Размер видео: 1280 X 720853 X 480640 X 360
Показать панель управления
Автовоспроизведение
Автоповтор
ዕብራውያን አብርሀማውያን
ለሁሉ የሚበቃ ሙሉዕ የሆነ ፅድቅ
ተባረክ !
God bless you and your family. It was wonderful teaching. Thank you. Amen !!!
Accepted in the beloved
Accepted in the beloved!
አመሠግናለሁ ዛሬ ግልፅ ነው!
ሮሜ5...19
Wow! ፅድቄ ክርስቶስ ነው!
ስለረዳህን ጌታ ይባረክህ
“አትሳቱ፤ እግዚአብሔር አይዘበትበትም። ሰው የሚዘራውን ሁሉ ያንኑ ደግሞ ያጭዳልና፤በገዛ ሥጋው የሚዘራ ከሥጋ መበስበስን ያጭዳልና፥ በመንፈስ ግን የሚዘራው ከመንፈስ የዘላለምን ሕይወት ያጭዳል።” - ገላትያ 6፥7-8
Great
haileye I love your everything including your preaching system! But Let me ask you a question.Why the demons inserted in the body of christian? Thanks
ማድረግ መብቴ ነው ግን ምን ይጠቅመኛል???????ማባከን ነው ! ያለሥፍራዬ አልገኝም ..እኔ የክርስቶስ ነኝ ቤተመቅደሡም ንፁህ ፤ በበጉ ደም የታጠበና የእርሡ ብቻ ......
ኃይሉሻ ከ55 ደቂቃው 1 ነገር አገኘሁ ለውጥ ነው!
የድፍረት ሀጢአት ብንሠራ ድነታችን እናጣለን ወይ??? (ደቂቃ 46.) ትእግስቴ ሲያልቅ መልሡን መለሥክ
ተባረክ
ሰላም ላንተ ይሁን ወንድም ሐይሉ። ሐጢያት ብናደረግ መንፈሳዊ ሕይወታችን ምንም እንደማይሆንና ምድራዊ ህይወታችን እንደሚጎዳ ገልፀሃል። ግን ይሄ ነገር መፅሐፍ ቅዱስ ከሚያስተምረው እውነት ጋር እንዴት ነው? መንፈሳዊ ህይወታችን ነው የምድራዊ ህይወታችን የሚመራው፣ እንደ ክርሰቲያን። አንተ እንዳለከው ከሆነ ሰው አንዴ ጌታ ተቀብሎ የዘላለም ህይወት ማግኘቱን ካረጋገጠ፣ ሐጢያት መስራቱ የምድሩን ህይወት ብቻ የሚጎዳ ከሆነ፣ በቃ ደስ ያለውን ማድረግ ይችላል ማለት ነው። ታዲያ ይሄ አስተሳሰብ ሰዎችን ወዴት ያመራል? ክርስትና የህይወት ለውጥ መሰለኝ፣ ክርስቲያን የተጠራው ለምንድ ነው? እንደዚህ ብለን እንድናስተምር ነው እንዴ? እናንተ የአለም ብርሐን ናችሁ ሲል የቱ ብርሐናችን ነው? የክርስትና አስተምሮ ሐጢያትን እንድንፀየፍ ነው። ይህ አስተምሮ ልክ አይመስለኝም። ከ 45-50 ደቂቃ ያለው ሐሳብህ ይሄን የተናገርክበት ነው።
አዳም ከሳተ እኔም ማልሥትበት ምንም ምክንያት የለም...ወልድ ያለው ህ ይ ወ ት አ ለ ው።
ዕብራውያን አብርሀማውያን
ለሁሉ የሚበቃ ሙሉዕ የሆነ ፅድቅ
ተባረክ !
God bless you and your family. It was wonderful teaching. Thank you. Amen !!!
Accepted in the beloved
Accepted in the beloved!
አመሠግናለሁ ዛሬ ግልፅ ነው!
ሮሜ5...19
Wow! ፅድቄ ክርስቶስ ነው!
ስለረዳህን ጌታ ይባረክህ
“አትሳቱ፤ እግዚአብሔር አይዘበትበትም። ሰው የሚዘራውን ሁሉ ያንኑ ደግሞ ያጭዳልና፤በገዛ ሥጋው የሚዘራ ከሥጋ መበስበስን ያጭዳልና፥ በመንፈስ ግን የሚዘራው ከመንፈስ የዘላለምን ሕይወት ያጭዳል።”
- ገላትያ 6፥7-8
Great
haileye I love your everything including your preaching system! But Let me ask you a question.
Why the demons inserted in the body of christian? Thanks
ማድረግ መብቴ ነው ግን ምን ይጠቅመኛል???????
ማባከን ነው ! ያለሥፍራዬ አልገኝም ..እኔ የክርስቶስ ነኝ ቤተመቅደሡም ንፁህ ፤ በበጉ ደም የታጠበና የእርሡ ብቻ ......
ኃይሉሻ ከ55 ደቂቃው 1 ነገር አገኘሁ ለውጥ ነው!
የድፍረት ሀጢአት ብንሠራ ድነታችን እናጣለን ወይ??? (ደቂቃ 46.) ትእግስቴ ሲያልቅ መልሡን መለሥክ
ተባረክ
ሰላም ላንተ ይሁን ወንድም ሐይሉ። ሐጢያት ብናደረግ መንፈሳዊ ሕይወታችን ምንም እንደማይሆንና ምድራዊ ህይወታችን እንደሚጎዳ ገልፀሃል። ግን ይሄ ነገር መፅሐፍ ቅዱስ ከሚያስተምረው እውነት ጋር እንዴት ነው? መንፈሳዊ ህይወታችን ነው የምድራዊ ህይወታችን የሚመራው፣ እንደ ክርሰቲያን። አንተ እንዳለከው ከሆነ ሰው አንዴ ጌታ ተቀብሎ የዘላለም ህይወት ማግኘቱን ካረጋገጠ፣ ሐጢያት መስራቱ የምድሩን ህይወት ብቻ የሚጎዳ ከሆነ፣ በቃ ደስ ያለውን ማድረግ ይችላል ማለት ነው። ታዲያ ይሄ አስተሳሰብ ሰዎችን ወዴት ያመራል? ክርስትና የህይወት ለውጥ መሰለኝ፣ ክርስቲያን የተጠራው ለምንድ ነው? እንደዚህ ብለን እንድናስተምር ነው እንዴ? እናንተ የአለም ብርሐን ናችሁ ሲል የቱ ብርሐናችን ነው? የክርስትና አስተምሮ ሐጢያትን እንድንፀየፍ ነው። ይህ አስተምሮ ልክ አይመስለኝም።
ከ 45-50 ደቂቃ ያለው ሐሳብህ ይሄን የተናገርክበት ነው።
አዳም ከሳተ እኔም ማልሥትበት ምንም ምክንያት የለም...ወልድ ያለው ህ ይ ወ ት አ ለ ው።