Размер видео: 1280 X 720853 X 480640 X 360
Показать панель управления
Автовоспроизведение
Автоповтор
8ኛ ክፍል እያለው ጓደኛዬ ቀበቶዬንና ደብተሬን ወሰደብኝ ልጁ ባይገርምህ 8ኛ ክፍልን 2 ጊዜ ደግሞ ከኔ ጋር ስንተዋወቅ ለ3ኛ ግዜ እየደገመ ነበር እናም ቀበቶዬን በእርግጠኝነት አለመለሰልኝም ማለትም የሱን ቀበቶ ለኔ ሰጥቶኝ ማለት ነው የደብተሬን ግን ይመልስልኝ አይመልስልኝ እርግጠኛ አይደለሁም ምክንያቱም ከዛ በሁዋላ እኔ እኔን አይደለሁም አንብቤ እማይገባኝ ነው የሆንኩት ከሰዎች ጋር የመግባባት ችሎታዬ ፍጥነቴ በቃ ፈጣን ነበርኩ እንዳልኩህ ኢሄንን ልጅ ካገኘሁት በሁዋላ እኔ እኔን አይደለሁም በቃ ጅዝብ በፊት ጓደኞቼ ብዛታቸው ማለትም አሁንም ልጅ ነኝ 25 አመቴ ነው ግን ደሞ ከዚህ ባነሰ እድሜዬ ተናግሬ የመደመጥ ችሎታዬ የሚገርም ነበር እንዳልኩህ የልጁ ደግሞ በአንፃሩ በቃ እኔ የሱን እሱ የኔን ባህሪ የተቀያየርነው እንደውም አስታውሳለው ከመፍዘዜ የተነሳ ተማሪዎች ኢሄ ልጅ ፍቅር ይዞት ይሆን እያሉ መፍዘዜ ገርሟቸው ሲቀልዱብኝ ታዲያ 2015 ላይ እንጪኒ ጊዮርጊስ ሄጄ እዛ ያሉትን አባት አግኝቼ ውዬ ለሊት ላይ የሼኪ መተት እንደሆነ(የእስላም መተት) እያልኩ ስለፈልፍ እንደነበረ እዛው ሊጠመቁ የመጡ ፀበልተኞች ነገሩኝ
ልክ ነህ ወርቅ አፈራሁ እኔ የገጠመኝ ፓንቴን አጥቤ ውጭ አስጥቼው ነበር እና ደርቆ ላስገባው ስል ትንሽ ተቆርጦ ተወስዷል ምን ቆረጠው ብዬ ገርሞኝ የ13 አመት ልጅ ነበርኩ ስለመተት የማቀው ምንም ነገር ስለሌለ ዝም ብዬ ለበስኩት ከዛ ማህፀኔን የሚያሳክ በሽታ ያዘኝ ሀኪም ቤት ስሄድ የሚቀባ መድሐኒት ይሰጡኛል መድሀኒቱ እስኪያልቅ ይተወኝና መልሶ ማሳከክ ይጀምረኛል በጣም ከባድ ነው ጠላት ከሩቅ አይመጣም ቤታችን ከሚገባ ከሚወጣ ከሚቀርበን ሰው ነው መጠንቀቅ ያስፈልጋል በፀሎታችሁ አስቡኝ ወለተ ሐዋርያት
በሰው እድል የተመቻቸች እይወት ኖረው በመጨረሻም ንሰሃ ገበተው ይሞታሉ አለቀ አደል በመተት እይወት የተቀማስ ሲከራተት ሲባዝን ኖሮ ንስሀም ሳይገባ ይሞታል በፈጣሪው ተስፋ ቆርጦ 😢 እይወት ሚዛናዊ አደለም ባጠቃላይ
የሚገርም ነው ለ3 አመታት መኪና ይዤ ከቤት ሰወጣ ከሰራ ወደቤት ሰመለሰ መንገድ ሰጀምር ነጭ ጋቢ የለበሰ ከኃላ ወንበር ቁጭ እየለብኝ ነዳጅ ሰጥቸ እወረወራለሁ አንዳዴ መንገድ ሰገባ ጭልም ብሎኝ መሃል መንገድ የእጅ ፍሬን የዤ እቆማለሁ በግራ በቀኝ ይሰድቡኛል ትራፊክ 5 ጊዜ ቀጥቶኛል ከጸበል ሰለማልለይ አድክሜው ኖሮ መጨረሻ በ3አመቴ ቃጽላ ማርያም መኪና ቁልፌ ላይ የቤተ ሰው ተገልብጨ ወይንም ተጋጭቸ እንድሞት ወይንም አካል ጉዳቸኛ ሆኜ ቤት እንድውል ነበር ክብር ለድንግል❤❤
የእናቴ ነጠላ በተሰጣበት በክብ ተቆርጦ እንደተወሰደ አስታውሳለሁ። መተተኞችን ፈጣሪ አይናቸውን ጨለማ እግራቸውን ቄጤማ ያርገው። ጠላት ከውጭ ብቻ ሳይሆን ከቤት ውስጡም አሉ የተረገሙ የሰይጣን ቁራጮች። ጌታ ይሸፍነን ከነዚህ ዲያቢሎሶች🙏🙏
እኔም የት ትደርሳለች የተባልኩት አሁን ፈዝዤ እስካሁን አለሁ ግን እግዚአብሔር ይመስገን🙏 ወርቃፈራው የሰውን ችግር ስላወክልን ተባረክ
ይገርማል ጌታ እየሱስ አንተ ባትረዳን አንተ ባታስመልጠን ዛሬ በህይወት ባልተገኛን ነበር ስምህ ከፈ ይበል
እግዚአብሔር ይጠብቀን እንጂ ሰው ሰውን ተጠንቅቆ አይችልም መተተኞች በራሳችሁ ያርግባችሁ በእውነት።
ያልከው ሁሉ በየቤታችን ገብቷል በእህት በወንድሞቻችን ላይ ድንግል ማርያም ጥበቃዋ አይለይህ አባቴ 🙏
የአክስቴ ልጅ ነበር ወደ ጫት ሱስ የከተተኝ። ለ6 ዓመታት ተሰቃይቼ በእግዚአብሔር ቸርነት ነጻ ወጥቻለሁ ። እግዚአብሔር ይጠብቃችሁ።
በጣም የምወዳት ጓደኛዬ ቤት አደርኩኝ የሆነ ግዜ ከዛ ጠዋት ተነስቼ ልብሴን ቀየርኩኝ ግዜው ብርዳማ ነበርና ከላይ ሹራብ አድርጌ ነበር ከዛ ልብሴን ቀይሬ ያንን ሹራብ ልለብስ ስል ቆማ ታየኛለች ትተሽው ሂጂ አለችኝ እረ ብርድ አይደለም ወይ ስላት ከዛ በጣም ተናዳ ምን ታደርግበታለች ብለሽ አስበሽ ነው አለችኝ 😳እኔ እራሱ ደንግጬ በራሴ ልብስ ይሄን ያህል ያናድዳል እንዴ ብዬ እራሴን ጠየኩኝ ከዛ አሁንም ትጠራጠሪኛለሽ እንዴ ብላ እንደ አዲስ ንዴቷ ቀጠለ ምንም ሳልመልስላት ጥያት ወጣው ከቤቷ በሰዓቱ ምንም አላሰብኩም ነበር ዓርቄ ከዛ ግን የመምህር ግርማን ስማር ሁሉም ግልፅ ሆነልኝ የዛኔ ልብሴ እሷ ጋር ቢቀር ኖሮ ያሰበችው ይሳካላት ነበር ግን ድንግል ማርያም አሥለፍልፋ ሃሳቧን አወጣች ለኔ ወዲያው ባይገባኝም
አንተን የሚቃወሙ ሰወች ተግባራቸውን ሰለምታጋልጥባቸው ነው
የአለም መድሀኒት ጌታችን እና አምላካችን እየሱስ ክርስቶስ በድግምት እና በመተት የታሰረውን ሁሉ ይፍታ አጋንንትን ከእግራችን በታች ይጣልልን ሰውን ስናምን በልክ እናድርግ ሁሌም የምንጠቃው ቅርብ ባልነው ወዳጅ ነው ስለዚህ እግዚአብሔር ይጠብቀን
በጣም የማደቅህ የምወድህ ጎበዝ ሰውነህ ቀጥልበት❤❤❤ ለማያውቁ ማሳወቅ ትልቅነት ነው ወድማችን ❤❤❤❤ እግዚአብሔር ይጠብቅህ
ድሮ አባቴ ሳይሞት በፊት ሁሌ ማታ ማታ የመጠጥ መንፈስ ይረብሸው ነበር እና በጣም ያስጨወው ነበረ ከለታት አንድ ቀን በኔ ደረሰ ከዝያ ሰይፈ ሥላሴን
ሁሌ ስለ እርኩስ መንፈስና ስለመተት ነው የምታወሩ የሚሉ በየ ደብተራና በየ አጉሪ ቤቶች እየዞሩ የሰውን ህይወት የሚያበላሹ ግለሰቦች ናቸውና ወንድማችን አትስማቸው ብዙ ሰው እያነቃህ ስለሆነ በርታልን ኤኛ እንማራለን እግዚአብሔር በናተላይ አድሮ ያድነናል
እናቴን ልብሷብ ሲቀዱ ኖረው በመጨረሻ ገደሉብኝ ፈጣሪ ፍርዱን ይስጣቸው 😭😭😭😭
አሜሪካ መጥቼ ዶክተር ሆኜ ፈዝዣለው። የፅዳት ስራም እንዳላገኝ ነው የሆንኩት። እግዚአብሔር ቀን አለው😢
አረ ዛሬ የኔ እና የልጆቼን ታሪክ ነው የነገርከኝ መደሐኒአለም ፍርዱን ይስጥ እንደኔ ሀጢያት ሳይሆ ለልጆቻችን ሲል አረ ጌታሆይ ፍረድልኝ ወንድሜ ተባረክ ከክፉ ሁሉ ይጠብቅህ
😂😂😂የፈጣሪ ጥበቃ የአናቱ ምልጃና ጥበቃ አይለየን እንጅ የዚህን ዘመን ሰዎች እንዴት ብለን ተጠንቅቀን እንዘልቀዋለን ፈጣሪ ጥበቃህ አይለየን
8ኛ ክፍል እያለው ጓደኛዬ ቀበቶዬንና ደብተሬን ወሰደብኝ ልጁ ባይገርምህ 8ኛ ክፍልን 2 ጊዜ ደግሞ ከኔ ጋር ስንተዋወቅ ለ3ኛ ግዜ እየደገመ ነበር እናም ቀበቶዬን በእርግጠኝነት አለመለሰልኝም ማለትም የሱን ቀበቶ ለኔ ሰጥቶኝ ማለት ነው የደብተሬን ግን ይመልስልኝ አይመልስልኝ እርግጠኛ አይደለሁም ምክንያቱም ከዛ በሁዋላ እኔ እኔን አይደለሁም አንብቤ እማይገባኝ ነው የሆንኩት ከሰዎች ጋር የመግባባት ችሎታዬ ፍጥነቴ በቃ ፈጣን ነበርኩ እንዳልኩህ ኢሄንን ልጅ ካገኘሁት በሁዋላ እኔ እኔን አይደለሁም በቃ ጅዝብ በፊት ጓደኞቼ ብዛታቸው ማለትም አሁንም ልጅ ነኝ 25 አመቴ ነው ግን ደሞ ከዚህ ባነሰ እድሜዬ ተናግሬ የመደመጥ ችሎታዬ የሚገርም ነበር እንዳልኩህ የልጁ ደግሞ በአንፃሩ በቃ እኔ የሱን እሱ የኔን ባህሪ የተቀያየርነው እንደውም አስታውሳለው ከመፍዘዜ የተነሳ ተማሪዎች ኢሄ ልጅ ፍቅር ይዞት ይሆን እያሉ መፍዘዜ ገርሟቸው ሲቀልዱብኝ ታዲያ 2015 ላይ እንጪኒ ጊዮርጊስ ሄጄ እዛ ያሉትን አባት አግኝቼ ውዬ ለሊት ላይ የሼኪ መተት እንደሆነ(የእስላም መተት) እያልኩ ስለፈልፍ እንደነበረ እዛው ሊጠመቁ የመጡ ፀበልተኞች ነገሩኝ
ልክ ነህ ወርቅ አፈራሁ እኔ የገጠመኝ ፓንቴን አጥቤ ውጭ አስጥቼው ነበር እና ደርቆ ላስገባው ስል ትንሽ ተቆርጦ ተወስዷል ምን ቆረጠው ብዬ ገርሞኝ የ13 አመት ልጅ ነበርኩ ስለመተት የማቀው ምንም ነገር ስለሌለ ዝም ብዬ ለበስኩት ከዛ ማህፀኔን የሚያሳክ በሽታ ያዘኝ ሀኪም ቤት ስሄድ የሚቀባ መድሐኒት ይሰጡኛል መድሀኒቱ እስኪያልቅ ይተወኝና መልሶ ማሳከክ ይጀምረኛል በጣም ከባድ ነው ጠላት ከሩቅ አይመጣም ቤታችን ከሚገባ ከሚወጣ ከሚቀርበን ሰው ነው መጠንቀቅ ያስፈልጋል በፀሎታችሁ አስቡኝ ወለተ ሐዋርያት
በሰው እድል የተመቻቸች እይወት ኖረው በመጨረሻም ንሰሃ ገበተው ይሞታሉ አለቀ አደል በመተት እይወት የተቀማስ ሲከራተት ሲባዝን ኖሮ ንስሀም ሳይገባ ይሞታል በፈጣሪው ተስፋ ቆርጦ 😢 እይወት ሚዛናዊ አደለም ባጠቃላይ
የሚገርም ነው ለ3 አመታት መኪና ይዤ ከቤት ሰወጣ ከሰራ ወደቤት ሰመለሰ መንገድ ሰጀምር ነጭ ጋቢ የለበሰ ከኃላ ወንበር ቁጭ እየለብኝ ነዳጅ ሰጥቸ እወረወራለሁ አንዳዴ መንገድ ሰገባ ጭልም ብሎኝ መሃል መንገድ የእጅ ፍሬን የዤ እቆማለሁ በግራ በቀኝ ይሰድቡኛል ትራፊክ 5 ጊዜ ቀጥቶኛል ከጸበል ሰለማልለይ አድክሜው ኖሮ መጨረሻ በ3አመቴ ቃጽላ ማርያም መኪና ቁልፌ ላይ የቤተ ሰው ተገልብጨ ወይንም ተጋጭቸ እንድሞት ወይንም አካል ጉዳቸኛ ሆኜ ቤት እንድውል ነበር ክብር ለድንግል❤❤
የእናቴ ነጠላ በተሰጣበት በክብ ተቆርጦ እንደተወሰደ አስታውሳለሁ። መተተኞችን ፈጣሪ አይናቸውን ጨለማ እግራቸውን ቄጤማ ያርገው። ጠላት ከውጭ ብቻ ሳይሆን ከቤት ውስጡም አሉ የተረገሙ የሰይጣን ቁራጮች። ጌታ ይሸፍነን ከነዚህ ዲያቢሎሶች🙏🙏
እኔም የት ትደርሳለች የተባልኩት አሁን ፈዝዤ እስካሁን አለሁ ግን እግዚአብሔር ይመስገን🙏 ወርቃፈራው የሰውን ችግር ስላወክልን ተባረክ
ይገርማል ጌታ እየሱስ አንተ ባትረዳን አንተ ባታስመልጠን ዛሬ በህይወት ባልተገኛን ነበር ስምህ ከፈ ይበል
እግዚአብሔር ይጠብቀን እንጂ ሰው ሰውን ተጠንቅቆ አይችልም መተተኞች በራሳችሁ ያርግባችሁ በእውነት።
ያልከው ሁሉ በየቤታችን ገብቷል በእህት በወንድሞቻችን ላይ ድንግል ማርያም ጥበቃዋ አይለይህ አባቴ 🙏
የአክስቴ ልጅ ነበር ወደ ጫት ሱስ የከተተኝ። ለ6 ዓመታት ተሰቃይቼ በእግዚአብሔር ቸርነት ነጻ ወጥቻለሁ ። እግዚአብሔር ይጠብቃችሁ።
በጣም የምወዳት ጓደኛዬ ቤት አደርኩኝ የሆነ ግዜ ከዛ ጠዋት ተነስቼ ልብሴን ቀየርኩኝ ግዜው ብርዳማ ነበርና ከላይ ሹራብ አድርጌ ነበር ከዛ ልብሴን ቀይሬ ያንን ሹራብ ልለብስ ስል ቆማ ታየኛለች ትተሽው ሂጂ አለችኝ እረ ብርድ አይደለም ወይ ስላት ከዛ በጣም ተናዳ ምን ታደርግበታለች ብለሽ አስበሽ ነው አለችኝ 😳እኔ እራሱ ደንግጬ በራሴ ልብስ ይሄን ያህል ያናድዳል እንዴ ብዬ እራሴን ጠየኩኝ ከዛ አሁንም ትጠራጠሪኛለሽ እንዴ ብላ እንደ አዲስ ንዴቷ ቀጠለ ምንም ሳልመልስላት ጥያት ወጣው ከቤቷ በሰዓቱ ምንም አላሰብኩም ነበር ዓርቄ ከዛ ግን የመምህር ግርማን ስማር ሁሉም ግልፅ ሆነልኝ የዛኔ ልብሴ እሷ ጋር ቢቀር ኖሮ ያሰበችው ይሳካላት ነበር ግን ድንግል ማርያም አሥለፍልፋ ሃሳቧን አወጣች ለኔ ወዲያው ባይገባኝም
አንተን የሚቃወሙ ሰወች ተግባራቸውን ሰለምታጋልጥባቸው ነው
የአለም መድሀኒት ጌታችን እና አምላካችን እየሱስ ክርስቶስ በድግምት እና በመተት የታሰረውን ሁሉ ይፍታ አጋንንትን ከእግራችን በታች ይጣልልን ሰውን ስናምን በልክ እናድርግ ሁሌም የምንጠቃው ቅርብ ባልነው ወዳጅ ነው ስለዚህ እግዚአብሔር ይጠብቀን
በጣም የማደቅህ የምወድህ ጎበዝ ሰውነህ ቀጥልበት❤❤❤ ለማያውቁ ማሳወቅ ትልቅነት ነው ወድማችን ❤❤❤❤ እግዚአብሔር ይጠብቅህ
ድሮ አባቴ ሳይሞት በፊት ሁሌ ማታ ማታ የመጠጥ መንፈስ ይረብሸው ነበር እና በጣም ያስጨወው ነበረ ከለታት አንድ ቀን በኔ ደረሰ ከዝያ ሰይፈ ሥላሴን
ሁሌ ስለ እርኩስ መንፈስና ስለመተት ነው የምታወሩ የሚሉ በየ ደብተራና በየ አጉሪ ቤቶች እየዞሩ የሰውን ህይወት የሚያበላሹ ግለሰቦች ናቸውና ወንድማችን አትስማቸው ብዙ ሰው እያነቃህ ስለሆነ በርታልን ኤኛ እንማራለን እግዚአብሔር በናተላይ አድሮ ያድነናል
እናቴን ልብሷብ ሲቀዱ ኖረው በመጨረሻ ገደሉብኝ ፈጣሪ ፍርዱን ይስጣቸው 😭😭😭😭
አሜሪካ መጥቼ ዶክተር ሆኜ ፈዝዣለው። የፅዳት ስራም እንዳላገኝ ነው የሆንኩት። እግዚአብሔር ቀን አለው😢
አረ ዛሬ የኔ እና የልጆቼን ታሪክ ነው የነገርከኝ መደሐኒአለም ፍርዱን ይስጥ እንደኔ ሀጢያት ሳይሆ ለልጆቻችን ሲል አረ ጌታሆይ ፍረድልኝ ወንድሜ ተባረክ ከክፉ ሁሉ ይጠብቅህ
😂😂😂የፈጣሪ ጥበቃ የአናቱ ምልጃና ጥበቃ አይለየን እንጅ የዚህን ዘመን ሰዎች እንዴት ብለን ተጠንቅቀን እንዘልቀዋለን ፈጣሪ ጥበቃህ አይለየን