ሮሜ 8፡34 | ስለ እኛ የሚማልደው | መምህር ያረጋል አበጋዝ

Поделиться
HTML-код
  • Опубликовано: 28 авг 2024
  • ✝️✝️✝️የእግዚአብሔር ቃል ለሁሉ ይዳረስ ዘንድ በጸሎት ያግዙን✝️✝️✝️የማኅበራችንን የዩቱዩብ ቻናል +++SUBSCRIBE +++ እያደረጋችሁ ትምህርቶችን እና መዝሙሮችን እንዲደርሶት እና ለሌሎች እንዲደርሳቸው ሼር በማድረግም ይተባበሩን::
    ከዚህ በፊት የተለቀቁ ትምህርቶችንና ዝማሬዎችን ለማግኘት ከስር የሚገኘውን ሊንክ ይጠቀሙ
    / @mahiberetsion
    እግዚአብሔር ያክብርልን

Комментарии • 313

  • @berhanberhan2792
    @berhanberhan2792 Месяц назад

    Amenñnnnn amenñnnnn amenñnnnn kale eywetn yasemaln abatachin edeme tena ysitln yesemanewn belbonachin yasadriln 🙏🏻♥️🙏🏻♥️♥️♥️🙏🏻🙏🏻🙏🏻🙏🏻🙏🏻🙏🏻🙏🏻🙏🏻🙏🏻🙏🏻

  • @Sewe_mindenew
    @Sewe_mindenew Год назад +11

    በጣም ጥሩ ገለጻ ነዉ ግእዙ በማያሻማ መልኩ አስቀምጦታል ሮሜ 8፣34 "ይነብር በየማነ እግዚአብሔር ወይትዋቀሥ በእንቲአነ" በ እግዚአብሔር ቀኝ ያለው ስለኛ ይዋቀሳል ይከራከራል ይላል ከማን ጋር ቢሉ ከ አብ ጋር አይደለም ነገርግን ከሚከሱን ከሚከራከሩን ጋር ክርክራችንን ይከራከራል ዳዊት በ መዝ 43፣1 አቤቱ፥ ፍረድልኝ፥ከጽድቅ ከራቁ ሕዝብም ክርክሬን ተከራከር፤
    ከሸንጋይና ከግፈኛ ሰው አድነኝ ይላል እንዲሁም በ ኢሳያስ 50 :8 የሚያጸድቀኝ ቅርብ ነው፤ ከእኔስ ጋር የሚከራከር ማን ነው? በአንድነት እንቁም፤ የሚከራከረኝ ማን ነው? ወደ እኔ ይቅረብ።ይላል
    እግዚአብሔር ከተከራከረልን ደሞ ፈረደልን አፀደቀን ማለት ነው የሚያፀድቅም የሚኮንንም እሱ ክርስቶስ እግዚአብሔር ነው ማን ይቃወመናል።

    • @Ethiopia_the_great
      @Ethiopia_the_great 8 месяцев назад

      1ኛ ዮሐንስ 2
      ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
      ¹ ልጆቼ ሆይ፥ ኃጢአትን እንዳታደርጉ ይህን እጽፍላችኋለሁ። ማንም ኃጢአትን ቢያደርግ ከአብ ዘንድ ጠበቃ አለን እርሱም ጻድቅ የሆነ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።
      ² እርሱም የኃጢአታችን ማስተስሪያ ነው፥ ለኃጢአታችንም ብቻ አይደለም፥ ነገር ግን ለዓለሙ ሁሉ ኃጢአት እንጂ።
      እሺ ለዚህስ መስተባበያ አለህ?

    • @Sewe_mindenew
      @Sewe_mindenew 7 месяцев назад +4

      @@Ethiopia_the_great ጠበቃ አለን ያለው በሀጢያታችን ከ ልብ ተፀፅተን ብንናዘዝ ብናለቅስ ክርስቶስ እንደ ዳኛ ሳይፈርድብን እንደ ጠበቃ ነፃ ያወጣናል አባት ስለሆነ ይራራልናል እንጂ አብ ሆይ ማርልኝ እያለ በ አብ ቀኝ ይማልዳል አደለም ።
      1ኛ ዮሐንስ 1፣9
      በኃጢአታችን ብንናዘዝ ኃጢአታችንን ይቅር ሊለን ከዓመፃም ሁሉ ሊያነጻን የታመነና ጻድቅ ነው።
      1ኛ ዮሐንስ 1፣7" ..የልጁም የኢየሱስ ክርስቶስ ደም ከኃጢአት ሁሉ ያነጻናል"።በቀራንዮ እለተ አርብ ያፈሰሰው ደሙ አሁንም ከሐጢያት ያነፃል ያድናል ነው።

    • @amsalukissi6046
      @amsalukissi6046 Месяц назад

      @@Sewe_mindenew ኢየሱስ ታዲያ ካህን ተባለ

  • @bemnetteshome9007
    @bemnetteshome9007 2 года назад +61

    ሁሉም ኦርቶዶክሳዊ ሊመለከተው የሚገባ ትምህርት ነው 💚 ቃለ ህይወት ያሰማልን መምህር

    • @Josefe4950
      @Josefe4950 2 года назад

      ዕብራውየን 7÷25 ምን ይላል ? 2 ቆሮንቶስ 5÷19 ቢነበብ ቢብራራ

    • @whsti_adarash
      @whsti_adarash Год назад

      ​@@Josefe4950
      ቀን ይፈጃል እንጂ መልስ ታገኛላቹ እንዳለው አረጋ ብላቹ እግዚኣብሔር እንዲገልጥላቹ በጾም ጸሎት ስግደት ትጉ እንጂ

    • @samsonmekonnen4410
      @samsonmekonnen4410 10 месяцев назад +2

      ክርስቶስ ኢየሡስ በምዋለ ስጋዌ ማልዶልን አድኖናል ።
      ይህ እውነት ነው
      አሁን ግን ስለምንፈፅመው ሀጢያት የሚማልዱልን በምዋለ ነፍስ የሚኖሩ ሶስተኛ ኪዳን ያላቸው ማርያም፣ ክርስቶስ ሰምራ፣ አርሴማ፣ አቡዬ፣ ተክለሀይማኖት ወዘተ የሚባለው ግን ፈፅሞ ሀሰት ነው።
      ክርስቶስ በምዋለ ስጋዌው እኛን ለማዳን የፈፀመው ምልጃ አንድ ጊዜ የተከናወነ ነገር ግን ለዘላለም የሚያድን የሚያስምር፣ የሚያስታርቅ ማለት ነው።
      ለዚ ነው በአብ ቀኝ ያለው ስለ እኛም የሚማልደው ክርስቶስ ኢየሱስ ነው ያለን

    • @donkeytube2015
      @donkeytube2015 8 месяцев назад

      @@samsonmekonnen4410 ክርስቶስ አላማለደንም

    • @HabtamuAbebe-on5hl
      @HabtamuAbebe-on5hl 5 месяцев назад

      ​@@samsonmekonnen4410አንድ ጥቅስ አንድ በምልጃው አዳነን የሚል አምጣ እንደው አንድ ጥቅስ ሶየ ሶስተኛ ኪዳን ላልከው ማስረጃ የለህም እኛ ቅዱሳን ስለሃጢአታችን ይማልዳሉ ስንል እኛ ስለሰራናቸው ሃጢአቶቻችን ምልጃ እንድናቀርብ ሁላችንም ታዘናል 1ኛ ጢሞ 2:1-4 አንብብ በቅዱሳን ምልጃ ወይሜ ጸሎት የሃጢአት ስርየት እግዚአብሔር እንደሚሰጠን ያዕ 5:15 አንብብ የእምነት ጸሎት አንዱ ስለሌላው ጸልዮ እግዚአብሔር ሃጢአቱን ይቅር እንደሚለው በማመን ምልጃን ያቀርባል ለዚህ ደሞ ቅድስት ድንግል ማርያምና ሌሎቹም ቅዱሳን ለእግዚአብሔር ቅርብ ስለሆኑ በነፍስም ስላሉ ስለእኛ ጸልየው ማልደው ከቤዛነቱ እየለመኑ ያስታርቁናል ይህም 1ኛ ያላመኑ ወደማመን እንዲመጡ 2ተኛ ያመኑም ክርስቲያኖች በእምነታቸው ፀንተው እንዲኖሩ ይማልዳሉ(ይጸልያሉ)👉ችግሩ እኮ እናንተ ማማለድ ማለት ሞቶ ማስታረቅ ነው የሚል የተሳሳተ ትርጉም ስላላችሁ ነው👉እውነታው ማማለድ ማለት አንዱ ስለሌላው መጸለይ መለመን ሦስተኛ ወገን ሆኖ የሚለምነው አካል የሚለመነውን አካል ስለሚለመንለት አካል ይቅርታን እንዲያገኝ መጠየቅ ነው ማስረጃዬ ከመጽሐፍ ቅዱስ ሉቃስ 22:32 ማለድሁ የሚለው KJV እና ግሪኩ prayer ጸለይሁ ይለዋል ከመዝገበ ቃላት ደሞ👉የኢትዮጵያ መጽሐፍ ቅዱስ ማህበር ገጽ 56፤የደስታ ተክለ ወልድ ገጽ 70፤የአ/አ ዮኒቨርስቲ የጥናትና ቋንቋ ምርምር መ/ቃላት ገጽ 775 እንዲሁም Tyer Greek lexicon & Meriam webister dictionary ተመልከት አንዳቸውም ምልጃን ማስታረቅ ብለው አልፈቱም 👉ጌታ ያስታረቀህ በቤዛነቱ በሞቱ በደሙ ፍሰት ነው እንጂ በምልጃ ወይም በልመና በጸሎት አይለም የሚል ካለ አምጣ!!!👉ጌታ ምልጃ ያቀረበው በመዋዕለ ሥጋዌው ከትንሳኤው በፊት ነው ይህም የአዳምንና የልጆቹን የዘመናት ልመናና ጸሎት ተሰሚ ያረጋት ዘንድ ዛሬ እኛ ስለወገናችን ለምነን ማልደን ጸልየን ከእግዚአብሔር የሃጢአት ስርየት የምታሰጥ ያረጋት ዘንድ እንዲሁም መከራ ሲደርስብን ፈተና ሲመጣብን ወደአምላካችን እንድንጮህ አርአያ ሊሆነን እና ትልቁ ነገር ደሞ ጌታ ፍጹም ሰው ነውና ዳግማዊ አዳም ነውና ማለደ፤ጸለየ ነገር ግን የጌታ ምልጃና የሰው ልጆች ምልጃ አይገናኝም እኛ ሰዎች ስንማልዳ እኛ የማንችለው ነገር ኖሮን አምላክ የሚችለው ሆኖ እሱን እንጠይቅና ከእሱ ለጥያቄያችን መልስን እንጠብቃለን ጌታ ግን ሲማልድ ራሱ አምላክ ስለሆነ ዕብ 1:3 በስልጣኑ ቃል ሁሉን እየደገፈ እየከወነ በአባቱ ቀኝ ተቀመጠ እንዲል ራሱ የማለደውን ምልጅ በአምላካዊ ስልጣኑ ለዘላለም ለምንማልድ ለኛ ጸሎታችንን ተሰሚ አለረገልን እንጂ እሱ የማይችለው ነገር ኖሮ አይለም መልስም ከማንም አይጠብቅም አምላክ ነውና ይህሞ በምሳሌ በከተማችን በሸክም ስራ የተሰማሩ ህይወታቸውን በዚህ ስራ የሚገፉ የሚመሩ ሰዎች አሉ አንድ ቀን አንዲት እናት ከባድ ዕቃን ተሸክማ ስትሄድ ያየ አንድ normal ሰው በአካባቢው የሚሸከሙላት ተሸካሚዎች እንደሌሉ አይቶ አዝኖላት ለሷ ተሸክሞላት ቢሄድ ይህን ሰው ተሸካሚ ትለዋለህን? ጌታም እንዲህ ነው ጸሎቱ አልሰማ ያለውን የሰው ልጆችን ምልጃ እሱ በነሱ ምትክ ተገብቶ ምልጃን አቅርቦ ተሰሚ አደረጋት ያ ሰውዬም ተሸካሚ እንዳይባል ጌታ ስለማለደ አማላጅ አንለውም።👉የጌታ ምልጃ የተገብቶ ምልጃ ይባላል ለፍጥረት ሁሉ ያቀረበው ሊቀ ካህናት እንደመሆኑ ማለደ ጸለየ👉ሁለተኛ ጌታ ያዳነን በምልጃ ወይስ በቤዛነቱ የሚለው___ አንድ አበዳሪ ለአንድ ሰው 10,000 ብር ቢያበድረውና ተበዳሪው መመለስ ቢከብደው አስቸጋሪ ነገር ቢያጋጥመው አበዳሪው ደሞ መልስልኝ እያለ ቢያስጨንቀው ሦስተኛ ወገን የሆነ ሰው መጦ ከአበዳሪው ባለው ቅርበትና ዝምድና ተበዳሪው እንዲህ እንዲህ ነው በቃ ብድሩን ለእኔ ስትል ተውለት ቢለውና ቢተውለት ይህ ምን ይባላል? ምልጃ። ተበዳሪ አበዳሪና ሁለቱን ያስታረቃቸው ያስማማቸው አማላጅ አለ አማላጁ ስለተበዳሪው አበዳሪውን ስለሚያውቀው ለምኖት ከተባዳሪው ጋ አስማምቶ ብድሩን አስተወለት ቅዱሳንም ለእግዚአብሔር ካላቸው ቅርበት የተነሳ ለኛ በሩጫ ላለን ለክርስቲያኖች ሃጢአታችንን እንዲተውልን እንዲምረን አቤቱ ስለእኔ ማረው ተለመነው ይላሉ ነው ያልነው👉ሌላ ደሞ ሦስተኛው ወገን መጦ አበዳሪውን ለተበዳሪው የሰጠውን 10,000 ሙሉውን ከፍሎ ተበዳሪውን ካለበት እዳ ነፃ ቢያወጣው ይህ ምን ይባላል? ቤዛነት ጌታም በእያንዳንዳችን ላይ የነበረውን በደል እርግማን ከፍሎ ከዲያብሎስ ባርነት ከሞት ሠንሰለት ነጻ አውጦናል።

  • @hanakukuhana4575
    @hanakukuhana4575 7 месяцев назад +4

    ቃለ ህይወት ያሰማልን 🙏

  • @user-mq5rs5fv2w
    @user-mq5rs5fv2w 7 месяцев назад +2

    Memherye sewedot fetati rejime edeme ena tena yisetote🙏🙏❤️❤️❤️

  • @emano5974
    @emano5974 11 месяцев назад +6

    እሚገርም አገላለፅ ነው ቃለ ህይወትን ያሰማልን በእውነቱ እውነትነው ሁሉንም ማድረግ ይችላል በእውነ ከሰማያት የወረደው ለኛአደል❤😢😢😢😢😢
    በእውነ ሼርርርር እናድርግ እና እንድህ ከበድ ያሉ ትምህርቶች እየተተረጓሙ ይቅረብልን የምትሉ እንደኔ በላይክ❤❤❤❤❤

  • @senaityoutubeshow6025
    @senaityoutubeshow6025 2 года назад +6

    የተዋሕዶ ልጅ መሖን መታደል ብዙ ሊቅ አባቶች አሉን 💒💒🤲💒

  • @hanaalemu949
    @hanaalemu949 2 года назад +14

    መምህራችን አባታችን ቃል ህይውት ያሰማልን ግሩም ትምህርት ነው አባቶቻችን እግዚአብሔር እድሜና ጤና ይስጥልን ስለቃሉ የቃሉ ባለቤት ቅዱስ እግዚአብሔር ይመሰገን ሮሜ. 34 ተክርስቶስ ፍቅር ማን ይለየናል መከራ እራብ ችግር ጭንቀት ስደት ሞት ቸናፍር ማንም አይለየንም እግዚአብሔር ሆይ በእምነታችን አጽናን እግዚአብሔር ይመሰገን የድንግል ልጅ ኢየሱስ ክርስቶስ ምስጋና ለአብ ምስጋና ለወለድ ምስጋና ለመንፈስ ቅዱስ ምስጋና ለጌታችን እናት ለቅድስት ድንግል ማርያም ክብር ለጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ መስቀል✝️⛪️ ሃሌ ሉያ::!!!✝️⛪️❤️💐

  • @SB-mq2eb
    @SB-mq2eb 2 года назад +11

    ሁሉም ኦርቶዶክሳዊ ሊመለከተው የሚገባ ትምህርት ነው 💚
    ቃል ህይወት ያሰማልን መንግስተ ሰማያትን ያውርስልን መምህር🙏

  • @papilon7651
    @papilon7651 2 года назад +9

    የሚገርም ትምህርት ነው። ቃለ ህይወት ያሰማልን

  • @shewazeleke9947
    @shewazeleke9947 10 месяцев назад +2

    ቃለህይወት ያሰማልን ❤❤❤

  • @EthioUtube20
    @EthioUtube20 13 дней назад

    ሉቃስ 24÷41-43
    ¯¯¯¯¯¯¯
    እነርሱም ከደስታ የተነሣ ገና ስላላመኑ ሲደነቁ ሳሉ፦ በዚህ አንዳች የሚበላ አላችሁን? አላቸው።
    እነርሱም ከተጠበሰ ዓሣ አንድ ቁራጭ፥ ከማር ወለላም ሰጡት፤
    ተቀብሎም በፊታቸው በላ።
    “ይኸውም ለሕዝብ ሁሉ አይደለም ነገር ግን በእግዚአብሔር አስቀድሞ የተመረጡ ምስክሮች ለሆንን ለእኛ ነው እንጂ፤ ከሙታንም ከተነሣ በኋላ ከእርሱ ጋር የበላን የጠጣንም እኛ ነን።”
    - ሐዋርያት 10፥41

  • @user-kk4nw8mf5h
    @user-kk4nw8mf5h 2 года назад +5

    አሜን አሜን አሜን ቃለ ሕይወት ያሰማልን ለመምሕር እድሜ ጤና ይስጥልን

  • @genetassefa6107
    @genetassefa6107 2 года назад +8

    እግዚአብሔር ይስጥልን ቃለ ህይወትን ያሰማልን ተስፋ መንግስተ ሰማያትን ያዋርስልን ረጅም እድሜና ጤና ይስጥልን የአገልግሎት ዘመነዎን ይባርክልን!🙏🙏🙏

  • @arabtowers1682
    @arabtowers1682 3 месяца назад

    Kalyewet yasemalen memeri ❤❤❤❤❤❤❤ 🙏 🙏 🙏 🙏 🙏 🙏

  • @user-ny3bd1rw8u
    @user-ny3bd1rw8u 2 года назад +6

    ለመምሕራችን ቃለሕይወትን ያሰማልን በእድሜ በጸጋ ያቆይልን

  • @mayamhammd1172
    @mayamhammd1172 2 года назад +2

    Egziyabehr yagelwgelot zemenehen yebarekew Amen Amen Amen lemederachen 🙏🙏🙏🙏

  • @logostube5696
    @logostube5696 2 года назад +3

    💚💜💙💛💗❤💚💜💙💛💗❤💚
    ቃለ ሕይወት ያሰማልን ውድ መምህራችን!!!
    💚💜💙💛💗❤💚💜💙💛💗❤💚
    ለእኛ ሲል በጤና እና ብዕድሜ ይጠብቅልን!
    💚💜💙💛💗❤💚💜💙💛💗❤💚

  • @brhanuderbiehaile4005
    @brhanuderbiehaile4005 2 года назад +4

    ቃለ ሕይወት ያሰማልን
    የአገልግሎት ዘመንህ የተባረከ ይሁን ።

  • @samrawittadese4785
    @samrawittadese4785 Год назад +2

    ቃለህይወት ያሠማልን መምህር!!! ድንቅ ትምህርት!!!

  • @maryanasaad9385
    @maryanasaad9385 2 года назад +5

    ቃለ ህይወት ያሰማልን🙏🙏🙏🙏❤

  • @monumagold8776
    @monumagold8776 6 месяцев назад +1

    kale hiwot yasemaln

  • @user-be5xg7qu4e
    @user-be5xg7qu4e 2 года назад +4

    እግዚአብሔር ይመስገን መምህራችን
    የህይወትን ቃል ያሰማልን ጸጋዉን ያስዛልዎት አሜን።

  • @fitunreditgiorgis4184
    @fitunreditgiorgis4184 5 месяцев назад

    ድንቅ መልእክት ድንቅ ብቃት ድንቅ ወንጌል ቃለ ህይወት ያሰማልን

  • @solianaberihun
    @solianaberihun 2 года назад +4

    አሜን አሜን አሜን ቃለ ህይወት ቃለ በርከት ያሰማልን መምህር ዲያቆን ያርጋል አበጋዝ በእድሜ በጤና በፀጋ ይጠብቅልን

  • @arsemaarsema7114
    @arsemaarsema7114 2 года назад +4

    አሜን ቃል ሕይወት ያሰማልን መምህራችን በእድሜ በጤና በፀጋ ይጠብቅልን

  • @saraphatsamuel
    @saraphatsamuel 11 месяцев назад +7

    የሚገርም ትምህርት ነው እናመሰግናለን እኔ የፕሮቴስታንት ነኝ ነገር ግን ተገርሜያለሁ መልካም ነው

    • @emano5974
      @emano5974 11 месяцев назад +2

      እግዚአብሔር ወደ ቀድሞው እምነት ይመልስልን❤❤❤

  • @josephmengistu214
    @josephmengistu214 2 года назад +8

    ወንድሞች ፦ ማኅበረ ጽዮን እግዚአብሔር ይስጣችሁ ። መምህር ቃለ ህይወት ያሰማልን ❤

  • @mimizd5828
    @mimizd5828 3 месяца назад

    ቃለ ሕይወት ያሰማልን አባታችን በረከትዏ ይደርብን❤ ❤❤

  • @mahletmichael4030
    @mahletmichael4030 2 года назад +4

    ቃል ህይወት ያሰማልን።🌿

  • @user-xj2cp4pj3g
    @user-xj2cp4pj3g 2 года назад +2

    አሚን ቃለህይ ዎተ ያሠማልን

  • @ayalewmolla8605
    @ayalewmolla8605 8 месяцев назад +1

    “እንደ ክርስቶስ ትምህርት ሳይሆን፥ እንደ ሰው ወግና እንደ ዓለማዊ እንደ መጀመሪያ ትምህርት ባለ በፍልስፍና በከንቱም መታለል ማንም እንዳይማርካችሁ ተጠበቁ።”
    - ቆላስይስ 2፥8

  • @mahlettejo1670
    @mahlettejo1670 2 года назад +3

    ቃለ ህይወት ያሰማልን። ፀጋ ይስጥልን።

  • @melu2159
    @melu2159 2 года назад +3

    በፀጋ ላይ ፀጋ
    በክብር ላይ ክብር ያድልህ ።
    ቃለ ህይወት ያሰማልን ።

  • @tsedenianega1598
    @tsedenianega1598 2 года назад +37

    መምህራችን ቃለ ህይወት ያሰማልን የብዙዎችን ጥያቄ ግሩም አድርገህ አብራርተህ መልሰህልናልና እግዚአብሔር ያክብርልን

    • @Josefe4950
      @Josefe4950 2 года назад +1

      ኤፌሶን ምዕራፍ 2÷ ከቁጥር 1-----ጀምሮ ሙሉውን ብናነብብ የትላንቱን ማንነታችንን ይነገረንና ዛሬ በእየሱስ ክርስቶስ በተከፈልልን ዋጋ የት ላይ እንደምንገኝ ያስገነዝበናል የዳነ ሰው ከአባቱ ከእግዚያብሔር ጋር የታረቀ ለምንድን ነው እማይሆን ኮተት ውስጥ እራሱን የሚዘፍቀው? መዳኑን ተጠራጥሮ ወይስ የእየሱስ ማዳን አንሶበት ሌሎች አዳኝ አስታራቂ ያስሳል ኧረ እንንቃ ከእየሱስ ደም ውጪ የሐጢያታችን ማስተረያ ኣይገኝም የለም የእየሱስ ደም ዛሬም ትኩስ ነው ያድናል ያስተሰርያል የአብን ቁጣ ያበረደው የልጁ ደም ነው ልጁ ያለው ህይወት አለው !

    • @kalkidanbelay3753
      @kalkidanbelay3753 Год назад +1

      @@Josefe4950 ወንድም እኛ ከክርስቶስ ደም ውጪ የሚያድን አለ ወይም አያድንም አልን ? ልቦናህን ይክፈተው

    • @kalualedemissie9552
      @kalualedemissie9552 9 месяцев назад

      አሜን🙏

    • @donkeytube2015
      @donkeytube2015 8 месяцев назад

      @@Josefe4950 አንተ አብ ተቆጣ ነው ያልከው አንድያ ልጁን እስኪሰጥ አለምን እንዲሁ ወደልና ነው የሚለው ታሳዝናለህ

  • @user-oj9bb1vj9d
    @user-oj9bb1vj9d 3 месяца назад

    አሜን አሜን አሜን

  • @user-be7eh5hv2d
    @user-be7eh5hv2d 2 года назад +4

    እግዚአብሔር ይስጥልን ቃለ ህይወትን ተስፋ መንግስተ ሰማያትን ያዋርስልን ዕረጅም ያገልግሎት ዕድሜና ጤና ይስጥልን

  • @tsionwistienat4604
    @tsionwistienat4604 Год назад +4

    ይኸንን ትምህርት ለምናውቀው መናፍቅ ሁሉ ማጋራት አለብን ::
    እግዚአብሔር ለመምህራችን አብዝቶ ይግለጽልን!!

    • @dawitmamo2165
      @dawitmamo2165 9 месяцев назад

      (2ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች ምዕ. 5)
      ----------
      18፤ ነገር ግን የሆነው ሁሉ፥ በክርስቶስ ከራሱ ጋር ካስታረቀን የማስታረቅም አገልግሎት ከሰጠን፥ ከእግዚአብሔር ነው፤
      19፤ እግዚአብሔር በክርስቶስ ሆኖ ዓለሙን ከራሱ ጋር ያስታርቅ ነበርና፥ በደላቸውን አይቆጥርባቸውም ነበር፤ በእኛም የማስታረቅ ቃል አኖረ።
      20፤ እንግዲህ እግዚአብሔር በእኛ እንደሚማልድ ስለ ክርስቶስ መልክተኞች ነን፤ ከእግዚአብሔር ጋር ታረቁ ብለን ስለ ክርስቶስ እንለምናለን።

  • @user-be7eh5hv2d
    @user-be7eh5hv2d 2 года назад +2

    መምህር መጨረሻህን ያሳምርልን

  • @user-pc3wh4je6x
    @user-pc3wh4je6x 9 месяцев назад

    ቃ ለ ሕ ይ ወ ት ያ ሰ ማ ል ን መ ም ሕ ር!

  • @ephremgabresilassie3084
    @ephremgabresilassie3084 2 года назад +1

    በእርሱ ወደ እግዚአብሔር የሚመጡትን ያድናቸዋል። ሌላ ወደ እግዚአብሔር የሚያመጣ በር ከክርስቶስ ውጭ ሌላ የለም።

    • @achumatirunew8510
      @achumatirunew8510 Год назад +2

      ወንጌልን በደንብ ተማር እየሱስን ለማውረድ ለማሳነስ እንደ ማስተሮችህ አትሯሯጥ 😜🤔

  • @user-si6jn6ru1u
    @user-si6jn6ru1u 2 года назад +5

    እግዚአብሔር ይመስገን ሰላምዎ ይብዛልን አሜን አባታችን ቃለ ህይወት ያሰማልን አሜን

  • @yohanistamene4964
    @yohanistamene4964 Год назад +1

    ቃለ ህይወት ያሰማልን መምህር

  • @ethiopiahagere7167
    @ethiopiahagere7167 2 года назад +3

    ቃለ ህይወት ያሰማልን መምህራችን በውነቱ እግዚአብሔር ትክክለኛ መምህራንን ያብዛልን

  • @Eagle1503
    @Eagle1503 3 месяца назад

    ከተጻፈው አትለፍ ተብሎ ተጽፉል። ክርስቶስ ኢየሱስ
    አማላጅ ( ሊቀካህን) መካከለኛ፣ ጠበቃችን ነው ። ይህም በጣም ግልጽ የሆነ ቅዱስ ቃሉ ነው። ይህን ሳያምኑ ድሕነት የለም።

    • @arabtowers1682
      @arabtowers1682 3 месяца назад

      Amlji new yemel andem tiks metsaf kidus ley yelem

  • @AlemworkDessie-gt6yc
    @AlemworkDessie-gt6yc 11 месяцев назад

    መምህር ቃለሕይወት ያሰማልን 🙏🙏🙏🙏

  • @mebatsionkassaw3119
    @mebatsionkassaw3119 2 года назад +2

    ቃለ ህይወት ያሰማልን

  • @demesewmereid9147
    @demesewmereid9147 2 месяца назад

    ቃለ ሕይወት ያሰማልን።

  • @zenebeworku7127
    @zenebeworku7127 4 месяца назад

    ድንቅ ነው ቃለሒወትን ያሰማልን

  • @zikretewahedo6166
    @zikretewahedo6166 2 года назад +2

    ረቡኒ
    ቃለ ሕይወት ያሰማልን !!!

  • @menbereketema6507
    @menbereketema6507 2 года назад +2

    ቃለ ሕይወት ያሰማልን

  • @binyamabera1802
    @binyamabera1802 8 месяцев назад +1

    እግዚአብሔር ይባርካት

  • @ninakb7718
    @ninakb7718 2 года назад +1

    🙏🙏🙏

  • @Jeruslem
    @Jeruslem 2 года назад +2

    ቃለ ሕይወትን ያሰማልን
    ለመምህራችን

  • @Haregi849
    @Haregi849 2 года назад +2

    ቃለ ህይወት ያሰማልን መምህር እግዚአብሔር በድሜ በጤና ያቆይልን

  • @enewaenewaenewa6885
    @enewaenewaenewa6885 Год назад

    ቃለህይወት ያሰማልን እረጅም እድሜና ጤና ይስጥልን አሜን አሜን አሜን።

  • @mtt733
    @mtt733 9 месяцев назад

    እግዚአብሔር ይመስገን ቃልህይወት ያሰማልን

  • @user-hx4wc8yn7n
    @user-hx4wc8yn7n 6 месяцев назад

    ቃልሂወት ያሰማል

  • @AsegedechGebre-xr2jm
    @AsegedechGebre-xr2jm 4 месяца назад

    መናፋ ማለት የእግዚአብሔር ቃል በራስ ፈልስፊና መተርጎም ነው ወድሜ የእግዚአብሔር ቃል አጣመህ አትተርጉመው ቃሉ ግልፅ ነው ለሆድህ አትሰራ አሉን አትሸቅጠው ጌታ ይቅር ይበልህ።

  • @speedyphysics
    @speedyphysics Год назад

    Besme btlemnu adergewalehu ale lemin bemaryam sim tilemnalachihu bemaryam sim leminu alalem

  • @adnewtemesgen3416
    @adnewtemesgen3416 2 года назад +2

    ዕብራውያን 5
    ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
    ⁷ እርሱም በስጋው ወራት ከሞት ሊያድነው ወደሚችል ከብርቱ ጩኸትና ከእንባ ጋር ጸሎትንና ምልጃን አቀረበ፥ እግዚአብሔርንም ስለ መፍራቱ ተሰማለት፤

    • @ephremgabresilassie3084
      @ephremgabresilassie3084 2 года назад +1

      ሮሜ 8፡34
      በዚህ ስፍራ እኮ በግልጥ የሚናገረው ከሙታን የተነሣው፥ በእግዚአብሔር ቀኝ ያለው፥ ደግሞ ስለ እኛ የሚማልደው ክርስቶስ ኢየሱስ ነው የሚለው" ከትንሳኤ በፊት ነው የሚማልደው የሚል ትምህርት ከየት አምጥታቸወሁት ነው? በእግዚአብሔር ቀኝ ያለው ኢሱስ እኮ ከሙታን የተነሳው ኢየሱስ ነው እርሱ ነው የሚማልደው።
      ሮሜ ምዕራፍ ስምንት በሙሉ የሚናገረው በክርሰቶስ ኢየሱስ በማማን ስለሚገኝ ጽድቅ ነው ምዕራፉ ሲጀምር ቁጥር አንድ ላይ "እንግዲህ በክርስቶስ ኢየሱስ ላሉት አሁን ኵነኔ የለባቸውም።" በማለት ነው። በመቀለም ምዕራፉ በሙሉ ይህን ሃሳብ በዝርዝር ያብራራል። በክርስቶስ ኢየሱስ ያለሉት ወይም የሚያምኑት ከኩኔኔ የሌለባቸው በምን ምክንያት እንደሆነ ምዕፋ በሁለት ምክንያቶች ያስቀምጣል። 1ኛ ሮሜ 8፡10-11 ላይ "ክርስቶስ በእናንተ ውስጥ ቢሆን ሰውነታችሁ በኃጢአት ምክንያት የሞተ ነው፥ መንፈሳችሁ ግን በጽድቅ ምክንያት ሕያው ነው።ነገር ግን ኢየሱስን ከሙታን ያስነሣው የእርሱ መንፈስ በእናንተ ዘንድ ቢኖር፥ ክርስቶስ ኢየሱስን ከሙታን ያስነሣው እርሱ በእናንተ በሚኖረው በመንፈሱ፥ ለሚሞተው ሰውነታችሁ ደግሞ ሕይወትን ይሰጠዋል።" ይላል ደግሞም ወረድ ብሎ በቁጥር 26 ላይ "
      እንዲሁም ደግሞ መንፈስ ድካማችንን ያግዛል፤ እንዴት እንድንጸልይ እንደሚገባን አናውቅምና፥ ነገር ግን መንፈስ ራሱ በማይነገር መቃተት ይማልድልናል፤" ሰለዚህ ክርስቶስን በመቀበላችን በእኛ ያደረው ቅዱስ ምነፈሱ ስለ እኛ የማልዳል ይረዳናል በኃጢያት ቢንፈተን እና ቢንደክም ራሱ ስለ እና ይማልደልናል። ሁለተኛ ደግሞ ሲየሱስ ክርሰቶስ ይማልድልናል። የኢየሱስ ምልጃ መስቀል ላይ ሞት በፊት ሳይሆን ከሙታን ከተነሳ በኃላም ጭምር ነው። ለዚህ ማስረጃ የሚሆኑ ተጨማሪ ጥቅሶች፤
      ዕብራውያን 7:24-25
      እርሱ ግን ለዘላለም የሚኖር ስለሆነ የማይለወጥ ክህነት አለው፤
      ስለ እነርሱም ሊያማልድ ዘወትር በሕይወት ይኖራልና ስለዚህ ደግሞ በእርሱ ወደ እግዚአብሔር የሚመጡትን ፈጽሞ ሊያድናቸው ይችላል።
      1 ዮሐንስ መልዕክት ምዕራፍ 2፡1
      "ልጆቼ ሆይ፥ ኃጢአትን እንዳታደርጉ ይህን እጽፍላችኋለሁ። ማንም ኃጢአትን ቢያደርግ ከአብ ዘንድ ጠበቃ አለን እርሱም ጻድቅ የሆነ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።"

    • @whoami2389
      @whoami2389 2 года назад +1

      @@ephremgabresilassie3084 man plz listen for not asking a queastion listen it for to exit from illumnatiy religion

    • @Ethiopia_the_great
      @Ethiopia_the_great 8 месяцев назад

      ​@@whoami23891ኛ ዮሐንስ 2
      ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
      ¹ ልጆቼ ሆይ፥ ኃጢአትን እንዳታደርጉ ይህን እጽፍላችኋለሁ። ማንም ኃጢአትን ቢያደርግ ከአብ ዘንድ ጠበቃ አለን እርሱም ጻድቅ የሆነ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።
      ² እርሱም የኃጢአታችን ማስተስሪያ ነው፥ ለኃጢአታችንም ብቻ አይደለም፥ ነገር ግን ለዓለሙ ሁሉ ኃጢአት እንጂ።

  • @mskrh640
    @mskrh640 8 месяцев назад

    ቃለ ሕይወትን ያሰማልን።

  • @BoleTeka-uc2sn
    @BoleTeka-uc2sn 4 месяца назад

    ቃለ ሕወትህ ያሰማልን መምር

  • @user-ub8hy9dl4j
    @user-ub8hy9dl4j 10 месяцев назад

    ቃለ ህይወት ያሠማልን

  • @user-zw6zu3zb3f
    @user-zw6zu3zb3f 2 года назад +1

    በዕውነት ቃለ ሕይወት ያሰማልን መምህር

  • @user-vw1zk1eh1v
    @user-vw1zk1eh1v 2 года назад +1

    ቃለ ህይወትን ያሰማልን በእድሜ በጤና ይጠብቅልን 🌿🌿🌿💒🌿🌿🌿🇪🇹❤🇪🇹❤🇦🇪🇦🇪

  • @angachmola1833
    @angachmola1833 2 года назад +1

    ቃለ ህይወትን ያሰማልን

  • @usamaabdurahman2041
    @usamaabdurahman2041 2 года назад +1

    Amen kalehiwot yasemalin be edme be tsega yitebkln

  • @user-df3py6ee5c
    @user-df3py6ee5c Год назад

    አሜን

  • @bezamulugeta3225
    @bezamulugeta3225 2 года назад +10

    ኦርቶዶክሳዊያን ይህን ትምህርት ቢያንስ ለ2 ሰው share ማድረግ አለብን!!!!

  • @jxhhsjs1309
    @jxhhsjs1309 Год назад

    ቃል ህይወት ያስማልን

  • @sadiyamohammed8339
    @sadiyamohammed8339 8 месяцев назад

    ለዘላለም የሚለው ዛሬም ለእኛ የሚማልድ የሚያስታርቅ ኢየሱስ ብቻ ነው። መሰዋዕት የሆነልን እርሱ ብቻ ነው ።

    • @HabtamuAbebe-on5hl
      @HabtamuAbebe-on5hl 5 месяцев назад

      ለዘላለም የሚል የቱ ጋ ነው የሚያስታርቀው ኢየሱስ ብቻ ነው ላልሽው አብና መንፈስ ቅዱስ አላስታረቁሽምን? ወይ በቤዛነቱ ያስታረቀኝ በይ የሚማልደው የሚለው ትርጉሙ የሚለምነው ማለት ነው አለቀ የላ ትርጉም የለውም ግን ጌታ ይለምናል ልትይ ነውን? የሚያስታርቀው ማለት ነው ካልሽ ሮሜ 8:34 ስለኛ የሚማልደው የሚለውን ስለኛ የሚያስታርቀው ብለሽ ልትፈችው ነውን? የማስታረቅን ቃል በእኛ አኖረ ሲል ምን ማለት ነው ታረቁ ብለን ስለክርስቶስ እንለምናለን ሲል ይሄ ራሱ ምልጃ ነው ምልጃ አንዱ ስለሌላው የሚያቀርበው ልመና ጸሎት ነውና የኢትዮጵያ መጽሐፍ ቅዱስ ማህበር ገጽ 50 & 56

  • @AbayGaredew-vw9nq
    @AbayGaredew-vw9nq 8 месяцев назад

    53:54

  • @user-vh9qg9bi5x
    @user-vh9qg9bi5x 2 года назад +7

    ቃለ ህይወት ያሠማልን መምህራችን የቤዙ ሰው ጥያቄ ነው መስማት ከቻሉ ይማሩበት እናመሠግናለን

  • @achubobasso3002
    @achubobasso3002 2 года назад +1

    በእውነት በእውነት ቃለ ሕይወትን ያሰማልን መንግስት ሰማያትን ያዋርስልን።

  • @addisgirma6255
    @addisgirma6255 10 месяцев назад

    Kale Hiwetin yasemalin memir 🙏🙏🙏❤️

  • @addishiwottaklu6841
    @addishiwottaklu6841 2 года назад +1

    አሜን አሜን አሜን ቃለ ህይወት ያሰማልን የአገልግሎት ዘመን ያርዝምልን በእድሜ ጸጋ ይጠብቅልን እጅግ ግልጽ ድንቅ አስተምህሮ ነው

  • @mahtotmullie2127
    @mahtotmullie2127 2 года назад +1

    ቃለህይወት ያሰማልን!

  • @yemesrachtessema5062
    @yemesrachtessema5062 2 года назад

    ቃለህይወት ያሰማልን የአገልግሎት ዘመንህን ያርዝምልን

  • @sarahsarah9191
    @sarahsarah9191 2 года назад

    ቃለ ሕይወት ያሰማልን መምህራችን

  • @tewodrosshewangzaw5285
    @tewodrosshewangzaw5285 Год назад +4

    የዮሐንስ ወንጌል 16: 26 በዚያን ቀን በስሜ ትለምናላችሁ፤ እኔም ስለ እናንተ አብን እንድለምን የምላችሁ አይደለሁም፤
    27 እናንተ ስለ ወደዳችሁኝ ከእግዚአብሔርም ዘንድ እኔ እንደ ወጣሁ ስላመናችሁ አብ እርሱ ራሱ ይወዳችኋልና።
    የዮሐንስ ወንጌል 14: 13 እኔ ወደ አብ እሄዳለሁና፤ አብም ስለ ወልድ እንዲከበር በስሜ የምትለምኑትን ሁሉ አደርገዋለሁ።
    14 ማናቸውንም ነገር በስሜ ብትለምኑ እኔ አደርገዋለሁ።

  • @sevigirma9349
    @sevigirma9349 2 года назад +1

    ቃለ ህይወት ያሰማልን መምህር። ይሄ ነው ኦርቶዶክሳዊ ትምህርት 👏👏👏

  • @-pinieltube1282
    @-pinieltube1282 2 года назад +1

    መምህር ቃለ ሕይወት ያሰማልኝ!

  • @almaspleto64
    @almaspleto64 2 года назад +1

    እግዚአብሔር ጸጋውን ያብዛሎት 🙏🙏🙏

  • @user-zk2xd3nz4q
    @user-zk2xd3nz4q 2 года назад +1

    አሜን ቃል ህይወት ያሰማልን መምህራችን👏🌻🌺

  • @million1oo
    @million1oo Год назад

    Qale hiwot yasemaln

  • @agezetade2113
    @agezetade2113 2 года назад +1

    እግዚአብሔር አምላክ ፀጋዉን ያብዛልን!

  • @alexanderdawit2804
    @alexanderdawit2804 2 года назад

    Amen Amen Amen kale hiwot yasemalin memhir

  • @solomontilahun3169
    @solomontilahun3169 Год назад

    ድንቅ መምህር ከግሬስ ጋር

  • @fikrte
    @fikrte Год назад

    ቃለ ህይወት ያሰማልን መምህር ድንቅ ት/ት❤❤❤

  • @sinaabadi3321
    @sinaabadi3321 Год назад

    ቃለህይወት ያሰማልን አባታችን ፀጋውን ያብዛልን።

  • @henokgube3789
    @henokgube3789 3 месяца назад

    rome 8Vs 34 80 ahudu endeza ayilimiko malet yamalidal ayilim, yiferdal new milen

  • @merrantilahun1504
    @merrantilahun1504 2 года назад

    መምህር ቃለ ህይወትን ያሰማልን

  • @solomonseifu4785
    @solomonseifu4785 11 месяцев назад

    Kalehiwot yasemalen ❤

  • @dawitmamo2165
    @dawitmamo2165 9 месяцев назад

    (2ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች ምዕ. 5)
    ----------
    18፤ ነገር ግን የሆነው ሁሉ፥ በክርስቶስ ከራሱ ጋር ካስታረቀን የማስታረቅም አገልግሎት ከሰጠን፥ ከእግዚአብሔር ነው፤
    19፤ እግዚአብሔር በክርስቶስ ሆኖ ዓለሙን ከራሱ ጋር ያስታርቅ ነበርና፥ በደላቸውን አይቆጥርባቸውም ነበር፤ በእኛም የማስታረቅ ቃል አኖረ።
    20፤ እንግዲህ እግዚአብሔር በእኛ እንደሚማልድ ስለ ክርስቶስ መልክተኞች ነን፤ ከእግዚአብሔር ጋር ታረቁ ብለን ስለ ክርስቶስ እንለምናለን።

  • @according6414
    @according6414 2 года назад +5

    በእውነት ቃለ ሕይወት ያሰማልን መምህራችን !!!

  • @fetleyeshitila7501
    @fetleyeshitila7501 Год назад

    እናመሰግናለን መምህር ቃለህይወት ያሰማልን ተስፍመንግስተሰማያትን ያዋርስልን

  • @user-lh8mg4os2m
    @user-lh8mg4os2m 2 года назад

    ቃለህይወት ያሰማን

  • @Orthodox_Lense16
    @Orthodox_Lense16 11 месяцев назад +3

    Share this Please!🙏🙏🙏 ለሁሉም ሰው አጋሩት እባካችሁ!🙏😍

  • @bezasemma3273
    @bezasemma3273 2 года назад

    Idmena tena yistilgn kale hywet yasemaln