13 - ከደቂቀ እስጢፋኖስ አገር አፍራሽ ወንጀሎች የመጀመሪያው (Part 3)- - በዶ/ር መስከረም ለቺሣ
HTML-код
- Опубликовано: 11 фев 2025
- ደቂቀ እስጢፋኖስን በሞት ፍርድ ያስቀጣቸው ምንድነበር?
"ስገዱልኝ" ይል የነበረው: አጼ ዘርዓ ያዕቆብ ነበረ? ወይስ አባ እስጢፋኖስ?
ዋቢዎች (References):-
መጽሓፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን ቅዱሳት መጻሕፍት)
ጌታቸው ኃይሌ (ፕ/ር) (2002 ዓ.ም)። ደቂቀ እስጢፋኖስ፤ “በሕግ አምላክ”። አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ፕሬስ።
ዘርዐ ያዕቆብ (አጼ)። “መጽሓፈ ሜላድ፤ ድርሳነ ልደቱ ለእግዚእነ ወአምላክነ ወመድኃኒነ ኢየሱስ ክርስቶስ።” (መልአከ ሰላም ቆሞስ አባ ቴዎድሮስ እና ሊቀ ጉባኤ ቀሲስ ታረቀኝ ደምሴ፥ ተርጓሚዎች)። ደብረ ባሕርይ አባ ጊዮርጊስ ዘጋሥጫና አባ በጸሎተ ሚካኤል አንድነት ገዳም፥ ማዕረግ ማተሚያ።
ዓለሙ ኃይሌ (2007)። የዐፄ ዘርዓ ያዕቆብ (፲፬፻፲፰-፲፬፻፶፪) እና የዐፄ በእደ ማርያም (፲፬፻፶፪‒፲፬፶፷፪) ዜና መዋዕሎች።
Bayu, Yeshambel Kindie. (2022). Empress Eleni: Overturning Falsified Narratives on Her Consort, Ethnicity, and Religious Background. The Ethiopian Journal of Social Sciences, 8(1), 1-27.
Lodwick, F. (2011). On language, theology, and utopia. OUP Oxford.
***
የዶ/ር መስከረም ለቺሣን መጻሕፍት ለማግኘት፦
አገር ውስጥ፦ አራት ኪሎ፡ ገለን ሕንጻ (ከብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ቀጥሎ፤ ወይም ቅዱስ ፕላዛ ፊት ለፊት) ሦስተኛ ፎቅ፡ ሱቅ/ቢሮ ቁጥር 303 ጎራ ይበሉ። 0978212223
ከአገር ውጪ፡ መጻሕፍቱን፡ ከአማዞን ላይ ማዘዝ ይቻላል፦
www.amazon.com...
የፀሓይ ከተማ - "City of the Sun"
(ኢ)ዩቶፕያ - (E)Utopia