14 - የደቂቀ እስጢፋኖስ ኢሉሚናቲያዊ ወንጀሎች - ጄኖሳይደሮቹ ደቂቀ እስጢፋ ነበሩ! (Part 4) - በዶ/ር መስከረም ለቺሣ
HTML-код
- Опубликовано: 11 фев 2025
- ደቂቀ እስጢፋ በ"ገድሎቻቸው"/ገደሎቻቸው ውስጥ፡ በግልጽ የጻፉልንና ማንም የማያወራቸው ወንጀሎች!
"Death cult" ምንድነው?
አባ እስጢፋኖስ፡ አእምሮው ጤነኛ ሰው ነበረ?
ደቂቀ እስጢፋ ዐብዮታዊ የምሥጢር ማኅበራት እንደነበሩ፡ "ገድሎቻቸው" ውስጥ፡ ምን ማስረጃ አለ?
ደቂቀ እስጢፋ እና ጽዮናዊነት፡ ምንና ምን ናቸው?
የደቂቀ እስጢፋ ብሔራቸው ምንድነው?
የደቂቀ እስጢፋ ደጋፊዎች፡ አቡነ ተክለ ሃይማኖትን የሚጠሏቸው ለምንድነው?
ዋቢ መጻሕፍት (References):-
መጽሓፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን ቅዱሳት መጻሕፍት)
እውነተኞች የቤተክርስቲያን ገድላት (ገድለ አቡነ ተክለ ሃይማኖት፣ ገድለ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ፣ ገድለ አቡነ ሰላማ ከሳቴ ብርሃን፣ ገድለ አቡነ እስትንፋሰ ክርስቶስ፣ ገድለ አቡነ መቃርስ፣ ገድለ አቡነ እንጦንስ፣ ገድለ አቡነ ዜና ማርቆስ፣ ገድለ ቅድስት ፍቅርተ ክርስቶስ፣ ገድለ ወለተ ጴጥሮስ፣ ወዘተ...)
-መስከረም ለቺሳ (ዶ/ር) (2014 ዓ.ም)። የፀሓይ ከተማ። አዲስ አበባ፥ ወይንሸት ማተሚያ ቤት።
ጌታቸው ኃይሌ (ፕ/ር) (2002 ዓ.ም)። ደቂቀ እስጢፋኖስ፤ “በሕግ አምላክ”። አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ፕሬስ።
ዘርዐ ያዕቆብ (አጼ)። “መጽሓፈ ሜላድ፤ ድርሳነ ልደቱ ለእግዚእነ ወአምላክነ ወመድኃኒነ ኢየሱስ ክርስቶስ።” (መልአከ ሰላም ቆሞስ አባ ቴዎድሮስ እና ሊቀ ጉባኤ ቀሲስ ታረቀኝ ደምሴ፥ ተርጓሚዎች)። ደብረ ባሕርይ አባ ጊዮርጊስ ዘጋሥጫና አባ በጸሎተ ሚካኤል አንድነት ገዳም፥ ማዕረግ ማተሚያ።
ዓለሙ ኃይሌ (2007)። የዐፄ ዘርዓ ያዕቆብ (፲፬፻፲፰-፲፬፻፶፪) እና የዐፄ በእደ ማርያም (፲፬፻፶፪‒፲፬፶፷፪) ዜና መዋዕሎች።
***
የዶ/ር መስከረም ለቺሣን መጻሕፍት ለማግኘት፦
አገር ውስጥ፦ አራት ኪሎ፡ ገለን ሕንጻ (ከብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ቀጥሎ፤ ወይም ቅዱስ ፕላዛ ፊት ለፊት) ሦስተኛ ፎቅ፡ ሱቅ/ቢሮ ቁጥር 303 ጎራ ይበሉ። 0978212223
ከአገር ውጪ፡ መጻሕፍቱን፡ ከአማዞን ላይ ማዘዝ ይቻላል፦
www.amazon.com...
የፀሓይ ከተማ - "City of the Sun"
(ኢ)ዩቶፕያ - (E)Utopia