ቀ.ኃ.ሥ ተናደው ዮሐንስ መንክርን በ ጥፊ ሲመቱትሌላውን ጉንጭ.... @Miraf @nahoo Television
HTML-код
- Опубликовано: 15 окт 2024
- ቀ.ኃ.ሥ ተናደው ዮሐንስ መንክርን በ ጥፊ ሲመቱትሌላውን ጉንጭ.... @Miraf @nahoo Television
#nahootv #nahoonews #nahoosport #nahoomeznagna #nahoowektawi
For more :
ቴሌግራም :- t.me/NahooTele...
ፌስቡክ፦ / nahooethiopia
ዩትዩብ፦ / nahootvethi. .
Web-Site :- nahootelevision...
እውነቱ ይሄ ነው። ደጃዝማች ከእኔ አምስት አመት ቢወስዱ ተመኘሁ። ያላቸውን memory አደነቅሁ። thank you Both
ኤልያስ እባክህ ብዙ ጣልቃ እየገባህ አታቋርጥ በተረፈ በርታ
ፈጣሪ ይባርክህ አቶ ኤሊያስ። መጽሐፋቸውን ቀድመህ በደንብ አድርገህ በማጥናትህ ብዙ እንድናውቅ ጥሩ ጥረቶችን አድርገሃል። አመሰግናለሁ። ደጃዝማች ግን የሚቀመሱ አልሆኑም። በዓላማ ጽናታቸው ጎበዝ ነበሩና። በርታና ወንድሜ ሃቀኛ ታሪካቸውን እንድንሰመው እርዳን። ለጥረትህ ጎንበስ ብየ እጅ እነሳለሁ። የደጃዝማችን እውቀት፥ ለሃገር ያላቸውን ግንዛቤ፥ ሰው ለመርዳት ያደረጉትን ቆራጥ እርምጃና ሚስጥርን ለመጠበቅ (ባውቀው ደስ ባለኝ የሚል ስሜት አለኝ ሆኖም ከሃገር ደህንነት የእኔ ፍላጎት አይበልጥምና ) የሚያደርጉትን ጥረት በጣም አደነቅሁ። ምነው አሁን በድጋሚ ተመሳሳይ ዜጋ ባፈራን እላለሁ።
ደጃዝማች ሐረርጌ እያለን የአባቴ ወዳጅ ነበሩ፣ ዛሬ ስለአየኋቸው ደስ አለኝ።
አባቴ እግዚአብሔር ይመስገን ለዚ እድሜ ያደረስዎ❤❤❤❤❤❤❤
It requires a skill , patience and sometimes guiding interference to interview someone of his age and many decades of experience in government.
Amazing memory .
ትልቅ የታሪክ መሀደር ጤና እድሜ እመኛለሁ!!
ኤሊያስ በርታ አሁንም ሌሎች ታሪክን እንደዚህ በቅጡ የሚናገሩ ትልልቅ ሰዎች በወቅቱ የነበሩ ድርጊቱ ሲፈጸም ያዩ ስለሆኑ እባክህ እየፈለክ ብታቀርብ ትልቅ እውቀት ይገኝበታል ሰናይ ግዜ ይሁንልህ
ወርቃማው የኢትዮጵያ ዘመን የኃ/ሥላሴ ጌዜ ነው። መለኬያው የአፍሪካ መሪ መሆን እንዲሁም አለማቀፍ ዝናን ያተረፍነው በዚያን ዘመን ነው። የአፍሪካ እግር ኳስ ዋንጫ ያነሳነው እንኳን በዚያን ዘመን ነው።
that is a reasonable argument ,sir
ታሩክ አዋቂ አያሳጣን ፈጣሪ
የማስታወስ ችሎታቸው የሚደነቅ ነው።
"80% of Ethiopian written history is lies or fiction." Agree, 100%.
Yesetuchewm habtegiyorgis Dinegde sodo gurage or kistane slehonu new
I saw Dejpazmach Weldsemayat in 1964,1965 ? in Nekemte and also visiting my town Arjo Awraja when he was assigned Governor of Wellega. He was a hard working and anti-Corruption (Gubo) , inspiring people to be motivated to engage in work. He was walking fast in the street of Nekemte and unusual for people to see a Governor outside Nekemte Palace.
Dejazmach was not liked by wealthy Wellega Regionalists and Dejazmach Fikre Selasse took over as time headed to the 1966 Revolution.
የቀዳማዊ ኃይለስላሴ እናት ልዕልት የሺ እመቤት አሊ አባ ጆቢር የወረኢሉ ተወላጅ ናቸው!
አባ ጆቢር የሚል ስም ከጂማ ነው አብራራልን!
@@nanaayalew2349 ወረኢሉ በስማቸው ት/ቤት አለ የተማርኩበት ነው!የቀድሞ ስማቸው ከድጃ አሊ ነበር ልዑል ራስ መኮንን ጋር ከተጋቡ በኋላ ልዕልት የሺመቤት ተብለው ነው!
I agree with the opinion of the dejazmatch about the policies of our Emperor Haile Selassie
Please see Haile Selassie I, Emperor of Ethiopia, by Nigusie Kassaye W. Michael.
they were for quran study
አቶ አባተ መንክር ዋሺንግቶን ዲሲ ወርልድ ባንክ ነበሩ
አቶ ኤልያስ ልታርመው ያልቸልከው ችግር እንግዶችህን በተከታታይ ታቋርጣለህ !!!!
For your info: I was told by his friend Asef Ayele that Yohanes Menker was an exceptional university student in New York who amazed his professors.
ይህንን ቻናል የከፈትሁት የዮሃንስ መንክርን ስም ስላየሁት ነው፤ ይህንን ሰው ያወቅሁት አገራችን ካፈሯት ብርቅ ሳይንቲስቶች መሃል አንዱ እሱ መሆኑን ከዩኒቨርስቲ መምህሬ ስለሰማሁ ነው። እስቲ እባክህን ስለዚህ ሰው አጠያይቀህ ፕሮግራም አዘጋጅልን?
ኤሊይስ እባክህ እድምጥ እምነትህን አልተጠየክም ግራዝማች መፅሀፋቸውን ገዝቼ አንቤአለሁ የሚያስገርሙ አባት ናቸው
Haile Selassie got Selte blood? Hard to believe ❤
ምን ስልጤ ብቻ..ግማሽ ኢትዮጵያን አካለዋል እንጂ..ትግሬ :ኦሮሞ :መንዜ ጉራጌ ወሎ ቤንቾ ጎፋ...ግራ ያጋቡናል በየጊዜው ተረት አየፈለፈሉ። ደሞ ይባስ ተብሎ በእግዝአብሔር ልዪ ትዕዛዝ ለኢትዮ ሲባል እንደወለዱ የተደረጉ .....ጉድ ሳይሰማ አይታደርም በኢትዮጵያችን😅😅
Sod gurage tewelaj nachew kistane yestekakel
Alias has spoiled what could have been a great interview with uncessary interruptions
የቁኒው ጊዮርጊስ ነዋ ይሄን እድሜ ያስፈቀደልወት!የሚገርምኮ ነው አዋሽ አድሮ ከሚኤሶ በረሀ ከአሰበ በድኤሳ በበቆሎ ርሻው በጨለማ ተጉዞ ያሰቡበት ማደር?
ጉዴሳ የኦሮሞ ስም ነዉ። አቶ ተክለጻዲቅ መኩሪያ አፄ ሚኒሊክ እና የአኢትዮዽያ አንድነት በተባለው መጻፍ በገጽ 696 የራስ መኮንነ አባት ደጃዝማች ወልደ ሚካአኤል ጉዴሳ ነው የሚሉአቸው።
አፄ ኃይ ሥላሴም እነዳልከው የአእናታቸውን
የወይዘሮ የሽመቤት አሊን ስም አይጠቅሱም ።የሸመቤት አባት ፊታውራሪ አሊ አባ ግምጃ የወረይሉ ባላባት የአእስልምና ሀይማኖት ተከታይ እነደነበሩ የወሎ መኮአንንቶች ።
ተናግረዋል።
ከ60 ዓመት በፊት ወይዘሮ የሸመቤትን አንዳንድ ጊዜ ልዕልት አንዳንድ ጊዜ እመቤት እያለ የአዲ አበባ ሬዲዎ ሲናገር ሰምቸአለሁ።
የሸመቤት አባት ስም አሊ አይጠቀስም ነበር።
ውይይቱን የተከታተልኩት የዮሃንስ መንክር ስም ተጠቅሶ ሳይ ነበር። እና ይህን ያህል ተከታትዬ ሳበቃ፡ ንጉሱ በጥፊ የመታው ዮሃንስን ነው ወይስ ታናሽ ወንድሙን? ግልጽ ሳይሆን ንግግሩ ኣበቃ። ለትውስታ ያህል ዮሃንስ መንክር እጅግ ኣዋቂ የፊዝዚክስ ኣስተማሪ እንደሆነ በኣራት ኪሎ ይወራለት ነበር። ደሞም ልቅና ተዳፋሪ ምላስ እንደነበረው ኣስታውሳሎህ። ኣብነት ለመጥቀስ፡- ኣንድ ጊዜ በኣራት ኪሎ የባዮሎጂ ኣስተማሪውን በክፍል ውስጥ የኣስተማሪውን ስም ጠቅሶ "even a cow can learn biology" ማለቱን ጓደኛዬ ወድያውኑ ሲነግረኛ ኣስታውሳሎህ። ዮሃንስ መንክር ሰሚስተሩን ሳይጨርስ ሶፋው ላይ እንደተቀመጠ ሞቶ እንደተገኘ ተነገረ። ፕሮፈሰር መስፍን ወ/ማርያምንም ልክ በጥባጭ እንዳሉት፡ ልቅ-ምላስና ተዳፋሪ እንደነበረ ኣስታውሳሎህ። የሱም ኣንድ እማስታውሰው ተዳፋሪነት፡ በpanel dicussion የኢትዮጵያ ዘላኖችን በማናናቅ "ሽርጥ ታጣቂዎች..." ብሎ የተሳደበበት ኣጋጣሚ ኣስታውሳሎህ።
ኦሮሞን የመጥላት ጥግ
yedirowa ethiopia ihen sewuye times neber...ahaadawii
ታሩክ አዋቂ አያሳጣን
የዘር ኃረግ በኃይለ ሥላሤ ዘመን ብዙም ትኩረት አይሠጠውም አንዲሁም ኃይለሥላሤ በአምባሣደር በሪሁን ከበደ በተፃፈው መፅሐፍ ውሥጥ ኃይለሥላሤን ከሥልጣን ለማውረድ እንቅሥቃሤ የተደረገበት ምክንያት ኦሮሞ ናቸው የንግሥና ዝርያ የላቸውም በሚል በሠሜንና በአማራው የትግል እንቅሥቃሤ አማካኝነት የሥልጣን ባለቤት ለመሖን በሚደረግ የሥልጣን ሸኩቻ ምክንያት ኢትዮጵያ ለአሑኑ ችግር መብቃትዋን በመፅሐፋቸው ገልፀዋል
ደጃዝማች "እንትን" ሆሆሆ "በእንትን" ጨረሱት ይሄን የመሰለ መሳጭ ታሪክ
አንተ በሳቸው እድሜ ካደረሰህ "እንትን"የሚለውን ቃልም አታወጣም
@@nanaayalew2349ይቅርታ "እንትን እንትን" ማለት በዕድሜ የሚመጣ ነው እንዴ? እስኪ ከጓደኞችህ ጋር ተወያይበት።
ስንት ዓመትህ እንደሆንክ ባላውቅም አቶ በላይነህ ፋንታዬ በእሳቸው ዕድሜ ስትደርስ ምናልባት አልዛይመር ሊጠናወትህ ይችላልና ሊደንቁ የሚጋባቸውን ሰው አድንቅ
Interesting historic book spark discussions. ግሩም ነው ፤ ግን አባታችን ትንሽ በጨዋታ መሀል 😄 .."ጃንይሆይ ለኢትዮጵያ ሲባል በእግዚአብሔር እንዲወለዱ ተደረገ" 🤣። አባታችን ይኼ ውሀ አያነሳም ለ21 ክፍለ ዘመን DNA ።
ኤልያስ እባክህ ሁለቱን ፊት ለፈት (እሳቸውንና ጋሽ ጳውሎስ ቦጋለን) አጋጥማቸው። በባለፈው ለተንጠለጠለው ክርክር መቋጫ ይሁነን ዘንድ። who gets on top? better that way, the two heavy weights legendry historians , kinda the clash of titan's. that would be great👍
Neged Yehuda nang yelu beged ahmra. Oromo. Silxe nachew does not make any sense
You cannot understand it,because your mind is empty of it. If you,yourself were present by then,you would have been king of kings of Ethiopia by using Fetiha Negest,like EPRDF used Revolutionary Democracy,as an ideology to lead Ethiopia.
This old guy accused Ethiopian Muslim students in Syria as extremists, while he himself is and extremist Orthodox who believes Ethiopia belongs to them and them only. His hatred for non-Orthodox and especially for Oromos and Muslims, and his double standard thought process is disgusting. The imperial old Ethiopia gone for good, and for sure, will not come back. Get over it.
oromo islam what
ሰው እንደው ዝም ብሎ ይቀደዳል ገድ እኮ ነው
This a crazy amhara who lives centuries back just like your EPRP wants to bring back the imperial days
ኢብሳ መሀመድ ከታሪክ መማር ካልቻልክ አርፈህ ተቀመጥ በመስደብ አንተ የምተፈልገውን ማግኘት አትችልም ታሪክ ጥሩ ታሪክ አለ መጥፎ ታሪክ አለ የአንተ ድርሻ ከተማርክ ማንበብ ብዙ ትማራለህ ግን ምን ያደርጋል አዋቂ ነኝ ብለህ የጳፍከው በነጮች ቋንቋ ነውያስተማሩህ እራስህ እንዳታውቅ ስለሆነ አይፈረድብህም ሁለተኛ የእስልምና አክራሪው አንዱ ነህ እንዳንተ በአሉ ንፁህ የሙስሊም ወገኖቼን ስም በማንሳቴ ይቅርታ ግን እንደአንተ አይነቱ ተከባብረን የኖርነውን ለመከፋፈል የምትሰሩ ናችሁ ወደድክም ጠላህም አማራ በዘመናዊ ትምህርት በሀይማኖታዊ ትምህርት በኢትዮጵያ የተማረ ህዝብ አገሩን ወዳድ ሀይማኖቱን አክባሪ የተከበረ ህዝብ ነው በአንተ አይነቱ ሽንፍላ መጠራቱ ያሳዝናል እና ልቦና ይስጥህ የበታችነት አገር አያስተዳድርም አንብብ ብዙ ትውቃለህ ዘረኝነት ይውደም ስለ አማራ የምትስጣቸው አስተያየት በጣም ያሳዝናል እንደሚመስለኝ በወያኔ ተወልደህ አብይ ያስደገህ ትመስላለህ ልቦና ይስጥህ::
You lack common decency. You can criticize his ideas, but it should be done with respect and civil way. The guest is sharing his knowledge and experience. We are getting a wealth of knowledge, and we appreciate his contributions. You should know he is one the persons who built the country that we call home.
አይ ኢብሳ ካንተ ምን ይጠበቃል ይቺን ግልብ እውቀትህን እንደአለቆችህ ትሯሯጣለህ። አሳዛኝ
@ethiopia6721 0:29
ኢብሳን እወቅሳለሁ ብለህ ራስህ ገባህበት። "እሳት ካየው ምን ለየው" አለ ያገሬ ሰው። ከኢብሳ የተሻልክ ቢሆን ኢብሳን አትሳደብም...it takes two to tango!.
in this" tango" scenario, which one of you is considered lower, inferior, and / or uncivilised? you bet!
@@Ganebo-n4p ጉራማሌህን ትተህ ወይ ፈረንጅ ሁን ወይ ኢትዮጵያዊ የምንኮረበት ቋንቋ ጽሁፍ ያለን ነን እና ወደ አስተያየትህ ስመልስ የዛሬ ምሁሮች እንደአነተ አይነቱን ማለቴ ነው የሚገባችሁ ትንሽ ቆንጠጥ ማረግ ያስፈልጋል ይህን ስው አስተያየት በሚስጠው ላይ ብታይ የአማራውን ጥላቻ እያቀረሽ የሚስጠው ሀሳብ አንተ ብትሆን ምን እንደምታረገው አላውቅም አንድ ስው ቢያጠፋ እንካን መላው አማራ መወቀስ መስደብ የለበትም ምን ያረጋል የወያኔና የአብይ ትውልድ ግብረገብ አልተማራችሁ የምታውቁት አገራችንን ደማቸውን አፍስው ለዚህ ያበቁንን እንደማመስገን ወቀሳ ብቻ ነው የምታውቁት በድሮ መሪዎቻችን የኖርነው ሀገር የጋራ ነው ሀይማኖት የግል ነው እና ወንድሜ ልቦና ይስጣችሁ ብዙ የታሪክ መፅሀፍ አባቶች አሉ እና ከነሱ ተማሩ እንግሊዘኛና አማርኛ ስለፃፍክ አወክ ማለት አይደለም መታደል ይፈልጋል ልቦና ይስጣችሁ ምን አይነት አገር ለልጆቻችሁ እንደምታስረክቡ እጠብቃለሁ እኔ ግን የድሮ መሪዎቻችን በአላቸው አቅም እውቀት ለዚህ ስለአደረሱኝ በጣም አመስግናችዋለሁ እነሱ መስዋእት ሆነው እዚህ ባያደርሱን ኖሮ ዛሬ የምትናገረው የጣሊያን ቋንቋ ነበር ወዳጄ ልቦና ይስጥህ ጥሩ ነገር መስራት ለራስ ለህብረተስብ ነው ማንም ፍፁም የለም ከፈጣሪ በስተቀር::
Solomonic dynest??? haileslies is mix ....... ahahha
በጥፊ፡ተማቱ.. 😂 ውሸት።ቱልቱላ