ትረካ - በዓሉ ግርማን የበሉት ጅቦች | Ethiopia | Bealu Girma
HTML-код
- Опубликовано: 4 апр 2024
- “ይህችን ውድ የሆነች ትንሽ ቁራሽ ሕይወት እንደ አብርሃም ቤት የለኝ፣ እንደ ሙሴ መቃብሬ ላይታወቅ፡፡ መኖር - መጻፍ - ሕይወትን በተስፋ ወደፊት እየኖርኩና ወደኋላም እያስተዋልኳት፡፡”
በዓሉ ግርማ - ደራሲው
Loss by Kevin MacLeod is licensed under a Creative Commons Attribution 4.0 license. creativecommons.org/licenses/...
Source: incompetech.com/music/royalty-...
Artist: incompetech.com/
#amharic_audiobooks_full_length #amharicbooks #audiobooks #ትረካ #ethiopian #tireka #tereka #መጽሐፍ#tireka #ትረካ #amharicbooks #ethiopian #audiobooks #tereka #books #ethiopianmusic #ethiopianhistory #ethiopianstory #ethiopianbooks #tadeltube #donkeytube #bealugirma #amharicaudiobooksfulllength #audiobooksamharic # አሌክስአብርሀም #በዓሉግርማ
#ethiopian #ትረካትዩብ #የአማርኛመፅሀፍት #በዕውቀቱስዩም #በዕውቀቱስዩም #አማርኛ #የአማርኛትረካ #የመጽሐፍትትረካ #ሸገር #ሸገርሼልፍ #መቆያ #amharic #ethiopianhistory #ethiopianmusic #ethiopia2024
ካለ እናንተ ተሳተፎ የንባብ አብዮታችን ግቡን አይመታም እና ሰብስክራይ በማድረግ ቤተሰብ ይሁን፡፡
Abyie way better than mengstu helter please don't compere those two
ዛሬ መንጌን ቀጠቀጥነው 😂 ደስ የሚል አተራሀክ ነው እናመሠግናለን
@@sunnaiabraha3554 🙏🙏🙏
አቤት እች አገር ስንት እንቁ የከበሩ ምርጥ ሰዎች በላች 😨😨😨😨💔💔💔
የዕውቁ ደረሲ በዓሉ ግርማ ግድያ ተዋናዮች :-
፩: ኮሎኔል መንግሥቱ ኃይለማርያም:
፪: ተስፋዬ ወልደሥላሴ :
፫: አስፋው ዳምጤ:
፬: መሉጌታ ሉሌ: ናቸው።
እግዚአብሔር ፍርዳቸውን ይስጣቸው የኢትዮጵያ ሕዝብ ለፈጣሪው አቤቱታ ያቀርባል። እሱም ይሰማናል።
ሙሉጌታ ሉሌ የሚባለውም ሞቷል ለካ? እውነቱን ሳይናገሩ እንዴት ያናድዳል...
ለገሰ አስፋው የሚባለው ነብሰ በላስ
ጋላስ አሁን የሚጨፈጭፈው 2016_2024
Gala laye kanetachu letemotu nw 😂@@BoomBoom-un5xu
አስፋው ዴምጤ በዚህ እንቁ ጉምቱ ደራሲ ሞት እጅህ እንዳለበት ሁሌም ይሠማኛል። ፍርድ የእግዚአብሔር ነው
መንግስቱ 🫏 ስንት ልጆች ያለ አባት አስቀረ :: ሳትሞት የእጅህን ያሳይህ ፈጣሪ 😥
እኔ በበኩሌ ከ መንግስቱ ጭንቅላት ባንወርድ ደስ ይለኛል እንደምጠረጥረው እሱ ነዉ የገደለው ወይም ያስገደለው 😒ያልገደለው ሰዉ የለም እኮ
ነፍሱን ፈጣሪ በገነት ያኑረዉ ስራዖቹ ሁሊም በልባችን ተቀምጦ ይኖራል ይብላኝ ለገዳዪቹ ወደ ፈጣሪ ለሚሄዱት
ሁልግዜ ከስህተቱ የማይማር ህዝብ ማፈርያ የሰውን ህይወት እንደ ከንቱ የሚቀጥፍ ህዝብ እንደ ኢትዮጵያ አይቸ አላውቅም
መንግስቱ የሰው አዉሬ እርኩስ ነበር ለበዓሉ ሞት የነበሩ ሰዎች እባቦች ናቸው የዘሩትን እያንዳንዱ በሂደት ያጭዳሉ ።
መንግስቱ ያልጠጣው ደም አለ❗❗❓❓ መንግስቱ የተማረ አይወድም ነበር ስንቱን ወጣት, የንጉሱን ሚንስትሮች,ሀብታም እና የተማረ ደም አፍስሷል❗❗
One of the sad stories happened in Ethiopia. I read Oromay when I was a high schooler.
በዚያን ግዜ ከእጅህ የምትወድቅ መርፌ እንኳን በመንግስቱ ኃይለማርያም ትታወቃለች
BESAK MOTKU!!!!
BE 1980 GNBOT 3 YE MENGESTU H/ MARIAM EJE (HAND) BE ADDIS ABEBA STUDIUM NEKCHEWALEHU...ENDET LINGERIH?
I LIVE IN CANADA.
ማሞ ዉድነህና ሙሉጌታ ሉሌን በትክክል ገልጸሀቸዋል።መንግሥቱ ኃይለማርያም ገዳይ አሰገዳይ አርዮስ እርኩስ ነዉ።
እኔ ሁሉም እጃቸው ይኖርበታል ምንም አይገርምም።ከሁሉ የሚያሳዝነው ክህደት የአስፋው ዳምጤ ነው።ይህ ሰው ከበአሉ ደም ነፃ ሊሆን አይችልም።
የሰው በላው የደርግ ዘመን ትዝ ሲለኝ ያንገሼግሼኛል ልክ እንደ ብልግናው መንግስት 😢😢😢😢
መንግስቱ ዘንዶ ነው ስንቱን በላ ወጣቱን ፣ ሙሁራንን ፣ ሽማግሌዎችን የኢትዮጵያን ህዝብ ውጧል በሕይወት መኖሩ ይደንቃል እንደ ንፁህ ሰው።
መንግስቱ ሳያቅ ነው የተገደለው የምትሉት ፣እራሱ ነው ያስገደለው እነሱም የእጃቸውን አግኝተዋል !!ከህሊና ፍርድ ከፈጣሪ አያመልጡም እነዚህ የታሪክ አተላዎች ጅቦች !!!
ይህን ፅሁፍ ደራሲ አበራ ለማ በ2006 አም የፃፈው ሲሆን በወቅቱ ሎሚ የተባለ መፅሄት ላይ ታትሞ አንብቤዋለሁ።ምንጭ ሳትጠቅስ መተረክህ ያሣፍራል።ፀሀፊውንና ምንጩን መጥቀስ የድርሰት ስነምግባር ነው።
የጅብ ችኩል ቀንድ ይነክሳል'' ይባላል በሃገረሰብ አባባላችን።
በቅጡ ሳያዳምጡ ሰዎችን ለመዝለፍና ሰዎች ላይ ለመፍረድ መቸኮል ምግባረ ብልሹነት ነው ። በጠቀስከው ዓመትና የህትመት ውጤት ላይ ይህ ፅሁፍ የታተመ ቢሆንም በጊዜው በተለያዮ መገናኛ ብዙሃኖች ላይ ተሰራጭቶ ነበር። እኛም የፅሁፉን ባለቤትና ምንጭ በትረካው መጨረሻ ላይ ገልፀናል።
ለ reference እንዲሆንክ እስከ መጨረሻው እንድታዳምጠው እንመክርሃለን።
እኔ ደግሞ ጋዜጠኛ ሙልጌታ ሉሌ ካለፈ ሰባት ዓመት ሊሆነው ነው እና የሙልጌታ ዝምታ ሲል ግራ ገብቶኝ ነበር
የጋሽ አበራ ፅሁፍ ስም ቢገለፅም ባይገለፅም በፅሁፉ ይታወቃል።
@@Tirekaትረካ
…but the tradition is to to mention the author’s name at the beginning of the narration I thought 😮
ከሌቤ አመሰግናለሁ
ምን ያልበሉት ነፍስ አለ?
😢😢😢 no words to say 😢😢😢
የደርግ አባላት በህይወት ያላችሁ ይህን ጉዳይየምታውቁ ለምን እውነቱን አትናገሩም ሽመልስ ማዘንጊያ ሶኮሎቭ ስምህ በገዳይነት ስምህ እየተነሳ ነው ምን ትላለህ ሻምበል ለገሠ አስፋው እርስዎስ በዚህ በመጨረሻ ዘመን እድሜአችሁ እውነቱን ብትናገሩ ንስሐ ይሆናችሁ ነበር የካታት 12 ሆስፒታል በወቅቱ የነበራችሁ የምታውቁት ነገር ካለ ብትናገሩ የበአሉ ሞት ሚስጥር ሆኖ ይቅር
በጣም የሚያሳዝኑው የበአሉ ግርማ ባለቤትም እውነትን ሳታውቅ መሞትዋ ነው ።
Thank you dr Abera
I use to love Balu Daughter Meskrem when she was working cazanchse krai batoch, but she never ever knew I was in love because I never have the courage to be close to her. She was a beautiful young girl .
She is still a beautiful girl we leave the same area
bravo
አስፋው ዳምጤ ነዋ ያስገደለው
Asfaw damte be hiwot kale lemn teyezo ayeteyekem
ኣቢይ ይሽልመዋል።
ሸመልሰ ማዠንግያ በህይወት ካሉ ለምን እውነቱን ለምን ኢንተሪቨው አይጠየቁም ?
❤qa
Absolutely ✅️
ዋንኛው ተዋናይና አቀናባሪ ስለሆነ ቢመጣም እውነቱን አይናገርም እሱ ሲናገር ሌላ የሚጎተት ምስጢረኛ ስላለ ።
Ante Barya mengstu. Bzu hzbi gedlehal
It was the day when I went to a 😢book store where two new books were out. One other who wrote other famous books and Oromay. Because I was reading the other's writer books, to keep a series, I picked his book and left Oromay behind, believing to pick it up soon. May be in one or two weeks. Oromay was collected, and the rumor goes all over. I was shocked, and I read Oromay like any others. Bealu has always been in my inside since my childhood. I hope god has justice!
የበዓሉ ገዳዮቾ ማንም ይሁን ማን የሀገር ገዳዮች ናቸዉ መንጌ ግን አምባገነንና በስልጣኑ የሚመጣን ማንም የማይምር ፋሽስት ነው አቤት በሱ የስልጣን ዘመን ስንት ምሁራን ናቸው የተገደሉት
ጥሩ ደርሳችኋል ሌላው በወቅቱ የካቲት 12ሆስፒታል የነበሩ ሠዎችን አፈላልጉ ከዛ እነሱ ይመሩዋችኋል አበቃሁ
ለምን አንተ አትጨርሰውም ወይንም ፍንጩን አትሰጥም ?
የምታውቀው ነገር ካለ ትንሽ ለምን አተነፍስም ሌለውን ሊቀሰቅስ ይችላል
ማንን ፈርተህ ነው ኣንተ ራስህ ለምን ኣትተነፍሰውም ?
እንዴት ኣስቻላቸው በዐሉን መግደል ጨካኞች
አሁን ደግሞ በአስር እጥፍ የጨመሩ ጅቦች እትዮጵያን እያደሟት 4:37 ነው።ኢትዮጵያ ከጅቦች ነጻ የምትወጣው መቼ ነው?
ያሁኑ ይባስ!!
No Question.😊
አያልነህ ሙላት ለበአሉ መገደል አሥተወፀኦ ያለው ነው
Ahun ezih ga yebaalu girma gedayoch min yiseralu...allah antenu bqerbu yigdelh Bismillah
እስኪ ዝም በል አትደናቆርብን አባትህ ቢሆን በግፍ የተገደለው ።ምንም ማድረግ ባትችልም እንኳን ገዳዩን ማወቅ መፈለግህ አይቀርም ።አንተ የቅርብ ዘመድህ ቢገደልብህ ገዳዩን ማወቅ ምን ይሰራልኛል ብለህ መተኛት ትችላለህ ።
መንግስቱ ኃ/ማሪያም ሚንስተሮችና ጋዘጠኞን እያስተባበረ ከ50ሺህ የኢትዮጲያ ምሁራን ኢትዮጲያንን እስጨርሶ ልጆቹን ደህና አስትምሮአል:: ዛሬ ልጆቹ እባታቸው ስለፈጀው ኢትዮጲያን ምንም ጸጸት ሳይሰማቸ ይኖራሉ::
እምላክ በመንግስቱ ለመፍረድ ግዜውን ስለወስደ ትእቢተኞች ህዝባቸውን ይበደሉ ነበር!
Asfaw Damete is a conspirator who should imprisoned until he cofess his guilt.He is a big liar who should be punished for what he has done.
Sad
ሙሉጌታ ሉሌ ከሞተ ቆየ:: ይህ ፕሮግራም የተዘጋጀው ሙሉጌታ ሉሌ ከመሞቱ በፊት ከነበረ ሙሉጌታ መጠየቅ ትችሉ ነበር:: አቀራረቡ ጥሩ ቢሆንም አዲስ ነገር ግን የቀረበበት አይደለም::
ሙሉጌታ በሕይወት እያለ ነው፣ ይህ ጽሑፍ የተጻፈው ። ምላሽ ሳይስጥ ኖሮ ነው የሞተው።
Asfaw Damtie
በነገራችን ላይ አስፋው ዳምጤ የተሾመበት የኩራዝ ም/ ስራአስኪያጅ ሥራ በበዓሉ ግርማ ኦሮማይ መጽሐፍ እትመት የተነሳ ስለሽ ከስራ እንዲባረር ተደርጎ ነው አስፋው ዳምጤ የተሾመው። እኔ የማይገባኝ ግን ደርግ በድብቅ መች ይገላል፣ ደርግ መግደል የፈለገውን ሁሉ በይፋ ፀረ አብይት ፀረ ህዝብ፣ ተገንጣይ እያለ ነው ሚገለው እነዚህን ምክንያቶች በመለጠፍ መግደል ይችላሉ ለምን የባዓሉ ድብቅ ሆን? የደርግ እንዳለ ሁኖ ከዚያ ወጣ ተብሎ መመርመር ሚያስፈልግ ይመስለኛል። በእርግጥ አስፋው ገዳዮችን ያውቃል ለገዳዮች አሳልፎ የሰጠው እሱ ነው።
ሳዳምጥህ እየተንፍስኩ እንደንበር እኔ እንጃ ግን የ በአሉ ገርማን ገዳይ ሳናውቅ ሊቀር ነው 😡😡😡😡
በዓሉ ግርማን ጥርስ የተነከሰበት በመጽሓፉ ስለ ኤርትራ ትግል እውነታ ኢና የ ኤርትራን ፍቅር ስላሳየ እና እውነቱን ለ ኢትዮጵያ ህዝብ ስላሳየ ነው ::ከ ኤርትራ ወይም ሻዕብያ የሚያያዝ ምንም ነገር ለሱ ለመግደል ሴራ የለም ::
It is very disappointing to know that our official is still afraid to talk the truth. I got a chance to read the 2 books of the ex PM of the derge .....he didn't say anything about the killing of the king and others officials. At the same time...he didn't blame his boss MH. Now he is gone and took the truth with him.
I agree with you on that. I attentively follow interviews with colonel Fisha Desta, Addis Tedla, Birhanu Bayeh, and so on. They are all skeptical and they still fear Mengistu 😨
Shaleka Dawit Woldegiworgis was a bit better.
የቁጥር 53 ላይ የበለጠ እንዲነገር ማድረግ ሙሉጌታ ሉሌ ያወጣሉ ማሰብ፡፡
Bealu Girma was a talented journalist and author. He had exposed the Notorious Fascist and murderer Mengestu Hailemariam who is living at large in Zimbabwe. Mengestu and his team who are mentioned here are his killers. The center of his death is Murderer Mengestu Hailemariam. I am not sure whether the rest of them like Murderer Mengestu are still alive or not. The best of everything is if Murderer Mengestu can be brought to justice and all of the hidden mysterious issues can be solved if not others who are still alive should be brought to Ethiopia and face justice.
This report is an excellent one because it tells who Mr Bealu Girma was. I have the Book - Oromay/Oromai. An excellent one and tells the talent of Mr. Bealu Girma.
Thanks
ኦሮማይ ውስጥ እኮ መንግሥቱን ጭራሽ አሞግሶታል እንጂ አልሰደበውም:: ግን እንደ በአሉ አይነት celebrity artist እና ባለ ስልጣን መንግስቱ ሳይፈቅድተገደለ ማለት ውሸት ነው:: መንግስቱ ሀይለማሪያምማለት እኮ አይኑን በጨው ያጠበ ውሸታም ነፍሰ ገዳይ ነው
ለነገሩ ኤርትራ የነበሩትን ብቃትና ስነምግባር የሌላቸውን ግን በመንግስቱ አሽቃባጭነታቸው ብቻ ስልጣን የነበራቸውን ሰዎች ቀን ተቀን ውሎ በማወቅም ባለማወቅም expose አርጉዎል ያ መፅሀፍ:: ደግሞም at least አንድ የሻቢያ double agent colonel ገፀ ባህሪም ነበር:: በዚህ በዚህ ቂም ይዘውበት ነበር::
ሌላ ደሞ ለረጅም ጊዜ የሚቀኑበት ባልደረቦቹም ነበሩ:: ይቺን አጋጣሚ ተጠቅመው ተባብረው ተብትበው ነገር አጣመው ነው ተስፋዬ ወ/ስላሴና መንግሥቱ ጥርስ ውስጥ የከተቱት:: እንኳን እንደዚህ የረቀቀ ሴራ ቀርቶ ሰው በግል ቂም አብሮ አደጉን በውሸት ክስ የሚያስገድልበት ባለጌ ጊዜ ነበር
ጓዶች አሁንስ ምንትላላችሁ?
ዶክተር ዓብይ የዘመናችን ገዳሙ ነው ።
መንግስቱ ሰውበላ ሰይጣን ነው:: ሽማግሌውን ሀይለስላሴን እንደእንስሳ ሽንት ቤት ጉድጓድ የወረወረ ሰው እኮ ነው:: በአሉን መግደል ቢፈልግ ይሄ ሁሉ ቲያትር አያስፈልገውም:: ኦሮማይን ካነበባችሁ መንግስቱን አሞግሶታል እንጂ አልነካውም:: ግን እነ ተስፋዬና ሽመልስ ማዘንጊያ ስራቸውን ሲሰሩ እንዳላየ ሆኗል ባይ ነኝ
ግን at least አንድ double agent የሻቢያ character አለ መፅሐፉ ውስጥ:: እነሱ ናቸው ባይ ነኝ:: እውቆም ወይም ሳያውቅ double agents expose አርጉዋል:: እነተስፋዬ ናቸው:: በዛ ላይ ደሞ የሚቀኑበት ስራ ባልደረቦችም ነበሩ (አሰፋ ዳምጤ, ሙሉጌታ ሉሌ ወዘተ..):: ይሄን ጉርምርምታ ተጠቅመው ተብትበው አስጠመዱት
በአሉ ከሞተ ዘመናት ተቆጥሯል.. አሁን ሚሊየኖች እየሞቱ ይህንን ማራገብ ለራስ ክብር ማጣት ነው
ሙሉጌታ ሉሌ በአሜሪካን በአንድ ፕሮስታንት ቤቴክሪስቲያን ተጠግቶ እየኖረ ፍርዱን አግኝቶአል!
Ba,aaluun anaaf taalatamaadha red embut can jedhamu miseensa raayyaa taraaraati waan ta,ef
በመንግስቱ ሀይለማሪያም መንግስት ብዙ ዘር ማጥፋት ወንጀል ተፈጽሟል ግን በይበልጥ የተጨፈጨፉት አድናቂዎች ሆነው ዘመናትን አሳልፈዋል ይሁን እንጂ የአሁኑ ትውልድ ነገሮችን በደንብ ተረድቷል!።
One Amara activist claimed that Woyane killed Bealu Girma. The same activist also blamed Woyane for the death of JFK and MLK. May god have mercy on Amhara mindset.
መስተካከል ያለበት ነገር አለ። ኦሮማይ ላይ እንዳነበብኩት በመጽፉ ላይ ኮረኔሉን ያወደሳቸው ስለሆነ ኮረኔሉ በአሉን ይገሉታል ብዬ አላምንም። ሁለተኛ ኮረኔል መንግሥቱ ሃሳባቸውን በኮንፊደንስ መግለፅ የሙችሉ ጀግና መሪ ናቸው። ስለሳቸው የሚወራውና የሳቸው ስብዕና ኣይገናኝም። የተዋጣላቸው ጀግና ምርጥ ጭንቅላት ያላቸው አገራቸውን የሚወዱ መሪ ናቸው። ደግሞ ጠላቶቻው እሳቸውን ወንጀኛ ቢያደርጓቸው ስራቸው እንደታየው የባሱ ገዳይና ከፋፋይ ዘራፊ መሆናቸው በተግባር ታየ ኮ። የነርሱ ወንፐጀል የኮረኔሉን ንፅህና ቁልጭ አርጎ አሳይቷል።
Did he Sayed anything about as a reply?
ስለፀሃፊው ስብዕና እና "ምን አነሳሳው" ? ጥያቄ ያጭራል። ፅሁፉ ከነ ሙሉጌታ ወልዴ እልፈት በፊት የተፃፈ ይመስላል። እነሱ አይተውት ከሆነ መልስ ያልሰጡበት ምክኒያት ጥያቄ ይፈጥራል። በውስጤ የተሰማኝ ሁላቸውም ገደል ይግቡ ነው!!
I shall respect all guide lines
ያረጀ ጊዜው፡ያለፈበት ተረት ተረት። ደህና ትምህርት የሚሰጥ ይመስል
The murderers were memɓèrs of the derg
Was. Mulugeta Lule alive when this article was published?
Yes he was alive for years
Who's z old man on the picture?
Asfaw damtey
አስፋው ዳምጤ በዓሉ ግርማን ለአራጆች ያቀበለው።
logically መንጌ ሊገለው አይችልም , coz የሱን ቁስል እየተናገረለት እንዴት ይገለዋል ? ታሪኩን የራሱ ፈጠራ በማረጉ ብቻ ከሚኒስትርነት ተነስቷል እንጂ , ስብሀትም ይህን ነው ያለው !
እና ተነነ
ልክ ነህ ወንድሜ መንጌ በፍፁም አያደርገዉም
@@user-tr1mr1tk1y አባትህ ቾምቤማ ትንኝም አልገደለም
Mengestu Hailemarim ደም ጠጥጦ እሚጠግብ ፍጡር አደለም በሰማይ ቤት ነብሱ በእሳት ስትጠበስ ያሳየን
ስብሀት ጠንቋይ ነው እንዴ?
Mengistu is a monster 👹
ከዚህ ጽሁፍ የተረዳሁት በጋዜጠኛ በዓሉ ግርማ ሊጠየቁ የሚገባቸው እራሳቸው የስራ ባልደረቦቹ ናቸው ። ከዚህ ጽሁፍ በሀገራችን የሚፈጠሩ ማንኛቸውን ችግሮች የሚፈጠሩት ከትልቅ እስከ ትንሽ ስልጣን ያላቸው ግለሰቦች ናቸው ። ይህንን ሁሉ ተንኮል ኮለኔል ማንግስቱ ኃ/ማርያም ላይ መለደፍ ግን ያስተዛዝባል ። ሁሉም ጠጠር ወርውረዋል
Is the author Abera Mamo? How far can he be trusted? Once I heard him on Sheger radio with Meaza a kind of praising Sebehat Nega when Sebehat was an elementary teacher in Semen Shewa
So what? Think twice boy
Ehhhhh!!!!. AFRICA???.
እስቲ በነካ አፍህ ስለ ጋዜጠኛ ዮናስ ለማ ጀባ በለን
ምነው ቀኑ ሳይመሽ ንሰሀ ግባ ና ለኢየሱስ ነፍስን ለመስጠት ብትቸኩል ወንድሜ
ቀይ ኮኮብ በ1974 የነበረ እንዴት 1972 ተባለ?
You havd not answered anything
Mengestue Hailemariam is cruel killer , no question Balue Girma killed by Mengestu Hailemariam.
I don't believe that Mamo Wudneh is the kind of person, as explained in this story. I know he has a deep moral that respects humanity, so I don't accept he would hurt anyone on purpose. What you are saying here is just gossip and talk that doesn't show any evidence, especially about Mamo Wudneh.
ስማ ጂቡ መንግስቱ ሲያወራ እንደሰማኸው ጋሺ በአሉን ያክል ታላቅ ሊቅ በደደቡ ጁንታ ፈት ይቅርታ መጠየቁንና ከስራው ማሰናበቱን እንጂ እንደገደለ ሲክድ ሰምተሕ ማመንሕ ያሳፍራል ለመሆኑ መንግስቱ እንዲሕና እንዲሕ አስባችሖል ብሎ በሌለ ማስረጃ ስንቱን በጁ በገመድ አንቆ መግደሉን አታውቅም እሺ ሌላው ይቅር በሱ ዘመን ከሱ ይሁንታ ውጭ የሱ ጭቃ ቡኮዎች ቀርቶ ስጋ ለባሽ ሁሉ ባንድነት አንድ ድኔጋይ ቢያነሱ ምድሪቱ ትቃጠላለች እንጂ ሰው በሰላም ተኝቶ አያድርም መንግስቱ ኢትዬጵያን ካከመበት ወግቶ ለዘላቂ ስቃይ ዳርጎ ሀብቷን ዘርፎ ጥሎ ኮብልሎል ለዛሬ የአካል የሞራል የስነምግባርና ማሕበራዊ ሀይማኖታዊ ውድቀታችን ቀጥታ ተጠያቂ ነው ዛሬ ያሉትን ጂባ ጂብ የተቃውሞ ባንዳዊ ተልኮ በበአሉ ግርማ መፅሀፍ ውስጥ ተተንብዬል ።
Motive የሚባል ነገር አለ። በዓሉ ግርማን ያስገደለው ኦሮማይ የተባለው መጽሓፍ ከሆነ መንግሥቱ ኃይለማርያም በዓሉን ሊገድለው አይችልም። ኦሮማይ የሚለው ትርጉም ነው መንግሥቱ ኃይለማርያምን ከበዓሉ ጠላቶች ጋር እንዲተባበር ያደረገው የምትለው ማስረጃ ጠንካራ አይደለም፣ ስለዚህ መንግሥቱ በዚህ ጉዳይ የለበትም። ተስፋዬ ወልደሥላሴና ተባባረዎች ላይ አተኩር።
በነገራችን ላይ ተስፋዬ ወልደስላሴ ሥልጣኑ ከመንግሥቱ እኩል ነው፤ Do your own researh on Tesfaye Woldeselassie; you will be amazed.
Number one cruel killer Mengestu Hailemariam their what you trying to told us I don't understand .
ፍቅረሥላሴን ምነው ረሳሄው?
ከመንጌ ራስ ወረድ፣ ስንት ጊዜ ለሆነዉ ነገር የምን እኝኝ ማለት ነዉ። ከዛ በኃላ ስንት ትዉልድ እያለቀ አይደለ እና እሱ ሞቶ እናንተ ለምን ኖራችሁ ነዉ? ለምን አንተም አትከተለዉም ሰዉ ስንት ዘመንያወራል ግን
devil mengstu haylemariam life in prison in zmbabwe shame on u
ሊቀመንበሩም በአምስተኛ ቀን እንደ ሠማ ነው የማውቀው
ተስፋዬ ወልደስላሴ ማለት ቀጣፊና ነዉረኛ ሰዉ ነዉ። በግንቦት 8ቱ የመንግስት ግልበጣ ሙከራ ላይ ሚስጥር ሊያወጡ ሲሉ "ጨርሷቸዉ" እያለ ለወታደሮቹ ትዕዛዝ ሲሰጥ ነበር። የደህንነቱ ሹም ሆኖ እንዴት እንደሌሎቹ አላዉቅም ይላል።
አቤት እች አገር ስንት እንቁ የከበሩ ምርጥ ሰዎች በላች 😨😨😨😨💔💔💔
አቤት እች አገር ስንት እንቁ የከበሩ ምርጥ ሰዎች በላች 😨😨😨😨💔💔💔