የአራት ኪሎ ልጅ ነኝ ሁሌ ጠዋት እና ማታ መኪና ሲያልፍ ሰው ሲሰግድ .... ዶ/ር አለሙ አበበ የኢሠፓ የፖሊት ቢሮ አባል እና የቀድሞ ም/ጠቅላይ ሚኒስትር
HTML-код
- Опубликовано: 19 окт 2024
- የአራት ኪሎ ልጅ ነኝ ሁሌ ጠዋት እና ማታ መኪና ሲያልፍ ሰው ሲሰግድ ... ዶ/ር አለሙ አበበ
የኢሠፓ የፖሊት ቢሮ አባል እና የቀድሞ ም/ጠቅላይ ሚኒስትር
#nahootv #nahoonews #nahoosport #nahoomeznagna #nahoowektawi
For more :
ቴሌግራም :- t.me/NahooTele...
ፌስቡክ፦ / nahooethiopia
ዩትዩብ፦ / nahootvethi. .
Web-Site :- nahootelevision...
I always wonder where Dr Alemu is. Thanks for the interview. People like him have a responsibility of sharing their journey as highly level civil servants and political appointees that in one way or another has shaped our trajectory
እናመሰግናለን ኤልያስ ዶርን ስላቀረብክልን ብዙ ቁምነገር ታወጋላችሁ …
ዶ/ር አለሙን በተማሪ ዘመኔ ባለስለጣን እንደነበሩ በሬድዮ ስማቸውን እሰማ ነበር። ከእስር ከተፈቱ በኋላ ግን አንዳንዴ አራት ኪሎ አያቸው ነበር። የፖለቲካ አቋማቸውን ስተወያዩ ለማድመጥ ጓጉቻለሁ።
Dr. Alemu Abeba played a significant role during the revolution... we just learn after the play started. I know this name in many revolutionary literature. You fail to mention his name at the title, I was about to jump the video. PLEASE ELIAS strive for continual improvement. MINIMIZE intervention during interview, correct the titling.
Dr.Alemu, I had the good fortune of participating with you in the economic reform. You and comrade Fikre Selassie commitments were highly appreciated!
Is he a live.amazing
ይገርማል
ሃይ ኤሊ ከ61 እስከ 66፡ 1A,2A,3A,4A,5A አና 6A ሽመልስ ሃብቴ። ለማንኛዉም ፕሮግራምህን እከታተላለሁ
Kindly write the name of your guest as part of the title. The way a title is crafted isn't expressive or informative. The name or the role/post they had/have of the guest to be mentioned at the title has much more importance than just a long sentence.
ተቀይ ሽብር ዋና አዘጋጅ እና አቀነባባሪ ገዳይ አስገዳይ አፈር ብላ የነዛ ወጣቶች ደም ይፈረድብሃል
He was the worst man at the time.
ትልቅ እውቀትና ልምድ ይቀሰማል ከእንደነዚህ አይነት ምሁራን:: ኢልያስ ጥሩ ይዘሀል
Was born in 1937, graduated from Alemaya in 1955. Does not make sense. So, he was 18 when he graduated from College. So he started schooling when he was 2 years old? I mean if you count 12 years elementary and high school, 4 years college. This makes 16 years. So he must have been in first grade when he was 2 years old.
ይህ እጅግ የከረፋ ነፍሰ ገዳይ ሰው በህይወት አለ? አረመኔዎች እድሜአቸው ረጅም ነው:: የአዲስ አበባ ከንቲባ በነበረበት ጊዜ የከተማዋን ወጣቶችን አርዶ አሳርዶ ሜዳ ላይ ያሰጣ ይሁዳ:: ስንት እናቶችን መሃን ያደረገ የከተማው ጭራቅ::ስጋ የሚበላ ከብት::
አንተስ ማን ሆንክና ::
@@girmawoldemariam7107antema yaw ye key shibehir neha 😊
the worst thing is you are allive
@@baldinib1055 Jerk - The son of serial killer.
በወቅቱ አንተስ
አቶ ሞገስ ገ/ፃዲቅ ናቸው የፋሆ የኢትዬጲያ ወኪል የነበሩት ጎደኛ በእርግጥም ጥሩ ሙዚቃ እቤታቸው ሲጫዐቱ አይቻለሁ ::
ይሄ ሰዉዬ በሂወት አለ ደርግ ሲወድቅ የሞተ ነበር የሚመስለኝ ኤልያስ እንዲህ አይነት ስተት ሰርተህ አታቅም ይሄ ሰዉዬ እኮ ቀይ ሽብርን በሀላፊነት ተቀብሎ በማስ ኪሊንግ በጅምላ ግድያ የኢትዮጲያ ጨቅላ ወጣቶች ፊልደል የቆጠሩትን እስከ ከፍተኛ ትምህርት የተማሩትን በአርጩሜ ገርፎ አስተምሮ መመለስ ማቆም ሲቻል ጠቅላላ በመግደል በማስገደል አገራች ሰዉ አልባ እንድትሆን ያረገ ጨካኝ አረመኔ ከባድ ወንጀለኛ ሰዉ አደለም ወይ እንደ ጥሩ ሰዉ ለፍርድ ሳይቀርብ በሰላም ይኖራል አደባባይ መዉጣቱ እራሱ ይገርማል
ልንገረህ ያ ክስተት ለመማሪያነቱ ለዚህ ትውልድ ጠቃሚ ነው:: መደማመጥ ጠፍቶ የተባላ መሆኑን:: ለተጠያቂነቱ ሁሉም እጅ ስለአለበት ክስረቱም ሆነ ልማቱ የሁሉም ነው:: እኔ ለሁሉም አዝናላሁ መርጦ ማልቀስ ተገቢ አይመስለኝም:: መረገም ያለበት ርእዮተ አለሙ ነው:: ግደል ተጋደል justified የሆነብት ዘመን:: እስቲ እዚህ ላይ ይብቃ:: ለነገሩ ዛሬም ያው ነው:: የህን ሁሉ ችግር ግን ለጥቂቶች መስጠት ተገቢ አይመስለኝም::
የቀይ ሽብር ዶክተርም ነበሩ
ዋና ነበር እንጂ
እናንተስ ሚናችሁ ምን ነበር?
አድር ባይ ስንቲ ተገለባበጠ !
የቂርቆስ ልጅ ዘረኛ ሲሆን አንተን አየሁ!!
ኤሊያስ እንዴት እንዲ ሰራፈት ልትሆን ቻልክ?? ሀገርህ ላይ ይሄ ሁሉ መዓት እየወረደባት አንተ ቡልሽት ታወራለህ.... please Go away!
ኤልያስ ለሁለተኛ ግዜ ዶክተር"ቀይ ሽብርን' የምታቀርባቸዉ ከሆነ በስልጣን ዘመናቸዉ የነበራቸዉን ሚና የአዲስ አበባ ከንቲባ በነበሩበት ወቅት ስለ ተካሄደዉ የቀይ ሽብር ጭፍጨፋ በደንብ ሊናገሩ ይገባል:::
አንተ ደግሞ ስለ ነቲ ሽብር ንገረን
ወንድሞቻችን እህቶቻችንን መትረው የጨረሱ ፍሽስት እንዴት የወንድሙን ደም የሚመልስ ይጥፋ
ቱሪንፍ
ምን አድርገው ነው የተመተሩት