"እኔን የመኢሶን አመራር ክዶኛል ብልስ ”… ዶ/ር አለሙ አበበ ( የቀድሞ ም/ጠ/ ሚኒስትር )

Поделиться
HTML-код
  • Опубликовано: 18 июн 2024
  • "እኔን የመኢሶን አመራር ክዶኛል ብልስ ”… ዶ/ር አለሙ አበበ ( የቀድሞ ም/ጠ/ ሚኒስትር )
    #nahootv #nahoonews #nahoosport #nahoomeznagna #nahoowektawi #miraf
    For more :
    ቴሌግራም :- t.me/NahooTelevision
    ፌስቡክ፦ / nahooethiopia
    ዩትዩብ፦ / nahootvethi. .
    Web-Site :- nahootelevision.com/

Комментарии • 12

  • @eyasugensa
    @eyasugensa Месяц назад

    ግሩም ቃለመጠይቅ

  • @wondutiruneh3099
    @wondutiruneh3099 Месяц назад

    እኝህ ሰው በአብዮቱ ዘመን በአካልም ይሁን በፅሁፋቸው ከቴሌቪዥን መስኮት አንዳንዴ ከመታየት በስተቀር የማይታወቁ ፣ እውቅና የሌላቸው፣ በመንግስቱ ሀይል ማሪያም ሳንባ ሲተነፍሱ የነበሩ በታማኝ አገልጋይ ነታቸው እና አድርባይነታቸው ነው የምናውቃቸው።

  • @yphanneslechebo6450
    @yphanneslechebo6450 Месяц назад

    I know Dr Alemu Bebe the former Mayor of Ethiopia

  • @WoldeM-jf9yc
    @WoldeM-jf9yc Месяц назад +1

    It will be unfair to throw all blame for certain people during that time. Most of the generation of that time contributed directly or indirectly what has happened during the Derg era! What is crime is not taking lessons from the past and repeating those mistakes in worst form! No matter what mistakes we did we fought together where as the present generation fought separately each other without any objective. Sad! Menga generation!

  • @yphanneslechebo6450
    @yphanneslechebo6450 Месяц назад

    Mayor of Addis Abeba

  • @asnakeabdi
    @asnakeabdi Месяц назад

    ማናቆር ስትወድ - የወንድ ባልቴት

  • @asnakeabdi
    @asnakeabdi Месяц назад

    አንተ የነገህን ዉሎ የማታዉቅ ሰዉዬ መኢሶን ኋላ ላይ የሆነዉን መገመት ነበረበት ትላለህ

  • @asnakeabdi
    @asnakeabdi Месяц назад

    እናት ሀገር
    የኢሕአፓ እንቆቅልሽ ደራሲን አቅርብ - ወንድ ከሆንህ

  • @teralewlijie2267
    @teralewlijie2267 Месяц назад

    ስለዚህ መኢሶን ለስልጣን ፈላጊዎች ማቆያ ነበር እንጂ አባላቱ የሚያምኑበትና የፖለቲካ መስመሩን የሚያስጠብቁለት ድርጅት አልነበረም ማለት ነው:: ገራሚ ነው

  • @teralewlijie2267
    @teralewlijie2267 Месяц назад

    የዶር አለሙ አበበ ፓርቲ ግለሰቡ መንግስቱ ሃይለማርያም ነበር::