የተሰቀለው ክርስቶስ፣ ከሀግ መዋጀት፣ ክፍል 3
HTML-код
- Опубликовано: 13 сен 2024
- ከህግ አርነት ወጥተናል እንዴት?
ኢየሱስ የእኛን ኃጢያት ስለ ተሸከመ ስለ እኛ እርግማን ሆኖአል፡፡ ስለዚህ ሕጎን በእምነት የምናፀናው ሕግ በመሻር ሳይሆን ኢየሱስ ተቀጥቶልኞል ወስዶልኞል በማለት በማመን ነው፡፡ በዚህም በክርስቶስ ላይ ባለን እምነት ሕግ በእኛ ተፈጽሞአል፡፡ ከክርስቶሰ ጋር በመሞት እኛ ለሕግ ሞተናል። ኢየሱስ ለእኛ መሞት ብቻ ሳይሆን እኛንም ይዞ ስለሞተ ከሕግ ጋር ፍቺውን የፈፀምነው በሥጋ በክርስቶስ ጋር በመሞት ከክርስቶስ ጋር ስለተጋባን ነው፡፡
AMEN AMEN AMEN AMEN AMEN AMEN AMEN
HALLELUJAH HALLELUJAH HALLELUJAH
remarkable, alarming, and inspiring sermons I've never seen a preacher with a theology background and such a sense of the holy spirit and wisdom.
Praise God
Amennnn❤
Praise God may the Lord increase you and reveal you more and more. Glory be to God.Grace upon Grace to you.
Amazing God bless you, pastor
Blessed ❤❤❤❤❤❤
Wwwwww blessed I love you so much
Blessed
You are blessed pastor
paster y ur blessed❤❤❤❤
Zemenh yelemleme new ❤
Wonderful
ጸጋ ይብዛልህ
ወንድሜ ጸጋ ይብዛልህ!
ፓስተረይ ሽሕ ዓመት ንበር