I completely agree with you Zene, the rule of law and enforcement capacity makes the whole difference. I can witness that from so many instances. I live in US and that is the first thing I learned while people talk about democracy. I think the foundation is the law which makes everything possible (I mean a law which can function). A government which can establish a strong and free law enforcement system saves a nation.
I wish you all the best. God bless you and your family. The awareness you creat blow up in the future. Awareness creation took a time it’s like a time bomb the explosion spark already start but the explosion take a time so, please keep share your thoughts with out failure.
ዘነበ ወላ፣በውነት እንዳንተ አይነት ሰፊ የማንበብ እውቀት የሰበሰቡ ሰዎች ወደ ሚዲያ በመምጣት ሃሳባቸውን፣እውቀታቸውን ማካፈል እንዳለባቸው ማሳየት የቻልክ ሃላፊነት የሚሰማህ ሰው ነህና በርታልን ።
ዘነበ ወላ ማሻአላዬ ነብዩ መሀመድ (ሰለላህ አለይሂ ወሰለም) ምን አሉ መሰለ የማታቁ ከሆነ የእውቀት ባለቤቶችን ጠይቁ ይላሉ አንተ የእውቀት ባለቤት ነህ አላህ እውቀትን ጨምሮ ጨማምሮ ከሂዳያ ጋር ይስጥህ 🙏🙏
ኢትዮጵያ ሆይ ደስ ይበልሽ።።ባምላክሽ ኃይል በልጆችሽ፥
ሰውን ሙሉ ሰው የሚያደርገው ደግሞ ከምንም በላይ በእግዜአብሄር ህግ መሰረት ሲኖር ነው።
አቦ አላህ ይጠብቅህ የአይምሮ ምግብ ነህ ተመቼሀኝ ዘነበ ወላ
የኔ አባት ደግሞ ሠውን ሠው ያደረገው ለሠው ማሰብ ነው ፣ ሠው ለሠው ካላሰበ እንስሳ ነው እያለ ነሰር ያሳደገኝ። ስለዚህ ከህግም በላይ ለሰው ማሰብ ሠው ሠው ያረጋል ብዬ አምናለሁ።
ጋሽ ዘነበ እጅግ በጣም አከብርህ ነኝ ላሚትሰጠን ሀሳቦች ሁሉ ከልብ አመሰግነዋለሁ አላህ እረጅም እድሜ ይስጥህ 🙏🙏
የጥንቱ የጧቱ ሊዲንግ ሲ ማን ዘነበ ወላ. እናመሰግናለን ❤
እንደው ይቅርታ የልጅነት ግዜህ እንዴት ነበር ምክንያቱም የዛሬ ወላጆች ልጆቻቸው አንዳንተ አድርገው ሊያሳድጉ ከቻሉ ይጠቅማል ።ሌላው አንቱታ አልተጠቀምኩም ይቅርታ ትምህርትህ ልዩ ነው እናመሰግናለን ።
ጋሽ ዘኔ እድሜ ይስጥልን በጣም እናመሰግናለን።እንደ እስተያየት የ መሸጋገሪያው ሙዚቃ ድምፁ ትንሽ ይቀነስ
እጅግ በጣም የማምንበት ሀሳብ እኔ የዚህ ፁሁፍ ፀሀፊ የምኖረው ከሀገር እርቅ በ አንድ ሰሞን በግዛቷ ፀሀይ አይጠልቅም በሚባልላት ታላቋ ብሪታንያ ነው.
እናም ለ ዚህ ሁሉ ስልጣኔ ያበቃቸው መንግስታቸውም ይሁን ህዝባቸው ለ ህግ ተገዢ መሆናቸው ነው ብዙ ብዙ ማለት እችላለሁ አዎ ሰውን ሰው ያደረገው ህግ ነው
እውነት ነው ሰው ህግ ባይኖር አውሬ ባህሪ ከደበቀበት ወጥቶ ተናካሽ ይሆን ነበር እንደውም ህግ እያለ እንኳ የላላ ከመሰለወ አውሬውነቱ ብቅ ይላል ስለዚህ ሰውን ሰው ያደረገው ህግ ነው
ዘኔ ሰሚ ጆሮ ካለ ዕውቀት አዘል ልብን የሚመስጥ አገላለፅ ነው በርታ ወንድሜ እንደአንተ አንብቦ በሰከነ መንፈስ ዕውቀትን የሚያካፍል ያብዛልን
ዘንዬ ላንተ ቃል የለኝም
የቐንየልና ጋሽ ዘነበ! ዕድመ ምስ ጥዕና ይሃብካ።
በእኔ አመለካከት ከሕግ በላይ ሕሊና ይቀድማል። ሰው በጎና ክፉን የሚለይበት ሕሊና ስላለው ሕግን ማርቀቅ ቻለ። ሰው ሕግን ቢፈጥርም ሕግን ደግሞ ራሱ ይጥሳል። ለሕግ ተገዢ እንድንሆን የሚያስችለን በጎ ሕሊናችን ነው። ሕግም ኖረ አልኖረ ሕሊና የበላይነት ሚዛኑን ይደፋል። The law is an ass ያለው ማን ነበር?
እዉቀት እንደ ባህር ነዉ። ❤❤❤❤ህግ ባይኖር ...በህግ በሚለው እቀበላለሁ ''ፍቅር ህግ ሲከበር የሰዉን ደረጃ ማወቅ አለመጨካከን አለመዘሞት..የሰዉን ደረጃ መሆንን ይደለን።
ዘኔ እድሜ ይስጥልኝ።ሰምህ ፍትህ እላለሁ
I completely agree with you Zene, the rule of law and enforcement capacity makes the whole difference. I can witness that from so many instances. I live in US and that is the first thing I learned while people talk about democracy. I think the foundation is the law which makes everything possible (I mean a law which can function). A government which can establish a strong and free law enforcement system saves a nation.
ዘነበ ዋላ የኔ መምህር ስወድክ።የማንበብ ባህሌን እንድበረታ ታረገኝለክ።በጨለማ ነዉ የምኖሮዉ ብርሃን በቅርብ እያዮኋት ነኝ።
ትልቅ አክብሮት ለክ ቡር ደራሲ ዘነበ ዎላ ሰው እንደ ውሃ ቱቦ በፍፁም አስገድዶ ማስኬድ ብከብድም ልክ እንደንተ አመላካች ሙህር ብበዛ እንዳው ለሁሉም አስቢ ፓርላማ ብዋቀር አሁን ካለንበት የውቀት ማነስ በሽታ የምንድን ይመስለኛል ክባርልኝ ❤❤❤❤❤
I wish Ethiopia had a lot like this guy. God bless u sir❤
እግዛቤሔረ እድሜና ጤና ይሰጥልኝ። በውሰጥ ባወራህ ደሰ ይለኞል።
"ሰውን ሰው ያደረገው ሕግ ነው" የሚለው አመለካከት ፍፁም የተሳሳተ ነው። This is my POV based on my life experience and observations. ጊዜ ቢኖር ስለ ሕግ ብዙ መወያየት ይቻላል። በእኔ አመለካከትና አረዳድ ሁሉም ሰው ሰራሽ ሕጎች የተፈጥሮ ሕግጋትን የሚፃረሩ እና የጥቂት ግለሰቦችን ጥቅሞች ለማስጠበቅ የተቀረፁ ናቸው። የህግ አባት የሚባለውን የጠቢቡ ሃሞራቢን ነፍስ አይማረውና ሕግ የሰውን የተፈጥሮ ፍላጎት ለሌሎች ግለሰቦች ጥቅም ሲባል የሚገድብ ነው። ሰው ከሌሎች እንስሳት የተለየ ነው የሚባለውም የተፈጥሮ ሕግጋትን በመፃረር በራሱ ላይ ማዕቀብ በመጣሉ ነው።
ኤፍ ኤም 97.1 የቅዳሜ ከሰአት ትልቅ ነበርን ትልቅም እንሆናለን። ❤❤❤❤❤❤❤
እውነት ከፋኝ በጣም ገና ብዙ ይቀረናል ጋሽ ዘነበ በጣም አስለቀስከኝ_____
God Bless You!! Live with HEALTHY Life!
አንዱ የመራባችን ምክንያት አለማሰብ አይመስላችሁም??? እኔ ይመስለኛል ግን ማሰቢያ አካላችንን ማን ነው የቀረፀው? እንዴት ነው ማሰብ ያለብን?ምንድነው ማሰብ ያለብን?ውስብስብ ሁኔታ ውስጥ ነን ላስተዋለው
That is right Man
ርዝርዝ አሪፍ ፍልስፍና ናት አመስግኛለው 🙏
ይሄ አዉነት አዉነት ነው። መራብ መሰደድ አለማሰብ ውጤት ነዉ።
Dear Mr zenebe can you say some thing about ye abesh libse and how the desine telfe started .
የህግ ሙሁሩ ሐዋሪያው ጳውሎስ ደግሞ ህጉ አትመኝ ባይል መመኘትን ባላውቅሁ ነበር ይላል ይሄንስ እንዴት ታየዋለህ???
ጋሽ ዘኔ ❤
እናመሰግናለን ።
This is really deep thinking. We thank you!
I wish you all the best. God bless you and your family. The awareness you creat blow up in the future. Awareness creation took a time it’s like a time bomb the explosion spark already start but the explosion take a time so, please keep share your thoughts with out failure.
Thank u sir
ጋሽ ዘኔ ህግን ሰው አደል እንዴ የሚያረቀው ካርል ማርክስንስ ተሳስቷል ማለት ትንሽ አይከብድም ካርል ማርክስን ምንያህል ተረድተህዋል ? ብታብራራልኝ ደስ ይለኛል ከአክብሮትና አድንቆት ጋ
ካርል ማርክስ ሰውን ሰው ያደረገው ስራ ነው ይላል፡በህግ የተመራ ስራ ማለቱ ነው፡ስራ በህግ ካልተመራ፡ሰውን ሰው አያደርገውም ስለዚህ ህግ ነው ሰውን ሰው ያደረገው እያለን ያለው።
morgan freeman american actress looks you mr.zanba i think he have to do same thing about😊😂❤you
ሰውን ሰው ያደረገው ሥራ ነው።
ሥራው ሳይሆን ሥራ ነው። ከፍተኛ የትርጓሜ ልዩነት ስላለው ነው።
እኔ ደግሞ በተቃራኒው አሰብኩ።
ምናልባት ሰዉን ሰው ያደረገው ሕግ ሳይሆን ሕግን ለመሻርና ለመቀየር ያደረገው ትግል ይሆን?
እምሩ ታምራት ይገዙ አዲሣባ [tunnga] አልሕ የታምራት የገዘ ለጅ የራሥ ዕምሩ የልጅ ለጅ የበዕደማርያም ጓደኛ ሕግ ትምሕርት ቤትም ከርቼሌም አብሮኝ ነበር ሚሥተ የመዓዛ ብረ እሕት ነች....
ዘኔ 'ንባብ አንባሳደር አገኘች' ትምህርትቤት ክለቦች ላይ ብትሰራ እጅግ ውጤታማ ትሆናለህ ብዬ አስባለው። ዘመኑን ባልኖርበትም የባህር ኃይል ቆይታ ታሪኮችህ ይመስጡኛል።
ጋሽየ ፕሮተሰታንቶች በየትኛውም ስዕል አያምኑም! ሌላ የዕምነት ተከታይ ይሆናል ለህንዳዊዉ ሰዕል ያመጣለት
Gashi zenaba selame yebeza Antane basamawe kuter 97.1,J. TV endehume yetalayaya kalamatayekhene taktataeyalawe metsehafehenme anbebalaw antane sekatatale 1 metsehafe endanababaekue ekoteralawe
Hulum nature has its own Rule....enezi egna create menaregachew higoch weshetam nachew ke sewnet miaswetu tera
ሰውን ሰው ያደረገው የፈጠረው (ሰው ያደረገው) እግዚአብሔር ነው
በእቁብ ውስጥ እኮ የስነስርአት ደንብ አለ ዳኛ አለ ጸሐፊ አለ ይህ ማለት ሕግ አለ ማለት ነው ታዲያ ስህተቱ ምንድነው? ???
ሰውን ሰው ያደረገው ህግ ነው እያለ ዘነበ የሚሞግተው ለዛም አይደል።
አሁንም ጊዜው አልረፈደም ወገኖች ትንሽ open mine ሆኖ ዙሪያ ገባውን በእውነት ሚዛን ማስተዋል ነው ….. የዚህ ሁሉ የድብልቅልቅ አለም ሚስጥር በ ሁለት አጭር መስመር። Quran 67 : 2
ሠውን የሚቀየርበት መጽሐፍት የሚገኙት አሮጌ መጽሐፍ ተራ ከአሮጌ መጽሐፍት ነው። የአሁን መጽሐፍት ማንም መሀይም ተነስቶ ለንግድ ሲል ካለ ምንም ዕውቀት ስለሚጽፉ ዋጋ የላቸውም ።
የእንጨት ሽበት። የእንግዴ ልጅ ነው
ውድ ዘኔ ስለ አሳቢነት ስታወራ ተመቸኝ እስቲ ስለ ዶክተር ተሾመ ሀብተገብርኤል የሚባል ሰው ከቻልክ ጠይቅ ፈረንጆቹ ሲያደንቁት ሰምቼ ነው በእርግጥ አሁን አርፏል እንደታሪክ ከጠቀመ እና መፀሀፎቹ ከተገኙ
ገዳ እሚባለውን ስርአት ወይም ህግ ብንጠቀም ኢትዮጵያውያን ሁሉ ሰው እንሆን ነበር
እንደኔ እና እንዳንተ ሰውን ሰው ያረገው ህግ ነው።እንዳንተ ባላወቅም እንደኔ ግንሰውን ሰው ያደረገው የተፈጥሮ ህግ ነው። እቁብን እቁብ ያደረገው ሰዎች የሚያወጡት ህግ ነው
አቶ ሑዱጋ ዛናባ...
ሣሮ ሣሮ ጉጌ ናዉ
ካሤ ላይቲ ኔ ታሥ የዲዳ ኔ ማፃፌይ ናኣተቲ ጋሽ ሥብኀት ታሥካ ጃርሥሢካ ጋከዴሥ ፆሢ ኢሞ
ታ ጋሞቶ እንጊሊዜ አማራቶ ደክሽኔሬ ጊጊሣዳ አታሜትትን ታሚ ላይቲ ጊዲደሥ
......ዘነበ individuation chek!
ሰዉ ያለ ስራ እና አላማ ባዶ ነዉ
Correction not 31 Jesus its 33
pls pass my adress to fekade azeze fikadu was in shefied univrsty ,the only ethiopian who knew my son ቴዎድሮሥ እሸቱ ጫቦ.
33 not 31 years of age; our God was in a human body!!!
LORD JESUS IS -33.5 YEARS OLD AGE NOT 31 OK PLEASE NOTICE THIS
🙏🏽🇪🇹🫶✌🏽
አትሳሳት ህግን ህግ ያደረገው ሰው ነው አንተ በምትለው ህግ ቢሆን ሰውን ሰው ያደረገው አለም በነውጥ ውስጥ አትሆንም ነበር በይበልጥ አፍሪካን
እውነት አንተ እንደምትለህ ህግ ቢሆን አፍሪካም ሆነ አለም ህግ አለው ግን አልተገዛበትም ከመሪው እስከ ተራው ህዝብ
Oh Sailor!ይልህ ነበር sebhat leab ስለ ትግራይ ድምጽ ሁን please ?
አንተ ሰው ሁን መጀመሪያ የቀይ ባህር አጋንንት የሚያስለፈልፍህን አታውቅም ለሆድህ አትኑር እስላምን ለማስደሰት ክርስትናን መናገር አትችልም
ባዕድ ሀገር፣ባዕድ ቋንቋ ማለት ትክክል አይመስለኝም።since, you are talking about books which is written by foreigner author's.😂
Animals have also their own laws
please post your acc
i will contribute