በዝማሬ አምልኮ አገልግሎት ላይ የቀረበ የመነሻ ጽሑፍ - ረታ ጳውሎስ | ሕንጸት
HTML-код
- Опубликовано: 24 ноя 2023
- "የምስባኮቻችንን ነቀፌታ ለመፈተሽና መፍትሔዎቻቸውን ለማመላከት" በሚል፣ ጥቅምት 27 ቀን፥ 2016 ዓ.ም. በተዘጋጀው የውይይት መድረክ ላይ ረታ ጳውሎስ፣ በዝማሬና አምልኮ አገልግሎት ዙሪያ ያቀረበውን የውይይት መነሻ ዐሳብ ይመልከቱ።
--
በፌስቡክ ገጻችን ይከተሉን:- / hintset
ቴሌግራም ላይ ይከተሉን:- t.me/hintset
ዩትዩብ ላይ ሰብስክራይብ ያድርጉ:- / hintsetube
ድረ ገጻችንን ይጎብኙ:- www.hintset.org
መዝሙሮቻችን የእግዚአብሔርን ቃል የተራቆቱበት.... በተመስጦ መዘምር እንደመንፈሳዊ ቅዝቃዜ የሚታይበት ዘመን ..
እግዚአብሔር አምላክ ይባርክህ ወንድሜ። በጣም የምደገፍና መቀጠል ያለበት ነገር ነው።
ረትሽ ጌታ ኢየሱስ ይባርክህ! ዘመንህን ሁሉ ጌታን በመፍራት ስለኖርክ የረዳህ አምላክ ይመስገን!
ሁሉም ነገር standard ሲኖረው እንዴት ደስ ይላል ! ባጠቃላይ አንድ እግዚአብሔር አመልካለሁ የሚል አማኝ ልናውቀው የሚገባ ድንቅ ጽሑፍ ነዉ!
ወንድም ጳውሎስ ረታ እግዚአብሔር አብዝቶ ይባርክህ!🙏ገና ልትሠራ ያሰብከውን ራእይ እንድትፈጽም እግዚአብሔር ይርዳህ! አዘጋጆችንም እግዚአብሔር ይባርካችሁ!🙏
This research mostly depends on town so it should be given for rural areas to shape the religious beliefs. God bless you brother Reta Pawlos.
አደራ አደራ አደራ!!!!ጀምራችሁታል ለሕዝቡ ድረሱለት
እግዚአብሔር ይባርክህ
ጌታ ካልመጣና የምንቆይ ከሆነ በዝማሬ ያለው የአምልኮ ስርአት ለሺ ዓመታት ተሻጋሪ ለትውልድ የሚተላለፍ መልክ እንዲኖረው ማድረግ ለምሳሌ መዝሙሮች በኖታና በመፅሃፍ ማስተላለፍን ቢቻል መልካም ነው
Bless you my dear you have seen all the problem we have facing this day's
ዋዉ የሚገርም እይታና እዉነት ወንድሜ ጌታ ይባርክህ😊😊😊
ተባረክ።
ቅዱሳን ሁሉ ሊሰሙት የሚገባ
ችግራችንን እንደዚህ በጥልቀት ከተረዳን የመለወጥ ተስፋ አለን:: እግዚአብሔር ይባርክህ ወንድማችን!
ረታ ጳውሎስ እግዚአብሔር ይባርክሕ
ይህ ጥናት የአንድ ቀን ንግግር ሆኖ እንዳይቀር መልክ እስኪይዝ ድረስ መሰጠትና ትጋት ይፈልጋልና አደራ ጨርሱት
Zemenih yibarek wendme, .......
ድንቅ ሀሳብ ነው እ/ር ይባርካችሁ
ጠቃሚ ጥናት ነው። እናመሰግናለን!!!
God bless you, well said! Glad to hear this from an expert. God is a God of order.