🛑 ግራ ተጋባን ! ዲን ዮርዳኖስ አባቶችን ለመነ
HTML-код
- Опубликовано: 2 окт 2024
- አንተ የቤተክርስቲያን የስስት ልጅ ኾይ! ልብ ብለኽ አስተውል!
👉የማይጠቅምኽን አትመኝ! እንደ አዳም የዲያብሎስ ባሪያ ትኾናለኽ፡፡ ዘፍጥ 3÷1-8
👉አትቅና! እንደ ቃየል ወንድምኽን ትገላለኽ፡፡ ዘፍጥ 4÷1
👉 አትስከር! አእምሮ አሳጥቶ የማይገባ ሥራ ትሠራለኽ፡፡ ዘፍጥ 19÷30-38
👉 ዓለምን አትመልከት! እንደ ሎጥ ሚስት የጨው ዐምድ ኾነኽ ትቀራለኽ፡፡ ዘፍጥ 19÷22-23
👉 በአባትኽ አትሳቅ! እንደ ካም ትረገማለኽ፡፡ ዘፍጥ 9÷20
👉 እልከኛ አትኹን፡ እንደ ፈርዖን ትሰጥማለኽ፡፡ ዘፀ 14÷28
👉 በሐሰት አትመስክር! እንደ ሐማ ባዘጋጀኸው ጉድጓድ ትገባለኽ፡፡ መጽ.አስቴ 7÷1
👉 ትዕቢተኛ አትኹን! እንደ ሰናክሬም ትወድቃለኽ፡፡ 2ነገ 19÷35
👉 ክፉ ባልንጀራን አትያዝ! እንደ ሶምሶን በጠላት እጅ ትወድቃለኽ፡፡ መጽ.መሳ 16÷15
👉 አትዘሙት! እንደ ሶሎሞን አምላክኽን አስረስቶ ጣዖትን እንድታመልክ ያደርግኻል፡፡ 1ነገ 11÷1-8
👉 ሥልጣንን አትውደድ! እንደ አቤሴሎም በአባትኽ ላይ ትነሣለኽ፡፡ 2ነገ ሳሙ 15÷13-17
👉 ገንዘብን አትውደድ! እንደ ይሁዳ ጌታኽን ያስክድኻል፡፡ ማቴ 26÷14÷16
🔸🔸🔸🔸🔸🔸🔸
የተወደዳችኹ የንሴብሖ ቻናል ተከታታዮች!
ዉድ ኦርቶዶክሳዉያን ኢትዮያዊያን እና ኤርትራውያን በሀገር ዉስጥም በሀገር ዉጭም ያላችሁ እህት ወንድሞቻችን እኛን ቤተሰብ አድርጋቹሁ ለምታደርጉልን ሁሉ ማንኛዉም እገዛ እናመሰግናለን! ምክራችሁ አስተያየቶቻችሁ አይለየን 🙏
#share
የ telegram ገፅ✅
t.me/nesibho1
የ facebook✅
/ nesibho
#ethiopian #abagebrekidan #nsiebho #mahbere_kidusan #orthodox #eotc #fikereskemekaber
የኔ ውድ ኦርቶዶክስያዊያን በመሪዎች ላይ ተስፋ አለን የለንም ተስፋችን በማይተወን በአምላካችን ላይ ብቻ ነው
ከተጠየቁት ጥያቄዎች 3 መልሻለሁ. እግዚአብሔር ይመስገን
እናመሰግናለን. ወንድማችን
ለአባታችን ለአባገብረኪዳን ቃለህይወት ያሰማልን ❤❤❤
ቃለህይወት ያሰ
ማልን
ስለሁሉም ነገር እግዚአብሔር ይመስገን።ይህ ሁሉ ነገር ለእኛ ለክርስቲያኖች አድስ አይደለም ይህም በቸርነቱ ነዉ እንጂ በስራችን አይደለም ስለዚህ እያወቁ ዝም ማለትም ቅጣት እንዳለብን ማወቅና መረዳት አለብን።ገና ነዉ ምኑን አየን መንጋውን ከእሳት ነጥቃችሁ አዉጡ አባቶቻችን እባካችሁ መምህራችን እንደስተማረን እናንተ ከልፀላያችሁ ማን አለን እኛማ ከኀጢአታችን ብዛት የተነሳ... ሁላችሁም እግዚአብሔር በሰጠችው ፀጋ አባቶቻችን ቁሙልን እናንተ ለእግዚአብሔር ቅርብ ናችሁ ! ወንድማችን ጥሩ አስተማር ነገር ነዉ በርታ እላለሁ እግዚአብሔር ይስጥልን
አሜን ቃለ ሕይወት ያሰማልን
ቃለህይወትንያሰማልን አባታችን❤❤❤❤❤❤❤❤
ሰላም፡ እያንዳንዳችን፡ ሀላፊነት፡ አለብን። ሀላፊነታችን፡ ጭጭ፡ ብለን፡ ወደ፡ አምላካችን፡ መፀለይ፡ ብቻና፡ ብቻ፡ ነው። አባቶቻችንም፡ እየፀለዩ፡ ነው። እስኪ፡ ስለ፡ አባቶቻችን፡ ዝም፡ እንበል። አባቶቻችንን፡ ከመለመን፡ እግዚአብሔር፡ በዕውነት፡ እንለምነው። አባቶችም፡ ቢሆኑ፡ ሰው፡ ናቸው። አመሰግናለሁ።
ግን ለምንድነው የየራሳችንን አጥብቀን የማንይዝ?በሌሎች እምነት መግባቱ ማጥላላት ተገቢ ነው ትላላችሁ?
ሰላም፡ እኔ፡ እንደማየው፡ ሁሉ፡ ታሟል። ሁሉም፡ ለፍላፊ፡ ሆኗል። እርግጥ፡ ስለራሳችን፡ ሃይማኖትና፡ ለሌላውም፡ መፀለይና፡ መተው፡ ሲገባን፡ ድብልቅልቃችን፡ ወቷል። አመሰግናለሁ።
ጥያቄውን ከእራስህ ለምን አጀምረውም ወንድሜ እኔ የት ጋር ነኝ?? ትዝ ካለህ ክርስቶስ ሐዋርያትን ከፈሪሳውያን እርሾ ተጠበቁ ብሎዋቸው ነበር;ስለዚህ መጠበቅ ካለብህ እየተጠበቅ ቀጥተኛዋን መንገድ ተከተል
@@birshgeze እኔማ የራሴን በደምብ እይዛለሁ ሌሎቹ ግን እንዲህ አመለኩ እንዲህ ናቸው አልልም
@@sintayhuderessa3572 good for you
እነሱ ሲሉን የሚዉሉትስ😢@@sintayhuderessa3572
ሰላም ተመስገን ጥያቄና መልሱ ‼‼‼ አበረታች ስለሆነ ቀጥልበት 🙏🙏🙏
ሌላው እባካችሁ አንነታረክ በጭቅጭቅ 🙏🙏ውስጥ እምነት የለም 🙏🙏 ዝም ብለን እንፀልይ እንፁም 🙏🙏 እንስገድ 🙏🙏 እግዚአብሔር በጭቅጭቅ ውስጥ መልስ አይሰጠንም 🙏🙏 ማንም ሳይናገር እግዚአብሔር. አገራችንን 🙏 ሕዝባችንን 🙏🙏🙏🙏 እንዲያስተካክልልን 🙏 በፅሞና እንለምነው 🙏🙏 እንማፀነው 🙏🙏 የማንም በላይ ስለሆነ 🙏🙏መልስ ከእሱ እንጠብቅ 🙏🙏በፀጥታ እንኑር መናናቅ ጥሩ አይደለም 🙏🙏 ማንም የራሱን ይመን 🙏🙏 እኛ የግለሰቦች ቸርችና ተራ ዳቆንና 🙏🙏 ተራ ሰው ሄደ ብለን ምንም አይሰማንም ማንም ሰው 🙏🙏🙏🙏
ጨው ለራስህ ብለህ ጣፍጥ አለበለዚያ ድንጋይ ነው ብለው ይወረውሩሀል ይላል የአገሬ ሰው 🙏🙏🙏
ሁሉ ክብሩን መጠበቅ አለበት 🙏🙏 ነገራችንን አሳልፈፈን🙏🙏 ለእግዚአብሔር እንስጥ እባካችሁ 🙏🙏ድንግል ታማልደን 🙏🙏🙏🙏
ያስፈፈራል ነገሩ ሁሉ የቀና የተመቸ ይሁንልህ ዘመኑ 🙏🙏🙏 አሜን አሜን አሜን
ለአባቶቻችን ቃለ ሕይወት ያሰማልን እግዚአብሔር ይመስገን 🙏🙏 አሜን አሜን አሜን🙏🙏🙏🙏🙏
ወይ ፈጣሪ ደሞዝ ጨምሩ በሚል መጡ ደግሞ።😂😂😂ገና ብዙ እናያለን እድሜና ጤና ሰጥቶ ያቆየን ቢቻ።
ሁሉንምወንዴማቸን ተባረክልን
የእግዚአብሔርን ቃል ከፍብሎ በንሰማው ችግር የለውም ይልቁንስ እንዳጠፋ ተፈለጋቹህ እየተጉነፈነፉ ድምጣቸው የማይሰማ መልአከ ሳጥናኤል የሚደግሙ ነቸው የሚጠፉን ነቅፈቹህ ለነቃፊ ባሰጡን ነቃፊውች እግዚአብሔር ልቦና ይስጣችህ
❤❤❤❤❤❤
ጥያቄ? የኦርቶዶክስ፡ ምህመንና፤ የጴንጤን፡ አማኞች፡ ልክ፡ እንደ፡ 12ኛ፡ ክፍል፡ የመጽሐፍ፡ ቅዱስ፡ ጥያቄ፡ በአዳራሽ፡ ቢፈተኑ፡ ማነው፡ ወዳቂው? ቃሉን፡ በየዕለቱ፡ የማያነብ፡ 1/2፡ ነው!
ሰላም ሰላም ሰላም እንኩዋን በደና መጣህ ወንድማቺን ተምሰገን እግዚአብሔር ይጠብክህ አባታችን አባ ግብረ ኪዳን ቃለ ህይወት ያሰማልን ❤️❤️❤️🙏🙏🙏
ልክ ነህ ኦርቶዶክሳውያን እባካችሁ እናስተውል።ዘመኑን ዋጆ የተበላው የሚጠቅመውን ብቻ ነው እንጂ በተለያየ ሶሻል ሚድያ እዪኝ እዪኝ ማለት መንገዳችንን ይቅየርብናል።
ባዶነት ሥለሚያሥለፈልፍ ነው እንጂ አምልኮትማ ቢኖር ኖሮ የምናየው ሁሉ ባልሆነ ነበር ።
የመከረን የገሰጸን ያስተማረን ቅዱስ እግዚአብሔር ከአጥናፍ እስከ አጥናፍ ስሙ የከበረ እና የተመሰገነ ይሁን አሜን ለእባቶችን ለአባ ገብረ ኪዳን እንዲሁም ለዲ/ ዮወርዳኖስ ቃለሕይወትን ያሰማልን በእድሜ በጤና ይጠብቅልን ረዥም የአገልግሎት ዘመንን ያድልልን አዘጋጅንም ወንድማችን እግዚአብሔር ያበርታልን አሜን ።
🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰amen kali hiwote yasemalen 5/5
Kale hiwot yasemalin wodimachin, 3 melieshale
እነዚህ ኣንድ ሰው ዲያቆን ይሁን ካህን ከወጣ ቤተክርስትያንን ምንም ኣልጎድላትም የምትሉ ሰዎች እስኪ ልጠይቃቹ ኣንዲት እናት ከብዙ ልጆችዋ ኣንድ ከሞተ ጎድሉኣታል ወይንስ ኣልጎደላትም፧ እንዴት ነው እናት ቤተክርስትያን ልጅዋ በምንፍቅና ሞት ሞቶ ምንም ኣልሆደላትም የምትሉ፡ በጣም ነው የሚጊድልባት እንጂ ይህ ልጅ ኮ በነፍስ ነው የጠፋው።.
ሞት እና ክህደት አንድ አይደለም ሆዱን ወዶ ብር አፍሳለሁ ብሎ ከሄደ አትሂድብን ብለን እናልቅስ ? እንኳን እኛ አይደለንም የአለም ጌታ ቅዱስ እግዚአብሔር በግድ አይዘውም ሳጥናኤል ከክብሩ ወርዶ ከፍ ከፍ ማለትን መርጦ ሲክድ እግዚአብሔር አምላክ የሰጠውን ክብር ነጥቆ ወደጥልቅ ወርውሮታል ። ይሄም ልጅ ከክብሩ ሲወርድ ኦርቶዶክስ ምን ታርግ ? እውነት ነው ልጁ ጎደለበት እንጂ ቤተክርስትያናችን ምንም አይጎልባትም ። እኛ የሚያስገድድ አምላክ የለንም እሳት እና ውሃ አቅርቦልናል ወደወደድነው እጃችንን መዘርጋት ብቻ ነው ። ስንጸልይ ከእምነት ፈተና ጠብቀን ፣ በእምነታችን አጽናን ፣ ችግር በአንተ ቸርነት ያልፋል ፣ ብንታመም በአንተ ቸርነት እንድናለን ፣ ብንራብ በአንተ ቸርነት እንጠግባለን የእምነት ፈተና ግን ስጋንም ነፍስንም ይዛ ትጠፋለች ከእምነት ፈተና ጠብቀን አንተን አምነን ለአንተ ታምነን በቤትህ ጸንተን ለመኖር አብቃን ብርታት ጽናት ስጠን ብለን ፈጣሪን መለመን ጥሩ ነው ብዬ አስባለሁ ፈጣሪ በቤቱ ያጽናን 🙏🙏🙏
ክፍው፡ መንፈስ፡ ምርጥ፡ አታላይና፡ ውሸታም፡ ነው! ፍቅር፡ ጠፍቶ፡ አንዱን፡ ከአንዱ፡ ክርስትያን፡ያጋጭልኛል! ጠፉ፡ ቃሉን፡ ባለማወቃቸው፡ የተባልን፡ እኛ፡ ነን!!!
እውነት ነው
Kali hiwot yasemalin egzbiher le memehirachn tsegawun yabazalchu be ewunet 🤲🤲🤲
egzbiher selam fikiran andanta yesatan weganochachi
egzbiher yesatelng wendamachin
Ye ewunet zare gina hulanem melsak 5/5👏👏❤❤❤🙏🙏
ኃይማኖታችን፡ ምንድነው? ክርስትና! ክርስትና፡ ነው፡ እንጂ፡ ኦርቶዶክስ፤ አይባልም! (ኤፌ፡ 4፡ 23)አሮጌውን፡ ሰው፡ አስወግዱ፡ በአምሮአችሁም፡ መንፈስ፡ ታደሱ፡ ይነበብ!
ያሳዝናል፤ አባቶች፡ ተነሱ? ገነ፡ መቼ፡ ተጀመረ፡ የክርስቶስ፡ ተከታዮች፡ መከራ! ኢየሱስንና፡ ሐዋርያቱን፡ እንዳረጉ፡ ያረጉብናል! ኦርቶዶክስ፡ እያላችሁ፡ መንፈስ፡ ቅዱስን፡ አታሳዝኑ! ኦርቶዶክስ፤ ካቶሊክ፤ ጵንጤ፡ ሰው፡ ያወጣው፡ የአስተዳደርና፡ ጥቂት፡ መለያያ፡ ስሞች፡ ናቸው።
እኛ ኢትዮጵያውያን ግን ወደት እያመራን ነው እምናየው ሁሉ የደከረተ እግዚአብሔር ይቅር ይበለን አሜን አሜን አሜን!!
ሰላም ለእናተ ይሁን የተዋህዶ ልጆች እንኳን ለእመቤታችን በዐል በመቀጠል አተን ማንጠራህ ይኼይኛ ቤትነዉ 👉👂👈 አስመሳይ 😅😅😅
እንደው በእግዚአብሔር ይሄ የቃል ኪዳን ስነስርአት የቤተክርስቲያን ስርአት ነው ተበርክኮ የሀይማኖት አባት ቀመ እየተመለከቱ ተው የሚል የሚገስጽ አባት ይጥፋ ይህ እኮ የምራባዊወ ባህል ነው
endew yemegbiyawn mezmur sm btnegregn wendme
4 መልሻለሁ ቃለህይወትን ያሰማልን❤
5/5
ቃለ ሂወት ያሰማልን ከጥያቄዉ ሁሉንም መልሻለሁ
3/5 መልሰ እገኝቻለሁ
ቃለሂወትን ያሰማልን አራት መልሻለሁ
እግዚአብሔር ሁላችንም ይማረን
የተፃፈውን ማንበብ መድገም ነው እንጂ መፀለይ አይደለም። እንዴት እንደምንፀልይ መንፈስ ቅዱስ ነው ሚረዳን እናም ባህታዊው ንባብ ነው ያቀረቡት ወንድማችን አትፍረድ እንዳይፈረድብህ
ስለ ደመወዝ ጉዳይ ካነሳህ ቤተክርስቲያን ነጻ ነው ወይስ በደመወዝ ነው የምትገለገለው
በደሞዝ ነው ። የጴንጤ የከፋው በአጠገባችን ቸርች አገልጋይ እዳይከፍት ደሞዝ ጨምሩ ምን ማለት ነው ቢዝነሳችንን እዳይጋፋን በብር ያዙት ነው ነገሩ ። ለምን ይዋሻል ። የትኛውም እምነት በቤቱ ለሚያገለግል ተገቢውን ክፍያ ወይም ደሞዝ ይገባዋል ። የእናተ የከፋ ሆነ እኮ
5/4 እናመሰግናለን ወንድማችን በርታ ጥያቄዎቹ በጣም ደስ ይላል
ቃለ ህይወትን ያሰማልን
፬
ሀነው
አንድን የሸፈተ ሰዉ ለማሳነስ የድቁቁናን ማእረግ ማኮሰስ መልካም አይመስለኝም ዛሬ ነፍሳችንን የሚመግቧት ታላላቅ አባቶች ባንድ ወቅት ዲያቆን እንደነበሩ አንርሳ ተላላኪ እያልን ቤቸክርስትያናችን የባረከችዉን ማእረግ ብናኮስስ ለማን ይበጃል ዛሬ ድቁናን ተላላኪ ብለን ስሙን እያናናቅን ነገ ልጆቻችሁን የሰንበት ትምህርት አስተምሯቸዉ ለማለት ወኔዉ ይኖረናልን ? እንደኔ እምነት ላንድ ሰዉ ይህን ያህል ቦታ ሰጥቶ የበጠፋዉን ሰዉ ለማሳነስ ቤተክርስቲያን የሰየመችዉን ማእረግ ብናኮስሰዉ መልሶ የቤተክርስትያናችንን ምሉእነት ማጉደል ይመስለኛል ለመሆኑ ለቤተክርስትያን ከመላላክ በላይ ምን አለ የመላእክት ስራ መላላክ አይደለምን ሃወርያቱስ ጌታችን መዳኒታችን እየሱስ ክርስቶስ ስለኛ የላካቸዉ የርሱ ተላላኪዎች አይደሉምን አያስተዋልን ጌታችን መድሃኒታችን እየሱስ ክርስቶስ የሁሉም ሊቀሊቃዉንት ራስ ሁኖ ሳለ ዝቅ ብሎ እግር ሲያጥብ ታላላቅ አባቶች ቄሳዉስት ካህናት ዝቅ ብለዉ ዲያቆናቱን ሊየከብሩ እንደሚገባቸዉ ከዚህ በላይ እንደምን የግለጽልን
ተላላኪን እንደሥድብ አትዩት ልጅ ካልተላላከ ከመላክ ድርጅት አይደርሥም
4 መልሻለሁ👏👏👏👏👏
ወይ ዲያቆን ! አስመሳይ
❤❤ENKAN ADRESAN TMSGAN AMLKA EMBATY MREJAM MARAY EIIIIIIIE EIIIIIIIE EIIIIIIIE EIIIIIIIE EIIIIIIIE
ቃለ ህወት ያሰማልን
ሁለት መልቫለዎ
፩መ
፪ሀ
፫ለ
፬ለ
፭ሐ
ሐ
ለ
ለ
ሐ
ለ
ሀ
ሀ
ሐ
ለ
ሀ
min agebahi.
3/5😂❤❤❤❤❤❤❤❤❤😊😊😊😊😊😊😊😊
❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤😢😢😢😢😢😢😢😢
🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏
የእኝህ አባት መውደቅ ምኑ ሊያስተምር ነው ሊያሳቅቅ እንጂ
❤❤❤❤❤❤❤
5/5
3
2 melisalw
ዲያቆን ሄደ መጣ ምን ያሥደንቃል መሀይም
ለምን ጳጳሱ አይሄድም የተሻለ ካገኘ አያገኝም እንጂ በግለሰቦች ላይ የተንጠለጠለ የእምነት ተቋም የለንም የሚያወሩት ሥላጡ ነው ።
Wendme Aba Gebrekidan mejemrya yastemarut tmhirt mn RUclips channel lay nw yalew ??
ፈዉስ መንፈሳዊ ላይ🙏
ፈዉስ መንፈሳዊ ላይ🙏
ፕሮተስታንትን የነካ እድሜው አጭር ነው ኢትዮጵያ ውስጥ አይኖርም
Kkkkkk silu semta doro tanka motech alu
መናፍቃን ማን ይነካቸዋል ብለህ ነዉ እነሱ ናቸዉ ሰዉ እሚለክፉት
በዚያን ቀን በስሜ ትለምናላችሁ፤ እኔም ስለ እናንተ አብን እንድለምን የምላችሁ አይደለሁም፤” - ዮሐንስ 16፥26 ሁል ጊዜ ሮሜ 8፡34 እየጠሩ መስበክ ይህም የጌታ ቃል የተፃፈ ነው ስለዚህ ሲያስተምሩ አንሰማም ለምን?
Men yelal menafekan ende kiresto yemyegelagelu meslot new kirstos yekefelal ende o emnet andi new rasachin mefetesh becha new
ቢዝነሥ ነው
ante dedeb yematastewl yekesarn lekesar yeegziabhern leEgziabiher yilal kesu agelgayu yebet kiray aykefilm lijochu migib benetsa yagegnalu ende zim bleh rap muzikahin zifen minim yegebah almeselegnm liju eyale yalew betekirstian leagelgayoch enditasib eyasasebe new yalew endante ysew amlico mariam arsema alalem sijemer lebetekirstian yetazebewn bekirar geletse enji mezmur alzemerem ante temama
Xeyaqew algebagnem?
😂😂😂ወቼ ጉድ መናፍቃን ወዴት እየኤዳቹ ነው ተው ሚነዳቹ መንፈሰ አሰተውሉ በዚ 21 ክፍለ ዘመን
Tera diacon tera kahen eyalachu atatelalu hulum yerasu ytestew new enzan lemwkes belachu ezih yalwn kahin ( diacon) makalelm sedbo lesedabie mestet newn tinkakie enaderge
ይሄ ሰውዬ በፍፁም ቤ/ክንን ሊወክል አይችልም
ዮርዳኖስ የሚባል ሰውዬ መቼ ነው ከአፍራሽ ሀሳብ የምትወጣው?
እውነቱን ስለተናገረ ነው