Salvation- መዳን Justification ድነናል( Saved from the penalty of sin) ⬅️Past Romans 3:21-26 ⏬️ Sanctification እየዳንን ነው (Saved from the power of sin) Present 2 Peter 3:17-18 ⏬️ Glorification እንድናለን( Saved from the presence of sin) ➡️Future 1 Corinthians 15:51-54 Romans 8:18
ቃለ ህይወት ያሰማልን የአገልግሎት ዘመናቸውን ይባርክልን
ቃለ ሕይወት ያሰማልን አባታችን
ቃለ ህይወት ያሰማልንመምህራችን
ቃለ ህይወት ያሰማልን
Amen qale hiwet yesmealna memhrna dyakon yregal.ab libna yehdro amlak
በእውነት ቃለ ህይወት ቃለ በረከት ያሰማልን መምህር
አሜን ቃለ ሕይወት ያሰማልን መምህራችን በእድሜ በጤና በፀጋ ይጠብቅልን ለኛም የሰማነውን በልቦናችን ያሳድርብን
አሜንአሜን አሜን
ቃለ ህይወት ያሰማልን አሜን
አሜን አሜን አሜን ቃለ ህይወት ቃለ በርከት ያሰማልን ዲያቆን ያርጋል አበጋዝ ፀጋውን ያብዛልህበእድሜ በጤና ይጠብቅልን ።ድንቅ ነው ።
So deep love it !!!!
Salvation- መዳን
Justification ድነናል( Saved from the penalty of sin) ⬅️Past
Romans 3:21-26
⏬️
Sanctification እየዳንን ነው (Saved from the power of sin) Present
2 Peter 3:17-18
⏬️
Glorification እንድናለን( Saved from the presence of sin) ➡️Future
1 Corinthians 15:51-54
Romans 8:18
ሐዋርያት 10 (አዲሱ መ.ት)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁴⁴ ጴጥሮስ ይህን እየተናገረ ሳለ፣ ቃሉን በሰሙት ሁሉ ላይ መንፈስ ቅዱስ ወረደባቸው።
⁴⁵ ከጴጥሮስ ጋር የመጡት፣ ከተገረዙት ወገን የሆኑት አማኞች፣ የመንፈስ ቅዱስ ስጦታ በአሕዛብም ላይ ደግሞ መፍሰሱን ሲያዩ ተገረሙ፤
⁴⁶ ይኸውም በልሳን ሲናገሩና እግዚአብሔርን ሲያመሰግኑ ስለ ሰሟቸው ነው። በዚያ ጊዜ ጴጥሮስ እንዲህ አለ፤
⁴⁷ “እነዚህ ሰዎች እንደ እኛ መንፈስ ቅዱስን ስለ ተቀበሉ፣ እንግዲህ በውሃ እንዳይጠመቁ የሚከለክላቸው ማን ነው?”
⁴⁸ ስለዚህ በኢየሱስ ክርስቶስ ስም እንዲጠመቁ አዘዛቸው። ከዚህ በኋላ፣ ጴጥሮስ ጥቂት ቀን ከእነርሱ ጋር እንዲቀመጥ ለመኑት።
ቃለ ህይወት ያሰማልን