CIA አቡነ ተ/ሃይማኖት እንዲሾሙ አይፈልግም ነበር!
HTML-код
- Опубликовано: 8 фев 2025
- ደጃ አዝማች ወልደ ሰማእት ገብረ ወልድ በአጼ ኃይለ ሥላሴ ዘመነ መንግስት ከተሾሙ ሀገረ ገዥዎች አንዱ ናቸው:: መልካም አስተዳደር በማስፈን ፍትሕ ርትዕ በማረጋገጥ የዜጎችን ሕይወት በመቀየር ይታወቃሉ:: በተለይም በወላይታ በሲዳማና በወለጋ የሰሯቸው ሥራዎች ምስክር ናቸው:: ደጅአዝማች በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ ታሪክ ውስጥም ትልቅ አሻራ ያላቸው ናቸው :: መስከረም ሚዲያ ከእኝህ አረጋዊ አባት ጋር ታሪክን እንዲህ አውግቷል
#መስከረም_ሚዲያ
#meskerem
#podcust
#ደጃ_አዝማች_ወልደ_ሰማእት_ገብረ_ወልድ
እሚገርም ነው በዚህ እድሜዎት ይሄን ሁሉ ታሪክ በቃሎት መያዛቸው ይገርማል የዚህ ዘመን ትውልድ ትላንት የበላነውንም አናስታውስ ቃለ ሕይወት ያሰማልን ጸጋውን ክብሩን ያድልልን እኅታችንም
በጣም የሚደንቁ አባት ናቸው በዚህ እድሜያቸውን የማስታወስና የአገላለፅ ብቃታቸው አፍን የሚያስከፍት ነው። እናመሰግናለን አባታችንና መስከረም።
እህታችን መስከረም እናመሰግኔለን እግዚአብሔር ለአባታችንም እድሜ ከጤና ጋር ይስጥልን ።
እግዚአብሔር እድሜና ጤና ይስጥልን የታሪክ መዛግብትና ሙዚየም የድሜ ባለፀጋ ኑሩልን አትሙቱብን ትምህርት ቤታችን አባታችን ውድድድ❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤
እንዴት ድንቅ ታሪክ አላቸው እግዚአብሔር ይስጥልን በይበልጥ ስለጳጳሳት ግብፅናግሪክ ሄደው ኮርስ ያሉት ጥቅም ሳይሆን አይቀርም የግብፅ ጳጳሳት ባለሁበት አገር ስለማውቅ ነው ለኔም ሀገር እንደነርሱ ቢኖረን
እህታችን መስከረም እሳቸው ከደረሱበት እድሜ ያድርስሽ
Amen telek merekeat besmeab tadla yadersat
አደራ መስኪ ስለ አባ መልአኩ (አቡነ ተክለ ሃይማኖት ) ለብቻው ቃለ ምልልሱን ማድረግሽን ጊዜ አትስጭው። እግዚአብሔር ያቅናልሽ።
መስኪ እግዚአብሔር እድሜና ጤና ይስጥሽ ያልተሰሙ ነገሮችን ማቅረብ ለትውልዱ በጣም ጠቃሚ ነው🙏🙏🙏
ከየት ፈልፍለሽ አገኘሻቸው? ደስ ብሎኝ አዳመጥኳቸው፡ ሳልጠግባቸው ነው ያለቀው፡፡ አሁንም እድሜ ይስጣቸው መድኃኔዓለም፡ አንቺንም ይባርክሽ!
እናመሰግናለን
ሁለተኛ መጽሐፋቸው ወጥቷልን?እድሜ ከጤና ጋር ያድልልን ።
ገና ነው
ቃላት የለኝም መስኪ እግዚአብሔር ያክብርል'ኝ' በጣም ታላቅ ሰው ነው ያቀረብ'ሽ'ልን ትልቅ ታሪክ ነው የተማርኩት። ወላዲተ አምላክ ያሰብ'ሽ'ውን ሳይሆን እሷ ያሰበ'ች'ል'ሽ'ን ተፈጽምል'ሽ'። በር'ቺ'
እውነት ነው ለሀገር ባለዉለታና አስተዋይነት ያላቸውን በእግዚአብሔር ፈቃድ የተመረጡ አሉ በረከት ረድኤታቸው ይድረሰን
እድሜ ይስጥልን ።አባት ይላሳጣን እግዚአብሔር ይመስገን።
ለታሪክ ነጋሪነት የቀሩ ሰዎች እንደዚ ፈለግ ፈለግ ማረግ ደስ ይላል በርቺ መስኪ
🙏
በታተቻለ መጠን በተከታታይ ቃለ መጠየቅ በተደረገላቸው ደስ ይለኛል . እግዚአብሔር ይሰጥልን ትላልቅ አባቶችን ማቅርብሽ
አንች ልጅ በጣም ጥሩ ስራ እየሰራሽ ነው፣በርች፣ የተረሱትን አፈላልገሽ እያቀረብሽ ነው።
እግዚአብሔር እድሜ ና ጤና ሰቶ ታሪክን ስለነገሩን እግዚአብሔር ይመስገን !!
መስከረም እናመሰግናለን !
አባቴ እግዚአብሔር ያክብርልኝ እድሜ ይስጥልኘ !
አፄ ሀ/ስላሴን አልወዳቼውም ነበር ሰዎች የነገሩኝን እየሰማሁ እንጅ እንኳን ስለሳቼው ስለደርግም አላውቅም ግን ንጉሱ ጭሰኛ አያሉ ደሀውን ገበሬ አመቱን ሙሉ ለፍቶ ያመረተውን ይቀሙ ነበር ይጨቁኑ ነበር ስለሚባል አባታችን ብትንሹ አጥርተውልኛል እድሜ ይስጦት❤❤❤
የሚገርሙ አባት ናቸው።❤ ከነሱ ብዙ የምንማረው ይኖራል። በሌላ መርሐግብርም እንደሚቀርቡ ተስፋ እናደርጋለን።
እግዚአብሔር ረዝም እድሜ ከጤና ጋር ይስጥልን። ድጋሚ እንደምታቀርቢልን ተስፋ አደርጋለሁ። መስኪ እግዚአብሔር ያበርታሽ!🙏
መስኪዬ የኔ ጎበዝ በርች እግዚአብሔር ይርዳሽ የኔ ውድ ልጅ ።
ጥንካሬያቸው፣ የማስታወስ ችሎታቸውና እውቀታቸው ይደንቃል ! ...
አመሰግናለሁ እህቴ! .... የመጠየቅ ችሎታቸሽንም አደንቃለሁ !
ይገርማል ለታሪክ የተረፉ አባት
እግዚአብሔር ይባርክሽ እህቴ
በርች
እጅግ በጣም ግሩም አባት ናቸው
እግዚሐብሄር የወደዳት ነፍስ
Great discussion! Thank you so much & The Almighty God bless you all!!!
አይዞሽ በርች እውነተኛ ታሪክ አዋቂወችን እየፈለግሽ አቅርቢ ምናልባት ሰው ጨዋታና ሀሰተኛ ወሬ ስለሚፈልግ ላይከታተልሽ ይችላል ነገር ግን እውነትን ይዘሽ ታቀርቢአለሽ
አንተን ደነዝ ማለት ይከብዳል አንጂ ...
እግዚአብሔር ይስጥልን::
እንዲህ ታሪክና ህይወት ያስተማራቸው አባቶችን ማቅረብ ትልቅ ነገር ነው::
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን
አሁን ያለው ችግር ጳጳሳትም ሙንኮስትም በሚታይ ሁኔታ ፍጹም ኦርቶዶክሳዊ እምነት ጠፍቷል
ይህም ከእግዚአብሔር የመጣ ቅጣት ነው ብሎ የሚያምን ማግኘት አይቻልም:: እምነትና የእግዚአብሔር ፍርድ ተርስቷል:: ምእመናንም በዓለም እሳቤ ተይዘዋል:: መውጫው መመለስና በእውነትና በእምነት መኖር ግፍን መቃወም አርአያ ክህነትን በመጠበቅ ነው መድይኛችን:: የእኒህ ትልቅ አባት ቅይል ራሱ ያስፈርዳል ምክንያቱም ድፍረትና ክህደት በዟልና:
ምድረ መሐይም እየወጣሕ በሕዝብ አትቀልድ 25ዓመት ይቀራል መከሬችን ሊያበቃ የምትል አወናባጅ በዓለም ያለው መከራ ከአንተ አይለይ የነገን የሚያውቀው ፈጣሪ ብቻ ነው
እማዬ አምላከ ቅዱሳን እረጅም እድሜ ይስጥሽ
መስኪ እግዚአብሔር እድሜና ጤና ይስጥሽ
እባካችሁ ይኽን ገጽ ለሌሎች በስፋት እናጋራው፡፡ ለትውልድ ጠቃሚ ነውና!
እናመሰግናለን
እንደዚህ እውነት ሲገለጥ እንደው ምንአልባት አሁን በጭፍን የሚጔዘው ይነቃ ይሆናል። አሁን ያለው የሴጣን አጋፋሪ መሪ ፈጣሪ ያንሳልን ።
Egziabeher yistilin Meskerem
በእውነት ደስ ሲሉ❤❤ እድሜአቸው ስንት ነው?????????
101
የታሪክ ምስክር እያለ ስንት ዘመን አዕምሯችንን በጥላቻ ትርክት አጠቡት 😢
ማን ይናገር የነበረ አይደል፣ እጅግ መሳጭ ታሪክ ነው።የቅዱስ አቡነ ተክለሐይማኖትን ታሪክ ጊዜ ሳትሰጪ ብትጠይቂያቸው ደስታችን ነው?
የመፅሐፎቻቸው መጠሪያ ስማቸውን በትነግሪኝ ገዝቼ ለማንበብና ለታሪክም መቀመጥ ያለበት ነው
እግዚአብሔር. አምላክ. ፊቱን. ያብራ. ብቻ. ሁሉምላችም. ባንድ. ልብ. በንስሃ. እግዚአብሔር አምላክን. ብንለምን በ፭ ቀን. ፊቱን. ያበራ. ነበር
25 አመት መከራ ገና ይጠብቃችሁዋል እየተባልን ነው? ከዚህ በፊት የኢትዮጵያ መከራ 3አመት ብቻ ነው ብለው ህዝቡን እስትኝተው ይህ ስርዓት ስር ተከለ።አሁን ደግም 25 አመት።ሀሰተኛ ነቢያት አወዛወዙን።መከራ ሰፍረን ለራሳችን የምንሰጥ ሰዎች
አይተ አስረስ ቢተው:- አባታችን ያለፉበትንና የሚያውቁትን ታሪካቸውን ነው ያካፈሉ እንጂ የቱ ጋ ነው ስለማያውቁት ስለአንተ የክሕደት እምነት ያወሩት ? ኢትዮጲያ ውስጥ ከኢ/ኦ/ተ ቤ/ክርስቲያን ውጭ አሻራውን ያሳረፈ ታሪክ ያለው ሐይማኖት ካለህ we are ready to listen and know ? ግን የክሕደትና የጥፋት ታሪክ ብቻ ነው ያላችሁ :: መስኪ እሕቴ በርቺ እንደዚህ የጋን መብራት ብቻ ሊሆኑ የነበሩ አባቶችን እየፈለግሽ ማንነታችንን በደንብ በማስረጃ አሻራሽን እያስቀመጥሽ ነው::🙏🙏🙏🙏
Egziabher yabertash. Abatachinin beedmie betena yitebikilin.
❤
❤❤❤❤
መስክዬ መጽሃፋቸውን እንዴት ማግኘት እንችላለን? በውጪ ሀገር ላለን?
እየጠበቅሁ ነው አልከፍት አለ
አንድ ደነዝ አሳየ ደርቤ የሚባል ነፍናፋ ይቺ ልጅ የሰራችውን አንድ ፕሮግራም ሲቃወም ሰምቸ ስገረም ነበር። እሱን ብሎ ሀያሲ።
አቶ ዳንኤል ክብረትን አቀረበች ብሎ ነው::
አሳዬን ለመሳደብም ሆነ ለማሞገስ አማራ መሆን ያስፈልግሃል። አሳዬ ኩራታችን❤❤❤❤❤❤❤❤
አሳዬ ደርቤን ተውት ጥሩ ባለሞያ ነው ። ለዚያውም ጥሩ ኢትዮጵያዊ
መስኪ አንቺ ደግሞ ለምን የስድሳዎቹን ግድያ አልጠይቅሻቸውም።ቆይ አገኝሻለሁ።ለማንኛውም እንደዚህ ዓይነት አባት መረጃ ወስዶ ታሪክ ለማወቅ ጊዜ አትስጭ።መጽሐፉ የት እንደሚገኝ ጠቁሚን።
ከእዩ ጩፋ በፊት ብዙ ብዙ ጩፋዎች ለ600 ዓመታት ያህል ቀድሞ ከውስጥ ነበር ሲባል ዝም ብሎ አይደለም የምንለውም በምክንያት ነው! 25 ዓመት ቀረው? ማን ከየት አመጣው? እዩ ጩፋዊ መንፈስ ቀድሞ ነበርና!!!!!!!
ምን ማለት 25 ይቀረዎል ለምን ከፍ ብሎ 100 ዝወጸቅ አርገሽው 5 ይቀረዎል የትኛው ፃድቅ ትንቢት፡ነው?
derg endet marewot? Abune Theophlosn endet mekonen chalu? esachew bets bezia kewti seat endet megbat chalu? keziam ankew gedeluachew.
አንቺ ደሞ እንደ ታላቅ ልምከርሽ! ከምታቀርቢው ፕሮግራም ጋር ብትመሳሰይ መልካም ነው:: ብፁእ አባታችን በረከታቸው ይደርብንና !
አቡን ተብለው ያረፍ በመሆኑ! አባ የክብር መጠሪያ ቢሆንም አባ እያልሽ ስታነሻቸው "አይመችም::"
ከሁሉ በፊት ጨበሬ ፀጉርሽን ወይ ትክክለኛ አፍሮ ወይም ጉንጉን አድርጊውና ክላሲ ትሆኛለሽ:: (ትልልቅ ሰዎች ጋ አንቺም ትልቅ መምሰል እንድትችይ! በእድሜ ሳይሆን በክብር ለማለት ነው :: )
ግን ለምንድ ነው አቃቂር ለማውጣት የምንፋጠነው ? ግን አይደብርም ይኸ ልማድ ?
የመጀመሪያ ኮማች
This lucky man knows so many things about the then Ethiopia, but his outlook is not balanced for the whole Ethiopian people, he has ignoed those who are not orthodoxes.I do not understand why so many government officials also think like this. To witness the fact not more than a half of the Ethiopian populations were not member of the Orthodox Tewahdo Church.
Dejazmache Woldesmite writes his book from his own observations and his religious belief. I enjoy his interviews very much. No one has stopped you from writing your own book from your own relgious observation.
ቁጭት ...
ruclips.net/video/1b2Qa_l_jJY/видео.htmlsi=aMwEcnCnilGJ716S
ለምንድነው በአገራችን ቋንቋ የአፕን ስም የማትሰይሙት ?
የፈረንጅ ቋንቋ ለምን ተትጠቀላችሁ
መከራ ያግባህ ደሞ አራዘመልን
መጀመሪያ እውነቱን መረዳት አይሻልም? ከጭፍን ጥላቻ
ተበድለሃል/ተጨቁነሃል የሚሉህን ሁሉ አትስማ እውነታውን ሳታረጋግጥ