#እግዚኦ_በሉ
HTML-код
- Опубликовано: 6 фев 2025
- በነገሮች ሁሉ የእውነት ባለቤት እና የድንግል ማርያም ልጅ የሆነውን መድኃኔዓለምን በማስቀደም የቅድስት ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያንን አስተምህሮ እና ስርዓቶቿን ለዓለም እናሰራጫለን፡፡
ብፁአን አባቶቻችንን ፣ አገልጋዮችን እና ስርዓቷን አክብረን በማስከበር ስለቅድስት ሀገር ኢትዮጵያ ብሎም ስለተዋህዶ ክብር ከፊት እንቆማለን እና እባክዎን ሰብስክራይብ በማድረግ ይከተሉን!!!
#negashbedada #ነጋሽበዳዳ #ነጋሽሚዲያ #Negashmedia Развлечения
እግዚኦኦኦኦኦኦኦ የምንሰማው ሁሉ ከባድ ነዉ ፈርሀ እግዚያብሄር ጠፍቶ በቤቱ ይሄሁሉ ድፍረት በዝቷልና ይቅር በለን ልቦናም ስጠን
የቤተ ክርስቲያኒቱ መዋቅር ዋና ዋና ቦታ በካድሬ ነው የተሞላው። ደላላዎችን በየክ/ከተማዎች አሰራጭተው ነው ጉቦ የሚቀበሉት። በሀገረ ስብከቱ ስብሰባ ላይ በምክረ አይሁድ እይነት የደብር አስተዳዳሪ ተብየዎች ወንበዴዎች ሲናገሩት የነበረውን መመልከት በቂ ነው ። በጣም ብዙ ጉድ አለ። ወንድም ነጋሽ ጥሩ ነው እየሰራህ ያለከው። በርታ። እኛም እንመጣለን።
አሜን አሜን አሜን እግዚአብሔር ይመስገን አሜን አባታችን ቃለሂዉትን ያስማልን አሜን 🙏❤💐🤲🤲🤲 🌹 🤲🤲🤲 🌹 👏👏👏 🌹 🤲🤲🤲🌹 🙏🙏🙏❤
እግዚኦ ማህርነ ክርስቶስን
አቤቱ ማረን እግዚአብሔር ምድሪቱን እይ 😭😭😭😭
እኔ የምለው አንድ ነገር አለኝ መምህራኖች ሰባኪያኖች እኔ እናንተን በፍጹም ለመናገር በቂ አይደለሁም ለምንድነው ምእመናኑን ለገዳማት ለገጠር በተክርስትያን ጥዋፍ ሻማ ዘቢብ ላጡ አባቶች እንድናስገባ የማታስተምሩን የማትነግሩን እዚ የቤት ኪራያቸውና ሽያጫቸው በቂያቸው ነው እባካቹ እኛ ነንን እነሱን መመከስ ያለብን ለገዳማት እናሰገባ አስራታችንን ብዙ የሚያለቅሱ አባቶች አሉን
ስላም ለአንተ ይሁን
የንጹሀን አባቶች አምላክ ይፍረድ የቤተክርስትያንናችን አምላክ ይፍረድ አምላክ ሆይ ቤተክርስትያናችነነ አጽዳልን
የኔ አባትት
እግዚዎ ማህርነ ክርስቶስ ጌታ ሆይ ቶሎና ሀጢያታችን ጉዳችን 😢😢😢😢😢😢😢 ተመልከት ።
ኢየሱስ እጅግ በጣም መንፈሱ የተባሰጨበት፤ ጅራፍ ያነሳበት ዋና ምክንያት ቤቱን የንግድ ቤት አርገው ፈሪሳውያን ስዱቃውያን ጸሐፊዎች ዝም ብለው በመተባበራቸው ነው! ኦርቶዶክስን ኃጢያት እያበጠራት ነው!
መናፍቅ ሁላ ።እምዬ ኦርቶዶክስ መቼም አብባ ትኖራለች። እናንተ ግን ወራሪዎች ናችሁ።
አባታችን እግዚአብሔር ከእርሱ ጋር ይሁን ፍርድን ከርሱ እንጠብቃለን ።😢😢😢
ካህኑ የሚናገሩት ትክክል ነው በየደብሩ በየክፍለ ከተማው በየወረዳው በአገረ ስብከቱ የሚፈጸመውን ነውየተናገሩት ዋሽተው አይደለም ምንም አትጠራጠር እሳቸው እንዳሉህ አርብና እረቡ ከአገረስብከቱ በሲብል ሂደህ እየውና ተረዳው ወንድማችን
🙆🙆🙆🙆🙆🙆🙌🙌🙌🙌🙌
አቤቱ አድነን ሞታችን በክፋታችን። እያጣደፍነው ነው።
እናዝናለን😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭
የኔ ጌታ ፈጣሪ መልስ ይስጦት ምን ይባላል የኛ ቤት ጉድ ማለቂያ የለዉም
ወንድሜ ነጋሽ አባታችን የሚናገሩ እዉነታቸዉን ነዉ ። እኔ የማዉቃቸዉ ካህን ለክህነት አገልግሎት 300000 መቶ ሺህ ብር ከፍለዉ የገቡ የማዉቃቸዉ አሉ። በተመሳሳይ ብዙ አባቶችን አዉቃለሁ
Emnem akalehu ande ye miskiyazuna Ethiopogy yetmaru abatem 400,050 keflu tebkew bemgerem huneta tesebsebo tekflo le 3 amete teskayeteww 2023 mechersha akababi new yetkterute. Kifelu blo yemyazachew akale. Kesewnte wede jibnete yetkyere new. Menm mehrte yemayki. I wish besem bawekachew nbere gen ensume lenbsachew selmferu aynagerum. Yemyasazen honale gobze.
እኔ በዚህ ሀሳብ ላይ ለመስጠት በቂ አደለሁም ግን አንድ ነገር አለ ቤተ ክርስትያናችን ከጓዳዋ ወጥቶ የምያዋርድዋት የሚሰድብዋት በእንደዚህ ዐይነት ተንጋላልቶ ስለሚወጡ ነው
እረ ምን ጉድ ነው እምንሰማው ጌታ ሆይ ቶሎ ና
ነጋሽ ምንድነዉ የምንሰማዉ በእዉየቱ ለመናገር የቤተ ክርስቲያን አባቶችና የወረዳ ቤተክህነት አላፊዎች ምንእደሚሰሩ ግራእየገባኝ ነዉ ያለዉ ።
ነጋሽ ሚዲያ እንደ ሚዲያ ምንም ችግር አላየሁም። እዚህ በሚነሳዉ ሀሳብ ላይ ብቻ ተወስደህ ስሜታዊ ፈራጅ ላለመሆን መሞከር ተገቢ ነዉ።
ለአባታችን ግን ጥያቄ አለኝ በታናሽነት ቢረዱኝ እላለሁ...
1) የታመመን ህጻን ልጅ ለዉይይት ግብአት መጠቀም ተገቢ ነዉን?
2) ትላንት እኛን ሲጠቅሙ (ምናልባትም ሌላዉን እየበደሉ) ዛሬን ግን እኛን በደሉን ብለን መናገርስ አለብን ወይ?
Egneh abat ke nigigirachew siredaw betam wushetam nachew.
Erebachachihu! ewnetachihun new? endet astewayoch nachihu ebachachihu !
😊
Yelgun hmem gin kezi gar atagenagnut,hulum bebatu bzu hazen alebet.
ኦርቶ ዶክስ ተዋህዶ ለእነዚህ አይነት አባቶች ለምንድን ነው አስቸኳይ መፍትሄ የሜንሰጣቸው ክርስትና እንደዚህ ነው
ebkachu abte nachu wada sera atebalu wada agelgelot buna besmam 😭😭😭
Aye ante yemane yemtebale EIGZIHABHAR yeferdal !!!
እኔ የምለው የመሬት መንቀጥቀጡንም አይፈሩም? ይህ ሁሉ መከራ የመጣብን በእነሱ ምክንያት ነው ማለት ነው እኔስ ለተራቡት መስጠት ይሻለኛል ማለት ነው ወንጌላዊው ቅዱስ ማቴዎስ እንዳስተማረን የሰው ልጆች እግዚአብሔርን አይፈሩትም ብሎ አስተምሮናል ስለዚህ ያትንቢት እየተፈጸመብን እኔ እግዚአብሔር ቢፈቅድልኝ 😢ለድሀ ለተራበ እሰጣለሁ እግዚኦ አድነን ነው
እኔ አንድ ደብር ላይ ሰበካ ጉባኤ ሆኜ አውቃለሁ ምንም አልተሳሳቱም በትክክል ነው የተናገሩት ። አዲስ አበባ ሀገረስብከትማ ሄደህ እየው እንዴት እንደሚያባርሯቸው ራስህ አልቅሰህ ትመጣለህ. ቄሱ ምንም አልዋሹም🙏
Abat,ftry,yker,blan,mrtkn,stan,amenamen,amen
የወበዴዎች ዋሻ የሆነውቤተክሕነት የሚባል መደርመስ አለበት
ኧረ በፈጣሪ ስም እኝህ አባት ከስራ ተሰናብተው አንድ አመት በፍርድ ቤት በመከታተል ምንም ፍትህ ሳያገኙ በመመላለስ ላይ አገልግሎታቸውን በቤተክርስቲያን ሳይሆን በፍርድ ቤት አርገዋል እባክህ ነጋሽ ድምፃቸውን ለብዙሃን በማድረስ በህግም ዙሪያ ሊተባበሩ የሚችሉ ባለሙያዎች ካሉ እንድተባበሩ እና በአሁን ሰዓት ካለው ኑሮ ጋር ያለስራ ስላሉ በገንዘብም አቅም ያላቸው ክል የተቻላቸውን ትብብር እንድደረግ የበኩላችሁን ተወጡ
የገደለው ባልሽ
የሞተው ወንድምሽ
አዘንሽ ቅጥ አጣ ከቤትሽ አልወጣ ።
ነው የኛ ቤት ነገር ከባድ ነው እግዚአብሔር ቤቱን ያፅዳ እንጅ ከባድ ነው ።😢
አረ ምንድነው። የመጣቡን። ፈጣሪም። እንዴት። ይስማን። ምን። ያርጉ። አምጡ። ሲሉን። እንሰጣለን። ለሀያማኖት። እንሞታለን። ሀይማኖታችን። ስለምንወድ። ለናንተ። ግን። ፈጣሪ። ስለ። ውነት። ይፈረድ
እኔ የምለዉ በእዉነት የተዋህዶ አባቶች ይበቃናል አይሉም እንዴ
ያሣዝናል ምን ዘመን ያለነው በቤተክነት የሚናገር መስማማት ስቻል ገበናን እስከዚ ድረስ ማውጣት ወሬ ማውራት ገበናነን ማውጣት ሚስጥር ስለማይቋጥሩ ነው የተባረሩት
ምንም ሚስጥር የሚባል ነገር የለም በሰዉ ጉሮሮ ላይ ቆመህ አትፍረድ ተበዳይ ናቸዉ ምን ይሁኑ
ጉቦ መቀበል ምስጢር ነው እያልክ ነው አንተ በግ
ያሳዝናል። መች ይሆን ይሄ የሚፀዳው?
ነጋሽ እኚህን አባት አላመንካቸውም እየደጋገምክ እውነት ከሆነ እውነት ከሆነ ትላቸዋለህ ካላመንካቸው ለምን በድጋሚ አቀርብካቸው ለማጣራትስ ለምን ወደቤተክርስቲያኑ ወደ ተባረሩት የስበካ ጉባኤ አባላት አልደወልክም ሳታጣራ እሳቸውን እውነት ከሆነ ማለት ተገቢ አይመስለኝም አቀራረብህን አስተካክል እሳቸው መስቀሉን በእጃቸው ይዘው ሚዲያ ላይ ይመጣሉ ብዬ አልልም
እናንተ ሆዳችሁን ስታስቡ ሰው ታሰናክናላችሁ ቤተክርስቲያንን ታሰድባላችሁ ይባስ ብላችሁ በአደባባይ ወጣችሁ የሰዉ መሰናከል ግድ ካላላችሁ መንፈሳዊም አደላችሁም አቅራቢውም ጭምር
አንተ አንዱ ደላላ ነህ
ገና በድምጽ ቅጅ እና በቢዲዮ ማስረጃ ሌሎችም ይቀርባሉ
የተማረው እየተባረረ ምእመኑ የሚቀጥል ይመስልሀል???