ልዩ ጥናታዊ ዘገባ (Documentary) ስለ "ቶ" መስቀል - በዶ/ር መስከረም ለቺሣ

Поделиться
HTML-код
  • Опубликовано: 7 сен 2024
  • - የ “ቶ” ፊደል ምልክት፡ ክርስቲያናዊ? ወይስ አጋንንታዊ?
    - የ “ቶ” መስቀል፡ የቻነሌ ዓርማ የኾነበት ምክንያት፡ ምንድነው?
    - የ “ቶ” ፊደል ቅርፅ ያለው መስቀል፡ የግብፅ ነው? ወይስ፡ የኢትዮጵያ?
    - የ “ቶ” ፊደል ቅርፅ ያለው መስቀል፡ መጀመሪያ ጥቅም ላይ የዋለው፡ መቼና የት ነው?
    - በእውኑ፡ የኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን፡ ዕድሜዋ ስንት ነው?
    - የምሥጢር ማኅበረሰቦች፡ ስለ “ቶ” መስቀል ምን ያስባሉ?
    ዋቢዎች (References)፦
    ተስፋ ሥላሴ ሞገስ (አባ)። የቢ.ቢ.ሲ. (B.B.C.) የጥያቄ ጥበቦችና የአባ ተስፋ ሥላሴ የምሥጢር መልስ። (አዲስ አበባ፥ ንግድ ማተሚያ ድርጅት፥ 1993)
    ______________። ቅዱስ ማርቆስ ኢትዮጵያዊ ነው፤ የተዋሕዶ አንበሣም መድኃኔዓለም ኢየሱስ ክርስቶስ ነው። (አዲስ አበባ፥ 1988)
    Biruk ze Tewahido. (2020, November16). አባ ተስፋ ሥላሴ ሞገስ [video]. RUclips. • አባ ተስፋ ስላሴ ሞገስ ||Aba T...
    መጽሓፈ ምሥጢር ዘ አዶናይ ራፋኤል [ለሕዝብ ይፋ ያልኾነ ጥንታዊ መጽሓፍ]
    ሔኖክ ዘ አዶናይ ራፋኤል [ለሕዝብ ይፋ ያልኾነ ጥንታዊ መጽሓፍ]
    ዶ/ር መስከረም ለቺሳ (2014 ዓ.ም)። የፀሓይ ከተማ። አዲስ አበባ፥ ወይንሸት ማተሚያ ቤት።
    ዶ/ር መስከረም ለቺሳ (2008 ዓ.ም)። (ኢ)ዩቶፕያ። አዲስ አበባ፥ አፍሪካ ማተሚያ ቤት።
    የቅዱሳን ታሪክ. (2018, March 3). አባ መቃርስ - ክፍል 2. [video]. RUclips. • አባ መቃርስ - ክፍል - 2 / Ab...
    Aldred, Cyril (1988). Akhenaten: King of Egypt. London: Thames and Hudson.
    “Crux Ansata”. Coptic Museum of Cairo. Retrieved on 7/28/23 from www.art-and-arc...
    Du Bourguet, Pierre (1991). "Art Survivals from Ancient Egypt". In Atiya, Aziz Suryal (ed.). The Coptic Encyclopedia. Vol. I. ISBN 978-0-02-897025-7.
    Finnestad, R. (1996). Images as Messengers of Coptic Identity. An Example from Contemporary Egypt. Scripta Instituti Donneriani Aboensis, 16, 91-110.
    Hoffmeier, J. K. (2015). Akhenaten and the Origins of Monotheism. Oxford University Press.
    Levitt, P., & Parrs, A. (2017). Hiding in plain sight: The Coptic Museum in the Egyptian cultural landscape-draft.
    Redford, Donald (1984). Akhenaten: The Heretic King. Princeton, NJ.
    Ridley, Ronald Thomas (2019). Akhenaten: A Historian's View. The AUC History of Ancient Egypt. Cairo; New York: The American University in Cairo Press. ISBN 978-9774167935.
    “Tombstone of Plenis.” Coptic Museum of Cairo. Retrieved on 7/28/23 from www.coptic cairo.com/museum/selection/stone/stone/files/page47-1007-full.html
    Waterson, Barbara (1999). Amarna: Ancient Egypt's Age of Revolution.
    Wells, H. G. (2021). Crux Ansata. Good Press.

Комментарии • 536

  • @Abatech2
    @Abatech2 Год назад +98

    በእውነት እግዚአብሔር አምላክ ማስተዋልሽን ከዚህ በላይ ያስፍልሽ የትውልዱ ግራ መጋባት በግልፅ የሚገባሽ እና የቻልሽውን ያህል መስመር ለማሳየት የምትጥሪ መልካም የተዋህዶ ልጅ ነሽ ብዙ እንድታገለግይን እድሜ ከጤና ጋር ያድልልን!!!

    • @firdagegnzewdu-uv8tw
      @firdagegnzewdu-uv8tw Год назад +1

      ከይቅርታ ጋር።የፊደላት ሃይልና ትርጓሚ እንደሚታወቀው ረቂቅ ነውና።ዩቶፕያ።።ያላል የአማርኛው የሚዲያሽ ስያሜ እና የኔ ጥያቄ።ለምን ።።ዩቶጵያ።።በሚለው አልተጻፈልንም።።ስላልገባኝ ነው።።አመሠግናለሁ

    • @Hadafe_nefese
      @Hadafe_nefese Год назад +5

      እየወልሽ ዶክተር መስከረም ስለ ቤተክርስቲያን ያለሽ ፍቅር እና ጉጉት እጅግ ያስደስታል ድንግል በእቅፏ ታኑርሽ በበረከት ትጎብኝሽ።
      ነገር ግን በዚህ ቪዴዮ ያገኘሁበትን ስህተቶች ልንገርሽ
      1. እስከ አሁን ሙሉ ቪድዮውን የጠቀስሽው የኚህን አባት መጽሐፍ ሲሆን ይሄ በጭራሽ እንደ ዋቢ ልንጠቀመው አንችልም ምክንያቱም የእርሳቸው መጽሐፍ በመላምት እና አለ ብለው በሚያስቡት ወይም እሳቸው በሚናገሩት የተለያዩ ቤተክርስቲያናት ነው ይሄ የጠቀሱት ቤተክርስቲያን ደግሞ በቅዱሳን አዋልድ መጽሐፍት ተጠቅሰውም አይገኙም። ስለዚህ ካመናችሁ እመኑ እኔ ይሄንን በራዕይ አይቻለሁ የሚለው ከተረት ተረት በቀር ሌላ ትርጉም አይሰጠውም ሲቀጥል ስለ እኚህ አባት ቅድስና ቤተክርስቲያን እውቅና አልሰጠችም እና ቅዱስ ናቸው ብለን ማውራት አይገባንም በራዕይ ያዩትን እውቀትም እንደ መጽሐፍ ለመቀበል ቤተክርስቲያን የእራሷ የሆነ የመፈተሻ መንገድ አላት 1. በውሀ 2. በእሳት 3. ድውያን ላይ በመጣል። በእነዚህ ሁሉ ላይ ድንቅ ነገር ካሳየ ነው ደገኛ መጽሐፍ የሚባለው እንጂ ሰውየው አየሁ ስላሉ አይደለም።
      2. የቶ መስቀል ከAnkh የግብጾቹ key of life ብለው ከመጥራታቸው በፊት የነበረ ነው የሚለውን ለማስረዳት ከብጽ ስልጣኔ በፊት የእዚህን መስቀል ግኝት ማሳየት ይኖርብናል። ከአዋልድ መጽሐፍት ይሄ ደግሞ አንቺ በጠቀስሽው መጽሐፍ ላይ አናገኘውም። አንዳንዶቹ በመጽሐፈ አክሲማሮስ ይገኛል ይላሉ መጽሐፉ ሲገለጥ ግን ቶ የሚል የለውም።
      ዞሮዞሮ ወደ ማጠቃለያዬ ስገባልሽ አባቶች በምሥጢር አጠኑ የሚባለውን ከመቀበልሽ በፊት እነዛ አባቶች፣እነዚህስ መጽሐፍቶች በትክክለኞቹ የቤተክርስቲያን ሊቃውንት ምን አይነት ምላሽ ይሰጥበታል የሚለውን ብታጠኚ በጥልቀት።ሲቀጥል ደግሞ አንቺ እንደዚህ አይነት እርግጠኛ ያልሆንሽባቸውን ሐሳቦች ስታቀርቢ ይላሉ አያልሽ ገለልተኛ ሆነሽ ብታቀርቢ ጥሩ ነው።

    • @amalajekidusan6360
      @amalajekidusan6360 Год назад +2

      ሰላም ዉዳችን:: የጠፋዉን ንብረታችንን አስመልሽልን ጀግና ነሽ:: ወላዲተ አምላክ እዉቀትሽን ጨምራ ታበልፅገዉ::
      መረጃሽ ብዙ መናፍቃን አንጫጭቷል በርችልን እላለሁ::

    • @dao-107
      @dao-107 Год назад +4

      አጋንንትን... ቢያስተምራችሁ.... ቃለ ... ሂወት.. ያሰማልን.... የምትሉ... ኦርቶዶክስ... ውስጥ .. የተሰገሰጋችሁ.... ሴቶች.... ብትማሩ... አትለወጡ.... ወይይይ አታነቡ....ግርርርርር መንጋ ... የሴት .. መንጋ .. አረ ኤድያ .... የእግዚአብሔር ቃል አንብቡ... ወይ አስነብቡ....ቱ... በረከት ነው ማንበብ... አንዴ በድግምት... አንዴ ጥንቆላ... እግዚአብሔር አይታችሃል.... ክፋታችሁን... ለዚህ ነው ... ሰው የማትሆኑት...!!! አንብቡልን በሉ ቃሉን ...!

    • @tsigaredagaromsa6063
      @tsigaredagaromsa6063 Год назад

      ☺️😘

  • @user-ib1bf7km9c
    @user-ib1bf7km9c 3 дня назад

    እኅታችን የቅዱሳን አምላክ ጸጋውን የብዛልሽ ይሄን ዕውቀት የገለፀልሽልዑል እግዚአብሔር ሰሙ ይቀደስ

  • @mulutereftv3202
    @mulutereftv3202 Год назад +18

    ዘመንሽ ከእግዚአብሔር ጋር እራስሽን ጠብቂ ከብዙ ሺህ ነገሮች አንቺ ጠበብት ሴት ተባረኪ

  • @erieboytubechannel
    @erieboytubechannel Год назад +16

    ኢትዬጲያ የሚስጢር ታሪክ ብዙያዘች ታሪከኛ ታላቅ ሀገር ናት እኔ በወገኔ ኤርትራዊ ነኝ ጊን የማይ ካድ ወይም ዝም የማይስብል ታሪክ ያላት ነው እትዬጵያ ታሪክሽ የሚገርም ነው 🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇷 ኑሪ ለዘላለም

    • @user-dw9co2oe7h
      @user-dw9co2oe7h 6 месяцев назад +1

      አሁን ደግሞ የ"ቶ" መስቀል በሚል በአንድ ወቅት የአረማውያን አምላክ የነበረውንና በአፈ-ታሪኩ መሰረት አሁን በህይወት የሌለውን የታሙዝን (ሕዝቅኤል 8:13,14) ምልክት ማለትም:- የተገለበጠ እንቁላል አናቱ ላይ ያደረገውን "ፐ" : ክርስቶስንና ክርስትናን እንደሚወክል ለማሳመን ትኳትናለች። በተገለበጠው እንቁላል የምትወከለው የመራባት አምላክ የሆነችው ፣ የናምሩድ እናትና ሚስት ሰሚራሚስ ነች። ከክርስትና ጋር የሚያገናኝ ገመድ የለውም። ሙሉ በሙሉ የጣኦት ምልክት ነው። ኦሪት ዘፀአት 20:4-6 ላይ “በላይ በሰማያት ወይም በታች በምድር አሊያም ከምድር በታች በውኃ ውስጥ ባለ በማንኛውም ነገር አምሳል የተቀረጸን ቅርጽ ወይም የተሠራን ምስል ለራስህ አታድርግ። 5 አትስገድላቸው፤ ተታለህም እነሱን አታገልግል፤ ምክንያቱም እኔ አምላክህ እግዚአብሔር እኔ ብቻ እንድመለክ የምፈልግና በሚጠሉኝ ሁሉ ላይ በአባቶች ስህተት የተነሳ በልጆቻቸው እንዲሁም በሦስተኛና በአራተኛ ትውልዶቻቸው ላይ ቅጣት የማመጣ አምላክ ነኝ 6 ሆኖም ለሚወዱኝና ትእዛዛቴን ለሚጠብቁ እስከ ሺህ ትውልድ ድረስ ታማኝ ፍቅር የማሳይ አምላክ ነኝ።" በማለት እንዲህ ያለውን ድርጊት አጥብቆ ይከለክላል። ይህን ህዝብ በኢትዮጵያዊነት ስም የሕይወት መንገድ ከሆነው ከክርስትና ጎዳና ወደ ጣኦት አምልኮ ለመውሰድ የሚደረግ የሰይጣን ትምህርትና የክህደት ሥራ ነው።

    • @Fyon686
      @Fyon686 5 месяцев назад

      Hmmm,
      Ethiopian hasewti eyom.
      Ezia sebeyti bzuh eya thsu.
      Genet ab ethiopia trkeb.
      Ye Noah merkeb ab ethiopia.
      Kulu tzarebo hasot eyu.
      Nay hsot doctor eya

    • @user-dw9co2oe7h
      @user-dw9co2oe7h 5 месяцев назад

      @@Fyon686 እቶም ዚሕስዉ ዘለዉ ሓንቲ ዶክተር እዬ በሃሊትን ውሑዳት ሰዓብታን እዮም:: እዚ ንብዘሎ ዓዲ ዚምልከት ኣይኮነን:: የግዳስ ከምቲ ኣነ ዝገበርክዎ ብመርትዖ እናገበርካ ነቲ ሓሶት ምቅላዕ የድሊ::

    • @Fyon686
      @Fyon686 5 месяцев назад

      @@user-dw9co2oe7h
      Qdmi hiji Bzuh gize xhifela eye.

    • @user-zh3dv5oi1b
      @user-zh3dv5oi1b Месяц назад

      ታድያ ታቦትንም ጣኦት ነዉ ልትይ ነዉ😂 በዚህ ከቀጠልሽ መስቀልንም ጭምር አይይይይ​@@user-dw9co2oe7h

  • @zinabuyimanie7666
    @zinabuyimanie7666 Год назад +12

    እግዚአብሔር ያበርታሽ ዶክተር መ/ለቺሳ ሁላችነም እናከብርሻለን❤❤❤❤❤❤❤

    • @Hadafe_nefese
      @Hadafe_nefese Год назад +1

      እየወልሽ ዶክተር መስከረም ስለ ቤተክርስቲያን ያለሽ ፍቅር እና ጉጉት እጅግ ያስደስታል ድንግል በእቅፏ ታኑርሽ በበረከት ትጎብኝሽ።
      ነገር ግን በዚህ ቪዴዮ ያገኘሁበትን ስህተቶች ልንገርሽ
      1. እስከ አሁን ሙሉ ቪድዮውን የጠቀስሽው የኚህን አባት መጽሐፍ ሲሆን ይሄ በጭራሽ እንደ ዋቢ ልንጠቀመው አንችልም ምክንያቱም የእርሳቸው መጽሐፍ በመላምት እና አለ ብለው በሚያስቡት ወይም እሳቸው በሚናገሩት የተለያዩ ቤተክርስቲያናት ነው ይሄ የጠቀሱት ቤተክርስቲያን ደግሞ በቅዱሳን አዋልድ መጽሐፍት ተጠቅሰውም አይገኙም። ስለዚህ ካመናችሁ እመኑ እኔ ይሄንን በራዕይ አይቻለሁ የሚለው ከተረት ተረት በቀር ሌላ ትርጉም አይሰጠውም ሲቀጥል ስለ እኚህ አባት ቅድስና ቤተክርስቲያን እውቅና አልሰጠችም እና ቅዱስ ናቸው ብለን ማውራት አይገባንም በራዕይ ያዩትን እውቀትም እንደ መጽሐፍ ለመቀበል ቤተክርስቲያን የእራሷ የሆነ የመፈተሻ መንገድ አላት 1. በውሀ 2. በእሳት 3. ድውያን ላይ በመጣል። በእነዚህ ሁሉ ላይ ድንቅ ነገር ካሳየ ነው ደገኛ መጽሐፍ የሚባለው እንጂ ሰውየው አየሁ ስላሉ አይደለም።
      2. የቶ መስቀል ከAnkh የግብጾቹ key of life ብለው ከመጥራታቸው በፊት የነበረ ነው የሚለውን ለማስረዳት ከብጽ ስልጣኔ በፊት የእዚህን መስቀል ግኝት ማሳየት ይኖርብናል። ከአዋልድ መጽሐፍት ይሄ ደግሞ አንቺ በጠቀስሽው መጽሐፍ ላይ አናገኘውም። አንዳንዶቹ በመጽሐፈ አክሲማሮስ ይገኛል ይላሉ መጽሐፉ ሲገለጥ ግን ቶ የሚል የለውም።
      ዞሮዞሮ ወደ ማጠቃለያዬ ስገባልሽ አባቶች በምሥጢር አጠኑ የሚባለውን ከመቀበልሽ በፊት እነዛ አባቶች፣እነዚህስ መጽሐፍቶች በትክክለኞቹ የቤተክርስቲያን ሊቃውንት ምን አይነት ምላሽ ይሰጥበታል የሚለውን ብታጠኚ በጥልቀት።ሲቀጥል ደግሞ አንቺ እንደዚህ አይነት እርግጠኛ ያልሆንሽባቸውን ሐሳቦች ስታቀርቢ ይላሉ አያልሽ ገለልተኛ ሆነሽ ብታቀርቢ ጥሩ ነው።

  • @hiwottsegaye1314
    @hiwottsegaye1314 Год назад +11

    ዶክተር ልዑል እግዚአብሔር በየዘመኑ ሰው ያስነሳል በዚህ ጨለማ ዘመን ያስነሳሽ የኢትዮጵያ እንቁ ነሽ እንዳንች ያለውን ያብዛልን።

    • @Ya-rm4qp
      @Ya-rm4qp 6 месяцев назад

      ሰው እንደዚህ አታሞግስ።በኋላ ለማማትም ያስቸገራልና። አታብዛ እሺ

  • @aynadishaile3134
    @aynadishaile3134 Год назад +5

    (ወደ ገላትያ ሰዎች ምዕራፍ 1)
    ----------
    8፤ ነገር ግን እኛ ብንሆን ወይም ከሰማይ መልአክ፥ ከሰበክንላችሁ ወንጌል የሚለይ ወንጌልን ቢሰብክላችሁ፥ የተረገመ ይሁን።
    9፤ አስቀድመን እንዳልን እንዲሁ አሁን ሁለተኛ እላለሁ፥ ከተቀበላችሁት የተለየውን ማንም ቢሰብክላችሁ የተረገመ ይሁን።
    10፤ ሰውን ወይስ እግዚአብሔርን አሁን እሺ አሰኛለሁን? ወይም ሰውን ደስ ላሰኝ እፈልጋለሁን? አሁን ሰውን ደስ ባሰኝ የክርስቶስ ባሪያ ባልሆንሁም።
    11፤ ወንድሞች ሆይ፥ በእኔ የተሰበከ ወንጌል እንደ ሰው እንዳይደለ አስታውቃችኋለሁ፤
    12፤ ኢየሱስ ክርስቶስ ገልጦልኛል እንጂ እኔ ከሰው አልተቀበልሁትም አልተማርሁትምም።

  • @meldaermias1796
    @meldaermias1796 Год назад +15

    መስኪ እግዚአብሔር ልቦናችንን እንድናነቃ ምሪቱ አይለየን ጸልዪልን ❤

    • @bharadam550
      @bharadam550 Год назад +1

      የሃሳዊ ክርስቶስ ይዞ የሚመጣው ምልክት ነው ።

  • @atiaba-bx3wg
    @atiaba-bx3wg Год назад +7

    እፃናት በማይደርሱበት ቦታ ይቀመጥ !!! ድንቅ አገላለፅ ። ፀጋሽን ይጠብቅልሽ

  • @robelabera7221
    @robelabera7221 Год назад +2

    ከመፅሐፍ ቅዱስ ይልቅ የኚ ሰውዬ መፅሐፍ ይበልጣል እያልሽ ነው ከገባሽ እባክሽን እግዚአብሔር ብቻ የሚከብርበትን ትምህርት ብቻ አስተምሪ እንደተመቸሽና በአፈ ታሪክ እግዚአብሔር አይከብርም ትውልዱን በአፈ ታሪክ አትድፈኑት መፅሐፍ ቅዱስ በቂ ነው ። አጉል አትፈላሰፉ ለምድ ለባሽ ተኩላዎች

    • @beetyberry5087
      @beetyberry5087 5 месяцев назад

      አሥቲ ይሔ ነገር አውነት ይሆን ብለክ መርምር ለዘለፍ ለምን እንቸኩላለነ ነጭ ቢሆን ሼር የምታደርገው አደኛ ነኸ አገሪቷን አተን አና እኔን የመሠሉ ወይ ለራሣችን ወይ ለሠው አንሆንም ሁልቀን መቀፍ

  • @agerenewu8397
    @agerenewu8397 6 месяцев назад +5

    መስኪ እጅግ የማደንቅሽ የምከታተልሽ የእውቀት መፅሃፍ ነሽ ብል ማጋነን አይሆንም ምናለበት የማንቂያ ደወል መዝሙር እያሉ ወጣቱን የሚያደናቁርት ሰባኪ ነን ባዮች ከአንቺ ትምህርት ቢወስዱ ጥሩ ነው 🙏

  • @tewodrosabebe2744
    @tewodrosabebe2744 Год назад +6

    አዝናለሁ !!! ተምረሽ እንዳልተማርሽ ፣ ከመሆንሽ በላይ !!! ሌሎችንም ሁሉ ወደ ጣኦት አምልኮ የምትመሪ በመሆንሽ!!! ትልቅ ፍርድ እንዳለብሽ እወቂ!!!!!!!!

    • @Hadafe_nefese
      @Hadafe_nefese Год назад +1

      በጣም ትክክል የቤተክርስቲያን አስተምህሮ አይደለም

    • @Helensibhat135
      @Helensibhat135 5 дней назад

      ግርም የሚለኝ ተምራ እንዳልተማረች መደደቧ መደንቆራ ድንቅ ይለኛል

  • @user-qv4qb8nl2l
    @user-qv4qb8nl2l Год назад +17

    አሜን የኢትዮጵያን ትንሳኤዋን ለማየት ያብቃን እግዚአብሔር ይባርክሽ ።❤❤❤

  • @millionabebe7151
    @millionabebe7151 6 месяцев назад +7

    እጅግ በጣሞ አሰደናቂ መንፈሳዊ ጥበብ መንፈሳዊ እውቀት እግዚአብሔር ይባርክሽ::

  • @tenawudenekew8931
    @tenawudenekew8931 9 месяцев назад +2

    ቶ መስቀል የብር እና የመዳብ እንዲሁም የሲሊቨር አለ ባደኩበት ጎጃም አካባቢ ይለበሳል አሁን ድረስ ። እናመሰግናለን እኛም ለመማር ዝግጁ ነው ። አባ ተስፋ ግን ወዴት ጠፉብን ? የኢትዮጵያን ታላቅነት ከክርስትና እምነት ውጪ ያሉ ሌላ አማኞች ያዋርዷታል፣ ማወቅም፣ መስማትም የማይፈልጉ ብዙ ናቸው። በርግጥ ገልፀውልናል ።እግዚአብሔር የመንግሥቱ ወራሽ ያርግልን።

  • @genigs4230
    @genigs4230 6 месяцев назад +3

    የተባረክሽ እህቴ የአለም መድኀኒት ከነእናቱ በማስተዋልሽ የፅናሽ ረዥም ዕድሜ ከጤና ጋር ይስጥሽ

  • @bekelechbalcha8309
    @bekelechbalcha8309 5 месяцев назад +1

    ዶ/ር መስከረም ለቺሳ።የእግዚአብሄር ጥበቃው አይለይሽ።የዘወትር ፀሎቴ ነው!!!

  • @fille1896
    @fille1896 Год назад +7

    አሜን ቃለሕይወት ያሰማልን ። 💚💛❤

  • @Be-crystsotom
    @Be-crystsotom Год назад +7

    ድንቅ።ምን እላለው። ጥበብሽን ያብዛልሽ።እኛንም ልቦናችን ይክፈትልን

    • @Hadafe_nefese
      @Hadafe_nefese Год назад

      እየወልሽ ዶክተር መስከረም ስለ ቤተክርስቲያን ያለሽ ፍቅር እና ጉጉት እጅግ ያስደስታል ድንግል በእቅፏ ታኑርሽ በበረከት ትጎብኝሽ።
      ነገር ግን በዚህ ቪዴዮ ያገኘሁበትን ስህተቶች ልንገርሽ
      1. እስከ አሁን ሙሉ ቪድዮውን የጠቀስሽው የኚህን አባት መጽሐፍ ሲሆን ይሄ በጭራሽ እንደ ዋቢ ልንጠቀመው አንችልም ምክንያቱም የእርሳቸው መጽሐፍ በመላምት እና አለ ብለው በሚያስቡት ወይም እሳቸው በሚናገሩት የተለያዩ ቤተክርስቲያናት ነው ይሄ የጠቀሱት ቤተክርስቲያን ደግሞ በቅዱሳን አዋልድ መጽሐፍት ተጠቅሰውም አይገኙም። ስለዚህ ካመናችሁ እመኑ እኔ ይሄንን በራዕይ አይቻለሁ የሚለው ከተረት ተረት በቀር ሌላ ትርጉም አይሰጠውም ሲቀጥል ስለ እኚህ አባት ቅድስና ቤተክርስቲያን እውቅና አልሰጠችም እና ቅዱስ ናቸው ብለን ማውራት አይገባንም በራዕይ ያዩትን እውቀትም እንደ መጽሐፍ ለመቀበል ቤተክርስቲያን የእራሷ የሆነ የመፈተሻ መንገድ አላት 1. በውሀ 2. በእሳት 3. ድውያን ላይ በመጣል። በእነዚህ ሁሉ ላይ ድንቅ ነገር ካሳየ ነው ደገኛ መጽሐፍ የሚባለው እንጂ ሰውየው አየሁ ስላሉ አይደለም።
      2. የቶ መስቀል ከAnkh የግብጾቹ key of life ብለው ከመጥራታቸው በፊት የነበረ ነው የሚለውን ለማስረዳት ከብጽ ስልጣኔ በፊት የእዚህን መስቀል ግኝት ማሳየት ይኖርብናል። ከአዋልድ መጽሐፍት ይሄ ደግሞ አንቺ በጠቀስሽው መጽሐፍ ላይ አናገኘውም። አንዳንዶቹ በመጽሐፈ አክሲማሮስ ይገኛል ይላሉ መጽሐፉ ሲገለጥ ግን ቶ የሚል የለውም።
      ዞሮዞሮ ወደ ማጠቃለያዬ ስገባልሽ አባቶች በምሥጢር አጠኑ የሚባለውን ከመቀበልሽ በፊት እነዛ አባቶች፣እነዚህስ መጽሐፍቶች በትክክለኞቹ የቤተክርስቲያን ሊቃውንት ምን አይነት ምላሽ ይሰጥበታል የሚለውን ብታጠኚ በጥልቀት።ሲቀጥል ደግሞ አንቺ እንደዚህ አይነት እርግጠኛ ያልሆንሽባቸውን ሐሳቦች ስታቀርቢ ይላሉ አያልሽ ገለልተኛ ሆነሽ ብታቀርቢ ጥሩ ነው።

  • @meseretwoaldegorgis9602
    @meseretwoaldegorgis9602 Год назад +2

    በአዉነት የአባ መቃሪያስ በረከታቸው ይደርብን የገነት ቁልፍ አሳቸዉ ለትዉልድ ያስተላለፉት ዛሬ በአኛ ዘመን ደርሶ ይህዉ አግዚአብሔር አዉቀትን አፍስሶብሽ ለኛ ይህንን አያስተላለፍሽ ትዉልድ ከርስትናን አንዲያዉቅ አንድናነብ ማንነታችንን አንድናዊቅ አያደረግሽ ነሽ ከዉጭም አራሳችንን አንድንረሳ ማንነታችንን አንዳናዉቅ አየ ተደረገ ነዉ አድርገዉታል በጣም ከባድ ነዉ አግዚአብሔር አድሜ ከጤና ጋር ይስጥሽ

  • @fanoabyssinia
    @fanoabyssinia Год назад +6

    ዶ/ር መስከረም እናመሰግናለ እንዳንች ያለውን ያብዛልን🙏🙏🙏

    • @user-dw9co2oe7h
      @user-dw9co2oe7h 6 месяцев назад

      አሁን ደግሞ የ"ቶ" መስቀል በሚል በአንድ ወቅት የአረማውያን አምላክ የነበረውንና በአፈ-ታሪኩ መሰረት አሁን በህይወት የሌለውን የታሙዝን (ሕዝቅኤል 8:13,14) ምልክት ማለትም:- የተገለበጠ እንቁላል አናቱ ላይ ያደረገውን "ፐ" : ክርስቶስንና ክርስትናን እንደሚወክል ለማሳመን ትኳትናለች። በተገለበጠው እንቁላል የምትወከለው የመራባት አምላክ የሆነችው ፣ የናምሩድ እናትና ሚስት ሰሚራሚስ ነች። ከክርስትና ጋር የሚያገናኝ ገመድ የለውም። ሙሉ በሙሉ የጣኦት ምልክት ነው። ኦሪት ዘፀአት 20:4-6 ላይ “በላይ በሰማያት ወይም በታች በምድር አሊያም ከምድር በታች በውኃ ውስጥ ባለ በማንኛውም ነገር አምሳል የተቀረጸን ቅርጽ ወይም የተሠራን ምስል ለራስህ አታድርግ። 5 አትስገድላቸው፤ ተታለህም እነሱን አታገልግል፤ ምክንያቱም እኔ አምላክህ እግዚአብሔር እኔ ብቻ እንድመለክ የምፈልግና በሚጠሉኝ ሁሉ ላይ በአባቶች ስህተት የተነሳ በልጆቻቸው እንዲሁም በሦስተኛና በአራተኛ ትውልዶቻቸው ላይ ቅጣት የማመጣ አምላክ ነኝ 6 ሆኖም ለሚወዱኝና ትእዛዛቴን ለሚጠብቁ እስከ ሺህ ትውልድ ድረስ ታማኝ ፍቅር የማሳይ አምላክ ነኝ።" በማለት እንዲህ ያለውን ድርጊት አጥብቆ ይከለክላል። ይህን ህዝብ በኢትዮጵያዊነት ስም የሕይወት መንገድ ከሆነው ከክርስትና ጎዳና ወደ ጣኦት አምልኮ ለመውሰድ የሚደረግ የሰይጣን ትምህርትና የክህደት ሥራ ነው።

  • @eyoelg5142
    @eyoelg5142 Год назад +7

    ዲያቢሎስ የእግዚአብሔር የሆነውን ነገር የማይገባ ትርጉም በመስጠት ወይም በማይሆን ቦታ ላይ በማስቀመጥ በሰዎች አእምሮ የተቀደሰውን አራክሶ ማሳየት የኖረ ስልቱ ነው!
    ትክክለኛ የዛን የቀደመው እባብ ባህሪይ ገልፀሽዋል 🙏👏

    • @user-dw9co2oe7h
      @user-dw9co2oe7h 6 месяцев назад

      አሁን ደግሞ የ"ቶ" መስቀል በሚል በአንድ ወቅት የአረማውያን አምላክ የነበረውንና በአፈ-ታሪኩ መሰረት አሁን በህይወት የሌለውን የታሙዝን (ሕዝቅኤል 8:13,14) ምልክት ማለትም:- የተገለበጠ እንቁላል አናቱ ላይ ያደረገውን "ፐ" : ክርስቶስንና ክርስትናን እንደሚወክል ለማሳመን ትኳትናለች። በተገለበጠው እንቁላል የምትወከለው የመራባት አምላክ የሆነችው ፣ የናምሩድ እናትና ሚስት ሰሚራሚስ ነች። ከክርስትና ጋር የሚያገናኝ ገመድ የለውም። ሙሉ በሙሉ የጣኦት ምልክት ነው። ኦሪት ዘፀአት 20:4-6 ላይ “በላይ በሰማያት ወይም በታች በምድር አሊያም ከምድር በታች በውኃ ውስጥ ባለ በማንኛውም ነገር አምሳል የተቀረጸን ቅርጽ ወይም የተሠራን ምስል ለራስህ አታድርግ። 5 አትስገድላቸው፤ ተታለህም እነሱን አታገልግል፤ ምክንያቱም እኔ አምላክህ እግዚአብሔር እኔ ብቻ እንድመለክ የምፈልግና በሚጠሉኝ ሁሉ ላይ በአባቶች ስህተት የተነሳ በልጆቻቸው እንዲሁም በሦስተኛና በአራተኛ ትውልዶቻቸው ላይ ቅጣት የማመጣ አምላክ ነኝ 6 ሆኖም ለሚወዱኝና ትእዛዛቴን ለሚጠብቁ እስከ ሺህ ትውልድ ድረስ ታማኝ ፍቅር የማሳይ አምላክ ነኝ።" በማለት እንዲህ ያለውን ድርጊት አጥብቆ ይከለክላል። ይህን ህዝብ በኢትዮጵያዊነት ስም የሕይወት መንገድ ከሆነው ከክርስትና ጎዳና ወደ ጣኦት አምልኮ ለመውሰድ የሚደረግ የሰይጣን ትምህርትና የክህደት ሥራ ነው።

  • @asfaw96
    @asfaw96 Год назад +5

    እግዚአብሔር ያክብርልን እህታችን በጣም እናመሰግናለን::

  • @epheramwondmu3601
    @epheramwondmu3601 Год назад +7

    ዶክተር ተባረኪ ሼር ሼር ሼር አድርጉ የዶክተርን ዩቱን አሜሪካን እና ኢሮፖዎችን የኢትዮጵያን ማፍረስ አላማቸውን ያከሽፋል ለመላው ኢትዮጵያ እንዲደርስ ማንነታችንን ትምህርት ሰጪ ስለሆነ ሼር ሼር አጣድፉት ዶክተር የኢትዮጵያ ቅዱስ ናት ❤❤❤❤ሼር ሼር

    • @Hadafe_nefese
      @Hadafe_nefese Год назад +1

      እየወልሽ ዶክተር መስከረም ስለ ቤተክርስቲያን ያለሽ ፍቅር እና ጉጉት እጅግ ያስደስታል ድንግል በእቅፏ ታኑርሽ በበረከት ትጎብኝሽ።
      ነገር ግን በዚህ ቪዴዮ ያገኘሁበትን ስህተቶች ልንገርሽ
      1. እስከ አሁን ሙሉ ቪድዮውን የጠቀስሽው የኚህን አባት መጽሐፍ ሲሆን ይሄ በጭራሽ እንደ ዋቢ ልንጠቀመው አንችልም ምክንያቱም የእርሳቸው መጽሐፍ በመላምት እና አለ ብለው በሚያስቡት ወይም እሳቸው በሚናገሩት የተለያዩ ቤተክርስቲያናት ነው ይሄ የጠቀሱት ቤተክርስቲያን ደግሞ በቅዱሳን አዋልድ መጽሐፍት ተጠቅሰውም አይገኙም። ስለዚህ ካመናችሁ እመኑ እኔ ይሄንን በራዕይ አይቻለሁ የሚለው ከተረት ተረት በቀር ሌላ ትርጉም አይሰጠውም ሲቀጥል ስለ እኚህ አባት ቅድስና ቤተክርስቲያን እውቅና አልሰጠችም እና ቅዱስ ናቸው ብለን ማውራት አይገባንም በራዕይ ያዩትን እውቀትም እንደ መጽሐፍ ለመቀበል ቤተክርስቲያን የእራሷ የሆነ የመፈተሻ መንገድ አላት 1. በውሀ 2. በእሳት 3. ድውያን ላይ በመጣል። በእነዚህ ሁሉ ላይ ድንቅ ነገር ካሳየ ነው ደገኛ መጽሐፍ የሚባለው እንጂ ሰውየው አየሁ ስላሉ አይደለም።
      2. የቶ መስቀል ከAnkh የግብጾቹ key of life ብለው ከመጥራታቸው በፊት የነበረ ነው የሚለውን ለማስረዳት ከብጽ ስልጣኔ በፊት የእዚህን መስቀል ግኝት ማሳየት ይኖርብናል። ከአዋልድ መጽሐፍት ይሄ ደግሞ አንቺ በጠቀስሽው መጽሐፍ ላይ አናገኘውም። አንዳንዶቹ በመጽሐፈ አክሲማሮስ ይገኛል ይላሉ መጽሐፉ ሲገለጥ ግን ቶ የሚል የለውም።
      ዞሮዞሮ ወደ ማጠቃለያዬ ስገባልሽ አባቶች በምሥጢር አጠኑ የሚባለውን ከመቀበልሽ በፊት እነዛ አባቶች፣እነዚህስ መጽሐፍቶች በትክክለኞቹ የቤተክርስቲያን ሊቃውንት ምን አይነት ምላሽ ይሰጥበታል የሚለውን ብታጠኚ በጥልቀት።ሲቀጥል ደግሞ አንቺ እንደዚህ አይነት እርግጠኛ ያልሆንሽባቸውን ሐሳቦች ስታቀርቢ ይላሉ አያልሽ ገለልተኛ ሆነሽ ብታቀርቢ ጥሩ ነው።

    • @user-dw9co2oe7h
      @user-dw9co2oe7h 6 месяцев назад

      አሁን ደግሞ የ"ቶ" መስቀል በሚል በአንድ ወቅት የአረማውያን አምላክ የነበረውንና በአፈ-ታሪኩ መሰረት አሁን በህይወት የሌለውን የታሙዝን (ሕዝቅኤል 8:13,14) ምልክት ማለትም:- የተገለበጠ እንቁላል አናቱ ላይ ያደረገውን "ፐ" : ክርስቶስንና ክርስትናን እንደሚወክል ለማሳመን ትኳትናለች። በተገለበጠው እንቁላል የምትወከለው የመራባት አምላክ የሆነችው ፣ የናምሩድ እናትና ሚስት ሰሚራሚስ ነች። ከክርስትና ጋር የሚያገናኝ ገመድ የለውም። ሙሉ በሙሉ የጣኦት ምልክት ነው። ኦሪት ዘፀአት 20:4-6 ላይ “በላይ በሰማያት ወይም በታች በምድር አሊያም ከምድር በታች በውኃ ውስጥ ባለ በማንኛውም ነገር አምሳል የተቀረጸን ቅርጽ ወይም የተሠራን ምስል ለራስህ አታድርግ። 5 አትስገድላቸው፤ ተታለህም እነሱን አታገልግል፤ ምክንያቱም እኔ አምላክህ እግዚአብሔር እኔ ብቻ እንድመለክ የምፈልግና በሚጠሉኝ ሁሉ ላይ በአባቶች ስህተት የተነሳ በልጆቻቸው እንዲሁም በሦስተኛና በአራተኛ ትውልዶቻቸው ላይ ቅጣት የማመጣ አምላክ ነኝ 6 ሆኖም ለሚወዱኝና ትእዛዛቴን ለሚጠብቁ እስከ ሺህ ትውልድ ድረስ ታማኝ ፍቅር የማሳይ አምላክ ነኝ።" በማለት እንዲህ ያለውን ድርጊት አጥብቆ ይከለክላል። ይህን ህዝብ በኢትዮጵያዊነት ስም የሕይወት መንገድ ከሆነው ከክርስትና ጎዳና ወደ ጣኦት አምልኮ ለመውሰድ የሚደረግ የሰይጣን ትምህርትና የክህደት ሥራ ነው።

  • @user-dy4gf9rw3e
    @user-dy4gf9rw3e Год назад +2

    ዶ/ር መስከረም ጤናና ሰላም ላንቺ ይሁን አንድ በጣም ያስገረመኝ መፅሐፍ አለ ከቻልሽ ስለዚህ መፅሐፍ ማብራሪያ ብትሰጪ በት ፡ 2000 years of Christ's power by Dr Nick Needham ኦርቶዶክስን ለማጥፋት የተደረገ ብዙ ሴራዎችን ስለ ነበብኩ ነው ሰላም ለሁላችን ይሁን

  • @addiszemariam7240
    @addiszemariam7240 Год назад +8

    ዶክተር እግዚአብሔር ያበርታሽ11 እድሜ ከጤና ጋር ያድልልን!!!

  • @abenezertegegne3781
    @abenezertegegne3781 Год назад +3

    እናመሰግናለን

  • @user-zw8jl2bz7f
    @user-zw8jl2bz7f 8 месяцев назад +1

    ታሪኩ መሳጭ ነው ግን አንዳንድ ጥቅሶች አልገቡኝም ከልጅ ልጅህ ተወልጄ አድንሀልሁ የሚል ጥቅስ በመፅሐፍ ቅዱስ ላይ አላየሁም ሌላው መቼም ቶ ስለሚባለው ቤተ መቅደስ በአዳም ዘመን ለመታነፁ ከመፅሀፍ ቅዱስ ጥቅስ ባይገኝም ከየት በተገኘ መፅሀፍ የተገኘ ነው በቅንነት የሚገልፅልኝ ካለ በርግጥ እኔ የማምነው ቶ ይሁን ሌላ የምናውቀው መስቀል ምንነት ሳይሆን በመስቀሉ ላይ ኢየሱስ ክርስቶስ ለእኔ የሰራውን ስራ ነው ማንኛውንም መስቀል ከመቀበሌ በፊት በመስቀሉ ላይ የተፈፀመው የኢየሱስ ክርስቶስ ስራ ነው ቶ ይሁን ማንኛውም መስቀል ከኢየሱስ የመስቀል ስራ ያለፈ የሚገልፀው ነገር የለም ይህም ማዳን መግለፅ አለበት

  • @grmaywkidan3897
    @grmaywkidan3897 Год назад +5

    ቃልወት ያሠማልይ ዶክተር በጣም ይገርማል ሳልጠቀምባቸው የተለዬኋቸው አባት አባ ተሥፋ ሥላሴ ከቢቢሲ ኢንተርቢ ያደረጉት መፅሓፍ በስጦታ ተሠቶኝ ሳልጠቀምበት ተሠደድኩ ዋዋ

    • @user-ef7go
      @user-ef7go 7 месяцев назад

      በ pdf አይታጣም

  • @user-qh3mm6ku8g
    @user-qh3mm6ku8g Год назад +4

    እግዚአብሔር ይመስገን እግዚአብሔር ፀጋውን ያብዛልሽ እህቴ ፍፃሜሽ በእግዚአብሔር ፊት ያማረ ይሁን

  • @rask-manmichaelk6287
    @rask-manmichaelk6287 6 месяцев назад +1

    አሁን ከቀርብ ግዜ በሃላ በአገራችን ብዙ ስው ይጠቀመዋል ቶ በጣም ትልቅ ሃይል ያለው መስቀል ነው እንኩን ታለበስነው ስንመለከተው የሜነገረን የሜስማን በጣም መባረከ ነው 🙏 ቶ 🙏 🙌 🙌

  • @gerageru1388
    @gerageru1388 Год назад +4

    አምላክ ይጠብቅሽ እውቀትሽ እንደማር ይጣፍጣል ።

    • @user-dw9co2oe7h
      @user-dw9co2oe7h 6 месяцев назад +1

      አሁን ደግሞ የ"ቶ" መስቀል በሚል በአንድ ወቅት የአረማውያን አምላክ የነበረውንና በአፈ-ታሪኩ መሰረት አሁን በህይወት የሌለውን የታሙዝን (ሕዝቅኤል 8:13,14) ምልክት ማለትም:- የተገለበጠ እንቁላል አናቱ ላይ ያደረገውን "ፐ" : ክርስቶስንና ክርስትናን እንደሚወክል ለማሳመን ትኳትናለች። በተገለበጠው እንቁላል የምትወከለው የመራባት አምላክ የሆነችው ፣ የናምሩድ እናትና ሚስት ሰሚራሚስ ነች። ከክርስትና ጋር የሚያገናኝ ገመድ የለውም። ሙሉ በሙሉ የጣኦት ምልክት ነው። ኦሪት ዘፀአት 20:4-6 ላይ “በላይ በሰማያት ወይም በታች በምድር አሊያም ከምድር በታች በውኃ ውስጥ ባለ በማንኛውም ነገር አምሳል የተቀረጸን ቅርጽ ወይም የተሠራን ምስል ለራስህ አታድርግ። 5 አትስገድላቸው፤ ተታለህም እነሱን አታገልግል፤ ምክንያቱም እኔ አምላክህ እግዚአብሔር እኔ ብቻ እንድመለክ የምፈልግና በሚጠሉኝ ሁሉ ላይ በአባቶች ስህተት የተነሳ በልጆቻቸው እንዲሁም በሦስተኛና በአራተኛ ትውልዶቻቸው ላይ ቅጣት የማመጣ አምላክ ነኝ 6 ሆኖም ለሚወዱኝና ትእዛዛቴን ለሚጠብቁ እስከ ሺህ ትውልድ ድረስ ታማኝ ፍቅር የማሳይ አምላክ ነኝ።" በማለት እንዲህ ያለውን ድርጊት አጥብቆ ይከለክላል። ይህን ህዝብ በኢትዮጵያዊነት ስም የሕይወት መንገድ ከሆነው ከክርስትና ጎዳና ወደ ጣኦት አምልኮ ለመውሰድ የሚደረግ የሰይጣን ትምህርትና የክህደት ሥራ ነው።

  • @bogaleabebe6763
    @bogaleabebe6763 Год назад +4

    ስለ አባ ተስፋ ከ25 ዓመት በፊት ብዙ የተሰወሩ ማዕድናት እና አብያተክርስቲያናት እንዳረጋገጡት እና ትውልዱ ሊያምነውም ሊቀበለውም እንደማይችል ሰምቼ ነበር እንዲያውም ብዙ ያልተነገረ ምስጢር አላቸው አነችንም እናመሰግናለን ታሪክ አዋቂዎችን ያብዛልን አሜን

    • @user-dw9co2oe7h
      @user-dw9co2oe7h 6 месяцев назад

      አሁን ደግሞ የ"ቶ" መስቀል በሚል በአንድ ወቅት የአረማውያን አምላክ የነበረውንና በአፈ-ታሪኩ መሰረት አሁን በህይወት የሌለውን የታሙዝን (ሕዝቅኤል 8:13,14) ምልክት ማለትም:- የተገለበጠ እንቁላል አናቱ ላይ ያደረገውን "ፐ" : ክርስቶስንና ክርስትናን እንደሚወክል ለማሳመን ትኳትናለች። በተገለበጠው እንቁላል የምትወከለው የመራባት አምላክ የሆነችው ፣ የናምሩድ እናትና ሚስት ሰሚራሚስ ነች። ከክርስትና ጋር የሚያገናኝ ገመድ የለውም። ሙሉ በሙሉ የጣኦት ምልክት ነው። ኦሪት ዘፀአት 20:4-6 ላይ “በላይ በሰማያት ወይም በታች በምድር አሊያም ከምድር በታች በውኃ ውስጥ ባለ በማንኛውም ነገር አምሳል የተቀረጸን ቅርጽ ወይም የተሠራን ምስል ለራስህ አታድርግ። 5 አትስገድላቸው፤ ተታለህም እነሱን አታገልግል፤ ምክንያቱም እኔ አምላክህ እግዚአብሔር እኔ ብቻ እንድመለክ የምፈልግና በሚጠሉኝ ሁሉ ላይ በአባቶች ስህተት የተነሳ በልጆቻቸው እንዲሁም በሦስተኛና በአራተኛ ትውልዶቻቸው ላይ ቅጣት የማመጣ አምላክ ነኝ 6 ሆኖም ለሚወዱኝና ትእዛዛቴን ለሚጠብቁ እስከ ሺህ ትውልድ ድረስ ታማኝ ፍቅር የማሳይ አምላክ ነኝ።" በማለት እንዲህ ያለውን ድርጊት አጥብቆ ይከለክላል። ይህን ህዝብ በኢትዮጵያዊነት ስም የሕይወት መንገድ ከሆነው ከክርስትና ጎዳና ወደ ጣኦት አምልኮ ለመውሰድ የሚደረግ የሰይጣን ትምህርትና የክህደት ሥራ ነው።

  • @user-kq8hw9yb5f
    @user-kq8hw9yb5f Год назад +5

    በእውነት በጣም ደስ የሚል አገላለፅ ነውስለ ቶ ቡዙ እውቀት አልነበረንም ቃል ሂወት ያስማልን መምህር ተስፍዬ ሼርአርጎልን ነው የመጣውት ፀጋውን ያብዛልሽ ኢህታችን 🥰🥰🥰

    • @dao-107
      @dao-107 Год назад

      አጋንንትን... ቢያስተምራችሁ.... ቃለ ... ሂወት.. ያሰማልን.... የምትሉ... ኦርቶዶክስ... ውስጥ .. የተሰገሰጋችሁ.... ሴቶች.... ብትማሩ... አትለወጡ.... ወይይይ አታነቡ....ግርርርርር መንጋ ... የሴት .. መንጋ .. አረ ኤድያ .... የእግዚአብሔር ቃል አንብቡ... ወይ አስነብቡ....ቱ... በረከት ነው ማንበብ... አንዴ በድግምት... አንዴ ጥንቆላ... እግዚአብሔር አይታችሃል.... ክፋታችሁን... ለዚህ ነው ... ሰው የማትሆኑት...!!! አንብቡልን በሉ ቃሉን ...!

    • @user-kq8hw9yb5f
      @user-kq8hw9yb5f Год назад +1

      @@dao-107 ስለምክሩ ኣመስግናለው ግን ትምህርቱ በንፅህ ልቦና ብትስማው እንዲ አትልም ነበር

    • @dao-107
      @dao-107 Год назад +1

      @@user-kq8hw9yb5f አረ እቺን አቃታለሁ ... አባትዋ ጠንቃይ ነው .... እግዚአብሔርን አታውቅ... አስመሳይ... የዚችን ያህልማ ... ሰይጣንም ያወራል ... እንዳውም በተሻለ ... አይቶታላ ክብሩን መላእክ ነበረም … የምትሰሚውን ተጠበቂ

    • @Kidist-rn2xc
      @Kidist-rn2xc 9 месяцев назад

      @@dao-107እንዴ በሰላም ነዉ አንዘፈዘፈሽ እኮ አንች ራሱ መንፈስ እንዳለብሽ ታስታዉቂያለሽ መንፈሳዊ መንፈስ ቅዱስ ያደረበት ሰዉ እንዲህ አያደርገዉም በጣም ፀያፍ ነዉ በነገርሽ ላይ መንፈስ ቅዱስም እርኩስ መንፈስም ሲያድሩብሽ አይታዮም በባህሪ ነዉ የምታቂያቸዉ በማታዉቂዉ ነገር አትዘባርቂ ጥሩም ይሁን መጥፎ ነገሩን ጨርሰሽ ሳታዳምጭ አትፈርጅ ጠቢብ በማስተዋል እስከመጨረሻ ይከታተላል ቁንፅል ነሽ

    • @Kidist-rn2xc
      @Kidist-rn2xc 9 месяцев назад

      @@dao-107ደግሞ አንች እነሱን የመሳደብ ሞራል የለሽም እስኪ የአንችን መንፈሳዊ ልምድ ንገሪን ያስተምር ከሆነ በቀን 7 ጊዜ ትፀልያለሽ እንደነሱ በቀን ስንት የአምልኮ ስግደት ትሰግጃለሽ? እነሱ ግን በአህዛብ አገር ለአምላካቸዉ በቀን 500 ድረስ የሚሰግዱ እንዳሉ ታዉቂያለሽ? እመቤታችን ፅናታቸዉን አይታ በአህዛብ ሀገር በገሀድ ተገልጣ ታምር የምትሰራላቸዉ እንዳሉ ታዉቂያለሽ እንደዉ ሁሉም ላይ አፍ መክፈት ለምዶብን ቅዱሳንን ሳናዉቃቸዉ እንዳንሳደብ ተጠበቂ እግዚአብሔርን ፍሪና የራስሽን ህይወት ላይ ትኩረት አድርጊ ከነጎደዉ ጋ አትንጎጅ አትሳች

  • @tsion5088
    @tsion5088 9 месяцев назад +1

    ከልብ እናመሰግናለን ውድ ድንቅ እህታችን👑💚💛❤🙏

  • @meselechmeselech4435
    @meselechmeselech4435 Год назад +2

    እመቤቴ. ደኩተር. መስከረም. ተባረኪ ልጄየእትዮጵያ. አምላክና. የቀደሙት. ንፁሀን. አማኞች. እና. አሁንም. የደጋጎች. አማኞዎች. አምላክ. ይጠብቅሸ. በርቺ. ኦርቶዶክስ. ታማለች. ይማራት. ተባረኪ. ስላምሁኚ

  • @gizachewligabaw1460
    @gizachewligabaw1460 Год назад +3

    ቃለ ህይወት ያሰማልን

  • @exodus134
    @exodus134 Год назад +11

    I really really really appreciate where you are going with this. Finally, we found someone who make sense.

    • @yohan7782
      @yohan7782 4 месяца назад

      Sense? Bro merkeneshal

  • @Gabriel-Bez
    @Gabriel-Bez Год назад +5

    መስኪ የእኔ ድንቅ በብዙዎቻችን ላይ የሚብላላ የተለያዩ ለሚያንዣብቡ መልስ ፈላጊ የሐሳብ ሙግቶች ድንቅ የትንተና ጥናታዊ የቅኝት ዘገባ ነውና ምስጋናየ ይድረስሽ

    • @bharadam550
      @bharadam550 Год назад

      ሃሳዊ ክርስቶስ ይዞ የሚመጣው ምልክት ነው

  • @EdlawitTefiri
    @EdlawitTefiri 6 месяцев назад +1

    ፈጣሪ አምላክ እረጅም እድሜና ጤና ይስጥሽ

  • @respectyourself249
    @respectyourself249 Год назад +2

    ዶክተር መስከረም እግዚአብሔር ያክብርልኝ ካንቺ ብዙ ተምሬአለሁ ለወደፊቱም ብዙ ታስተምሪኛለሽ ብዬ ተስፋ አደርጋለሁ ።

    • @user-dw9co2oe7h
      @user-dw9co2oe7h 6 месяцев назад

      አሁን ደግሞ የ"ቶ" መስቀል በሚል በአንድ ወቅት የአረማውያን አምላክ የነበረውንና በአፈ-ታሪኩ መሰረት አሁን በህይወት የሌለውን የታሙዝን (ሕዝቅኤል 8:13,14) ምልክት ማለትም:- የተገለበጠ እንቁላል አናቱ ላይ ያደረገውን "ፐ" : ክርስቶስንና ክርስትናን እንደሚወክል ለማሳመን ትኳትናለች። በተገለበጠው እንቁላል የምትወከለው የመራባት አምላክ የሆነችው ፣ የናምሩድ እናትና ሚስት ሰሚራሚስ ነች። ከክርስትና ጋር የሚያገናኝ ገመድ የለውም። ሙሉ በሙሉ የጣኦት ምልክት ነው። ኦሪት ዘፀአት 20:4-6 ላይ “በላይ በሰማያት ወይም በታች በምድር አሊያም ከምድር በታች በውኃ ውስጥ ባለ በማንኛውም ነገር አምሳል የተቀረጸን ቅርጽ ወይም የተሠራን ምስል ለራስህ አታድርግ። 5 አትስገድላቸው፤ ተታለህም እነሱን አታገልግል፤ ምክንያቱም እኔ አምላክህ እግዚአብሔር እኔ ብቻ እንድመለክ የምፈልግና በሚጠሉኝ ሁሉ ላይ በአባቶች ስህተት የተነሳ በልጆቻቸው እንዲሁም በሦስተኛና በአራተኛ ትውልዶቻቸው ላይ ቅጣት የማመጣ አምላክ ነኝ 6 ሆኖም ለሚወዱኝና ትእዛዛቴን ለሚጠብቁ እስከ ሺህ ትውልድ ድረስ ታማኝ ፍቅር የማሳይ አምላክ ነኝ።" በማለት እንዲህ ያለውን ድርጊት አጥብቆ ይከለክላል። ይህን ህዝብ በኢትዮጵያዊነት ስም የሕይወት መንገድ ከሆነው ከክርስትና ጎዳና ወደ ጣኦት አምልኮ ለመውሰድ የሚደረግ የሰይጣን ትምህርትና የክህደት ሥራ ነው።

  • @emebettomass
    @emebettomass Год назад +1

    እግዛብሄር ይስጥልን

  • @hiryakostube6408
    @hiryakostube6408 Год назад +4

    ቃለ ህይወት ያሰማልን በኮፒ ማሽን የምትባዥ ቢሆን ኢትዮጵያ በሽ አባዝታ ትፈልግሽ ነበር ቢሆንም ሽ አመት ያኑርሽ

    • @Hadafe_nefese
      @Hadafe_nefese Год назад +1

      እየወልሽ ዶክተር መስከረም ስለ ቤተክርስቲያን ያለሽ ፍቅር እና ጉጉት እጅግ ያስደስታል ድንግል በእቅፏ ታኑርሽ በበረከት ትጎብኝሽ።
      ነገር ግን በዚህ ቪዴዮ ያገኘሁበትን ስህተቶች ልንገርሽ
      1. እስከ አሁን ሙሉ ቪድዮውን የጠቀስሽው የኚህን አባት መጽሐፍ ሲሆን ይሄ በጭራሽ እንደ ዋቢ ልንጠቀመው አንችልም ምክንያቱም የእርሳቸው መጽሐፍ በመላምት እና አለ ብለው በሚያስቡት ወይም እሳቸው በሚናገሩት የተለያዩ ቤተክርስቲያናት ነው ይሄ የጠቀሱት ቤተክርስቲያን ደግሞ በቅዱሳን አዋልድ መጽሐፍት ተጠቅሰውም አይገኙም። ስለዚህ ካመናችሁ እመኑ እኔ ይሄንን በራዕይ አይቻለሁ የሚለው ከተረት ተረት በቀር ሌላ ትርጉም አይሰጠውም ሲቀጥል ስለ እኚህ አባት ቅድስና ቤተክርስቲያን እውቅና አልሰጠችም እና ቅዱስ ናቸው ብለን ማውራት አይገባንም በራዕይ ያዩትን እውቀትም እንደ መጽሐፍ ለመቀበል ቤተክርስቲያን የእራሷ የሆነ የመፈተሻ መንገድ አላት 1. በውሀ 2. በእሳት 3. ድውያን ላይ በመጣል። በእነዚህ ሁሉ ላይ ድንቅ ነገር ካሳየ ነው ደገኛ መጽሐፍ የሚባለው እንጂ ሰውየው አየሁ ስላሉ አይደለም።
      2. የቶ መስቀል ከAnkh የግብጾቹ key of life ብለው ከመጥራታቸው በፊት የነበረ ነው የሚለውን ለማስረዳት ከብጽ ስልጣኔ በፊት የእዚህን መስቀል ግኝት ማሳየት ይኖርብናል። ከአዋልድ መጽሐፍት ይሄ ደግሞ አንቺ በጠቀስሽው መጽሐፍ ላይ አናገኘውም። አንዳንዶቹ በመጽሐፈ አክሲማሮስ ይገኛል ይላሉ መጽሐፉ ሲገለጥ ግን ቶ የሚል የለውም።
      ዞሮዞሮ ወደ ማጠቃለያዬ ስገባልሽ አባቶች በምሥጢር አጠኑ የሚባለውን ከመቀበልሽ በፊት እነዛ አባቶች፣እነዚህስ መጽሐፍቶች በትክክለኞቹ የቤተክርስቲያን ሊቃውንት ምን አይነት ምላሽ ይሰጥበታል የሚለውን ብታጠኚ በጥልቀት።ሲቀጥል ደግሞ አንቺ እንደዚህ አይነት እርግጠኛ ያልሆንሽባቸውን ሐሳቦች ስታቀርቢ ይላሉ አያልሽ ገለልተኛ ሆነሽ ብታቀርቢ ጥሩ ነው።

  • @martasafa7325
    @martasafa7325 Год назад +3

    መስኪ እግዚአብሔር ይመስገን ፈጣሪ አገራችነነ ኢትዮጵያ ሰላሟን ያምጣልን ❤🙏

    • @user-dw9co2oe7h
      @user-dw9co2oe7h 6 месяцев назад

      አሁን ደግሞ የ"ቶ" መስቀል በሚል በአንድ ወቅት የአረማውያን አምላክ የነበረውንና በአፈ-ታሪኩ መሰረት አሁን በህይወት የሌለውን የታሙዝን (ሕዝቅኤል 8:13,14) ምልክት ማለትም:- የተገለበጠ እንቁላል አናቱ ላይ ያደረገውን "ፐ" : ክርስቶስንና ክርስትናን እንደሚወክል ለማሳመን ትኳትናለች። በተገለበጠው እንቁላል የምትወከለው የመራባት አምላክ የሆነችው ፣ የናምሩድ እናትና ሚስት ሰሚራሚስ ነች። ከክርስትና ጋር የሚያገናኝ ገመድ የለውም። ሙሉ በሙሉ የጣኦት ምልክት ነው። ኦሪት ዘፀአት 20:4-6 ላይ “በላይ በሰማያት ወይም በታች በምድር አሊያም ከምድር በታች በውኃ ውስጥ ባለ በማንኛውም ነገር አምሳል የተቀረጸን ቅርጽ ወይም የተሠራን ምስል ለራስህ አታድርግ። 5 አትስገድላቸው፤ ተታለህም እነሱን አታገልግል፤ ምክንያቱም እኔ አምላክህ እግዚአብሔር እኔ ብቻ እንድመለክ የምፈልግና በሚጠሉኝ ሁሉ ላይ በአባቶች ስህተት የተነሳ በልጆቻቸው እንዲሁም በሦስተኛና በአራተኛ ትውልዶቻቸው ላይ ቅጣት የማመጣ አምላክ ነኝ 6 ሆኖም ለሚወዱኝና ትእዛዛቴን ለሚጠብቁ እስከ ሺህ ትውልድ ድረስ ታማኝ ፍቅር የማሳይ አምላክ ነኝ።" በማለት እንዲህ ያለውን ድርጊት አጥብቆ ይከለክላል። ይህን ህዝብ በኢትዮጵያዊነት ስም የሕይወት መንገድ ከሆነው ከክርስትና ጎዳና ወደ ጣኦት አምልኮ ለመውሰድ የሚደረግ የሰይጣን ትምህርትና የክህደት ሥራ ነው።

  • @bruktawittesfay-or7de
    @bruktawittesfay-or7de Год назад +9

    ክብር ይስጥልኝ መስኪ። የሚገርምሽ ባላወቅሁት መንገድ ቶ መስቀል ቤቴ ገባ። ከዚያም አንድ ቪድዮ ቶ መስቀል ትክክለኛ አይደለም የሚል ስሰማ ገሸሽ አድርጌው ነበር። መስኪ ተወዳጁ አምላካችን እግዚአብሔር የሆነ ነገር አእምሮዬ ጥያቄ ሲፈጥርብኝ በላሰብኩት መንገድ ወይ በመጽሐፍ ወይ በሆነ መንገድ መልስ ይሰጠኛል ። አንዱ መልስ ያገኘሁት በዚህ ቪድዮ ነው። በጣም አስተውላለሁ በአንቺ አእምሮ ውስጥ ያለው ጥበብ ጥበብ መንፈሳዊ እና ጥበብ ስጋዊ (የምታስረጅባቸው) አመክንዮአዊ መንገዶች። በጣም ባንቺ እቀናለሁ። ገለጻዎችሽ መድረክ ላይ የሰጠሻቸው ማብራርያዎች አንድ ሳይቀረኝ እከታተላቸዋለሁ። በጣም ደስ ይለኛል።

    • @misrakmisu2750
      @misrakmisu2750 Год назад

      Ehte ahunem bihone to meskle ayfekdem bebetkiristiyanachen astewyu

  • @elizabetmihretu5869
    @elizabetmihretu5869 Год назад +3

    እግዚአብሔር ይመስገን አንችን የሰጠን የታሪክ ጥፋት ባለበት ዘመን እህትየ በርች እግዚአብሄር በስራሽ ሁሉ ይምራሽ አይለይሽ:: አሜን

    • @user-dw9co2oe7h
      @user-dw9co2oe7h 6 месяцев назад

      አሁን ደግሞ የ"ቶ" መስቀል በሚል በአንድ ወቅት የአረማውያን አምላክ የነበረውንና በአፈ-ታሪኩ መሰረት አሁን በህይወት የሌለውን የታሙዝን (ሕዝቅኤል 8:13,14) ምልክት ማለትም:- የተገለበጠ እንቁላል አናቱ ላይ ያደረገውን "ፐ" : ክርስቶስንና ክርስትናን እንደሚወክል ለማሳመን ትኳትናለች። በተገለበጠው እንቁላል የምትወከለው የመራባት አምላክ የሆነችው ፣ የናምሩድ እናትና ሚስት ሰሚራሚስ ነች። ከክርስትና ጋር የሚያገናኝ ገመድ የለውም። ሙሉ በሙሉ የጣኦት ምልክት ነው። ኦሪት ዘፀአት 20:4-6 ላይ “በላይ በሰማያት ወይም በታች በምድር አሊያም ከምድር በታች በውኃ ውስጥ ባለ በማንኛውም ነገር አምሳል የተቀረጸን ቅርጽ ወይም የተሠራን ምስል ለራስህ አታድርግ። 5 አትስገድላቸው፤ ተታለህም እነሱን አታገልግል፤ ምክንያቱም እኔ አምላክህ እግዚአብሔር እኔ ብቻ እንድመለክ የምፈልግና በሚጠሉኝ ሁሉ ላይ በአባቶች ስህተት የተነሳ በልጆቻቸው እንዲሁም በሦስተኛና በአራተኛ ትውልዶቻቸው ላይ ቅጣት የማመጣ አምላክ ነኝ 6 ሆኖም ለሚወዱኝና ትእዛዛቴን ለሚጠብቁ እስከ ሺህ ትውልድ ድረስ ታማኝ ፍቅር የማሳይ አምላክ ነኝ።" በማለት እንዲህ ያለውን ድርጊት አጥብቆ ይከለክላል። ይህን ህዝብ በኢትዮጵያዊነት ስም የሕይወት መንገድ ከሆነው ከክርስትና ጎዳና ወደ ጣኦት አምልኮ ለመውሰድ የሚደረግ የሰይጣን ትምህርትና የክህደት ሥራ ነው።

  • @etetualemayehu6212
    @etetualemayehu6212 Год назад +3

    ዶክተር ግርታ በሚፈጥሩ ነገሮች ላይ የምትሰጭውን ማብራሪያ እየተመለከትኩ አድናቂሽ ነኝ አምላክ የስጠሽን ብሩህ አእምሮና የመመራመር ፍቅር አብልጦ እንዲያዘልቅልሽ እመኛለሁ፡፡ ቀጥየ የማሳስብሽ የእመቤታችንን ልብስ እና ቀለማትን እንዲሁም በትከሻዋ በግንባርዋ ላይ ከመስቀል ውጭ ስለሚቀመጡ ምልክቶች ብትገልጭልን ጊዜሽን አምላክ ይባርክልን፡፡

    • @user-dw9co2oe7h
      @user-dw9co2oe7h 6 месяцев назад

      አሁን ደግሞ የ"ቶ" መስቀል በሚል በአንድ ወቅት የአረማውያን አምላክ የነበረውንና በአፈ-ታሪኩ መሰረት አሁን በህይወት የሌለውን የታሙዝን (ሕዝቅኤል 8:13,14) ምልክት ማለትም:- የተገለበጠ እንቁላል አናቱ ላይ ያደረገውን "ፐ" : ክርስቶስንና ክርስትናን እንደሚወክል ለማሳመን ትኳትናለች። በተገለበጠው እንቁላል የምትወከለው የመራባት አምላክ የሆነችው ፣ የናምሩድ እናትና ሚስት ሰሚራሚስ ነች። ከክርስትና ጋር የሚያገናኝ ገመድ የለውም። ሙሉ በሙሉ የጣኦት ምልክት ነው። ኦሪት ዘፀአት 20:4-6 ላይ “በላይ በሰማያት ወይም በታች በምድር አሊያም ከምድር በታች በውኃ ውስጥ ባለ በማንኛውም ነገር አምሳል የተቀረጸን ቅርጽ ወይም የተሠራን ምስል ለራስህ አታድርግ። 5 አትስገድላቸው፤ ተታለህም እነሱን አታገልግል፤ ምክንያቱም እኔ አምላክህ እግዚአብሔር እኔ ብቻ እንድመለክ የምፈልግና በሚጠሉኝ ሁሉ ላይ በአባቶች ስህተት የተነሳ በልጆቻቸው እንዲሁም በሦስተኛና በአራተኛ ትውልዶቻቸው ላይ ቅጣት የማመጣ አምላክ ነኝ 6 ሆኖም ለሚወዱኝና ትእዛዛቴን ለሚጠብቁ እስከ ሺህ ትውልድ ድረስ ታማኝ ፍቅር የማሳይ አምላክ ነኝ።" በማለት እንዲህ ያለውን ድርጊት አጥብቆ ይከለክላል። ይህን ህዝብ በኢትዮጵያዊነት ስም የሕይወት መንገድ ከሆነው ከክርስትና ጎዳና ወደ ጣኦት አምልኮ ለመውሰድ የሚደረግ የሰይጣን ትምህርትና የክህደት ሥራ ነው።

  • @elsakousha476
    @elsakousha476 Год назад +1

    አሜን አሜን አሜን 🙏🙏

  • @ebz1040
    @ebz1040 Год назад +1

    እድሜ ከጤና ይስጥሽ ዶ/ር

  • @amalajekidusan6360
    @amalajekidusan6360 Год назад +4

    ሰላም ዉዳችን:: የጠፋዉን ንብረታችንን አስመልሽልን ጀግና ነሽ:: ወላዲተ አምላክ እዉቀትሽን ጨምራ ታበልፅገዉ::
    መረጃሽ ብዙ መናፍቃን አንጫጭቷል በርችልን እላለሁ::

    • @user-dw9co2oe7h
      @user-dw9co2oe7h 6 месяцев назад

      አሁን ደግሞ የ"ቶ" መስቀል በሚል በአንድ ወቅት የአረማውያን አምላክ የነበረውንና በአፈ-ታሪኩ መሰረት አሁን በህይወት የሌለውን የታሙዝን (ሕዝቅኤል 8:13,14) ምልክት ማለትም:- የተገለበጠ እንቁላል አናቱ ላይ ያደረገውን "ፐ" : ክርስቶስንና ክርስትናን እንደሚወክል ለማሳመን ትኳትናለች። በተገለበጠው እንቁላል የምትወከለው የመራባት አምላክ የሆነችው ፣ የናምሩድ እናትና ሚስት ሰሚራሚስ ነች። ከክርስትና ጋር የሚያገናኝ ገመድ የለውም። ሙሉ በሙሉ የጣኦት ምልክት ነው። ኦሪት ዘፀአት 20:4-6 ላይ “በላይ በሰማያት ወይም በታች በምድር አሊያም ከምድር በታች በውኃ ውስጥ ባለ በማንኛውም ነገር አምሳል የተቀረጸን ቅርጽ ወይም የተሠራን ምስል ለራስህ አታድርግ። 5 አትስገድላቸው፤ ተታለህም እነሱን አታገልግል፤ ምክንያቱም እኔ አምላክህ እግዚአብሔር እኔ ብቻ እንድመለክ የምፈልግና በሚጠሉኝ ሁሉ ላይ በአባቶች ስህተት የተነሳ በልጆቻቸው እንዲሁም በሦስተኛና በአራተኛ ትውልዶቻቸው ላይ ቅጣት የማመጣ አምላክ ነኝ 6 ሆኖም ለሚወዱኝና ትእዛዛቴን ለሚጠብቁ እስከ ሺህ ትውልድ ድረስ ታማኝ ፍቅር የማሳይ አምላክ ነኝ።" በማለት እንዲህ ያለውን ድርጊት አጥብቆ ይከለክላል። ይህን ህዝብ በኢትዮጵያዊነት ስም የሕይወት መንገድ ከሆነው ከክርስትና ጎዳና ወደ ጣኦት አምልኮ ለመውሰድ የሚደረግ የሰይጣን ትምህርትና የክህደት ሥራ ነው።

  • @ethiopia8971
    @ethiopia8971 Год назад +3

    እጅግ በጣም ዎቅታዊ የሆነ አትዮጵያን ታሪክ ከአትዮጵያዉያኖች ተደብቆ ታሪካቸዉን እንክዋን እንዳያውቁ ለማድረግ ብዙ ገንዘብ እየተከፈለ ይሄው እዚህ ደርሰናል. Dr. ለቺሳ ታላቅ አትዮጵያዊ ጀግና የቆቻቸው ይሄው በሰፊው ይዘዉታል. በዚህ አጋጣሚ Dr. እባክዎ ይቀጥሉበት እያልኩ በሰፈው ይቅናዎት.

    • @user-dw9co2oe7h
      @user-dw9co2oe7h 6 месяцев назад

      አሁን ደግሞ የ"ቶ" መስቀል በሚል በአንድ ወቅት የአረማውያን አምላክ የነበረውንና በአፈ-ታሪኩ መሰረት አሁን በህይወት የሌለውን የታሙዝን (ሕዝቅኤል 8:13,14) ምልክት ማለትም:- የተገለበጠ እንቁላል አናቱ ላይ ያደረገውን "ፐ" : ክርስቶስንና ክርስትናን እንደሚወክል ለማሳመን ትኳትናለች። በተገለበጠው እንቁላል የምትወከለው የመራባት አምላክ የሆነችው ፣ የናምሩድ እናትና ሚስት ሰሚራሚስ ነች። ከክርስትና ጋር የሚያገናኝ ገመድ የለውም። ሙሉ በሙሉ የጣኦት ምልክት ነው። ኦሪት ዘፀአት 20:4-6 ላይ “በላይ በሰማያት ወይም በታች በምድር አሊያም ከምድር በታች በውኃ ውስጥ ባለ በማንኛውም ነገር አምሳል የተቀረጸን ቅርጽ ወይም የተሠራን ምስል ለራስህ አታድርግ። 5 አትስገድላቸው፤ ተታለህም እነሱን አታገልግል፤ ምክንያቱም እኔ አምላክህ እግዚአብሔር እኔ ብቻ እንድመለክ የምፈልግና በሚጠሉኝ ሁሉ ላይ በአባቶች ስህተት የተነሳ በልጆቻቸው እንዲሁም በሦስተኛና በአራተኛ ትውልዶቻቸው ላይ ቅጣት የማመጣ አምላክ ነኝ 6 ሆኖም ለሚወዱኝና ትእዛዛቴን ለሚጠብቁ እስከ ሺህ ትውልድ ድረስ ታማኝ ፍቅር የማሳይ አምላክ ነኝ።" በማለት እንዲህ ያለውን ድርጊት አጥብቆ ይከለክላል። ይህን ህዝብ በኢትዮጵያዊነት ስም የሕይወት መንገድ ከሆነው ከክርስትና ጎዳና ወደ ጣኦት አምልኮ ለመውሰድ የሚደረግ የሰይጣን ትምህርትና የክህደት ሥራ ነው።

  • @tigistbush8875
    @tigistbush8875 Год назад +2

    መሰረታዊ ኪ ሰጡት ለቶ መስቀል ከበቂ በላይ ስላስገነዘብሽኝ በእውነት ፈጣሪ አንደበትሽን ይባ ርከው የኔውድ

  • @argawbelay7938
    @argawbelay7938 6 месяцев назад

    የአብነት ትውስተታ ለኔ

  • @Nahom1245
    @Nahom1245 8 месяцев назад +1

    ካቶሊክ ስለእመቤታችነሸ ታላቅ ክብር አላት። ፀሎቶችም ውስጥ ትጠቀሳለች። ምን ለማለት እንደፈለግሽ አልገባኝም።

    • @rask-manmichaelk6287
      @rask-manmichaelk6287 6 месяцев назад

      አው እዜ ላይ ስህተት ስምቻለሁ ካቶሌክ እና ፓሮቴስታውችን አንድ አድርግ ያቀረበችው ተሳስታለች ብዙ ኡሮቶዶክስውች ስለ ኢትዩ ካቶሊክ ብዙ እውቀት የላቸውም ኢትዩያ ውስጥ

    • @yohan7782
      @yohan7782 4 месяца назад +1

      የዛሬ 7500 አመት ብላ ያወራችው ልክ ነው ግን ዛሬ ላይ ሰላሉ Catholic ያወራችው ግን ስህተት ነው?

  • @softad7315
    @softad7315 Год назад +1

    እግዚአብሄር የጠብቅሽአይዞሽ በርች የኢትዮጵያ ብርቅ ልጅ ነሽ

  • @abelgeto6598
    @abelgeto6598 Год назад +4

    እድሜ እና ጤና አብዝቶ ይስጥልን ። እውቀትን ጨምሮ ይስጥልን ።

  • @hanaini
    @hanaini Год назад +1

    እግዚአብሔር ይስጥልን ዶክተራችን

  • @kidanem.5801
    @kidanem.5801 6 месяцев назад

    ቃለ ህይወት ያሰማልን ❤❤

  • @dagmawisamson2101
    @dagmawisamson2101 Год назад +1

    ድል ለአማራው ህዝባዊ ሰራዊት ፋኖ።

  • @belaytebabal540
    @belaytebabal540 Год назад +1

    እናመሰግናለን መስኪ::

  • @zegeyehaile8882
    @zegeyehaile8882 Год назад +3

    ዶክተሯ የሉሲፈርን አርማ ነው የእግዚአብሔር ነው እያለች እያደናገረች ያለው። ጆሮ ያለው ይስማ!!! ጉግል ውስጥ ገብተህ ጠይቅ ይመልስልሀል። utopia ብለህ ግባና ማንን እንደምታገኝ እኔ አልነግርህም። መፅሀፍ ቅዱስን ብቻ ተረዳ። ከሰይጣን ገበያ ጌታ ይጠብቅህ ወገኔ።

  • @Biniban_21
    @Biniban_21 Год назад +2

    ፈጣሪ ያክብርልን ጥሩ መረጃና እውቀት ይዘናል!

  • @ethiopia1st209
    @ethiopia1st209 5 месяцев назад

    አሜን ።

  • @marthaabrahamabraham4495
    @marthaabrahamabraham4495 Год назад +1

    እውነት ነው አኹን ያለነው ትውልድ ግድ የሌለን እንቅልፋሞች ነን አባቶች ደግ አድርገዋል ።
    አንቺንም እመብርሃን ትጠብቅሽ ለበለጠ አገልግሎት እንድትተጊ ዕድሜ ከሙሉ ጤናጋር ይስጥሽ እግዚአብሔር።

  • @BrihanuMetkiya
    @BrihanuMetkiya 2 месяца назад

    እጅግ በጣም ክብረት ይስጥልን ያልተረዳነውን ስላአስረዳሽን

  • @demesewmereid9147
    @demesewmereid9147 3 месяца назад

    እንዲያው እመቤቴ በበለጠው ትባርክሽ እህታችን።

  • @heavenhidru3663
    @heavenhidru3663 Год назад +1

    እግዚአብሔር ይስጥልን ዶክተር እጅግ ጠቃሚ ትምህርት ነው በውጭ ዓለም ያሉት ቤተ ክርስቲያን የ ቶ መስቀል የዶሮ መለከት ያለበት አይቻለሁ በጣም ግራ እየገባኝ ነበር መልስ ስለ አገኘሁ አመሰግናለሁ ዕድሜና ጤና ይስጥልኝ!!!!!

  • @meldaermias1796
    @meldaermias1796 Год назад +3

    ስለ መንፈሳውያውንና ጥበባውያን አብራርተሽ ምልከታሽን ብታጋሪን 🙏

    • @bharadam550
      @bharadam550 Год назад

      ሃሳዊ ክርስቶስ ይዞ የሚመጣው ምልክት ነው

  • @user-ud6ok2yq5l
    @user-ud6ok2yq5l 6 месяцев назад

    ዶክተር መስከረም እረጅም እድሜ ይስጥልኝ
    i hope The Ethiopian resurrection is too nearest
    እግዚአብሔር ን የምለምነው የአንችን ምኞት እሳቤ አሳክቶት
    ለሀገራችን ሰላም ፍቅር እድገት እና ምድረገነት እንድትሆን አደራውን ለቸሩ መድሀኒት የአለም ሰጥቻለሁ
    በተረፈ መፅሐፍሸን አንብቢያለሁ እጅግ ጥልቅ ምርምር እና ጥናትን ብስለትን የተጎናጸፈ ነው
    I LIKE YOUR SOUND ❤❤❤ MY LOVELY SISTER
    ሸማክ ነኝ ከድሬ
    ዘ ዘውገ የቢጫ ወርቅ ስጦታ

  • @abrehamwolde1200
    @abrehamwolde1200 Год назад +1

    አሜን🙏አሜን🙏አሜን
    ቃለ ሕይወትን ያሰማልን።
    የድንግል ልጅ አብዝቶ የያዝሽውን እውቀት ይጨምርልሽ።
    በተለይ ቅድስት ሀገሬና ቅድስቲቷ ኦርቶዶክሳዊት ተዋህዶ ኃይማኖቴ አሁን ካሉበት ነባራዊው እውነት መውጫውና ማምለጫው ያንቺ የምታአቀርቢያቸው ጥናታዊ ግን እውነት ላይ የተመረኮዙ ፅሁፎች መሆናቸውን ሳስብ ምናለ የዛ ትውልድ(የሀገሬንና የቤተክርስቲያኔን ትንሣኤ ደርሶበት የሚመለከተውን ማለቴ ነው) አካል ቢያደርገኝ ብዬ እመኛለሁ/እቀናለሁኝም።

  • @raolyared7446
    @raolyared7446 6 месяцев назад

    በጣም የማከብርሽ እና የምከተልሽ ተወዳጆ መምህርት መስከረም ዶክተር የሚለዉን ማእረግሽን አልወደዉም ብዙ እንደለፉሽበት አዉቃለሁ ቢሆንም አልወደዉም በእርግጥ ምክንያት አለኝ እሱን ላቆየዉ እና የቶ መስቀል በእኔ አረዳድ የኛ አደለም ምክንያቱም የናምሩድ ነዉ የናምሩድ አባት ያገኝዉን የድንጋይ ላይ ጥበብ ለናምሩድ አስተማረዉ በዚህም ትምህርት ምክንያት ናመሩድ እራሱን ወደ ግዙፍነት ቀየረ ብቻ ሳይሆን ሰዉን እና የተለያዪ እንሰሳን አዳቀለ እግዚአብሄር በዉሀ ያጠፋዉን የወደቁትን መላእክት ስራ ዳግም አስጀመረ እና ወደ ሰማዪ ሰማያት ለመግባት በተማረዉ ጥበብ ባቢሎንን ገነባ አንቺም እንደምትረጂዉ ግንቡ ዝም ብሎ ግንብ አልነበረም በጥበብ ወደ ሰማይ የሚያስገባ ነዉ እና እሱ ካዳቀላቸዉ ፍጡሮች ዉስጥ አንዱ ንስር እና ሰዉ የተገኝዉ ግዙፍ የወፍ ጭንቅለት ያለዉ ድቃይ ፍጡር አንዱ ነዉ ይኸዉ ፍጡር በተሳላቸዉ ስእሎች ላይ ቶ ን ይዞት ይታያል ሌላዉ ፀሀይን የሚያመልኩ ናምሩድን በፀሀይ ስለሚመስሉት ነዉ ሚስቱን በጨረቃ እሱ ከሞተ በሁዋል ሚስቱ አረገዘች እና እሷም ናምሩድ ፀሀይ ነዉ እና በጨረሩ አስረገዘኝ ብላ ልጅ ወለደች የወለደችዉንም ልጅ በኮኮብ መሰለችዉ እና ከለተባአት ንክኪ ዉጪ ወለድኩ በማለት የክርስቶስን እና የእመቤታችንን ቦታ ለመዉሰድ አሴረች ከእሱ ጋር በተያያዘ አሁን የምንጠቀመዉን መስቀል ቀድመዉ ያወቁ ይመስላል እሱንም ለማሳሳት ይህን መስቀል አመጡብን እነሱ እንደሚሉት የሁሉም ነገር ቁልፍ ነዉይላሉ ቀድሞም ምልክታቸዉ ነዉ ግብፅ ዉስጥ በስፉት ነበሩ በፊትም ኤሊዬን የሚባሉት ዝርያዎች ነበሩ እነሱም ከግዙፎቹ የወደቁት መላእክት ልጆች ይልቅ ጥበበኞች እንደነበሩ ነዉ እና እስቲ አሁንም በደንብ መርምሪ ከአንቺ አላዉቅም ነገር ግ በብዙ ነገሮቻችን ዉስጥ የነሱ የሆነዉን አስገብተዋል መርምሪ ከገንፎ አይጠፋም ስንጥር ነዉ

  • @sababekele6493
    @sababekele6493 Год назад +4

    ዶ/ር እግዚአብሔር አብዝቶ ይባርክሽ ምነው ተማርን የሚሉት ሁሉ እንደዚህ የአገር ፍቅር ኖሯቸው ትውልዱን ስለአገሩ ታሪክ እውነተኛዋን ጥንታዊቷን ኢትዮጵያን እንዲያውቋት እና በራሱ ማንነት ኩራት እንዲኖረው ቢያደርጉት በጣም እናመሰግንሻለን እግዚአብሔር ያክብርሽ

  • @MeziCraft-ci1bi
    @MeziCraft-ci1bi Год назад +8

    I appreciate your presentation not only for its organization, but also you cited the references for any one who wants to go further with the thought. May GOD bless you.

    • @user-dw9co2oe7h
      @user-dw9co2oe7h 6 месяцев назад

      አሁን ደግሞ የ"ቶ" መስቀል በሚል በአንድ ወቅት የአረማውያን አምላክ የነበረውንና በአፈ-ታሪኩ መሰረት አሁን በህይወት የሌለውን የታሙዝን (ሕዝቅኤል 8:13,14) ምልክት ማለትም:- የተገለበጠ እንቁላል አናቱ ላይ ያደረገውን "ፐ" : ክርስቶስንና ክርስትናን እንደሚወክል ለማሳመን ትኳትናለች። በተገለበጠው እንቁላል የምትወከለው የመራባት አምላክ የሆነችው ፣ የናምሩድ እናትና ሚስት ሰሚራሚስ ነች። ከክርስትና ጋር የሚያገናኝ ገመድ የለውም። ሙሉ በሙሉ የጣኦት ምልክት ነው። ኦሪት ዘፀአት 20:4-6 ላይ “በላይ በሰማያት ወይም በታች በምድር አሊያም ከምድር በታች በውኃ ውስጥ ባለ በማንኛውም ነገር አምሳል የተቀረጸን ቅርጽ ወይም የተሠራን ምስል ለራስህ አታድርግ። 5 አትስገድላቸው፤ ተታለህም እነሱን አታገልግል፤ ምክንያቱም እኔ አምላክህ እግዚአብሔር እኔ ብቻ እንድመለክ የምፈልግና በሚጠሉኝ ሁሉ ላይ በአባቶች ስህተት የተነሳ በልጆቻቸው እንዲሁም በሦስተኛና በአራተኛ ትውልዶቻቸው ላይ ቅጣት የማመጣ አምላክ ነኝ 6 ሆኖም ለሚወዱኝና ትእዛዛቴን ለሚጠብቁ እስከ ሺህ ትውልድ ድረስ ታማኝ ፍቅር የማሳይ አምላክ ነኝ።" በማለት እንዲህ ያለውን ድርጊት አጥብቆ ይከለክላል። ይህን ህዝብ በኢትዮጵያዊነት ስም የሕይወት መንገድ ከሆነው ከክርስትና ጎዳና ወደ ጣኦት አምልኮ ለመውሰድ የሚደረግ የሰይጣን ትምህርትና የክህደት ሥራ ነው።

  • @emebetgebremariam153
    @emebetgebremariam153 Год назад +2

    እግዚአብሔር ይገስፅሽ ከጌታችን መስቀል ውጪ ሌላ መስቀል አናውቅም እሱም ቢሆን የተሰቀለውን ከሙታን የተነሳውን በአብ ቀኝ ያለውን ተመልሶ የሚመጣ ውን ጌታ እንጂ መስቀል የተረገመ ሰው የሚሰቀልበት ነው እንጨት ነው ወይ በር ነው አልያ መዳብ ነው
    ለዚህ ማረጋገጫ ዘፀአት 20ን ማንበብ በቂ ነው ዶ/ር ን ፐሮፌሰር ነን እያላቹ ሕዝቡን አታሳስቱት እግዚአብሔር ይጠይቃችኋል

  • @ruhamakassaye6442
    @ruhamakassaye6442 3 месяца назад

    እህታችን በጣም ደሰ የሚል አገላለጽ ነው እግዚአብሔር ጸጋሽን ያሳድግልሽ ለዘለአለም ተባረኪ

    • @user-vj5kn4vd2p
      @user-vj5kn4vd2p 2 месяца назад

      ዶ/ር ግሩም ምርምርና ጥናታዊ ፅሑፍ ስለሆነ ጠቅለል አድርገሽ በመፅሐፍ መልክ ለምዕመናን የሚደርስበትን ሁኔታ ብታመቻች የበለ ጠ ጠቀሜታው ጉልህ ነው።ድካምሽ ሁሉ የበረከት ይሁንል ሽ ፡ ፡ታሪካችን ከውቅያኖስ ጋር የሚመሳሰል ነው።ይህን ለማወቅ ፍላጎት ስለሌንና ስለተምታታብን ግራመጋባት ውስጥ ስለገባን ነው።

  • @senayyakob2283
    @senayyakob2283 8 месяцев назад

    አሜን እግዚአብሔር ይባርክሽ

  • @segededemissie3505
    @segededemissie3505 6 месяцев назад

    አሪፍ ፖሮግራም ስለሆነ ክብር አለኝ! እግዚአብሔር ከናተ ይሁን , !🙏

  • @user-ib6do8kp8d
    @user-ib6do8kp8d 3 месяца назад

    አቺን ህራዶስን ህናታችን ዶክተር አበበችን ሌሎችን መሰል ሕግዚያብኤር ህድሜና ጤና ይስጣቹ

  • @fk3365
    @fk3365 6 месяцев назад

    የአምላክ እናትነትዋ ክብር ከፍጥረት ሁሉ በላይ መሆኑን የሚያቃልል አማኝ መሣይ ኢአማኒ ሲሆን የባዶነቱ እና የሚጠላት የአውሬው ልጅነቱን ይገልፃል ።

  • @gelilanardos1509
    @gelilanardos1509 Год назад +2

    ብሩክ ሁኚ ከነመላ ቤተሰብሽ ❤❤❤❤❤🎉🎉🎉🎉

  • @contactyoniboni7245
    @contactyoniboni7245 9 месяцев назад

    እግዚያብሔር ይስጥልን።

  • @user-xb7ti7qv7d
    @user-xb7ti7qv7d 6 месяцев назад

    ፣እህቴ እግዚአብሔር ይባርክሽ!!

  • @sabalule7915
    @sabalule7915 7 месяцев назад

    ዶክተር፣ ሆነ ፕሮፌሰር፣ ሳይንቲስት የእግዚአብሔር ባርኮት ወይም የጸጋ ስጦታ ማስተዋል፣ ፍቅር፣ ደግነት፣ እውነተኝነት ርህራሄ እነዚህ ከሌሉን ከንቱ የከንቱ ከንቱ ነን የእግዚአብሔሯ መስኪ ደህና ሁኝልን
    የተደበቀችዋ ኢትዮጵያ የምታበራበት ዘመን ቅርብ ይሁንልን አሜን

  • @azebbekele4300
    @azebbekele4300 7 месяцев назад

    እግዚአብሔር ይስጥልን ደጋግሞማዳመጥን ይጠይቃል በኔ እምነት መስኪ

  • @Weynua-kk5hw
    @Weynua-kk5hw 10 месяцев назад

    አሜን እግዚአብሔር ይክርሽ ትልቅ ጥያቄዬን ነው የመለሽልኝ ❤❤❤

  • @kumlachewbizuneh3589
    @kumlachewbizuneh3589 7 месяцев назад

    ጤና ይስጥልን እመይቴ !

  • @edkihaedkiha9640
    @edkihaedkiha9640 Год назад +1

    በርቺ

  • @abebedebebe2673
    @abebedebebe2673 9 месяцев назад

    እግዚአብሔር እድሜሽን ያብዛ❤❤❤

  • @abisiniaethiopia7673
    @abisiniaethiopia7673 Год назад

    ዶክተር መስከረም እግዚአብሔር እረጅም ዕድሜና ጤና ይስጥሽ ጥሩ እውቀት ነው የምትሰጭን እናመሰግናለን

  • @WendayLegesse-bp6xm
    @WendayLegesse-bp6xm Год назад +1

    ❤❤❤ I love it

  • @wrchutube156
    @wrchutube156 7 месяцев назад

    ቃለ ሕይወት ያሰማልን ።

  • @binyam781
    @binyam781 7 месяцев назад +1

    በጣም ጥልቅና አስገራሚ ትንታኔ ነው ። ፈጣሪ ማስተዋልሽን ያብዛልሽ ።እናመሠግናለን ይህንን የመሰለ ድንቅ ሚስጥር ስላካፈልሽን❤❤❤

    • @user-dw9co2oe7h
      @user-dw9co2oe7h 6 месяцев назад

      አሁን ደግሞ የ"ቶ" መስቀል በሚል በአንድ ወቅት የአረማውያን አምላክ የነበረውንና በአፈ-ታሪኩ መሰረት አሁን በህይወት የሌለውን የታሙዝን (ሕዝቅኤል 8:13,14) ምልክት ማለትም:- የተገለበጠ እንቁላል አናቱ ላይ ያደረገውን "ፐ" : ክርስቶስንና ክርስትናን እንደሚወክል ለማሳመን ትኳትናለች። በተገለበጠው እንቁላል የምትወከለው የመራባት አምላክ የሆነችው ፣ የናምሩድ እናትና ሚስት ሰሚራሚስ ነች። ከክርስትና ጋር የሚያገናኝ ገመድ የለውም። ሙሉ በሙሉ የጣኦት ምልክት ነው። ኦሪት ዘፀአት 20:4-6 ላይ “በላይ በሰማያት ወይም በታች በምድር አሊያም ከምድር በታች በውኃ ውስጥ ባለ በማንኛውም ነገር አምሳል የተቀረጸን ቅርጽ ወይም የተሠራን ምስል ለራስህ አታድርግ። 5 አትስገድላቸው፤ ተታለህም እነሱን አታገልግል፤ ምክንያቱም እኔ አምላክህ እግዚአብሔር እኔ ብቻ እንድመለክ የምፈልግና በሚጠሉኝ ሁሉ ላይ በአባቶች ስህተት የተነሳ በልጆቻቸው እንዲሁም በሦስተኛና በአራተኛ ትውልዶቻቸው ላይ ቅጣት የማመጣ አምላክ ነኝ 6 ሆኖም ለሚወዱኝና ትእዛዛቴን ለሚጠብቁ እስከ ሺህ ትውልድ ድረስ ታማኝ ፍቅር የማሳይ አምላክ ነኝ።" በማለት እንዲህ ያለውን ድርጊት አጥብቆ ይከለክላል። ይህን ህዝብ በኢትዮጵያዊነት ስም የሕይወት መንገድ ከሆነው ከክርስትና ጎዳና ወደ ጣኦት አምልኮ ለመውሰድ የሚደረግ የሰይጣን ትምህርትና የክህደት ሥራ ነው።

  • @yidnekwedajo8106
    @yidnekwedajo8106 Год назад

    ዶክተር መስከርም በመጀመሪያ የምታስረጅበት መንገድ በጣም ነው ምወደው ስለሁሉም ፈጣሪ እውቀትሽን ይጨምር ❤ይድነቃቸው እባላለው ከካምፓላ ኡጋዳ

  • @yadituluu4574
    @yadituluu4574 2 месяца назад

    Zemeneshi hulu yetbark yehun 🙏

  • @dunabekele9336
    @dunabekele9336 10 месяцев назад

    መስኪ ከሐረር ሚካኤል ሰፈር ነው አስተያየት የምሰጥሽ ሐረር ጁኔር እንደተማርሽ ነው የተነገረኝ እግዚአብሔር ጠናሽን ይጠብቅልሽ ረጅም እድሜ እመኛለሁ

  • @kkmbia2393
    @kkmbia2393 Год назад +1

    I really like this video watching you from Cincinnati.good job

  • @yohanneskelemu6120
    @yohanneskelemu6120 6 месяцев назад

    D.r Live long . God bless you.

  • @banchiyigezuwolde1556
    @banchiyigezuwolde1556 Год назад

    ዶክተር እግዚአብሔር ይባርክሽ ድንቅ የኢትዮጵያ ልጅነሽ አንቺ ከተፈጠርሽበት ኢትዮጵያ በመፈተ ሬ አምላኬን አመሰግናለሁ እድሜሽን ያርመው

  • @tadelebonga6138
    @tadelebonga6138 Год назад +3

    እግዚአብሔር ረዝም ዕድሜና ጤና ይስጥሽ ስለ እውነተኛ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ሀይማኖት እውነተኛ ታሪካዊ ሃማኖት ስለ መሆኑና ስለ ኢትዮጵያ ሃይማኖታዊ አባቶች ታሪክ ስአስተማርሽን ቃለ ህይወት ያሰማልን።

    • @Hadafe_nefese
      @Hadafe_nefese Год назад

      እየወልሽ ዶክተር መስከረም ስለ ቤተክርስቲያን ያለሽ ፍቅር እና ጉጉት እጅግ ያስደስታል ድንግል በእቅፏ ታኑርሽ በበረከት ትጎብኝሽ።
      ነገር ግን በዚህ ቪዴዮ ያገኘሁበትን ስህተቶች ልንገርሽ
      1. እስከ አሁን ሙሉ ቪድዮውን የጠቀስሽው የኚህን አባት መጽሐፍ ሲሆን ይሄ በጭራሽ እንደ ዋቢ ልንጠቀመው አንችልም ምክንያቱም የእርሳቸው መጽሐፍ በመላምት እና አለ ብለው በሚያስቡት ወይም እሳቸው በሚናገሩት የተለያዩ ቤተክርስቲያናት ነው ይሄ የጠቀሱት ቤተክርስቲያን ደግሞ በቅዱሳን አዋልድ መጽሐፍት ተጠቅሰውም አይገኙም። ስለዚህ ካመናችሁ እመኑ እኔ ይሄንን በራዕይ አይቻለሁ የሚለው ከተረት ተረት በቀር ሌላ ትርጉም አይሰጠውም ሲቀጥል ስለ እኚህ አባት ቅድስና ቤተክርስቲያን እውቅና አልሰጠችም እና ቅዱስ ናቸው ብለን ማውራት አይገባንም በራዕይ ያዩትን እውቀትም እንደ መጽሐፍ ለመቀበል ቤተክርስቲያን የእራሷ የሆነ የመፈተሻ መንገድ አላት 1. በውሀ 2. በእሳት 3. ድውያን ላይ በመጣል። በእነዚህ ሁሉ ላይ ድንቅ ነገር ካሳየ ነው ደገኛ መጽሐፍ የሚባለው እንጂ ሰውየው አየሁ ስላሉ አይደለም።
      2. የቶ መስቀል ከAnkh የግብጾቹ key of life ብለው ከመጥራታቸው በፊት የነበረ ነው የሚለውን ለማስረዳት ከብጽ ስልጣኔ በፊት የእዚህን መስቀል ግኝት ማሳየት ይኖርብናል። ከአዋልድ መጽሐፍት ይሄ ደግሞ አንቺ በጠቀስሽው መጽሐፍ ላይ አናገኘውም። አንዳንዶቹ በመጽሐፈ አክሲማሮስ ይገኛል ይላሉ መጽሐፉ ሲገለጥ ግን ቶ የሚል የለውም።
      ዞሮዞሮ ወደ ማጠቃለያዬ ስገባልሽ አባቶች በምሥጢር አጠኑ የሚባለውን ከመቀበልሽ በፊት እነዛ አባቶች፣እነዚህስ መጽሐፍቶች በትክክለኞቹ የቤተክርስቲያን ሊቃውንት ምን አይነት ምላሽ ይሰጥበታል የሚለውን ብታጠኚ በጥልቀት።ሲቀጥል ደግሞ አንቺ እንደዚህ አይነት እርግጠኛ ያልሆንሽባቸውን ሐሳቦች ስታቀርቢ ይላሉ አያልሽ ገለልተኛ ሆነሽ ብታቀርቢ ጥሩ ነው።

    • @user-dw9co2oe7h
      @user-dw9co2oe7h 6 месяцев назад

      አሁን ደግሞ የ"ቶ" መስቀል በሚል በአንድ ወቅት የአረማውያን አምላክ የነበረውንና በአፈ-ታሪኩ መሰረት አሁን በህይወት የሌለውን የታሙዝን (ሕዝቅኤል 8:13,14) ምልክት ማለትም:- የተገለበጠ እንቁላል አናቱ ላይ ያደረገውን "ፐ" : ክርስቶስንና ክርስትናን እንደሚወክል ለማሳመን ትኳትናለች። በተገለበጠው እንቁላል የምትወከለው የመራባት አምላክ የሆነችው ፣ የናምሩድ እናትና ሚስት ሰሚራሚስ ነች። ከክርስትና ጋር የሚያገናኝ ገመድ የለውም። ሙሉ በሙሉ የጣኦት ምልክት ነው። ኦሪት ዘፀአት 20:4-6 ላይ “በላይ በሰማያት ወይም በታች በምድር አሊያም ከምድር በታች በውኃ ውስጥ ባለ በማንኛውም ነገር አምሳል የተቀረጸን ቅርጽ ወይም የተሠራን ምስል ለራስህ አታድርግ። 5 አትስገድላቸው፤ ተታለህም እነሱን አታገልግል፤ ምክንያቱም እኔ አምላክህ እግዚአብሔር እኔ ብቻ እንድመለክ የምፈልግና በሚጠሉኝ ሁሉ ላይ በአባቶች ስህተት የተነሳ በልጆቻቸው እንዲሁም በሦስተኛና በአራተኛ ትውልዶቻቸው ላይ ቅጣት የማመጣ አምላክ ነኝ 6 ሆኖም ለሚወዱኝና ትእዛዛቴን ለሚጠብቁ እስከ ሺህ ትውልድ ድረስ ታማኝ ፍቅር የማሳይ አምላክ ነኝ።" በማለት እንዲህ ያለውን ድርጊት አጥብቆ ይከለክላል። ይህን ህዝብ በኢትዮጵያዊነት ስም የሕይወት መንገድ ከሆነው ከክርስትና ጎዳና ወደ ጣኦት አምልኮ ለመውሰድ የሚደረግ የሰይጣን ትምህርትና የክህደት ሥራ ነው።

  • @birtukan_ghion
    @birtukan_ghion 2 месяца назад

    ዶክተር በርቺልን በጣም interesting አስተምሮ ነው።