የአዲስ ኪዳን ዳሰሳ |ወደ ቆላስይስ ሰዎች | ክፍል 1 | አስፋው በቀለ (ፓ/ር)

Поделиться
HTML-код
  • Опубликовано: 28 авг 2024
  • የዚህ መልዕክት ጸሃፊ ሃዋርያው ጳውሎስ እንደሆነ የታወቀ ነው፤ የተጻፈበት ዘመን በውል ለይቶ አልታወቀም። ይሁን እንጂ በ58-64 ዓ.ም. እንደተጻፈ ይገመታል። የመልዕክቱ አላማ የክርስቶስን ታላቅነትና የቆላስይስ ሰዎች የተቀበሉትን ጸጋ ለመግለጽ ነው። ሐዋርያው ጳውሎስ በዚህ መልዕክቱ እግዚአብሔር ደስ የሚሰኝበት ማለት የተቀደሰ እውነተኛ ደስታ የሞላበት ህይወት ሊገኝ የሚችለው ክርስቶስን በማመን ብቻ መሆኑን ምእመናንን አበክሮ ያሳስባቸዋል። የሰው አዕምሮ የተራቀቀበት ፍልስፍናና አጉል የአምልኮ ስርአት ከንቱና አደገኛ መሆኑንም ጨምሮ ያስገነዝባቸዋል።
    ቆላስይስን በዝርዝር ለመማር የሚከተለውን ሊንክ ይመልከቱ፡
    • ቆላስይስ / Colossians

Комментарии • 56

  • @SenaitGashaw-bn8rb
    @SenaitGashaw-bn8rb 2 месяца назад

    አሜን አሜን አሜን የማይጠገበዉ ትምህርት ፓስተር እድሚህን የማቱሳላ ይርግልን እስከቤተሰቦችህ ❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤

  • @emnetgetahun2799
    @emnetgetahun2799 Год назад

    ፓስተር አስፋው እግዚአብሔር ይባርከህ

  • @TihitinaBirhan
    @TihitinaBirhan 2 года назад

    ፓስተርዬ ተባረክ

  • @Abebechwada-he2xf
    @Abebechwada-he2xf 4 месяца назад

    ተባረክ

  • @kelemargaw6040
    @kelemargaw6040 3 месяца назад

    አሜን ተባረክ ፓስተርዬ

  • @user-zz9qw6ho1g
    @user-zz9qw6ho1g Месяц назад

    tabaraki pasitere❤❤❤

  • @rahelmehari9718
    @rahelmehari9718 Год назад

    God bless you

  • @BYGRACE-bg2cv
    @BYGRACE-bg2cv 4 месяца назад

    pastor God bless you🥰🥰

  • @hanagutachewa
    @hanagutachewa Год назад

    Tebarklge pesatre❤❤❤

  • @gentekonjo5453
    @gentekonjo5453 2 года назад

    Pas zemnhe yebark

  • @alemghirmay7430
    @alemghirmay7430 Год назад

    Tebarek pastor 🙏🙏

  • @marthahailu2066
    @marthahailu2066 2 года назад

    አዉነት ነው

  • @saraansebo1992
    @saraansebo1992 2 года назад

    ❤️❤️❤️

  • @Abebechwada-he2xf
    @Abebechwada-he2xf 4 месяца назад

    እድመ ጠና ይጨመር በየኢሱስም

  • @habtsegy2663
    @habtsegy2663 2 года назад +2

    Amennnnn tebarek Paster betam des yemil timhrti new yemitastemhirow zemenhi ybarek 🍫❤

    • @senatorbullo4075
      @senatorbullo4075 2 года назад

      አሜን አሜን አሜን እግዚአብሔር ይመስገን ጌታ ኢየሱስ ይባርክ ፖስተርዬ

  • @zinashmamo9676
    @zinashmamo9676 2 года назад +1

    አሜንንንንንን

  • @elennewatuhailu3448
    @elennewatuhailu3448 2 года назад +3

    ሻሎም ፓስተርየ ጌታ እንደሁሌም ጸጋው ያብዛልህ 🙌🏼ተማሪህ 🇪🇷🇳🇴

  • @amenkiya2179
    @amenkiya2179 2 года назад +1

    geta ybark pastorya

  • @endashawtsige7966
    @endashawtsige7966 Год назад

    እግዚአብሔር ይመስገን በጣም ጠቃሚ የዳሰሳ ትምህርት ነው እየፃፍኩ ነው እየተማርኩ ያለሁት እጅግ ጠቃሚ ጥልቅ ዕውቀት ነው እግዚአብሔር ይባርኮት ከልብ ። የመፅሐፍ ቅዱስ ክፍሎችን ነጥሎ ከሚያብራራ ኮመንተሪ መፅሐፍት ውጪ ታሪካዊ ዳራዎች መፅሐፉ የተፃፈበትን የጀርባ ታሪክ የሚዘግብ አማርኛ መፅሐፍት ይኖር ይሆን ካለ ቢጠቁሙኝ አመሰግናለሁ ተባረኩ

  • @destachekol8664
    @destachekol8664 2 года назад +1

    ፓስተር በርታ እግዚአብሔር ይባርክህ፡

  • @meherta8711
    @meherta8711 2 года назад +1

    ተባረክ ፖስተር

  • @almaznegash1889
    @almaznegash1889 2 года назад +1

    Paster. Abezeto getta yebarekhe. Form calgary

  • @arsemageberemeskel9374
    @arsemageberemeskel9374 2 года назад +2

    Selam PASTOR የቆላስይስ ሰዎች ዳሰሳ እጅግ ግሩም ነበር በውስጡ ያስተማርከን በተለይ ጌታ እየሱስ ከክርስቶስን አሳንሰው የሚሰብኩ እውነት የሚስል ግን ስህተት ይሆነውን ስላሳይህን አሁንም ስለ መልካም መጋቢነትህ ጌታ እሁንም ፀጋውን በእጥፍ ያብዛልህ🙌🏽🙌🏽🙏❤በመቀጠል የረቡዕ ፕሮግራም አርእስቱ የቆላስይስ ሰዎች ዳሰሳ 1 መፃፍ ነበረበት።ነገር ግን በስህተት ያለፈው ዐርብ አርእስት የፍልጵዮስ ሰዎች የሚለው ነበረና፤
    ምናልባት ለዛሬ እንዲስተካከል መልእክቴን ሳስተላልፍ ደስ ብሎኝና በትህትና ነው።❤❤👍👍🙌🏽🙌🏽ተባረኩ!!!

  • @robelroba-pl4qq
    @robelroba-pl4qq 7 месяцев назад

    Yantan matsaftoch Endet maggnat yechalal pastore

  • @tsehaykebede3250
    @tsehaykebede3250 2 года назад +1

    ሰላም ይብዛልህ ወንድሜ እግዚአብሔር ሰለ አተ የተባረከ ይሁን አሜን እግዚአብሔር የአገልግሎትህን ዘመን ይባርክልህ አሜን አሁንም የምታሰተምርበትን ፀጋውን ያብዛልህ አሜን
    እግዚአብሔር እረጅም እድሜ ከጤና ጋር ይሰጥህ ያብዛልህ ጉልበት አቅም አይል ይሁንህ አሜን አሜን

  • @m.b2762
    @m.b2762 2 года назад +2

    ጌታ ኢየሱስ ይባርክህ

  • @hanamamo6648
    @hanamamo6648 2 года назад +1

    የእግዚአብሔር ሰላም ጸጋው ይብዛሎት ፓስተር አስፋው ስለዚህ ድንቅ ትምህርት የቃሉ ባለቤት የእግዚአብሔር ስም ይባረክ

    • @habtamutibebu2947
      @habtamutibebu2947 2 года назад +1

      ወደእግዚአብሔር ቅረቡ
      ወደናንተምይቀርባል

  • @john9762094
    @john9762094 2 года назад +1

    የዮሐንስ ወንጌል 3:16 በእርሱ የሚያምን ሁሉ የዘላለም ሕይወት እንዲኖረው እንጂ እንዳይጠፋ እግዚአብሔር አንድያ ልጁን እስኪሰጥ ድረስ ዓለሙን እንዲሁ ወዶአልና።
    17 ዓለም በልጁ እንዲድን ነው እንጂ፥ በዓለም እንዲፈርድ እግዚአብሔር ወደ ዓለም አልላከውምና።
    18 በእርሱ በሚያምን አይፈረድበትም፤ በማያምን ግን በአንዱ በእግዚአብሔር ልጅ ስም ስላላመነ አሁን ተፈርዶበታል።
    የዮሐንስ ወንጌል 3:36 በልጁ የሚያምን የዘላለም ሕይወት አለው፤ በልጁ የማያምን ግን የእግዚአብሔር ቍጣ በእርሱ ላይ ይኖራል እንጂ ሕይወትን አያይም።
    የዮሐንስ ወንጌል 6:40 ልጅንም አይቶ በእርሱ የሚያምን ሁሉ የዘላለም ሕይወትን እንዲያገኝ የአባቴ ፈቃድ ይህ ነው፥ እኔም በመጨረሻው ቀን አስነሣዋለሁ።
    የዮሐንስ ወንጌል 17:1 ...
    የዮሐንስ ወንጌል 17:2 ኢየሱስም ይህን ተናግሮ ወደ ሰማይ ዓይኖቹን አነሣና እንዲህ አለ። አባት ሆይ፥ ሰዓቱ ደርሶአል፤ ልጅህ ያከብርህ ዘንድ፥ በሥጋም ሁሉ ላይ ሥልጣን እንደ ሰጠኸው፥ ለሰጠኸው ሁሉ የዘላለምን ሕይወት ይሰጣቸው ዘንድ ልጅህን አክብረው።
    የዮሐንስ ወንጌል 6:47 እውነት እውነት እላችኋለሁ በእኔ የሚያምን የዘላለም ሕይወት አለው።
    የዮሐንስ ወንጌል 14:6 ኢየሱስም። እኔ መንገድና እውነት ሕይወትም ነኝ፤ በእኔ በቀር ወደ አብ የሚመጣ የለም።
    1ኛ የዮሐንስ መልእክት 5:12 ልጁ ያለው ሕይወት አለው፤ የእግዚአብሔር ልጅ የሌለው ሕይወት የለውም።
    የሐዋርያት ሥራ 4:12 መዳንም በሌላ በማንም የለም፤ እንድንበት ዘንድ የሚገባን ለሰዎች የተሰጠ ስም ከሰማይ በታች ሌላ የለምና።
    ወደ ሮሜ ሰዎች 10:9 ኢየሱስ ጌታ እንደ ሆነ በአፍህ ብትመሰክር እግዚአብሔርም ከሙታን እንዳስነሣው በልብህ ብታምን ትድናለህና፤
    10 ሰው በልቡ አምኖ ይጸድቃልና በአፉም መስክሮ ይድናልና።
    11 መጽሐፍ። በእርሱ የሚያምን ሁሉ አያፍርም ይላልና።
    12 በአይሁዳዊና በግሪክ ሰው መካከል ልዩነት የለምና፤ አንዱ ጌታ የሁሉ ጌታ ነውና፥ ለሚጠሩትም ሁሉ ባለ ጠጋ ነው፤
    13 የጌታን ስም የሚጠራ ሁሉ ይድናልና።

  • @fyorisoumsium7162
    @fyorisoumsium7162 2 года назад

    God bless you pastor thank's

  • @masetewalyenuren4078
    @masetewalyenuren4078 2 года назад

    Tebarek pastor 🙌🏼🙌🏼🙌🏼🙏🏽🙏🏽🙏🏽👏👏👏👏🏅🏅🏅🏅🍇🍇🍇🍇🍇

  • @amennetsanet7492
    @amennetsanet7492 2 года назад

    እግዚአብሄር ይባርክህ ፓስተርዬ

  • @john9762094
    @john9762094 2 года назад +1

    የዮሐንስ ወንጌል 14:1 ልባችሁ አይታወክ፤ በእግዚአብሔር እመኑ፥ በእኔም ደግሞ እመኑ።
    የዮሐንስ ወንጌል 14:2 በአባቴ ቤት ብዙ መኖሪያ አለ፤ እንዲህስ ባይሆን ባልኋችሁ ነበር፤ ስፍራ አዘጋጅላችሁ ዘንድ እሄዳለሁና፤
    የዮሐንስ ወንጌል 14:3 ሄጄም ስፍራ ባዘጋጅላችሁ፥ እኔ ባለሁበት እናንተ ደግሞ እንድትሆኑ ሁለተኛ እመጣለሁ ወደ እኔም እወስዳችኋለሁ።
    የዮሐንስ ወንጌል 14:4 ወደምሄድበትም ታውቃላችሁ፥ መንገዱንም ታውቃላችሁ።
    የዮሐንስ ወንጌል 14:5 ቶማስም። ጌታ ሆይ፥ ወደምትሄድበት አናውቅም፤ እንዴትስ መንገዱን እናውቃለን? አለው።
    የዮሐንስ ወንጌል 14:6 ኢየሱስም። እኔ መንገድና እውነት ሕይወትም ነኝ፤ በእኔ በቀር ወደ አብ የሚመጣ የለም።

  • @workuasmare6977
    @workuasmare6977 2 года назад

    Thanks!

  • @senaitsolomon2737
    @senaitsolomon2737 2 года назад

    Amen ,thank you pastor.

  • @felenuna8034
    @felenuna8034 2 года назад

    ጌታ ይባረክ

  • @masetewalyenuren4078
    @masetewalyenuren4078 2 года назад

    Amennn Amennn Amennn Amennn Amennn

  • @john9762094
    @john9762094 2 года назад

    Ephesians 2:18For through him we both have access to the Father by one Spirit.

  • @tsegamuzollo1720
    @tsegamuzollo1720 2 года назад

    Pastor, Egeg Netsa Yemiaweta Temehert. Geta Abzeto Yebarekeh. Getan Letekebelu, ledanu Eheat Wndemochachen, Keber Legeta Yehun🙏🏽🙌🏽🕊❤️

  • @selamgizaw4670
    @selamgizaw4670 2 года назад

    God bless you pastor

  • @gmalmu650
    @gmalmu650 2 года назад

    Zemnhe yebark

  • @john9762094
    @john9762094 2 года назад

    WE HAVE BEEN SAVED BY GRACE THROUGH FAITH
    ወደ ሮሜ ሰዎች 1:17 ጻድቅ በእምነት ይኖራል ተብሎ እንደ ተጻፈ የእግዚአብሔር ጽድቅ ከእምነት ወደ እምነት በእርሱ ይገለጣልና።
    ወደ ሮሜ ሰዎች 3:20 ይህም የሕግን ሥራ በመሥራት ሥጋ የለበሰ ሁሉ በእርሱ ፊት ስለማይጸድቅ ነው፤ ኃጢአት በሕግ ይታወቃልና።
    ወደ ሮሜ ሰዎች 3:21 አሁን ግን በሕግና በነቢያት የተመሰከረለት የእግዚአብሔር ጽድቅ ያለ ሕግ ተገልጦአል፥
    ወደ ሮሜ ሰዎች 3:22 እርሱም፥ ለሚያምኑ ሁሉ የሆነ፥ በኢየሱስ ክርስቶስ በማመን የሚገኘው የእግዚአብሔር ጽድቅ ነው፤ ልዩነት የለምና፤
    ወደ ሮሜ ሰዎች 3:23 ሁሉ ኃጢአትን ሠርተዋልና የእግዚአብሔርም ክብር ጎድሎአቸዋል፤
    ወደ ሮሜ ሰዎች 3:24 በኢየሱስ ክርስቶስም በሆነው ቤዛነት በኩል እንዲያው በጸጋው ይጸድቃሉ።
    ወደ ሮሜ ሰዎች 10:4 የሚያምኑ ሁሉ ይጸድቁ ዘንድ ክርስቶስ የሕግ ፍጻሜ ነውና።
    ወደ ኤፌሶን ሰዎች 2:4 ነገር ግን እግዚአብሔር በምሕረቱ ባለ ጠጋ ስለ ሆነ፥
    ወደ ኤፌሶን ሰዎች 2:5 ከወደደን ከትልቅ ፍቅሩ የተነሣ በበደላችን ሙታን እንኳ በሆንን ጊዜ ከክርስቶስ ጋር ሕይወት ሰጠን፥ በጸጋ ድናችኋልና፥
    ወደ ኤፌሶን ሰዎች 2:8 ጸጋው በእምነት አድኖአችኋልና፤ ይህም የእግዚአብሔር ስጦታ ነው እንጂ ከእናንተ አይደለም፤
    ወደ ኤፌሶን ሰዎች 2:9 ማንም እንዳይመካ ከሥራ አይደለም።
    ወደ ገላትያ ሰዎች 2:15 እኛ በፍጥረት አይሁድ ነን ኃጢአተኞችም የሆኑ አሕዛብ አይደለንም፤
    ወደ ገላትያ ሰዎች 2:16 ነገር ግን ሰው በኢየሱስ ክርስቶስ በማመን እንዲጸድቅ እንጂ በሕግ ሥራ እንዳይሆን አውቀን፥ ሥጋን የለበሰ ሁሉ በሕግ ሥራ ስለማይጸድቅ፥ እኛ ራሳችን በሕግ ሥራ ሳይሆን በክርስቶስ እምነት እንጸድቅ ዘንድ በክርስቶስ ኢየሱስ አምነናል።
    ወደ ገላትያ ሰዎች 2:21 የእግዚአብሔርን ጸጋ አልጥልም፤ ጽድቅስ በሕግ በኩል ከሆነ እንኪያስ ክርስቶስ በከንቱ ሞተ።
    ወደ ገላትያ ሰዎች 3:11 ጻድቅ በእምነት ይኖራል ተብሎአልና ማንም በእግዚአብሔር ፊት በሕግ እንዳይጸድቅ ግልጥ ነው።
    ወደ ገላትያ ሰዎች 3:23 እምነትም ሳይመጣ ሊገለጥ ላለው እምነት ተዘግተን ከሕግ በታች እንጠበቅ ነበር።
    ወደ ገላትያ ሰዎች 3:24 እንደዚህ በእምነት እንጸድቅ ዘንድ ሕግ ወደ ክርስቶስ የሚያመጣ ሞግዚታችን ሆኖአል፤
    ወደ ገላትያ ሰዎች 3:25 እምነት ግን መጥቶአልና ከእንግዲህ ወዲህ ከሞግዚት በታች አይደለንም።
    ወደ ገላትያ ሰዎች 5:4 በሕግ ልትጸድቁ የምትፈልጉ ከክርስቶስ ተለይታችሁ ከጸጋው ወድቃችኋል።
    ወደ ገላትያ ሰዎች 5:5 እኛ በመንፈስ ከእምነት የጽድቅን ተስፋ እንጠባበቃለንና።
    ወደ ፊልጵስዩስ ሰዎች 3:4 እኔ ግን በሥጋ ደግሞ የምታመንበት አለኝ። ሌላ ሰው ማንም ቢሆን በሥጋ የሚታመንበት እንዳለው ቢመስለው፥ እኔ እበልጠዋለሁ።
    ወደ ፊልጵስዩስ ሰዎች 3:5 በስምንተኛው ቀን የተገረዝሁ፥ ከእስራኤል ትውልድ፥ ከብንያም ወገን፥ ከዕብራውያን ዕብራዊ ነኝ፤ ስለ ሕግ ብትጠይቁ፥ ፈሪሳዊ ነበርሁ፤
    ወደ ፊልጵስዩስ ሰዎች 3:6 ስለ ቅንዓት ብትጠይቁ፥ ቤተ ክርስቲያንን አሳዳጅ ነበርሁ፤ በሕግ ስለሚገኝ ጽድቅ ብትጠይቁ፥ ያለ ነቀፋ ነበርሁ።
    ወደ ፊልጵስዩስ ሰዎች 3:7 ነገር ግን ለእኔ ረብ የነበረውን ሁሉ ስለ ክርስቶስ እንደ ጉዳት ቈጥሬዋለሁ።
    ወደ ፊልጵስዩስ ሰዎች 3:8 ...
    ወደ ፊልጵስዩስ ሰዎች 3:9 አዎን፥ በእውነት ከሁሉ ይልቅ ስለሚበልጥ ስለ ክርስቶስ ኢየሱስ ስለ ጌታዬ እውቀት ነገር ሁሉ ጉዳት እንዲሆን እቈጥራለሁ፤ ስለ እርሱ ሁሉን ተጐዳሁ፥ ክርስቶስንም አገኝ ዘንድ፥ በክርስቶስም በማመን ያለው ጽድቅ ማለት በእምነት ከእግዚአብሔር ዘንድ ያለው ጽድቅ እንጂ ከሕግ ለእኔ ያለው ጽድቅ ሳይሆንልኝ፥ በእርሱ እገኝ ዘንድ ሁሉን እንደ ጕድፍ እቈጥራለሁ፤
    ወደ ቲቶ 2:11 ሰዎችን ሁሉ የሚያድን የእግዚአብሔር ጸጋ ተገልጦአልና፤
    ወደ ቲቶ 3:3 እኛ ደግሞ አስቀድመን የማናስተውል ነበርንና፤ የማንታዘዝ፥ የምንስት፥ ለምኞትና ለልዩ ልዩ ተድላ እንደ ባሪያዎች የምንገዛ፥ በክፋትና በምቀኝነት የምንኖር፥ የምንጣላ፥ እርስ በርሳችን የምንጠላላ ነበርን።
    ወደ ቲቶ 3:4 ነገር ግን የመድኃኒታችን የእግዚአብሔር ቸርነትና ሰውን መውደዱ በተገለጠ ጊዜ፥
    ወደ ቲቶ 3:5 እንደ ምሕረቱ መጠን ለአዲስ ልደት በሚሆነው መታጠብና በመንፈስ ቅዱስ በመታደስ አዳነን እንጂ፥ እኛ ስላደረግነው በጽድቅ ስለ ነበረው ሥራ አይደለም፤
    ወደ ቲቶ 3:6 ...
    ወደ ቲቶ 3:7 ያን መንፈስም፥ በጸጋው ጸድቀን በዘላለም ሕይወት ተስፋ ወራሾች እንድንሆን፥ በመድኃኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ በእኛ ላይ አትርፎ አፈሰሰው።

  • @rahelmehari9718
    @rahelmehari9718 Год назад

    7

  • @john9762094
    @john9762094 2 года назад

    የዮሐንስ ወንጌል 11:25 ኢየሱስም። ትንሣኤና ሕይወት እኔ ነኝ፤ የሚያምንብኝ ቢሞት እንኳ ሕያው ይሆናል፤
    የዮሐንስ ወንጌል 11:26 ሕያው የሆነም የሚያምንብኝም ሁሉ ለዘላለም አይሞትም፤ ይህን ታምኚያለሽን? አላት።

  • @john9762094
    @john9762094 2 года назад +1

    የሐዋርያት ሥራ 16:30 ወደ ውጭም አውጥቶ። ጌቶች ሆይ፥ እድን ዘንድ ምን ማድረግ ይገባኛል? ኣላቸው።
    የሐዋርያት ሥራ 16:31 እነርሱም። በጌታ በኢየሱስ ክርስቶስ እመን አንተና ቤተ ሰዎችህ ትድናላችሁ አሉት።
    የሐዋርያት ሥራ 16:32 ለእርሱና በቤቱም ላሉት ሁሉ የእግዚአብሔርን ቃል ተናገሩአቸው።
    የሐዋርያት ሥራ 16:33 በሌሊትም በዚያች ሰዓት ወስዶ ቍስላቸውን አጠበላቸው፥ ያን ጊዜውንም እርሱ ከቤተ ሰዎቹ ሁሉ ጋር ተጠመቀ፤
    የሐዋርያት ሥራ 16:34 ወደ ቤቱም አውጥቶ ማዕድ አቀረበላቸው፥ በእግዚአብሔርም ስላመነ ከቤተ ሰዎቹ ሁሉ ጋር ሐሤት አደረገ።

  • @john9762094
    @john9762094 2 года назад

    ወደ ኤፌሶን ሰዎች 2:18 በእርሱ ሥራ ሁላችን በአንድ መንፈስ ወደ አብ መግባት አለንና።

  • @user-op1mn2jv9b
    @user-op1mn2jv9b 2 года назад

    Faster tebare zemeni yebateki

  • @john9762094
    @john9762094 2 года назад

    John 11:25Jesus said to her, "I am the resurrection and the life. He who believes in me will live, even though he dies;11:26and whoever lives and believes in me will never die. Do you believe this?"

  • @muluwork8658
    @muluwork8658 Год назад

    _ፓስተር ለልጄ ማሂ ፀልዩላት ለትምህርቶዋ

  • @john9762094
    @john9762094 2 года назад

    John 14:1"Do not let your hearts be troubled. Trust in God; trust also in me.14:2In my Father's house are many rooms; if it were not so, I would have told you. I am going there to prepare a place for you.14:3And if I go and prepare a place for you, I will come back and take you to be with me that you also may be where I am.14:4You know the way to the place where I am going."14:5Thomas said to him, "Lord, we don't know where you are going, so how can we know the way?"14:6Jesus answered, "I am the way and the truth and the life. No one comes to the Father except through me.

  • @john9762094
    @john9762094 2 года назад

    Acts 16:30He then brought them out and asked, "Sirs, what must I do to be saved?"16:31They replied, "Believe in the Lord Jesus, and you will be saved--you and your household."16:32Then they spoke the word of the Lord to him and to all the others in his house.16:33At that hour of the night the jailer took them and washed their wounds; then immediately he and all his family were baptized.16:34The jailer brought them into his house and set a meal before them; he was filled with joy because he had come to believe in God--he and his whole family.

  • @gemechiskebede2713
    @gemechiskebede2713 2 года назад

    ሰላም ይብዛልህ የመጀመሪያዎችን youtube Theology Proper, Christiology, Pneumatology Demonology መግኛት አልቸልኩም እንደት ነዉየማገኘዉ

  • @john9762094
    @john9762094 2 года назад

    WE HAVE BEEN SAVED BY GRACE THROUGH FAITH
    Romans 1:17For in the gospel a righteousness from God is revealed, a righteousness that is by faith from first to last, just as it is written: "The righteous will live by faith."
    Romans 3:20Therefore no one will be declared righteous in his sight by observing the law; rather, through the law we become conscious of sin.3:21But now a righteousness from God, apart from law, has been made known, to which the Law and the Prophets testify.3:22This righteousness from God comes through faith in Jesus Christ to all who believe. There is no difference,3:23for all have sinned and fall short of the glory of God,3:24and are justified freely by his grace through the redemption that came by Christ Jesus.
    Romans 10:4Christ is the end of the law so that there may be righteousness for everyone who believes.
    Ephesians 2:4But because of his great love for us, God, who is rich in mercy,2:5made us alive with Christ even when we were dead in transgressions--it is by grace you have been saved.
    Ephesians 2:8For it is by grace you have been saved, through faith--and this not from yourselves, it is the gift of God--2:9not by works, so that no one can boast.
    Galatians 2:15"We who are Jews by birth and not 'Gentile sinners'2:16know that a man is not justified by observing the law, but by faith in Jesus Christ. So we, too, have put our faith in Christ Jesus that we may be justified by faith in Christ and not by observing the law, because by observing the law no one will be justified.
    Galatians 2:21I do not set aside the grace of God, for if righteousness could be gained through the law, Christ died for nothing!
    Galatians 3:11Clearly no one is justified before God by the law, because, "The righteous will live by faith.
    Galatians 3:23Before this faith came, we were held prisoners by the law, locked up until faith should be revealed.3:24So the law was put in charge to lead us to Christ that we might be justified by faith.3:25Now that faith has come, we are no longer under the supervision of the law.
    Galatians 5:4You who are trying to be justified by law have been alienated from Christ; you have fallen away from grace.5:5But by faith we eagerly await through the Spirit the righteousness for which we hope.
    Philippians 3:3For it is we who are the circumcision, we who worship by the Spirit of God, who glory in Christ Jesus, and who put no confidence in the flesh--3:4though I myself have reasons for such confidence. If anyone else thinks he has reasons to put confidence in the flesh, I have more:3:5circumcised on the eighth day, of the people of Israel, of the tribe of Benjamin, a Hebrew of Hebrews; in regard to the law, a Pharisee;3:6as for zeal, persecuting the church; as for legalistic righteousness, faultless.3:7But whatever was to my profit I now consider loss for the sake of Christ.3:8What is more, I consider everything a loss compared to the surpassing greatness of knowing Christ Jesus my Lord, for whose sake I have lost all things. I consider them rubbish, that I may gain Christ3:9and be found in him, not having a righteousness of my own that comes from the law, but that which is through faith in Christ--the righteousness that comes from God and is by faith.
    Titus 2:11For the grace of God that brings salvation has appeared to all men.
    Titus 3:3At one time we too were foolish, disobedient, deceived and enslaved by all kinds of passions and pleasures. We lived in malice and envy, being hated and hating one another.3:4But when the kindness and love of God our Savior appeared,3:5he saved us, not because of righteous things we had done, but because of his mercy. He saved us through the washing of rebirth and renewal by the Holy Spirit,3:6whom he poured out on us generously through Jesus Christ our Savior,3:7so that, having been justified by his grace, we might become heirs having the hope of eternal life.

  • @gentekonjo5453
    @gentekonjo5453 2 года назад

    Pas ebakhe pdf lakilgn

  • @john9762094
    @john9762094 2 года назад

    John 3:16"For God so loved the world that he gave his one and only Son, that whoever believes in him shall not perish but have eternal life.3:17For God did not send his Son into the world to condemn the world, but to save the world through him.3:18Whoever believes in him is not condemned, but whoever does not believe stands condemned already because he has not believed in the name of God's one and only Son.
    John 3:36Whoever believes in the Son has eternal life, but whoever rejects the Son will not see life, for God's wrath remains on him."
    John 6:40For my Father's will is that everyone who looks to the Son and believes in him shall have eternal life, and I will raise him up at the last day."
    John 6:47I tell you the truth, he who believes has everlasting life.
    John 14:6Jesus answered, "I am the way and the truth and the life. No one comes to the Father except through me.
    John 17:1After Jesus said this, he looked toward heaven and prayed: "Father, the time has come. Glorify your Son, that your Son may glorify you.17:2For you granted him authority over all people that he might give eternal life to all those you have given him.
    1John 5:12He who has the Son has life; he who does not have the Son of God does not have life.
    Acts 4:12Salvation is found in no one else, for there is no other name under heaven given to men by which we must be saved."
    Romans
    10:9That if you confess with your mouth, "Jesus is Lord," and believe in your heart that God raised him from the dead, you will be saved.10:10For it is with your heart that you believe and are justified, and it is with your mouth that you confess and are saved.10:11As the Scripture says, "Anyone who trusts in him will never be put to shame."10:12For there is no difference between Jew and Gentile--the same Lord is Lord of all and richly blesses all who call on him,10:13for, "Everyone who calls on the name of the Lord will be saved."