አስደናቂ ተከታታይ ትምህርት(ያዕቆብን ወደዱ ኤሳውን ጠላው.....)ክፍል 2 በፓስተር አማረ አጎስ
HTML-код
- Опубликовано: 13 сен 2024
- Grace Life Community Church is an ardent believer that our savior Jesus Christ, through his ultimate sacrifice on the cross, has thus forth given us a dispensation of Grace. Our church embraces and reflects this belief by putting to the forefront the motto that Jesus ± Nothing = Grace.
❤❤❤❤❤❤❤🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏
May the Lord Jesus bless you more in his revelation!
Bebizu tebarek anten le Ethiopia yeseten egziyabiher yibarek
Hallelujah amen amen praise the Lord Jesus forever ❤❤❤❤🙌🏽🙏🏽🙌🏽🙏🏽🤗🤗🤗😇😇😇
Pastor geta yebarkh tsegawen yabezaleh
በጣም በጣም ደስ የሚያሰኝ ትምህርት ነወ።ግን ከዚ ክፋል ሁለት አልቀጠለም እባካቹ ሌሎች ክፋል ብትቀጡሉት በዚ ዘመን አስፋላጊ ትምህርት ነዉ።
የዘመናት ጥያቄዎችን የሚመልስ ድንቅ ትምህርት ተባረክ የምጨምረው ነገር ቢኖር ትንሽ ድምፅ ቢጨምርበት እላለሁ።
pastor you are blessed!!
Belss you our pastor
ፓስተር በጉጉት ስጠባበቅህ ነበር 😍😍🔥🔥🙏
የዚህ ድንቅ ትምህር ቀጣይ ክፍልን እባካችሁ
ፓስተር አማረ እባክህን እነዚህን ሁለት ቁጥሮች አንዴ በያዘው እጅህ ፈታ አድርገህ አብራራቸው!
"መንትዮቹ ገና ሳይወለዱ፣ ወይም በጎም ሆነ ክፉ ሳያደርጉ፣ የእግዚአብሔር ሐሳብ በምርጫ ይጸና ዘንድ፣ በሥራ ሳይሆን ከጠሪው በመሆኑ፣ “ታላቁ ታናሹን ያገለግላል” ተብሎ ተነገራል"
1) የእግዚአብሔር ሐሳብ በምርጫ ይጸና ዘንድ ምን ማለት ነው?
2) እግዚአብሔር ለማዳን ግለ ሰብን በምርጫው አያድንም ማለት ይሆንን? እንዲያ ከሆነ አንተና እኔ የዳንነው በእግዚአብሔር ልዓላዊ ምርጫ ሳይሆን በግላችን መልካም ፈቃድ ነው ወይ?
3) ሰው ከመዳኑ በፊት ሥጋዊ ስለ ሆነ ወደ እግዚአብሔር ፊት መቅረብ የማይችልና ፈቃዱም እግር ከወርች የተቀፈደደ፣ ሁለንተናውም የወደቀ ነበር። አዳም አትብላ ከተባለው የዛፍ ፍሬ ስለበላ እነሆ በመንፈስ ሞቷል። ይህ ማለት በመንፈሳዊ ጉዳይ ላይ ግኑኝነቱ ተቋርጧል ማለት። እያንዳንዱ የአዳም ልጅ የተወለደውም ከየሕይወቷ ዛፍ እንዳይበላ ወደ ገነቲቱ እንዳይገባ የእሳት ሰይፍ በያዘ መልአክ የተከለከለችና በመንፈስ ሙት ከሆነው አባት ነው። ታድያ እግዚአብሔር አምላክ በምክሩ ሐሳብ፣ በልዓላዊ ፈቃዱ በምርጫው መሠረት ጣልቃ ገብቶ ካላደነ የሰው ፈቃድ የቱ ጋር ነው? ሰው ፈቃዱን ወደ እግዚአብሔር የሚያደርገው፣ መንፈስ ቅዱስ በውስጡ ወይም በልቡ መለኮታዊ ቀዶ ጥገና ካደረገለት በኋላ ነው (ሕዝ 36: 25-27) ይነበብ። በተለይ ስለ ድንጋዩ ልብና ለስላሳ ልብ የተባለው ይሰመርበት።
ሌሎች ምልከታዎቼ ማቅረብ በወደድኩኝ መደርኩ አቀበኝ!