያዊ መሰረት አለው አልክ። እስጢፋኖስ ሰማዕትነቱና ቅዱስንቱ አያጠራጥርም ፤ ግን ወደ እርሱ መጸለይን ማንም አልሞከረውም ፣ ሐዋርያትም አላስተማሩም። ለምን ይመስልሃል? ሐዋርያው ያዕቆብ ከሞተ በኋላ ሌሎቹ ሐዋርያት ሁሉ በህይወት ነበሩ ፤ ይሁን እንጂ ወደ ያዕቆብ የጸለየ አንድም ሐዋርያ የለም ፣ እንዲህ ማድረግንም አላስተማሩንም! ለምን?
ነው ወይስ ሙሉና ለክርስትና የሚያበቃ ትምህርት ሳይሰጡን ነው የሞቱት? እንዲያ እንዳይባል "ለቅዱሳን አንድ ጊዜ ፈጽሞ ስለተሰጠ ሃይማኖት" ብሎ ቅዱስ ይሁዳ ባልጻፈ ነበር?
6. ጌታችን ጸሎት ሲያስተምር "ወደ እናቴም ጸልዩ" ብሎ ለምን አልነገረንም? ለምን? ይሄ ተራ ጥያቄ አይመስለኝም? ፍጡር ጸሎት መስማት ስለማይችል ብቻ እንጂ! የሞተ ፍጡር እኔ በሬን ዘግቼ የምጸልየውን ጸሎት መስማት ከቻለ ፤ በእውነት ቆራቢ የነበረውና አሁን የሞተውም አያቴ ስጸልይ ይሰማኛል ማለት ነው!
እውነታው ግን እንኳን ሰው ይቅርና ፤ ሞት የማያውቃቸው መላእክት እንኳ ጸሎት ሲሰሙ አንተ እንዳልከው implicitly አንድም ጊዜ አለመታየቱ ነው!
7. አንድ ሰው በቀጥታ ወደ እግዚአብሔር እንዳይጸልይ ምን ይከለክለዋል? "በጌታ በኢየሱስ ስም እግዚአብሔር አባቴ ሆይ..." ብሎ ቢጸልይ እግዚአብሔር አይሰማምና ነው ሌላ መካከለኛ ያስፈለገን?
"ዓይን እጅን አታስፈልገኝም ፣ እጅም እግርን ወግድልኝ ሊለው አይችልም" ዓይነት ሀሳብ አንስተሃል። በምሳሌው መሰረት ሞቶ ያለው ጳውሎስ "ላማልድህ ወደ እኔ ጸልይ" ቢለኝ ወግድ ልለው አልችልም።
እውነታው ግን ፤ አሁን በጌታ እረፍት ውስጥ ያለው ጳውሎስ አንድንም ሰው "ላማልድህ ወደእኔ ጸልይ" ብሎ አለማወቁ ነው!
አኬ ፤ ሚዲያውንና ግርግሩን ገታ አድርገህ በጽሞናና ለቃሉ በሆነ ታማኝነት "እግዚአብሔር ሆይ" ብለህ ተጣራ ፤ የምር አኬ እግዚአብሔርን እየተፈታተንክ እንዳለህ ስለተሰማኝ ነው በጣም ረጅም ነገር የጻፍኩልህ!
አይለምደኝም!
bro implictly yele Explictly.teqlele saregew wef yelem.😅😅😅
it was a beautiful answer btw.
Aké may the Lord Almighty bless you more. And protect you. U r an amazing person
እንኳን የሞተ ሰዉ የተኛ ሰውም አይሰማም ወደ ፍጡራን መፀለይ አጋንንታዊ ነው!
😂😂😂😂😂😂😂
ወደ ኢየሱስ ብትመጣ ይሻልሃል የሚያዋጣ ጎዳና እርሱ ብቻ ነው። ቅዱሳን ጋር ለምን እንሄዳለን? ቀጥታ ባለቤቱ ጸሎታችንን የሚሰማው እያለልን። እነሱ ለራሳቸው በኢየሱስ የዳኑ ናቸው ታድያ ኢየሱስ እራሱን ተጠግተን መዳን እየቻልን የምን ሌላ መንገድ ነው? ተመለስ አክሊል እንዳይቆጭህ የያዝከው ጎዳና አያዋጣህም።
የዘላለም ሕይወት፥ ጽድቅ፥ ቅድስና፥ ልጅነት፥ ደህንነት፥ የኃጢያት ስርየት፥ ድነት፥ ዋስትና እና ሌሎቹም በኢየሱስ ብቻና ብቻ ነው። ሌላ አንድ መንገድ የለም። አማላጅ፥ መካከለኛ፥ የሞተልህ፥ ሊያድንህ የሚችል ኢየሱስ ብቻ ነው። ተመለስ! ልቦናህ ይብራልህ።
ቃለህይወት ያሰማልን አክሊላችን 👑
ተባረክ
መፀለይ ሳይሆን ችግሩ አማላጅ ማድረጉ ላይ ነው !! ኢየሱስ በመስቀል ላይ ሞቶ አስታርቆናል ሌላ አስታራቂ ወይም አማላጅ መፅሐፍ ቅዱስ አይፈቅድም!! ማማለድ ማስታረቅ ከሆነ ትርጉሙ ኢየሱስ ብቻ ነው የሚያማልደው ማማለድ ሌላ ትርጉም ካለው ለምሳሌ መለመን ወዘተ ከሆነ ችግር የለውም ። በአጠቃላይ የኢየሱስ ሞትና ትንሳኤ የመማለድ ስራ መሆኑን መርሳት የለብንም ። ችግሩ ሰው በስሜት እንጂ መፅሐፍ ቅዱስን አያነቡም ። የኢየሱስ አማላጅነት ብዙ ቦታ በመፅሐፍ ቅዱስ ይገኛል ግን ሰው ወደሌላ ትርጉም ያጣምሙታል ጭራስ ይማልዳል የሚለውን ቀይረው ይፈርዳል ብለው መፅሐፍ ቅዱስ አሳትመዋል !! ያሳዝናል !!!
በእውነት ቃለ ህይወትን ያሰማልን እረጅም እድሜ እና ጤና ያቆይልን
ቃለህይወትን ያሰማልን ወንድማችን
ቃለህይት ያሰማልን 🙏🙏🙏 አሜን አሜን አሜን
ቃለ ህይወት ያሰማልን 😊 ውዱ ወንድሜ
2 ነገሮችን ከንግግርህ ተረድቻለሁ፡፡ 1) ለራስህም ይሁን ስለሚከተልህ ህዝብ ምንም ደንታ እንደሌለህና ዛሬ በዩቱብ ከሸቀልኩ የሰማዩ ነገር የፈለገ ይሁን የሚል፡፡ 2) አለዚያ ደግሞ ላንተም የምታወራው ነገር ፍጹም ከመጽሐፍ ቅዱስ ሃሳብ የራቀ እንደሆነ እያወቅህ በእልክ ብቻ እየገፋህበት እንደሆነ….. አንተ ለአስክሬንም ሳይሆን ሞቶ አፈር ለሆነ ሰው ጸሎት ማቅረብ ተገቢ እንደሆነ ለማስረዳት ስትሞክር ምን ያክል ጭንቅላትህ በጣኦታትና በስዕላት ተጽኖ እንደተጠናወትክ ያሳያል፡፡ እነ ጊዮርጊስና እነ ተክልዬ ሞተዋልና እርምህን አውጣ!! በእውነት አይሰሟችሁም!! ደግሞም ፍርድ ይጠብቃቸዋል ኮ፡፡ የማይሞተው ና ስለ እኝ የሚማልደው 1 ብቻ ነው፡፡ የትም ብትሸሽ መጽሀፉ የሚለው ይህንን ብቻ ነው፡፡ ወይ ማስረዳት ስትችልበት! አንዱ ጓደኛህ በመጽሐፍ ቅዱስ መልስ ሲያጣ ቤተ ክርስቲያን ናት መጽሐፍ ቅዱስን ያመጣች ስለዚህ እሷ ትቀድማለች አላለም? ለምን ቤተ-ተክልዬ ወይም ቤተ-ዘርዓ ያዕቆብ አትባልም ይህች ቤት ግን፡፡ ስሟ በክርስቶስ ስም የክርስቶስ ተከታይ ..ከርስቲያን፤ ተግባሯ ግን ክርስቶስን ከምታወራ ግደለኝ የምትል፤ ክርስቶስን የሰበኩትን የምትገድል፣ የምታሳድድ፣ የምታባርር…. ስለ ተቅማጡ ሲወራ ሹመት የምትጨምር….እውነት ነው የተቅማጡን ምናምን መጽሐፍ ያመጣቸው እሷ ናት፡፡ ከእግዚአብሔር ቃል ትቀድማለች ካልክ ግን በራሳችሁ ጊዜ መነሻዋና መድረሻዋ ጣኦት መሆኑን አጣራችሁ ማለት ነው፡፡ ዮሐ 1.1 በመጀመሪያ ቃል ነበረ ይላል፡፡ የእናንተዋ ህንጻ ደግሞ በፊት ነበረች…ስለዚህ እውነታችሁን ነው ተቅማጥን የምታስቀድሙ ከክርስትና ጋር እቺን ምን ያገናኛታል? የተቅማጡንጉዳይ ግን አደራ እሺ…..
Anigaf wondimachin Ake Qalahiwotn yesamalik tsga yibiza 💯
አክሊለ በሰዎች የተመሰረተ ሀይማኖት ሳይሆን ያለው ክብር ይግባውና የድንግል ማርያም ልጅ የአብቃል መዳኒታችን ኢየሱስ የመሰረታት ሐይማኖት ውስጥ ነው ግንዱ ክርስቶስ ቅርንጫፍ ሆኖ ፍሬየሚያፈራ የክርስቶስ ምርኮኛ ለው
መጠየቅ የጸሎት ክፍል ነው። ጸሎት ግን አምልኮ ነው። ጸሎት ብዙ ነገር ያቅፋል። ጸሎት ለአንድ አምላክ ብቻ ነው።
you are a genius , kale hiywet yasemaln.
Hi Akea, Kale hiwot yasemalin. Bezi melse, melaekt yikatetu yihon? Akal ena ras antsar?
ጠያቂው ከዚህ ወይም ከዛ ሃይማኖት መጣሁ ለማለት ብዙ ደክማል.» አንገቱ ላይ ያደረገውም በርቀት ግድግዳው ላይ የሰቀለውን አይመስልም፡ የምን ድራማ ነው?
ቃለ ሕይወት ያሰማልን አኪዬ🥰🥰🥰
all we know is Saul contacting Samuel after he died through a witch Ake..😊
አክሊል ዮሐንስ በላይ በሰማይ በታች በምድር ከምድር በታች ያሉ ሁሉ ለበጉ ምስጋና ሲያቀርቡ ሰማሁ ብሏል ምክንያቱም ኢየሱስ ስለ ዮሐንስ ሲናገር ሴት ከወቸደቻቸው እንደ ዮሐንስ ያለ የለም ብሏል ዮሐንስ ይለያል
Akye egziabher tsegawn yabzalh and ltequmh mfelgew video ale abki ena dada yemil channel lay ustazu yanten msl letfo slekrstos meseqel yawerahbetn eyeneqefe ena 4 wengeloch endemaytatamu eyetenagere new mels btsetbet
አኬ ፈጣሪ ያበርታክ
GOCT
Greatest of current time
መክ 9:1-9
2ዮሐ 1:5
የተጠየቀው ጥያቄ ከራዕይ ጋር ምን አገናኘው?
ወነድሜ አትሳሳትሰውከሞተበኋሏአንድነገርአያውቅም በቃ።መዝሙረዳዊት145(146)-2_4ለምተጻፈ ??መለ
ራእይ 6:9፤ አምስተኛውንም ማኅተም በፈታ ጊዜ፥ ስለ እግዚአብሔር ቃልና ስለ ጠበቁት ምስክር የታረዱትን የሰዎች ነፍሳት ከመሠዊያ በታች አየሁ።
ራእይ 6:10፤ በታላቅ ድምፅም እየጮኹ፦ “ቅዱስና እውነተኛ ጌታ ሆይ፥ እስከ መቼ ድረስ አትፈርድም ደማችንንስ በምድር በሚኖሩት ላይ እስከ መቼ አትበቀልም?” አሉ።
Ake wendmachn bertaln 😊😊😊😊
ቃለ ሕይወትን ያሰማልን🤗
ፀሎት ችግር የለውም መጀመሪያ መዳናችንን እንወቅ
tik tok ነው የመጣሁት መምህራችን
Tebark ❤
ስለ እዉነት ትለያለህ ፀጋውን ያብዛልህ
Akeeee ❤❤❤❤
ሰላም ወንድሜ ሰሞኑን የአውስትራሊያ ጳጳስ ኢማኑኤል ማር ማሪ የደረሰባቸውን አደጋ እንደሰማኸው እገምታለው ድርጊቱ በጣም አስደንግጦኛል የሚያሳዝን ነበር ይህ በዲህ እንዳለ አንዳንድ የኦሮቶዶክስ ጓደኞቼ በጣም እንደሚከተሏቸውና ትምህርታቸውን እውነት ነው ብለው እንደሚቀበሉ ሲነግሩኝ ከዚህ በፊት የጳጳሱን አንድ ቪዲዮ ስመለከት ከንስጥሮስ አስተምሮ ጋር የሚገናኝ ነገር ሰምቼ ደንግጬም ስለነበር እንዳይስቱ ነግሬአቸው አልተቀበሉኝም እስቲ ጊዜ ካለ የጳጳሱን ትምህርቶች ስማና የቤተክርስቲያናችንን መልስ ብትሰጠን ተሳስቼም ከሆነ ብታርመኝ አመሰግናለው ወንድሜ
wendeme kale hiwot yasemalen ,gin recommend metadergen menanebewn metsahefe esti ande video siralen
kale hiwet yasemaln❤❤❤
አክሊል እንዴት ነህ.
ጥየቄ ነበረኝ ኘሮቴስታንት ጠይቆኘ ነው ከቻልክ መልስኝ.
* ጾም ላይ ለምን የእንሰሳት ተዋጾ ማንበላው?
ፆም ዋናው አላማው እራስን መጉዳት ነው ወይም ካማረ ከላመ ነገር ተጠብቆ እራስን ከምቾት መብዛት የሚመጡ ሀጢያቶች መጠበቅ ነው እና ይሄ ትውፊት ልክ ቤተክርስትያን በጉባኤ ሀዲስ ኪዳን 27 መፅሀፍት ናቸው እንዳለችው ሁሉ ክርስቲያኖች እምደዚ መፆም አለባችው ተብሎ የመጣ ሀዋርያዊ ትምህርት ነው
ቃል ሂወት ያስማልን አኬዋ 😊😊😊🎉🎉🎉
The Papyrus No. 470, containing a substantial portion of the prayer was dated initially to the 3rd or 4th century; later proposed to the 9th century A.D. The dating of the Papyrus remains uncertain
ቃለ ህይወት ያሰማልን ❤
ቃል ሂወት ያሰማልን አኪ❤🎉
endatalfew Ake.😂😂😂.
aye...alefkew.😊
የእነሱን የምሰማ የኛን ኣይሰማም? የምለምን ያገኛል ነው እንጂ የምያስለምን ኣይልም ወንጌል ስለጸሎት ወደ ቅዱሳን ኣንጸልይም እንጠይቃለን ይላል ስሸውዳችው ጸሎት ማለት ራሱ መጠየቅ ማለት ነውኮ እንግለዘኛው ask ይላልና እሄንን ኣጣሞ ልያሳስታችው ስለምፈልግ ተጠንቀቁ
❤❤❤❤❤❤❤❤❤ቃለ ህይዉት ያሰማልን
2. ከራዕይ መጽሐፍ ላይ የጠቀስከው ጥቅስ ምንሼ? አንድ ሰው ወደ ዮሃንስ ጸልዮ ፣ ጸሎቱን ዮሀንስ ሰማ ከዛም ወደ እግዚአብሔር አሻገረ የሚል ሀሳብ እኮ የለውም አኬ!
"አንድ ሰው አንድ ነገር ተገለጠለት ማለት አምላክ ሆነ ማለት አይደለም" ብለሃል ፤ ፍጹም እውነት ነው። ግን ደግሞ ጸሎት መስማት ከቻለ ለምንድን ነው አምላክ የማንለው? ደግነቱ የለም እንጂ የእግዚአብሔርን ብቸኛ ባህርይ ፣ ጸሎት መስማትን የሚጋራ ሌላ አካል ካለ አምላክ ሆኗል ማለት ግዴታችን ይሆን ነበር።
ስለዚህ መገለጡን እናቆየውና (ለምን የመገለጥን ጽንሰ ሀሳብ እንዳነሳኸው እንጃ እንጂ!) "ሌላ ጸሎት መስማት የሚችል አካል አለ ወይ?" ነው ጥያቄው!
በውስጥ ለውስጥ ፣ በአካልነት ይተጋገዛሉ ካልክ ፤ ሞቶ መቃብር ያለው ጳውሎስ ከሞትኩ በኋላ ወደ እኔ ጸልዩ እኔም አግዛችኋለሁ አለማለቱ ምን ያሳየናል ብዬ እጠይቅሃለሁ!
ደጋግመህ "ጥቅስ የለም!" ብለሃል። ግን የማረጋግጥልህ ብዙ ያንተን ሀሳብ የሚቃረኑ ጥቅሶች መኖራቸውን ነው።
አንድ ብቻ ፤ መዝሙር 115 ፥17 "አቤቱ፥ ሙታን የሚያመሰግኑህ አይደሉም፡ ወደ ሲኦልም የሚወርዱ ሁሉ፤" እንኳን የእኔን ጸሎት ሊሰሙ ምስጋናን እንኳ አያቀርቡም። በትንሳኤ የሚቀሰቀሱት እኮ ወደ ማመስገን ክብር እንዲገቡ ነው!
3. 6:01 ላይ "ይኸው ከመጽሐፍ ቅዱስ አሳይቼሃለው!" አልክ። ኧረ በተሰቀለው! አንድም ሰው ወደ ሞተ ሰው ጸልዮ ፣ የሞተውም ቅዱስ ሰው ጸሎቱን ወደ እግዚአብሔር ሲያሻግር አላሳየህም ፣ ከመጽሐፍ ቅዱስም ፈጽሞ ልታሳይ አትችልም። እኔ አልታይ ብሎኝ ከሆነ እባክህ ላስቸግርህ አንድ ቀላል ምንባብ ወይም ቅንጣት ጥቅስ ከመላው ሰማኒያ አሐዱ አሳየኝ! ስለ እግዚአብሔር ብለህ በድጋሜ በጽሑፍ መልስልኝ!
Explicitly (በቀጥታ) ሳይሆን implicitly (በተዘዋዋሪ) አለ አልክ። ግን የአላሳየኸንም ፤ ይሄ ትክክል ነው ብለህ ታስባለህ?
4. መጽሐፍ ቅዱሱን ተውከውና ደግሞ በ250 ድህረ ልደት እንደተጻፈ የተገመተ ፓፒረስ ጠቀስክ። እምነታችን የተመሰረተው እኮ በነቢያትና በሐዋርያት ትምህርት ላይ ነው እንጂ በጥንታዊ ጽሑፎች ሁሉ ላይ አይደለም። ወይም የጠቀስክልን ፓፒረስ 470 በቀኖና የምንቀበለው እንዳልሆነ በደምብ እያወክ ፤ ያንተን ሀሳብ ስለሚደግፍልህ ብቻ ብለህ መጥቀስህ ተገቢ ነው?
"በነቢያትና በሐዋርያት ትምህርህ ላይ ታንጻችኋል" ማለት እኮ "ማንም ግለሰብ በጻፈው ተመሩ" ማለት አይደለም። ጥንታዊ ፓፒረስ ካጠቀስን እኮ የጌታችንን አምላክነት የሚክዱ ቁጥር ስፍር የሌላቸው ፓፒረሶች መጥቀስ እንችላለን። አያዋጣም!
"ከሌላ ምንጭ እያጣቀስክ አታስረዳ" አልልም ፤ ግን የምትጠቅሰው ምስክር ወይም ማስረጃ ከዋናው መጽሐፍ ጋር የሚስማማ ወይም የማይቃረን ይሁን እያልኩ እንጂ!
❤❤❤❤❤🙏
ወይ አክሊል ከመጽሐፍ ቅዱስ መልስ ስትባል ከታሪክ ትመልሳለህ? ከተረት ወደ ወደ ቃሉ ተመለሱ።😂
eyesus yasitemaren eko besemay yemitinor abatachin hoy bilen endintseliy newu
yehen channel mn ladregew share like kemadrege wechi ere bakachu nuna temgebu yehen yemsele megebe
ቃለ ህይወት ያሰማልን አኬ
ሞኝ
🙏🙏🙏
Akiyachin 🥰🥰🥰🙏🙏🙏
ተዋህዶ እውነተኛ ሊቃውንት አሏት መናፍቅ (እባብ) አይመልስላትም😅
አኪዬ! በጣም በጥንቃቄና ደጋግሜ ነው የሰማሁት! ግን መነሳት የሚገባቸው ጥያቄዎች ያሉ ይመስለኛል ፤ እባክህ በተቻለህ ጊዜ እያቸው!
1. ጌታን ራስ አድርገህ ገልጸሀል ፣ እውነት ነው የቤተ ክርስቲያን ራስ እርሱ ብቻ ነው። ለምሳሌ ቅዱስ ጳውሎስ እጅ ይሆንና እኔ ደግሞ እግር ልሆን እችላለሁ ፤ ሁላችን የተለያየን አካል ብንሆንም በአንዱ በክርስቶስ ራስነት ባለች ቤተክርስቲያን አንድነት አለን።
እግር የእጅን ርዳታ ቢፈልግ በቀጥታ መግባባት አይችሉም ፤ እግር ለራስ ፣ ራስ ለእጅ መልዕክት አስተላልፎ ነው እጅ እግርን የሚረዳው። በምሳሌያችን መሰረት እኔ የቅዱስ ጳውሎስን ርዳታ በቀጥታ ማግኘት አልችልም። እኔ ለክርስቶስ "ጳውሎስን አገናኘኝ" ብዬው ከዛ ጳውሎስ በክርስቶስ በኩል መልዕክት ደርሶት ነው እግር ከተባልኩት ከእኔ የሚደርሰው? (አንተም የምንገናኘው ራስ በሆነው በኩል ነው ብለሃልና - 3:40) ይህ ምን ያህል ተቀባይነት ያለው ሀሳብ ነው? "ራስ በሆነው በክርስቶስ ቅዱሳንን ማግኘት ይቻላል" ከተባለ ለምን እንዲህ ያደረገ አንድም ሰው በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ አልተገኘም?
በሌላ በኩል ደግሞ የጌታን ራስ መባል ልክ እንደኛ ግለሰባዊ ጭንቅላት (አናት) ብቻ ከተረዳነውም የምንስት ይመስለኛል። ለምሳሌ የእኛ ራስ ቅል የእጅን ርዳታ የሚፈልግበት ጊዜ አለ። ራሴን ሲያሳክከኝ የማከው በእጄ ነው ፤ አየህ "ራስ" ለራሱ እንኳ የማይበቃበት ጊዜ አለ! የጌታችን የቤተ ክርስቲያን ራስነት እንዲህ ባለው ምሳሌ የሚቀርብ ግን አይደለም።
ስለዚህ "እጅ ፣ እግር ፣ ዓይን..." እየተባለ የተጠቀሰው ምሳሌ በሙሉ የሰው ሀሳብ እንጂ ሙሉ በሙሉ የእግዚአብሔርን ቃል ብቻ የተከተለ ምሳሌ አይደለም። የእኛ ራስ ከሆድ ተለይቶ መኖር አይችልም (ለራስ ቢያንስ ቢያንስ ልብና ሳንባ ደጋፊዎቹ ናቸው) ፤ የቤተ ክርስቲያን ራስ ግን ያለማንም አካል (ልብ በለው ሳንባ) ከዘለዓለም እስከ ዘለዓለም ይኖራል! ጳውሎስም ጌታን ራስ ሲለው "ያለ አንገት መኖር የማይችል ፣ ግን ደግሞ ወሳኙ ክፍል ብቻ" ለማለት ፈልጎ እንዳልሆነ እናውቃለን!
ምሳሌው አያስኬድም!
ድንቅ ጠያቂ
ሰማእቱ ይጠብቅሕ
Awo yuhans semahu yalew eko raey ayto nw metsafum eko yohans raey nw milew ena MN tyake alew semahu lalew nger
ሁለተኛ😂😂😂
Tebarek
አክሊል ከመፅሀፍ ቅዱስ አንድ ማስረጃ አላቀረብክም🔥🔥🔥
ቃለ ህይወት ያሰማልን
ኢየሱስ በስሜ የምትለምኑትን እኔ አደርገዋለው ነው ያለን ለምን ኢየሱስን አትሰማም እስከ አለም ፍጻሜ ከናንተጋር እሆናለው ያለውን ኢየሱስን ለምን በሞቱ ሰዎች ትቀይረዋለህ? ለቃሉ ታማኝ ሁን
ተመሳሳይ ነው ለቅዱሳን መፀለየ ወደሱ መፀለይ ነው የተለያዩ ሀይሎች አይደሉም ቅዱስ ጴጥሮስን መምሠል ጌታን መምሠል እደሆን ለሌላ አምላክ አይደለም እኮ የፀለይነው ለጌታ ቅዱሳን ነው ። ፀሎታችን ወደሱ ነው የሚያደርሱልን ከእኔ ጌታ በየይበልጥ ሀዋሪያቱን ስለሚሰማ ነው ቀጥታም መፀለይ ትችላለህ ለምን ቀየራቹት ምናምን ብለህ ትፈላሳፋለህ
akeye semonun new yawekuh gin betam new yewededkut tmhrtochhn
የዮሐንስን ራእይ ስተነሰ በጣም የሳቅኩት ፍጥረት ሁሉ ያመሰግናሉ የለውን እንዴት እንዳየ አለቅም አልክ መጽሐፉ እኮ ራእይ ነው😂😂
አንደኛ
አንቺ ሴትዮ ተፈታተሽኝ🙄😂
@@ሀናየክርስቶስልጅ ግድ ይላል😁😁
@@ፍቅርተሚካኤል-ቨ9ኸተይ ከክርስቲያን እሄ አይጠበቅም ትልቅ እህትሽን አክብሪ😁😁እኔን ተመልከች ጅንኑ ትልቄ ስለሆነ ከመምጣቱ በፊት አልኮምትም😂ምክንያቱም ስለማከብረዉ😁😁😁
በክርስትና ኣንደኛ የሚባል የለም እህቴ።
@@God-db9vp ቀልድ ነዉ
ቃለህውትን ያሰማልን አኬ❤
2 ነገሮችን ከንግግርህ ተረድቻለሁ፡፡ 1) ለራስህም ይሁን ስለሚከተልህ ህዝብ ምንም ደንታ እንደሌለህና ዛሬ በዩቱብ ከሸቀልኩ የሰማዩ ነገር የፈለገ ይሁን የሚል፡፡ 2) አለዚያ ደግሞ ላንተም የምታወራው ነገር ፍጹም ከመጽሐፍ ቅዱስ ሃሳብ የራቀ እንደሆነ እያወቅህ በእልክ ብቻ እየገፋህበት እንደሆነ….. አንተ ለአስክሬንም ሳይሆን ሞቶ አፈር ለሆነ ሰው ጸሎት ማቅረብ ተገቢ እንደሆነ ለማስረዳት ስትሞክር ምን ያክል ጭንቅላትህ በጣኦታትና በስዕላት ተጽኖ እንደተጠናወትክ ያሳያል፡፡ እነ ጊዮርጊስና እነ ተክልዬ ሞተዋልና እርምህን አውጣ!! በእውነት አይሰሟችሁም!! ደግሞም ፍርድ ይጠብቃቸዋል ኮ፡፡ የማይሞተው ና ስለ እኝ የሚማልደው 1 ብቻ ነው፡፡ የትም ብትሸሽ መጽሀፉ የሚለው ይህንን ብቻ ነው፡፡ ወይ ማስረዳት ስትችልበት! አንዱ ጓደኛህ በመጽሐፍ ቅዱስ መልስ ሲያጣ ቤተ ክርስቲያን ናት መጽሐፍ ቅዱስን ያመጣች ስለዚህ እሷ ትቀድማለች አላለም? ለምን ቤተ-ተክልዬ ወይም ቤተ-ዘርዓ ያዕቆብ አትባልም ይህች ቤት ግን፡፡ ስሟ በክርስቶስ ስም የክርስቶስ ተከታይ ..ከርስቲያን፤ ተግባሯ ግን ክርስቶስን ከምታወራ ግደለኝ የምትል፤ ክርስቶስን የሰበኩትን የምትገድል፣ የምታሳድድ፣ የምታባርር…. ስለ ተቅማጡ ሲወራ ሹመት የምትጨምር….እውነት ነው የተቅማጡን ምናምን መጽሐፍ ያመጣቸው እሷ ናት፡፡ ከእግዚአብሔር ቃል ትቀድማለች ካልክ ግን በራሳችሁ ጊዜ መነሻዋና መድረሻዋ ጣኦት መሆኑን አጣራችሁ ማለት ነው፡፡ ዮሐ 1.1 በመጀመሪያ ቃል ነበረ ይላል፡፡ የእናንተዋ ህንጻ ደግሞ በፊት ነበረች…ስለዚህ እውነታችሁን ነው ተቅማጥን የምታስቀድሙ ከክርስትና ጋር እቺን ምን ያገናኛታል? የተቅማጡንጉዳይ ግን አደራ እሺ…..
Atigabi yalhone mels
አኬ የወንድማችን ጥያቄ ኣንድም ኣልመለስክም እኔምላው የምትላውን ታውቀዋለህ ? የምትለው ይታወቀሃል ? እስቲ ምንእያረክ ያላ ተመልከት ሰዎች እውነት እንዳያውቁ በዚ ማጭበርበር እየከለከልክ ነው ካልተረዳህ ዝም ብትል ኣይሻልህም? ልጠይቅህ ወደ ቅዱሳን ስንጸልይ ልክ ከጎናችን ያላሰው እንድንጠይቅ እንዲው መጠያቃችን ነው ኣልክ ወደ እግዝኣብሔር የምንጸልየውስ ጸሎት መጠየቃችን ኣይደለም? ምንድነው ኣድስ የጨመርከው በፍጹም ወደ ቅዱሳን መጸለይ እንደማያስፈልገው ወንጌል ይናገራልኮ ሉቃ.16:22ጀምሮ ስለ ኣብታሙ ሰውዬ ስናገር ምድር ላሉት ወንጌል በቅ እንደሆና ብያማልዱልንም ጥቅም እንደለለ ያስረዳናል ቃሉ ግልጽ ነውኮ ተድያ ጸሎት ወደ ማነው? በሰማይ ወዳለው አባታች ማት.6:9 ኣንተ እንዳልካው ክርስቶስ አካሉ ኣድርጎናል እኛ ሁላች በክርስቶስ የምንኣምን የአካሉ ብልቶች ነን ይህንያህል ለሁላችን ቅርብ ነው ክርስቶስ ለምሳሌ የኔ እጅ የአካሌ ኣንዱብሊት ነው ከአካሌ ጋር ለመኖር የሌላ ሰው አካል ድጋፍ ያስፈልጋል እጄ ጤነኛ ካልሆናበስተቀር ከእግዝኣብሔር ጋር እንዳንገናኝ የምያደርጊህ ካለ ሀጢኣት ነው ንሰኣ ግበው 1ዮሓ.1:7 ደሙ ዬትኛውንም ኃጢኣት ያነጻል ባንስ ከቅዱሳን ጋር ኣንድ እንደሆንን ቤተሰብ እንደሆንን ቃሉ ይናገራል ራዕ.5:13 ያሳያህን ጥቅስ በክርስቶስ የምያምን ሁሉ የምሰማ ድምጽ ነው ኦርቶዶክስ ውስጥ ያለው ነውር የ ለመሸፈን የምትጥረው ነገር በጣም ኣስነዋሪ ስራ ነው እግዝኣብሔር ገልጤህ እንድትናጠር ነው የምፈልግብህ ከነውራቻው ኣንዱ ዘግናኝ የሆና በሰው ተቅማጥ ከሀጢኣት መታጠብ ነው ገድለ ተክለሐይማት አንብቡት ሁለተኛ ማርያም መንግስተ ሰማይ ታስጠባለይ ኢየሱስ ያለኔ ማንም ኣይገባም ይላል ዮሓ.14:6 ለፍጡራን ማስገድ ወንጌል ኣይገባም ይላል ማት.4:4 ለአምላኪ ብቻ ስገድ ይላል ለስእል መስገድ ዘዳ.4:15 ለማናቻውም ስእል በወንድ ምሳሌ በሴት ምሳሌ የተቀረጸውን ኣትስገድ ይላል ወደ ቅዱሳን ኣንጸልይም የምትለው በግልጽ ጸልዬ መኪና ኣገኘው የ12,19,21 ስጦታ ብሎ የምያሳዩን እናንተም ወደ እነርሱ ጸልዩ ነው ኣይደለ ? ኣስታዋዮች እንሁን ልቦና ይስጢህ ከጳውሎስ የወደቄ ቅርፍት ከአይንህ ይውደቅ ያኔ ኣጥርቴ ተየዋለህ ወንጌል የማያነብ ሰው ቃሉን ያውቃል ይሉሃል በኣንተ ይሰናከላል ንሰኣ ግበው
አንተም ወንድማችን አንድም እንደማታዳምጥ ተመልክተንሃል የፓስተሮችህን ፕሮፖጋንዳ ከመንፋት ውጭ።
አባቶች የመፅሐፍ ቅዱስ መተኪያ (ጎን ለጎን)ሆነው ሊታዩ አይችሉም ምክኒያቱም ፦
በራእይ 22
¹⁸ በዚህ መጽሐፍ የተጻፈውን የትንቢት ቃል ለሚሰማ ሁሉ እኔ እመሰክራለሁ፤ ማንም በዚህ ላይ አንዳች ቢጨምር እግዚአብሔር በዚህ መጽሐፍ የተጻፉትን መቅሠፍቶች ይጨምርበታል፤
¹⁹ ማንምም በዚህ በትንቢት መጽሐፍ ከተጻፉት ቃሎች አንዳች ቢያጎድል፥ በዚህ መጽሐፍ ከተጻፉት ከሕይወት ዛፍና ከቅድስቲቱ ከተማ እግዚአብሔር ዕድሉን ያጎድልበታል።" ይላል ስለዚህ አባቶች የዚህ ቃል ተገዢ የመሆን ግዴታ አለባቸው
"Speaking in tongues by robert breaker" in you tube . ጓደኛዬ ስለ ልሳን ሊነግረኝ ብዙ ሞከረ ። ይህንና ሌላ ከራሳቸው አግኝቼ ላኩለት ምናልባት ለአሁኑ የህብረት መልስ ፕሮግራም ከጠቀማችሁ ብዬ ነው ። ያገሩን መሬት......ይባል የለ።
Akilile gn ewnet lemenager mnm atawkem : ergitegna hogne yemenegreh mnm ayinet yebible ewket yelehm::
አደነኛ ነኝ😊😊
ወይ አክሊል ከመጽሐፍ ቅዱስ መልስ ስትባል ከታሪክ ትመልሳለህ? ከተረት ወደ ወደ ቃሉ ተመለሱ።
በፍፁም የምንፍቅና ትምህርት ነው ፣ ይህ ማለት ከቅዱሱ መፅሐፍ የራቀ ብቻ ሳይሆን በፍፁም በፍፁም የአጋንንት ትምህርት ነው።
አኬ እናመሰግናለን !
ግን 1:: መጽሀፍቅዱስ : ላይ ወደ ቅዱሳን የጸለየ አለ ወይ።
2:ወደ ቅዱሳን አለመጸለይ ሀጢዓት ነው ወይ::
We love you 🙏🙏🙏
ሞቲ ተናግሮታል እኮ በተለምዶ ፀሎት ይባላል እንጂ ጥያቄ ነው የሚቀርበው ወደ ቅዱሳን ፣ ፀሎት ደግሞ ወደ እግዚአብሔር። የፀሎት ትርጉሙ ከፈጣሪ ጋር መነጋገር ሲሆን ወደ ቅዱሳኑ የሚደረገው ደግሞ ልመና ወይም ጥያቄ ሊሆን ይችላል።
ኣኬ ጥያቄው ለምን ትሸፋፍንዋለህ ?
ሶስተኛ 😁😁😁
አከ ❤❤❤❤
ኧረ ኡኡኡኡ መፅሀፍ ቅዱስ ላይ የሌለ ከሆነ የለም ነው አለቀ የደብተራና መፅሀፍና የሰዎችን ተረት ተረት ከቅዱስ መፅሀፍ ጋር እንዴት ይነፃፀራል እግዚአብሄር የተናገረውን ነውማመን ወይስ ሰዎች የደረሱትን ድርሳን በጌታ ስም አይደለም ቀላቅለን የተፃፈልን እራሱ አልገባ ብሎናል አትቀላቅሉ መፅሀፍ ቅዱስ ላይ ስትባሉ የደብተራ ደብተር የተፃፈውን አትጥቀሱ የናንተ የሀይማኖት አባቶችማ ገና ጉድ ያመጣሉ አንዱ ምን አለ አዳምና ሄዋን መንታ መንታ ይወልዱ ነበር ግን መፅሀፍ ቅዱስ ላይ አልተፃፈም😂😂😂😂 አይ ይሄ ህዝብ ገላትያ 1
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁸ ነገር ግን እኛ ብንሆን ወይም ከሰማይ መልአክ፥ ከሰበክንላችሁ ወንጌል የሚለይ ወንጌልን ቢሰብክላችሁ፥ የተረገመ ይሁን።
⁹ አስቀድመን እንዳልን እንዲሁ አሁን ሁለተኛ እላለሁ፥ ከተቀበላችሁት የተለየውን ማንም ቢሰብክላችሁ የተረገመ ይሁን።
የዚህ ልጅ አካሄድ መጨረሻውን መገመት ከብዶኛል ግን አንድ ቀን የኢትዮዺያ ኣርቶዶክስ ቤተክርስቲያን የሆነነገር ተላለች በተጨማሪም ………
ያንተ አካሄድ እንጅ የአኬሊሊ አካሄድ ትክክላኛው የኦርቶዶክስ አካሄድ ነው
እንደ ያንተ ያለ ኣካሄድ ነው ስንት ምርጥ ኦርቶዶክሳውያን ወጣቶች ቤተክርስትያንን ያሳጣት፡ ስህተት ለቀማና ለትችት ብቻ ስለሆነ ስራቹ።
💚💚💚
Wendmachn Tena edme yisteh
1 keyikerta ga Yesenafch yakel emenet binorachiw bemilewu lay yesenafch takel sil men malet new
34 ኛ ነኝ