ግንቦትና ግንቦታውያን! ደረጀ ኃይሌ ከአቶ ፋሲካ ሲደልል ጋር - Benegerachin Lay with Fasika Sidelil @Arts Tv World
HTML-код
- Опубликовано: 14 май 2022
- Subscribe: / @artstvworld
Facebook : / artstvworld
Website : artstv.tv
Instagram : / artstvworld
Twitter : / artstvworld
Telegram : t.me/joinchat/AAAAAFbB3kEu63_...
Get The Latest Brand New Ethiopian Entertainment Videos by Subscribing Here: / @artstvworld
#ArtsTvWorld #EthiopianEntertainment #Ethiopia
unauthorized use, distribution and re upload of this content is strictly prohibited
Copyright ©2022 Arts Tv World - Видеоклипы
ጋዜጠኛ ደረጄ በጣም ነው የማከብርህ የምወድህ ቃለመጠይቅህን ሁሉንም ማለት ይቻላላል እከታተላለው ከምታመጣቸው በላይ ያነተን እወቀትህን ሲበዛ አደንቃለው ስላለፈው ታሪካችን እንድናውቅ ስላረከን በጣም እናመሰግናለን::
በተረፈ በርታ እግዚአብሔርእድሜና ጤና ይስጥህ::
ያልተነገረለት ምርጥ፣ምጡቅ ዕውቀት ያለው ሙሉ ጋዜጠኛ ከታሪክ ጋር እያዋዛ፣ ደረጀ ሐይሌ እንዴት አድርጌ እንደምገልፅህ አላቅም ብቻ "ሙሉ ሰው"
ደርባባው ጋሽ ፋሲካ ሲደልል በህይወት ኖረው ለምስክርነት መብቃትዎ በጣም ደስ ይላል። የኢትዮጵያ ንግድ መርከብ ድርጅት ይሰሩ የነበሩ ወንድማቸው አቶ ተስፋዬ ሲደልል ከርቸሌ እየላኩኝ ስንቅ አቀብላቸው ነበር።
ሁልጊዜ ፈገግ የሚሉ በመሆናቸው እደነቅባቸው ነበር።💚💛❤
Did you knew also Ambachew Abraha of Ethiopian Shipping Lines,he was(is) a friend of mine whom I like very much.
ጋዜጠኛ ደረጄ ያለፈውን ታሪካችንን አይጠገብ ቡሆነው ኢንተርቪህ ስለምታስኮሞኩመን በጣም አመሰግንሃለሁ:: ቃለ መጠይቅ የምታዱርጋቸውን ሰዎች አያያዝህ ድንቅ ስለሆነ ካንተ ጋር ሲያወሩ ተመቻችተው በመሆኑ ከልባቸው ያወሩሃል:: እድሜና ጤና ይስጥልኝ ወንድሜ
እውነት ነው ደሬ ክስተት ነው
እኔም ኣንተ ያልከው እጋራለው እናመሰግናለን 🙏🏼🙏🏼🙏🏼👍✅
የወሬ ሱስ ስላለባቹ ነዉ እንጂ ፈርቶ ጣልያን ኢምባሲ ከተደበቀ ምርኮኛ ና 30አመት ያለፈበትን ወሬ ሰምተህ ምን ፈጠርክ ?ደረጀ አያያዝህ ምናምን ትላለህ እሱ የRUclips ገቢነዉ ሚያሳስበዉ እንጂ አሁን ለምን እየፈረሰች በየቀኑ ሰዉ እሚያልቅባትን ሀገር ለመታደግ አይሰራም ለናተ ለጫት የሚስማማ ጥቅምየሌለዉ ኮምኩሙት😆😆😆😆😆😆😆😆
ደረጀ የሚገርም የማስታወስ እና የአጠያየቅ ችሎታ ያለህ ምርጥ ጋዜጠኛ ነህ። ጎበዝ በርታ 👏👏👏
Thanks
የጋዜጠኛ ክብር እና ጥግ ባንተ ላይ ነው የማየው ደረጄ ሃይሌ።እንዲህ አይነት ፕሮግራሞችን በመስራትህ በጣም
ደስተኛ ነኝ። ስለ ደርግ ዘመን ከራሳቸው ካለፉበት ሰዎች እንድንረዳ የምታድረገው ጥረት በጣም ነው የማደንቀው እና የማከብረው።
ምክንያቱም በጣም ብዙ ብዥታዎች እና አሉባልታዎች ስላሉ ከራሳቸው መስማት በጣም ግልጽ ያልድረግልናል።
ከዚሁ ጋር ተያይዞ እንደ ለታሪክ የሚቀመጥ ስራ እንደተሰራ ትልቅ ምኞት አለኝ። ይህም ኮ/ል መንግስቱ ሃ/ማርያምን
እዛው ዝንቧቤ ሄደህ ቃለ-መጠይቅ ብታደረግ እና ከራሳቸው አንደበት ብንሰማው በጣም ደስተኛ ነኝ።
በጉጉት ስጠብቀው የነበረው የደረጄ እና የደርግ ሹማምንት ሰፋ ያለ ቆይታ ነበር። ሻምበል ፍቅረስላሴ እና ኮ/ል ፍስሃ ከደረጄጋ ቆይታ ሳያደርጉ ማለፋቸው ከህልፈታቸውና ካልጨረሱት ቀጣይ መፅሃፎቻቸው እኩል ሚያስቆጭ ነው።
በጣም ምን ነበረበት እንዲህ ለታሪክ የሚቀር በአንደበታቸው ብናደምጣቸው ነበር ያሰኛል
By far the most phenomenal interview I have ever seen from the Derg regime officials occupying highest public office back in the days. Brutally honest (he didn't spare himself ), extremely intelligent, sharp analytical skills, well mannered and well versed in his language etc..etc.. exceptional on so many levels. I am unpleasantly surprised how an intelligent person with his caliber allow himself to be manipulated with that power monger wild beast (Mengistu). The journalist is always well read, well prepared, knows his questions and respects boundaries. Dereje is simply out of this planet in his journalistic works. Top journalist, Top interviewee !
Well articulated , i am highly appreciated your comment.
well said
በየዘመኑ ባንዳ ነበረ ባንዳን ማሶገድ ከሀገር ወዳዱ መማር አለብን የነሱ ያመጡት ጣጣ መከላከያን አስበላው
ደረጄ ምን ዓይነት ምርጥ ጋዜጠኛ ነህ??? ተቸክዬ ሳልነቃነቅ አደመጥኩህ።
አቶ ፋሲካ ህወሃትን መቼም አድንቄ አላውቅም።የኢሠፓ ከፍተኛ ባለስልጣናትን በሞት ሳይቀጣ አንደ አርስዎ ያለ ሊቅ ለታሪክ አብቅቶልናል። ብትገደሉ ኖሮ ይህን ታሪክ ከየት እናገኘው ነበር??? ህወሃትን አለማመስገን ንፉግነት ነው።እድሜ ከጤና ጋር ለሁለታችሁም እመኛለሁ።
ድንቅነው እነዚህ የቀድሞው ባለስልጣናት ለመጪው ትውልድ ታሪክ ሳይሸራረፍ እውነቱ እንዲደርስ የወሰኑ መሆናቸው ያስታውቃል በጣም እናመሠግናቸዋለን
ውይ። በጣም አመመኝ። አባቴ በእጁ ዝንብ እንኳን ገድሎ አያቅም ያለችው ዶክተር ተብዬዋ የመንግስቱ ልጅ ይህንን ቃለ መጠይቅ ስትሰማ አባቷን ታወግዝ ይሆን? እንደለመደችው ወይስ አባቴ ይህንን አያደርገውም ይሆን መልሷ።
የስድሳ ሚኒስትሮች ግድያ ልክ ነበር ያለች የመንግስቱ ምትክ የሆነች ጭራቅ ናት።
ከአቶ ፋሲካ ሲደልል መፅሀፍ በዃላ ጓድ መንጌም ይሁን ልጆቹ ትንፍሽ አይሉም በሚገባ አስረጅ በሆነ መልኩ በመፅሀፉ ተፅፎላቸዋል
እንደ ድንቅ መፅሀፍ፣ ደጋግሜ ያየሁት ድንቅ ኢንተርቪው ነው። ሁለታችሁንም በጣም አመሰግናለው። መፅሀፉን ማግኘት አልቻልከኝም..... እንዴት እንደማገኘው ጠቁሙኝ....እባካችሁ።
ደረጄ ብዙውን ያቀረብካቸውን ፕሮግራም እከታተላልው እንደ ክቡር ፋሲካ ሲደልል አንደበተ ርዕቱና እውነተኛ ስው በማቅረብህ እጅግ ተደስቼያለው ። ሀገሪቱ ስዎች እንደነብሮት ወደፊትም ቀን የሚዳኛቸው ንፁሀን ስዎች እንደሚወጡባትና ክብራቸው የሚገለጥበት ጊዜ ሩቅ እንደማይዎን ተረድቼያለው ቀኒቶንም እናፍቃለው። ግን በደጋጋሚ ክቡር ፋሲካን እንዳድንቅ ያደረገኝ እውነተኛነታቸው ብቻ ሳይሆን ቀድሞ አንቱ የሚሉትን አሁንም አንቱ ማለታቸውን ከበሬታቸውን አለመንፈጋቸው ምን ያህል ንፁህነታቸውን ፣ አስተዳደገ መልካምነታቸውን ተረጅቼያለውና ክብር ይገባቸዋል
አቶ ደረጄ ለዚህ ቃለ መጠይቅ እጅግ በጣም አመሰግናለሁ። አቶ ፋሲካ ሲደልል ይህን ልዩ ቃለ መጠይቅ ለመስማት በመብቃቴ በጣም ደስ እንደተሰኘሁ ልገልፅልዎት እወዳለሁ። ብዙ የደርግ አባላትን መፅሀፍ እና ቃለመጠይቅ የማየት እድል አጋጥዋኛል እንደዚህ ግልፅ እና ተአማኒ የሆነ አላጋጠመኝም። መፅሀፉ እጄ እስኪገባ ቸኩያለሁ። ለሀለታችሁም አክብሮቴን ልገልፅ እወዳለሁ።
Very professional and insightful individual - Mr Fasika, really it’s very interesting points! Thank you, Sir! Dere, keep up the good work!
Remain Blessed Abundantly!
ደረጄ ሀይሌ one of the best journalist in Ethiopia. I love all your interviews especially on DERG era. You are very knowledgeable. Thank you very much.
ከሲቪሉ ከአቶ ፍሲካ ሰለ መንግሰቱ አረሜነነት አብዬት ብሎ ለራሱ ልእልና ሲል ምን ምን የመሠሉ አለቆቻችና መምህሮቸንን ጨርሶ ሞት ወደሡ ስትመጣ ይህነዉ የማይባል ቶን ወርቅ አሰቀድሞ ልኮ ሠዉን ያላባት አሰቀርቶ የሸሸ ራስ ወዳድ ባለጌ ሠዉ ነዉ እግዛቤሄር ፍርዱን የሰጥህ አቶ ፋሲካ ይህን መፀሀፋ ገዝቼ እሰከማነበዉ ቸኩያለሁ thank you sir.
ጋዜጠኛ ብሎ ዝም ነው መቸም እውነተኛ የጋጋዜጤኛ ሞያውን የምትተገብረ አንተ ነህ እናመሰግናለን ቀጥልበት
ደሬ ደሬ ደሬ our legendary መጣህ ደግሞ ልታስደምመን 🥰😊 የጋዜጠኝነት ጥግ በአንተ ውሰጥ አየዋለሁ 👌👌🙏 በቃ አንተ ብቻ ጠይቅ ይህን የመሰለ የሀገር ታሪክ ለትውልድ ፍሰቱን ጠብቀህ ስለምታስተላልፍ 🙏🙏 አቶ ፍሲካም ስላካፈሉን ታሪክ 🙏🙏
Thank you so much Dereje Haile for this great historical interview. Look forward for the next part. Bless you both.
Dear Dere, I adore you so much. I like the way you run the program. I watch all of them with great attention. It very informative and interesting. Keep up the good job 👏
ውድ ደሬ ።በናፍቆትህ ቆይተን በእኚህ አንጋፋ እንግዳ ካስከን።የሚቀጥሉትን ዕሑዶች በናፍቆት እንጠብቃለን። ጓድ ፋሲካም ያለፉበት ታሪክ የብቻቸው ሳይሆን የሀገራችን ነውና ምስጋና ይገባቸዋል።Tnx Dere as usual ❤❤❤
I always appreciate your interviews and guests. Your focus of interviews are making clear the past historic trend and bringing attention about struggles done by the revolutionary generation to the minds of the new generation.
my
M.n
I want to read this book. From the way he describes it his approach, it must be quite interesting. He appears to have focused more on the cause than the individual incidents which is the right way of writing history for educative purpose.
Thank you. This must be interview of the decade. Great job 👏
ደረጄ እንኳን ደህና መጣህ ታሪክ በጥሩ በመጥፎ ማቅረብ ጠቃሚ ነው እግዚአብሔር ለአንተ ዕድሜና ጤና ይስጥ ምክንያቱ ከአለፈው ጥሩ ነገር መማር መጥፎን ለማወቅ ይረዳል ሌላው ደረጄ የምታቀርባቸው ስዌች ታሪኩ እንዲያብራሩ ምታደርግበት አግባባ አስተማሪ ነው እባካችሁ ጋዜጤኞች ከደረጄ ተማሩ ተባረክል የኢትዮጵያ አምላክ ይጠብቅህ🙏🙏🙏👍👍👍👍👍
ወንድሜ አቶ ፋሲካን ለውይይት ማቅረብህን አመሰግናለሁ፤ ሆኖም ግን በጣም ቁምነገራዊ በሆነው ጉዳይ ቁምነገረኛ የሆኑና የተከበሩ እንግዶችህን ለውይይት ስታቀርባቸው ልፋትህን የሚያበላሽብህ የማያስፈልግ ስህተት የምትሰራ ይመስለኛል። ካልደፈርኩህ ድራማዊ በሆነ ሁኔታ የምታቀርበው ቁምነገር የጋዜጠኛነትህን ሙያዊ ብቃት ለጥያቄ የሚጋብዝ ወይንም tabloid ( የአማርኛውን ቃል ስለማላውቀ ነው) የሆነ አቀራረብ የሚጎዳብህ ይመስለኛል። ከእዚህ ውጪ ዝግጅትህን እወደዋለሁ።
በጣም አጏጊ ቃለመጠይቅ ነው:: ሳምንት ሁለተኛውን ክፍል እስኪደርስ ቸኩያለሁ:: የጏድ ፋሲካ እርጋታ እና ነገሮችን የሚገልፁበት መንገድ ምን ያህል በትምህርትም ሆነ በህይወት ልምድ የበሰሉ እንደሆኑ ፍንትው አድርጎ ያሳያል;;
ምናልባት በቀድሞው ጊዜ ብዙ ለዛ እና ችሎታ ያላቸው ጋዜጠኞች እንደነበሩ አምናለሁ ፤ በአሁኑ ጊዜ ግን ጋዜጥኝነት የሚለውን ሙያ ከችሎታና ፤ የሙያ ስነምግባር ጋር የምታሟሉ ከወንድ አንተን ፤ "ደረጄ ሃይሌን " ከሴት ደግም ጋዜጠኛ "ማዐዛ ብሩን" ነው የምለው ፤ ሁለታችሁምሁ ከለዛና ፤ የተፈጥሮ ችሎታ እና እንዲሁም የካበተ ልምድ ጋር የምንኮራባችሁ ተወዳጅና የማትጠግቡ ጋዜጠኞቻች ናችሁ :: እንዲያውም እርስ በእርሳችሁ ቃለመጠይቅ ብትደራረጐ ፤ በጣም እመኛለሁ ፤ ለነገሩ አንተስ ቃለመጠይቅ ይደረግልህ ብትባል ከድንቅዋ ጋዜጠኛችን "ማአዛ ብሩ" በስተቀር አንትን ማንስ ችሎ እያዋዛ ይጠይቃል ??
ወደ ማአዛም ስንሄድ ከአንተ በስተቀር እሷን በልኳ ሊጠይቃት የሚችልስ የቃለመጠይቅ ጋዜጠኛ ማንስ አለን ባይ ነኝ,??
እባካችሁ ተጠያየቁ አንዱን ቀን እባካችሁ !! 🙏🙌
ደሪ በጣም እናመሰግናለን የሚገርም ጭውውት ነበር ቀጣዪን በጉጉት እንጠብቃለን።
Thank you Dereje brilliant journals. I watched this interview for the 2nd time.
አቀራረብህ እንደሚጥም ምርጥ ክላሲካል ሙዚቃ ነው ተባረክልን
ባዳምጠው የማይሰለች ደሬ ተባረክ በምናቤ ብዙ ተጓዝኩ አቶ ፋሲካም የታደሉ ናቸው በእድሜ መቆየታቸው ያባቴም ባች ስለነበሩም
Excellent commentary. Thank you Dereje.
ደርዬ።የኛ የእውቀት ምንጭ።በጤና ኑርልን።አቶ ፋሲካ።ሚዛናዊ የሆነ ታሪካዊ ትንተናዎ ተሠምቶ የማይጠገብ ከመሆኑም በላይ ዩኒቨርስቲ ገብቶ እንደ መማር ነው።እናመሠግናለን።ከታላቅ አክብሮት ጋር።
የጋዜጠኝነት አቅም ያሟላ፡፡ ምርጥ ጋዜጠኛ ደረጀ ኃይሌ!!!!
ለጓድ ፋሲካ ሲደልል የክብር ሰላምታ ስጥ፣ የደርግ ዘመን ልጅ ነኝ፣ እኔው ሉቃስ🇪🇷🤔🙏
'ማን ይመስክር የነበረ:ማን ያርዳ የቀበረ' አሉ የሀገራችን ነገር በጣም ይገርማል ለምይንኛውም ድንቅ ቃለ መጠይቅ ነበር ቀጣዩን ለመስማት በጉጉት እንጠብቃለን::
አቶ ደረጄ ሀይሌ በእውነት ክብር ይገባሃል። ለቃለ መጠይቅ የምታደርገው ዝግጅት አቀራረብህ እናም የታሪኩን ፍልሰት በሚገባ እንዲህ በእውነት ስላቀረብክልን ሁሌም በታሪክ መዝገብ ሰነድ የሚቀመጥ ነው።🙏🙏🙏
He is indeed 'Journalist' at its best. He deserves all your praises!!!
@@albertcamus5976 a
Tebareku
እናመሰግናለን ❤️🙏
ሰላም ላንተ ይሁን ውድ ወድማችን በጣም ነው የምወድህና የማደንቅህ ሁሉ ግዜ የምታቀርበው ታማኝና ተወዳጅ ፕሮግራም ድንቅና ታሪካዊ ነው እግዚአብሔር እድሜና ጤና ይባርክህ
በጣም የሚገርም አገላለፅ እና ቃል አመራረጥ የተሟላበት ቃለመጠይቅ ነው
እስከዛሬ ከሰማህዋቸው ሁሉ ይህ እውነተኛነቱን የገለፀ ኢንተርቪ ነው ብል የተሳሳትኩ አይመስለኝም:: እንደፊልም ነው ታሪኩን በጥሩ ቃላትና ወዝ በአቶ ፋሲካ የተነገረው:: ይህን ለትውልድ በማስተላለፋቸው ሊመሰገኑ ይገባል:: መፃህፋቸውንም አግኝቼ ለማንበብ ግዋግዋሁ:: ደረጀ በጣም እናመሰግናለን:: መስመር የያዘ አጠያየቅህን ወድጄዋለሁ::
Journalist Dereje always care about freedom of speech, expression and fairness. Dere I am proud to have you in our media !!! It is great to see a great wonderful Journalist Dereje and Meaza also a great religious leader like Abune Ermeias and Haji Mufte. Ethiopia forever !!!!
Ever best interview !! Thanks !! long live !! Ato Fassika
it's an amazing as always
አቶ ደረጀ በእውነት ምርጥ ጋዜጠኝ ነህ ለማለት የፈለኩት በዚህ ወቅት እንደምታውቀው ጋዜጠኛ እንደ አሸን የፈላበት ወቅት አንተ ግን በጥቅም ሳትደለል ጥሩ እና ምርጥ ፕሮግራም ታስደምጠናለህ !!!እድሜ እና ጤና ይስጥህ
Great presentation....How about Part- 2 ?
i would like to appreciate you talent , keep up !!!
ጋዜጠኛ ድረጄ አንተን አለማድነቅ አይቻልም ሁሉም በሙያው እንዲህ ያለ ዲሲፒሊን ቢኖረው ምን ነበረበት you are so amazing 👏 👌
ደረጄ በጣም ነዉ ማደንቅህ በርታ እና አንድ በጣም ማደንቀዉን ሰዉ አንተ መድረክ ላይ ማየት ፈለኩ እርግጠኛ ነኝ አንተም ሳታደንቀዉ አትቀርም ደስ የሚል ትዉልድን አስተሳሰብ በበጎ ለመቀየር እየተጋ ያለ አብዮተኛ ፀሐፊ "የአስተሳሰብ" ማለቴ ነዉ አሌክስ አብረሃምን አቅርብልን አደራህን አደራህን hope he will be your next guest
Dre what a beautiful interview .
ደሬ በአማረ አቀራረብህ መንግሥቱ ሀይለማርያም ላንተ ቃለመጥይቅ ከማላፋቼው በፊት ሀቊን ለኢትዮጵያ ሕዝብ ተናግረው ቢያልፋ ትልቅ ታሪክ ይሆናል ደረጀ እባክህ ሞክር
ደሬ ሠላም ላንተ ይሁን ከዚህ በፊት በሬደዲዮ ፕሮግራምህ በጣም የሚስቡ ታሪኮችን አስደምጠኸናል፡፡ አሁን ደግሞ በተመቪ ታዋቂ ሰዎችንና የቀድሞ ባለስልጣኖችን አቅርበሃል፡፡ ነጭ ሽብሩን ከቀይሽብር ኢሕአፓን ከመኢሦንና ከደርግ ደርግንም ከመኢሦን የነበራቸውን አንድነትና ልዩነት ፍቅርና ጥላቻ አሳዳጅነትና ተሳዳጅነት ኢኮኖሚውን ወታደራዊ ሁኔታውን-----ወዘተ ብዙ ቁም ነገሮችን አቅርበሃል፡፡
የሀገራችንን ታሪክ ለማወቅ ለሚፈልጉ ወጣቶች አይናቸውን የሚከፍት አይምሮ የሚኮረኩር የበለጠ ለማወቅ የሚያነሳሳ በር ከፍተህላቸዋል
ጓድ ፋሲካ ሲደልል በጣም ጥሩ ሃሳብ አስጨብጠውናል ፡፡ በአሮማይ መፅሃፍ ላይ የነበራቸውን ጉልህ ገፀበህርይ ከፀጋዬ ኀ/ማርያም ጋር የነበራቸውን የጦፈ ክርክር በተመለከተ የምናውቀውን ያህል እያወቅን እሳቸውን የሚመለከት ነገር እንዳልተፃፈ አድርገው ማለፋቸው ተገቢ አይመስለኝም፡፡በተለይ እኔ /የዚህ ፅሁፍ አቅራቢ/ በቀይ ኮከብ ዘመቻ ጊዜ ወጣት መሪ መኮንን ሆኜ ኤርትራ ነበርኩ፡፡ ጓድ ፋሲካ በወቅቱ ስለነበረው ወታደራዊ ዘመቻ የሰጡት አስተያየት በጣም ጥሩ ነው፡፡ አመሠገናቸዋለሁ፡፡
ደሬ ፡ አንተ በተመስጦ ከምታቀርባቸው ፕሮግራሞች በመነሳት ከበቂ በላይ መረጃና ማስረጃ ያላቸው ጭብጥ ታሪኮች በእጅህ አሉ ብዬ አስባለሁ፡፡
ስለዚህ አስደናቂ አስገራሚ አነጋጋሪና አነቃቂ ቢያንስ በሦሥት ክፍል የተከፈለ ፖለቲካውን ኢኮኖሚውንና ወታደራዊ ሁኔታውን ከንጉሡ በኀላ የተፈፀመውን የሚገልፅ መፅሐፍ ኢትዮጵያካንተ ትጠብቃለች፡፡
አመሰግናለሁ
አክባሪህ በቀለ ልመንህ፡፡
ጥሩ መረጃ ነው።
የሚገርም ዝግጅት ነው ድንቁ ጋዜጠኞ ደረጀ ሀይሌ እንግዳውም ጔድ ፍሲካ ሲደልል በሚገርም ገለፃ በደርግ ጊዜ ስለነበረው ታሪክና በተለይ ስለ መፈንቅለ መንግስቱ ድንቅ ልብ አንጠልጣይ በሆነ መልኩ ለህዝቡ ግንዛቤ ሰጥተዋል። በእውነት ድንቅ ዝግጅት ነበር እንግዳውንም ደረጀንም ከልብ አመሰግናለሁ። ክፍል 2 ቱን በጉጉት እጠብቃለሁ
Wonderful!
ደሬ የኔጌታ ቅድመ ዝግጅትህ፣ እንግዶችን ሃሳባቸውን በተረጋጋ መንገድ እንዲገልጹ የምታደርግበት መንገድ፣ ባጠቃላይ ደርዬ አንተ ትለያለህ፡፡ በተለይ ድምጽህ የጉድ ነው፡፡ ረጅም እድሜ ተመኘውልህ ውዱ የሀገሬ ልጅ፡፡
This time I am watching the interview May least 6 times and I am always lessons and learned a lot . My question is why why Dereje couldn’t keep go far beyond this
እነኝህ ሰዎች ምናቸውም አይታመንም። ስለአንድ እውነት ብዙ የተለያየ ነገር ይናገራሉ። ሀገሪቱን የሚመጥን እውቀት እንደነበራቸው ቢታወቅም ድብብቆሽ መጫወት ግን ያዘወትራሉ። ከነኝህ አንፃር ሲታዩ ሀገር መምራት የሚያስችል እውቀት አልባ የሆኑት ኢህአዴጋውያን አመራሮችም ይኸው በሽታ ተላልፍባቸው በአንድ ጉዳይ አስር ነገር ይናገራሉ። በሽታ ነው?
Dereje, you are simply out of this planet in your journalistic works. You have excelled the work of Journalism as a profession. I have big respect!!!! Dereje, you are the best Journalist,.,.,.....I have ever seen in my ages!!!!
Thank you Dereje 🙏🏽
ክህነት በምድርም በሰዎች ዘንድ፤በሰማይም በአምላክ የተከበረ ነዉና ከአንድ ተራ የቄስ ሳይሆን የተከበረ የካህን ልጅ መሆንዎን በኩራት ይናገሩ።ሰለአበርክትዎት እግዚአበሔር ይስጥልን
እንግዳው "የአንድ የተራ ቄስ ልጅ ነኝ" ያሉት አስተዳደጋቸውን ሲገልፁ ነው። እንግዳው ይህን ያሉት ደረጀ "ሲፅፉ እንደ ብዙዎች አስተዳደግዎን አላካተቱም" የሚል ስለጠየቃቸው ነበር። እርሳቸውም ይህን አገላለፅ የተጠቀሙት "ከሌላው የተለየ አስተዳደግ አልነበረኝም፤የአንድ ተራ የቄስ ልጅ ነበርኩና ከዚያ አንባቢው የሚማረው ነገር ስለሌለ ነው" ብለው መልሰዋል። እናም በዚሀ አገላለጽ ውስጥ የአባታቸውን ክህነት ማሳነሳቸው አልነበረም። ይልቁንም በንፅፅር ከሌላው ኢትዮጵያዊ የተለየ አስተዳደግ ስላልነበረኝ በመጽሐፉ ውስት መካተቱ አስፈላጊ ሆኖ አላገኘሁትም ማለታቸው ነው።
አባታቸው ቄስ ብቻ ሳይሆኑ ነጋዴም ነበሩ ።የሮቤ ከተማ የብሔራዊ የትንባሆ ድርጅት ወኪል አከፋፋይ ነበሩ ።
የኔአባትም ነጋዴ ነበረና የሲጋራ ዋጋ መጨመሩ መረጃ ስለነበረው በእጃቸው የነበረውን ጠርጎ ግዛቸው ። ከሳምንት በኋላ ዋጋ መቀጠሉን ሲሰሙ ሲጋራውን መልስልኝ አሉት ገዝቼዎታለሁ አልመልስም ማለት ብዙ መዘዝ እንደሚያመጣበት የተረዳው አባቴ ትንሽ ተከራክሮ በወሰደበት መኪና ጭኖ መለሰ ።ከልጃቸው ሊያጣሉኝ ነው ። ያለው ትዝ ይለኛል ።
@@shimelsgisila2650 ይገርማል ቄስም ነጋዴም ለሁለት ጌታ እንደማለት ነው
@@shimelsgisila2650 ብልጥ አባት አለህ ጊዜና ሁኔታን የሚያገናዝቡ ።።
እንግዳው ለማለት የፈለጉት አባቴ በዓለማዊው ኑሮ ተራ ደሃ ነበሩ ለማለት መሰለኝ::
Very interesting interview 👍
Interested history
አንዱ ከወዝ ሊግ አመራር የተገደለው ወንድሜ ነው። ደረጀ ሁል ጊዜ የወዝ ሊግ አባላት የመገደላቸው ሁኔታ ግልጽ አለመሆኑን ደጋግመህ በመጠየቅህ አመሰግንሀለሁ።
Amazing
Best 👌
በጣም ደስ የሚል ማብራሪያ ነው የሰጡት!
ግን የበዛ እራስወዳድነት ነበሮት በጊዜው።
ደሬ ምርጡ፣ keep up the good work!!
Journalist Dereje, I used dislike your approach to interviewing your hosts, because you used to interfere very often. May I now congratulate you on the enormous improvements you made during your interview with Comrade Fasika. I am not a journalist, but I love when hosts tell stories uninterrupted, coherently with little interruption. LET THE STROY FLOW!
Mn v
Very well said and Dereje, take this positive criticism very well. You are improving but please don’t interrupt unless it is necessary as your show is my most favorite one.
This is the last guy left us a journalist. he is like butter I love it it's like bedtime stories with that said very sad story . I respect your opinion
Thank you very my best journalist Dere!!!! By the way, why those our current leader don't want to learn from formers.???? please, I don't wanna include the last 30 years politicians!
ይገርማል።
የአረመኔውና የነፍሰ ገዳዩ መንግስቱ ሀይለማርያም አድናቂዎችና አፍቃሪዎች ሠውዬው ከፈፀመው ወንጀል በጣም ጥቂቱን ዛሬ ስትሰሙ ምን እየተሰማችሁ ይሆን ??? ነው ወይስ ደግ አደረገ ነው የምትሉት ??? መልሱን ለህሊናችሁ ንገሩት
እናወስግናለን
ወይ ደርዬ በቃ የጥላሸት ታሪክ ታስኮመኩመናለለህ። የአንተ ኮርኳሪነት የእሳቸው የጋሼ ፋሲካ ግልፀኝነት ታሪኩን አብረነው ያለን እስኪመስል አስቃኛችሁን ታሪኩ አስከፊ ቢሆንም ለመከታተል ግን ልብን ሰቅዞ ይይዛል ። በነገራችን ላይ ግን ሳምንቱ ቶሎ ያልፍ ይሆን ቸር ይግጠመን።
አድናቂህ ዘርይሁን
ከኩመበርላንድ ወንዝ አጠገብ,ቴነሲ
ዛሬ ሀገራችን እንዲህ የምትታመሰው በመንግሥቱ ኃይለ ሰይጣን እጅ ያለቁት ወገኖቻችን ደም(ወደ እግዚአብሔር ስለጨሀ ነው:: በዚሁ አንደ ነገር ልበል ከወራት ቀደም ብሎ አዲሱ አበበ የሚባል ጋዜጠኛ መስከረም መንግሥቱ የምትባለዋን ስለአባቷ ሲጠይቃት አባቴ ሳይሞት ወደማወዳት አገሩ እንዲመለስ እመኛለሁ ነበር ያለችው መንግሰት እንኩዋን ተስቶት ይመለስ ቢል የንፁሐን የደም ጎር ያሰጥመዋልና እንዳትሞክሩት አረመኔ
አቶ ፋሲካ ሲደልል በጣም ግልፅ ቁጥብና ለህልናቸው ያደሩ ሰው ለመሆናቸው ከአነጋገራቸው መረዳት የሚቻል ይመስለኛል ያለፈውን ጉዳይ ለመሸፋፈን መሞከር በደል ይሆናል ስለሆነም አውነቱንለኢትዮጵያ ሕዝብ ማሰወቅና ለታሪክ ማህደር ማኖር ትልቅነት ነው
You’re right ❤
Derye wendemachen you deserve yekibir Doctorate. You are one of a kind ❤
ከዚህ ቃለ-መጠይቅ መንግስቱ ኅይለማሪያም ስሜታዊና ችኩል: ቂመኛ: በየበታችነት ስሜት የሚሰቃይ ሰው መሆኑን ተረድቻለሁ:: የሱም ሆነ የአገራችን ውድቀት ከዚህ ይመነጫል:: ለዚህ ምስቅልቅል ቀላል የማይባል ድርሻ አለው:: የሌሎችም አሉታዊ አስተዋጽኦ እንዳለ ሆኖ::
ከዚህ የአሁኑ ምን ይማራል:: We will see…
ጋዜጠኛ ሲባል ደረጄ ሀይሌ ደረጄ ሀይሌ ሲባል ጋዜጠኛ
ይህን የመሰለ አረመኔ ሠዉ በአበበ እንቀበለዋለን ሲል ካሣየ ጨመረ ሲናገር ስሰማ በጣም አዘንኩ እነ ጀ/ሀይሉን ጀ/አለማየሁ ጀ/አምሀን አስተማሪ Director የነበሩ ጨርሶ ሀገሪቱን ስለዚህ ደረጃ አጨማልቆ የሄደ አረሜኔ በራሱ ላይ ሲመጣ ሽሽቶ ልጆቹን እየሠመ አሣድጐ ዶክተር የስደረገ አሁንም ኦየዋሸ ይኖራል
ደሬ በነገራችን ላይ ስወድልህ ደሬ የሠፈሬ ልጅ እድሜ ይስጥህ። ትልቅ ሰው
Ur program is good but it time isnot convenient please change to Sunday 12.00
እኔ ግርም የሚለኝ ደረጄ የደርግ አባል ነበርክ እንዴ የቤተሰብ ያህል ነው እያንዳንዳቸውን የምታውቃቸው፡፡ የምር ግን በጣም ነው የምወድህ
Dereje, Thank you for interviewing Ato Fasika. However, I have two minor issues with your description of your guest. First, Ato Fasika had never been a Derg official. Not all high ranking officials of Mengistu's regime were member of the Derg. Secondly, as he tried to correct you, he was an ALTERNATE member of the politburo of the WPE (ESEPA) and not a full member as you stated.
Dere
You are writing history.
ደሬ እረጅም እድሜ ከጤና ጋር ይስጥክ
አንጋፋው ጋዜጠኛ ደረጃ ሀይሌ -ተጠያቂውን በማያሳጣ ወይም በማያስቀይም መንገድ ጥያቄዎቹን ወደ ሰውየው የሚያቀርብበት መንገድ፣ከምን ቀጥሎ ምን መጠየቅ እንዳለበት ስለሰውየው የሚጠይቀውን ጥንቅቅ አድርጎ የሚመጣው ነገር ሁሌም ያስደምመኛል።
ደረጀ ኃይሌ ዘበቅሎ ቤት ከአንጋፋው የኢትዮጵያ ሬዲዮ ፈርጥ ጋዜጠኞች አንዱ ነው!
እግዚአብሔር እድሜና ጤና ይስጥዎ ስልግልፅነትዎ::
Dere anten alemewuded nifuginet new... egziabher edmewun yisrih
ዶ/ር አለሙ አበበን እንግዳህ አርገህ ብታቀርብልን።
Am the first one to comment. Dere welcome
በቻልከው መጠን ሌሎችንም ባለስልጣናት ለማነጋገር ሞክር። ወደድንም ጠላንም ታሪካችን ነው። አሁኑኑ በሰነድ ተይዞ ካልተቀመጠ እንደእስከዛሬው ታሪካችን አጣመው አጣመው ያቀርቡትና ሌላ የቀጣይ ዘመን ነቀርሳ ያስቀምጡልናል። ለምታደርገው ጥረት እናመሰግናለን።
እባክህ ደረጀ የደርግ ባለስልጣናትን ሁሌ አቅርብልን
what is the book name?
በነገራችን ላይ እኔ ግርም የሚለኝ ለ10ግዚ ያህል የግድያ ሞከራ ተደርጎበት በልዩ ተአምር የተረፈ በሰውነት የአካል ክፍሉ ባሩድ የተባለ የጥይት ቆራጭ ይዞ የሚንቀሳቀስ እና የሰውነቱን ጠባሳን በየቀኑ እያየ የሚቆጭን ሰው ድጋሚ ህይወቱን ሊነጥቁት ሊገሉት ሲሉ ጨካኝ ገዳይ ቢሆን ምን ያስደንቃል።እረጅም እድሜና ጤና ባለህበት ቦታ ይግጠምህ ኮነሪል መንግስቱ ሀይለማርያም።
I watched this like a movie. What a decent statesman.
Woww dereye tariken letiweld selakoŷehlen edemeh yirzem gazetegna ante nek beka.....
Journalism in high level 👌
ደሬ ይህ ያንተን ፕሮግራም በየሳምንቱ ጀባ ብትለን እኔ አንድ መፅሐፍ እንዳነበብኩ እቆጥረዋለሁ።