አስተውሎት 4 (ክፍል 1) | ከማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ 8-10 | ASTEWLOT 4 (Part 1) | Matthew 8-10
HTML-код
- Опубликовано: 29 авг 2024
- 👑 በኢትዮጵያ የሕይወት ብርሃን ቤተ ክርስቲያን፣ በአዲስ ክርስቲያን ላይፍ አሴምብሊይ አጥቢያ
⏰ ዘወትር አርብ ከ 11:00 ጀምሮ
👑 0938859999
👑 አድራሻ: ካዛንቺስ በመለስ ፋውንዴሽን ትይዩ ባለው ቅያስ ገባ ብሎ ወይም ከልቤ ፋና ት/ቤት ጀርባ
👑 maps.app.goo.g...
👑 በአካል መገኘት ለማትችሉ በቴሌግራም በዩቱብ እና በፌስቡክ ገጻችን በቀጥታ ስርጭት እንድትከታተሉ ጋብዘናችኋል።
👑 / @equipmedia2577
👑 t.me/Mamusha_F...
👑 / equipmediamamushafenta
ባላለቀ ብዬ የምስማው ጊዜ ነው ተባረኩ የእግዚአብሔር አገልጋዬች አወያይ አገልጋይ ሮቤል መረዳትህ እና ወይይቱን ከቃሉጋ የምታስማማው ነገርህ ያስደንቀኛ ተባረክ DR ማሙሻ እና ጋሽ ንጉሴ በምታስተምሩን ጊዜ ባርካችሁናል ተባረኩ ቤተሰባቹ ጤናቹ ዘመናቹ የተባረከ ይሁን❤❤❤🙏🙏🙏
ጋሽ ንጉሴ ትህትናህ ይናገራል ተባረክ
be blessed! all of you
Praise be to God, for we have you and Equip media!
ጌታ ይባርካችሁ ፀጋዉን ያብዛላች ። በናፍቆት ለመስማት እንጠባበቃለን። ታ ቦቱ ወደ ቦታዉ እንደተመለሰ እንዲሁም እኛም ወደ ቃል ማአድ እንመለስ። በሌጣ ፈረስ የጋለብነት ይብቃን።
ክብር ለእግዚአብር ይሁን ጸጋ ይብዛላችሁ!❤❤❤
Thank you 💥❤🙏
💥astewlot💥 program betam kimem nat titaftalech nefse mitafit migib belach indet yemiyareka new bewnet betam mitinafek program nech ''💥astewlot💥'' program yetekeshenech yewust sewnetin yemitareka yemitategib yemitatenekir yemitatebk tenafaki gize honabignalech kibir le Eyesus yihun 💥❤🙏betam des bilognal💥❤🙏 Geta yakbrilign💥❤🙏
አሜን ተባረኩ በብዙ❤❤❤
በጣም ነው የተጠቀምኩት ስለ እናንተ ጌታ ይመስገን!❤🙏🙏🙏
Egziabher ymesgen enante sleseten tebareku
Egziabiher yibarikachu xegawin yabizalchu.
Tebareku gate yebarkh ❤
God bless you all ❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤
Tebarekuuu❤
Tebareku Yihe Geta endet dink new
ትክክል !!!!!ማሙሻ መቼም አጋንት እውነት ተናግሮም አያውቅም !!!
ጋሽ ንጉሴ፤ዶ/ር ማሙሻ እና ወ/ም ሮቤል ድንቅ ምልከታና የታነጽኩበት ነው ተባረኩ፤
part 2
Dink new
ከመስቀል በፊት እና ከመስቀል በኃላ ብለን ብናየው ይቀላል ለምን አህዛብ ከመስቀል በፊት የብሉይ ኪዳንን ሊረዱት አይችሉም ስለዚህ ጌታ ሊያስቸግራቸው አልፈልግም ወይም ሊሸከሙት አይችሉም ነግር ግን ከመስቀል ወይም ሰራው ተሰርቶ ካለቀ በኃላ ወደ አህዛብ እንዲሄድ ታዘዙ ። ሐዋሪያቱም ቢሆኑ መጀመሪያ ላይ ወደ አይሁድ ሙክራብ ነበር ወንጌልን ይዘው የሄዱት ። ሐዋርያው ጳውሎስ እስከተጠራ ድረስ ማለት ነው። ከዚያ በኃላ ግን ብዙ አህዛብ ወደጌታ መፍለስ ጀመሩ ቡዙ የአዛብ የሆኑ ቤተክርስትያን መተከል ጀመሩ ። አይሁድን ስለምነት አህዛብን በእምነት አጸደቀ ።ሰለዚህ አኔ የማምነው ጌታ ወደ እህዛብ እንዳይሄዱ የከለከለው ለአህዛብ በመራራት ነው ብዬ እረዳዋለሁ ከጠቀመ ብዬ ነው።