አስራት በኣዲስ ኪዳን መስጠት ተገቢ ነውን፧ ህግና ጸጋ የትምህርት ርእስ መሆን ይችላሉ?

Поделиться
HTML-код
  • Опубликовано: 15 июл 2022
  • #Ethiopia_gospel #Eritrea #Hailu_Yohannes_

Комментарии • 54

  • @genetwubshet7648
    @genetwubshet7648 2 месяца назад

    ቃሉንስበክክስ በርታፅናም
    የሙሉወንጌልጠበቃ ለመወደድ

  • @T4974-s3v
    @T4974-s3v 3 дня назад

    God bless you brother 🙏

  • @kebedekebede5757
    @kebedekebede5757 Месяц назад

    God bless Eritrea

  • @ThomasChawasaofficial
    @ThomasChawasaofficial 2 месяца назад

    God bless you my brother that is all are true ....

  • @congrigation5072
    @congrigation5072 2 года назад +3

    ወንድሜ ኃይሉ፡ ጸጋው ይብዛልህ!

  • @genetwubshet7648
    @genetwubshet7648 2 месяца назад

    ኡፍፍፍፍፍ

  • @AmezenAmeza
    @AmezenAmeza 6 месяцев назад

    አቦ ዘመንህ ይባረክ ተባረክልኝ

  • @takelebegna3215
    @takelebegna3215 2 года назад +1

    Thanks beloved blessed Hailsha revealed the Truth. Much blessings.❤

  • @kibromkidane9543
    @kibromkidane9543 2 месяца назад +1

    ሓይልሻ በጣም ነው የምወድህ።ከምንም በላይ ቀለል ያለ የሂወት እስታይልህ።ያመንክበትንም በድፍረት በእውቀት ማስረዳት ትችላለህ።ዛሬ ግን ስለ አስራት የምታስተምረው ትክክል አይመስለኝም።ደግሞም በሰው ላይ አትፍረድ አስራትን የሚቃወም የማይስጥ ነው አይባልም።በአዲስ ኪዳን መስጠት በጣም አለ። በልግስና ።አስራት ክፈሉ እያልክ በአዲስ ኪዳን የሌለውን ለማስረዳት አትድከም።እኔ እንደገባኝ።ክርስትና ብዙ የገባን አይመስለኝም ።አልተረዳንም።ክፈሉ አንከፍልም ስንል እኮ ፍዳችንን አየን።ሰው እንዴት ከሞት ወደ ሂወት በነፃ በክርስቶስ ።እግዚአብሔር አንድያ ልጁን በመስቀል ላይ እንደሞተለት ካመነ።በደሙ ከሞት ወደሂወት እንደተሸጋገረ ካመነ።እንዴት ክፈሉ አትክፈሉ ይነታረካል።በቃ አልገባንም አለቀ።በዋጋ ተገዝታችኃል እኮ ነው የሚለው።ገንዘባችንም እኛም የራሳችን አይደለንም።በመጨረሻም በቃ እንደምንወድህ ሓይልሻ ሁን።ለማስረዳት አትድከም በአንተ ላይ አያምርም።ስንቱ አምጡ እያለ ይጨቀጭቀናል።ክርስትና የገባው አብዝቶ ይሰጣል።።በልግስና

    • @maelamanuel5986
      @maelamanuel5986 2 месяца назад

      እግዛብሄር ይባርክህ ወንድሜ ትክክል መልስ ነው

  • @danhaile9233
    @danhaile9233 2 года назад +1

    Woooow እጅግ በጣም እወድሀለዉ ተባረክልኝ በርታልኝ 😘😘

  • @Ova-7311
    @Ova-7311 Год назад

    ብዙ ተምሬሎህ, ጌታ በብዙ ይባርክህ.

  • @fantugetachuw3482
    @fantugetachuw3482 2 года назад

    ወንድሜ ተባረክ በጣም ጠቃሚ ምክር ስለሆነ አመሰግናለሁ

  • @danielshiferaw7482
    @danielshiferaw7482 2 года назад

    Hailu , Thank you for your teaching . Daniel from Borena zone, Ethiopia

  • @mebrahtomberhane1990
    @mebrahtomberhane1990 2 месяца назад

    በጣም ጎበዝ ኣስተማሪ ነህ እግዚአብሔር እየረዳህ ነው ግን ትምህቶችህ ከ TikTok ወተህ RUclips ቢቻ ብትለቀው ደስ ይላል ነበር::

  • @sinaeldanatett2119
    @sinaeldanatett2119 Год назад +1

    Tank you

  • @henokshiferaw3141
    @henokshiferaw3141 2 года назад +8

    ካለህ መስጠት ተገቢ ነው የፍቅር መግለጫ ነው ከሌለህ ግን የሚያስገድድ አምላክ የለንም

    • @konjitgetahune9843
      @konjitgetahune9843 8 месяцев назад

      Giving is a blessing! With out Giving there is no a blessing! Giving tite one of the blessing key!

    • @mlsuniej1274
      @mlsuniej1274 5 месяцев назад

      ​@@konjitgetahune9843read your Bible it clearly written in Leviticus. You take ten percent to Jerusalem and eat in the house of the Lord so that no one will be arrogant about their wealth. That is what titte is.

  • @jolememeru471
    @jolememeru471 2 года назад +5

    አስራት የሚሰጠው በነፃነት ነው።በጥሩ ልብ ነው።በማስፈራራት መሆን የለበትም።ለእግዚአብሔር ቤት ገንዘብ የሚሰጠው በአምልኮ መንፈስ ነው።እንጂ የማንም ሰነፍ የሚቆምርበት መሆን የለበትም።ልጆቼን እያስራብኩ አስራት እንድከፍል እግዚአብሔር አያስገድደኝም።አስራትን የምከፍለው ደግሞ ለእግዚአብሔር ክፍያም ጉቦም አደለም

    • @konjitgetahune9843
      @konjitgetahune9843 8 месяцев назад

      Giving is a blessing! With out Giving there is no a blessing! Giving tite one of the blessing key!

  • @henokshiferaw3141
    @henokshiferaw3141 2 года назад +2

    Creflow dollar በጣም ድንቅ አስተማሪ ነው። በ

  • @frewbeza3710
    @frewbeza3710 2 года назад +1

    Interesting!!

  • @lidyanessru1626
    @lidyanessru1626 Год назад

    👍👍👍

  • @hiwothaile6111
    @hiwothaile6111 2 года назад

    Thank u

  • @hassenseid6049
    @hassenseid6049 Год назад

    ሠላም🙌

  • @tadiyosayalew2251
    @tadiyosayalew2251 2 года назад

    interesting & balance teaching for both evangelical & ministries

    • @mlsuniej1274
      @mlsuniej1274 5 месяцев назад

      Read your Bible Paul was not riding on chariet or wearing velvet. It is right to give to those in need, not to those who turn churches to night clubs.

  • @congrigation5072
    @congrigation5072 2 года назад

    የሕግ ዘመን አልፎ፡ የጸጋ ዘመን ውስጥ ስላለን እውነት ነው መቀላቀል የለበትም።

  • @ashertilahun1306
    @ashertilahun1306 11 месяцев назад

    Thank you

    • @ashertilahun1306
      @ashertilahun1306 11 месяцев назад

      መስጠት የእግዚአብ ሔር መንግስት መርህ ነው

    • @ashertilahun1306
      @ashertilahun1306 11 месяцев назад

      ኃይልሻ ድንቅ ሚዛናዊ መልዕክት

    • @ashertilahun1306
      @ashertilahun1306 11 месяцев назад

      Tithing is not OT concept but the kingdom.

  • @genetwubshet7648
    @genetwubshet7648 2 месяца назад

    እታዘቭሐለው ግንንን ደሞእወድሀለሁ

  • @genetwubshet7648
    @genetwubshet7648 2 месяца назад

    ለሙሉ ወንጌልልል ሲባል ቅል ድታጠፍፍፍ

  • @keneman9062
    @keneman9062 2 года назад

    Hilisha lik nek.........yale asirat ye egiziabiher mengisit endet yisifafal.....agelgayi endet lijochachewin endet yasadigalu....church endet diha tiredalech....egizihabiher yibarki

  • @genetwubshet7648
    @genetwubshet7648 2 месяца назад

    የሰው ጥሩ እንደ ሌለ ባንተአየሁ

  • @sisaygirma4735
    @sisaygirma4735 2 года назад +1

    አሰራት፡ወሳኝ፡ነው፡ጥያቄ፡የቀረቡት፡ለመክፈል ፡የማይፈልጉ፡ናቸው፡የሰይጣን፡ተወካዮች፡ናቸው።

  • @yetenayetnega9020
    @yetenayetnega9020 2 года назад

    ጨዋታው በደንብ ገብቶሃል።እግዜር ይስጥህ አንዳንድ ቦታማ እንዴት ያሸማቅቁን እንደነበር አይረሳኝም።አብዛኞቹ ካልሰጠሃቸው ሟርትና እርግማናቸው መከራ።ይቺ ኔም ኢት ክሌም ኢታቸውም ጉድ አፍልታለች።ምድረ ነጣቂ ሁሉ።እንደው አንጀቴን አራስከው።ውይ ተባረክ።

  • @derejetsegaye1598
    @derejetsegaye1598 2 года назад

    asrat malet mene malet nwe?

    • @kebebewake4143
      @kebebewake4143 Год назад

      አሰራት ማለት ከዋናው ገቢዎ አንድ እስረኛውን ለሚገለገሉበት አጥቢያ በ ተክርሰቲያነ ለ እግዚአብሔር ወንጌል አገልግሎት መሰጠት ማለት ነው ግን ግን ጌታ እየሱስ እንደግል አዳነኘዎ እደርገው ተቀብለወ መጽሓፍ ቅዱስዎን በመንፈስ ቅዱስ ሀይል ያንብቡና ይረዱ ምክንያቱ ም ክርስትና በእውቀት ነውና !!!

  • @genetmekdes6345
    @genetmekdes6345 Год назад

    Brother Hailu and readers :
    I Would like to share a deeper understanding regarding Tithing based on the teachings of the Bible Scriptures:
    The Scripture is found in Old Testament re Tithing:
    “Bring ye all the tithes into the storehouse, that there may be meat in mine house, and prove me now herewith, saith of the Lord of Hosts, if I will not open the windows of heaven and poor out a blessing, that there should not be room to receive it” (Malachi 3:10).
    Therefore when Malachi discusses bringing the tithe to the storehouse, he is referring to something that we bring internally to the Lord, the only place that the Lord can be found.
    And where is it that we must look for the Lord?
    Well..Jesus has taught us: 'The Kingdom of God is Within you'
    Also remember the scripture in the Old Testament also says that the Lord was found to Elijah not in the wind or rendering of the mountain, but the still small voice within.
    Now let’s look at the scripture re tithe from Malachi 3:10.
    Note:
    The root word signifies the number ten.
    In esoteric (hidden meanings) terms,the number ten symbolizes completion of a process, and in this instance, a process whereby one sets to elevate the lower nature/carnal nature to the Higher Nature.
    St. Gregory had said:
    “By the number ten, the sum of perfection is set forth.”
    In other words, the Old Testament Tithe must not be regarded as bringing a tenth of anything physical, (like Money and things etc)...
    but it is a spiritual process whereby we attain Perfection of the Higher Nature.
    So let us summarize what we have so far:
    The process of tithing is still a sacrifice on our part, but that sacrifice involves our lower natures namely our carnal nature.
    NOT MONEY.
    So if it is not money we are are being asked to give to the Exterior Church/ Religious Organization then it is clear that we have come to understand that tithing is an Spiritual Act of bringing a sacrifice to the Lord, internally to the REAL CHURCH.
    And you ask:
    What is the REAL CHURCH?
    Traditionally understood, the storehouse or the Lord’s house is taken to mean the physical temple in Jerusalem, and that the church is the modern equivalent of that Jerusalem temple.
    Not so.
    How do we know this is true?
    Well..The New Testament clearly identifies the church and temple as us.
    “What? Know ye not the your body is the temple of the Holy Ghost which is in you….”
    (1 Cor. 6:19).
    The Old Testament does the same, proving that the building that we are reading about in scriptures was never literal.
    Consider critically the Old Testament scripture 1 Kings 6:7
    “And the house, when it was in building, was built of stone made ready before it was brought thither: so that there was neither hammer, nor axe, nor any tool of iron heard in the house while in building” (1 Kings 6:7).
    Now let’s look at the meaning of the word meat in the Malachi Scripture :
    Malachi states that we tithe so that there can be meat in the Lord’s house (which remember is us).
    If we are to understand this word in these scriptures as literal, (which they are NOT)
    none of this would make sense.
    Ask yourself: Why would god wish to keep dead meat in the temple?
    Ridiculous!!
    The word Meat is only meant as a symbol for>>>
    '…knowledge and higher emotion which conduce to the growth of the soul.”
    This makes perfect sense when we consider another scripture in the Old Testament in the Book of Psalms where we also find the word Meat cited there:
    “The eyes of all wait upon thee [the Lord]; and thou givest them their meat in due season”
    (Psalm 145:15).
    In other words, when we wait upon the Lord, or go within meditation or prayer, the Lord provides us with meat in due season.
    So it is clear what is meant by meat .
    It is knowledge and the ability to exhibit the higher emotions of the higher self.
    This process takes time, and in due season, the true self, the Christ, begins to be discovered.
    But...what about the word Blessing in the same Scripture?
    The blessing of God in Malachi is none other than the Divine Will of God flowing in you, operating through you.
    But you ask:
    How do we access this blessing?
    The answer is via Tithing CORRECTLY:
    Tithing CORRECTLY is sacrificing the lower-CARNAL- nature for His Higher nature.
    So when we tithe, we are going within in order to receive meat
    (knowledge, higher emotions), and the blessing of God .
    When we Tithe we are doing it To commune with The Divine Will of the Higher Self active in our lives.
    Another way of putting it is that we faithfully and willingly give our tithes, or sacrifice the lower-carnal nature by going within to our prayer closets (like Jesus taught us) to pray and meditate, so that we can be still and KNOW God:
    Psalms 46:10 explains it like this:
    “Be still, and know that I am God…'
    This is the Correct WAY of Tithing to GOD Within US ALL IN HIS True Church. Which is US.
    It is that simple!

  • @jolememeru471
    @jolememeru471 2 года назад +1

    በእስራት ስም ሰነፍን መቀለቢያ መሰብሰብ ወንጀል ነው

  • @gmalmu650
    @gmalmu650 Год назад

    ህይልሻ ችርች የሊለው ስው ማለትም ችርች በሊለበት አገር የሚኖር ስው (ክርስትያን ) አስራቱን ለማን ነው መስጣት ያለበት ?

    • @mlsuniej1274
      @mlsuniej1274 5 месяцев назад +1

      , የአሰራቱ፡ በሊታ፡ እራሱ አውጪው ነበር ፡ ነገር፡ ግን፡ በአዲስ፡ ኪዳን፡ አስራት፡ የለም፡ Paul እንደ ኣለው፡ ለእውነተኛ፡ ወንጌላዊያን፡ ከትርፍ ብቻ፡ ሳይሆን፡ በጉድለት ፡ እንኳን ወንጌልን ለማዳ (2፡ እርዳ

    • @user-tk9qx4wm1b
      @user-tk9qx4wm1b Месяц назад

      ስለዝ ለ አገልጋየዉች ማስጠት ልኩናው

  • @kibromkidane9543
    @kibromkidane9543 2 месяца назад

    ሓይልሻዬ አንተን በምንም አትታማም።ያቺ እኔ እና እግዚአብሔር ......ሰው መንፈስ የምትላት ነገር ትንሽ
    በዘህም ሆነ በዚያ እንወድሃለን።አሁንም ያስታውቅብሃል ግልፅነትህ።ገንዘብ ፈልገህ እንዳልሆነ።አንድ ቀን አግኝቼህ አብረን ሻሂ እንደምንጠጣ።እንደምባርክህ እንደምትባርከኝ ተስፋ አደርጋለሁ።ዛሬ ግን አንተን የሚመጥን ትምህርት አይመስለኝም።እኔ አስራት አልከፍልም አራት ነጥብ።

  • @genetwubshet7648
    @genetwubshet7648 2 месяца назад

    አይወዱህምምአትልፋ

  • @dawitesey758
    @dawitesey758 Год назад

    ሀይልሻ ወደታች ነው የወረድ ያለው አንተን መቃወም ጀመርክ ። እውነቱ እንናገር እንጂ በአዲስ ከዳን አስራት ክፈሉ የሚል አለ ? ወይም ከከፈልክ ትባረካለ ካል ከፈልክ ትረገማለ የሚል አለ?

  • @genetwubshet7648
    @genetwubshet7648 2 месяца назад

    የለምምምምምምወሬአታብዛ
    1000%/ስተትነህ ደጋረጉ
    የለምምምም መምሳሰልእንዳንዴ ትፈልጋለህ

  • @genetwubshet7648
    @genetwubshet7648 2 месяца назад

    መስጠትማ ማንይጠፋዋል
    ካልከፉላችሁ ትሞታላችሁ እንዲናእንዲእያሉ ደምየሚያለቅሱ ቤትይቁጠረው

  • @mlsuniej1274
    @mlsuniej1274 5 месяцев назад

    በብሉይ ፡ ኪዳን፡ አስራቱን፡ የሚበ ነው፡ ካህኑ፡ አይደለም፡ እራሱ፡ አስራት ፡ አው ጨው፡ ነው፡ ምክንያቱም፡ በሃይል፡ በጉልበ 6፡ በውቀ 6፡ አገኘሁ ፡ እንደ ይል፡ ፡ ብዙ፡ ዛሬዋ ዊያን፡ ሙሉን፡ አንብቡ፡ ፡

  • @beletuasefa5884
    @beletuasefa5884 Год назад

    ቤተክርስቲያን ገንዘብ መሰብሰቢያ ሌላ መንገድ የለም ካስራት ብቻ ነው የምትጠቀመው ስለዚህ አስራት ግድ ነው መስጠት የማይፈልጉ ናቼው አስራት የለም የሚሉት

    • @mlsuniej1274
      @mlsuniej1274 5 месяцев назад

      አንብብ፡ ሐዋርያት፡ ስለ ህይወት ፡ እንጂ፡ ስለ ገንዘብ አልሠ በኩም ሁሉም እየተነሡ ራሳቸውን : ሐዋርያ ፡እያሉ፡ አል ሾውም፡ በዚህ፡ ከቀጠለ ሁሉንም የራሱን : ቸርች፡ ከፍቶ ለራሱ አስራት፡ ያወጣሉ
      በእውነት እ/ር የጠራቸውና፡ ለወንጌል ፣ የተለዩንን ፣ በሙሉ ልብ፡ እንዲል ፍለጋ፡
      ሌላው፡ ግን፡ ሠርቶ፡ ይብላ፡