ዶ/ር ተስፋዬ ሮቤሌ ተጋለጡ"ከእግዚአብሔር ከአባታችን ከጌታም ከኢየሱስ ክርስቶስ" ማለት ሦስት አካላትን ያሳያልን? ቄስ በረከት ማቴዎስ

Поделиться
HTML-код
  • Опубликовано: 27 авг 2024
  • #ከእግዚአብሔር_ከአባታችን_ከጌታም_ከኢየሱስ_ክርስቶስ_ማለት_ሦስት_አካላትን_ያሳያልን? #ዶክተር_ተስፋዬ_ሮቤሌ
    #Apostolic_church #ኢየሱስ_አብ_ነው #Jesus_is_the_Father
    #የኢትዮጵያ_የሐዋርያዊት_ቤተክርስታያን #protestant #Apostolic_Church_of_Ethiopia
    #Apostolic_Church_International_Fellowship
    #Heavenly_Flesh_of_Jesus #ሰማያዊ_ሥጋ #ሁለተኛው_ሰወ_ኢየሱስ #the_second_man #የኢየሱስ_ሥጋ_ከሰማይ_ነው #የኢየሱስ_ስም_ጥምቀት #መዳን_በሌላ_በማንም_የለም #የውኃ_ጥምቀት_በኢየሱስ_ስም_ብቻ #water_baptism_in_Jesus_name #oby_acts_2_38 #የሐዋርያት_ሥራ_2_38 #ከውኃና_ከመንፈስ_መወለድ #ዳግም_ልደት #born_again #born_of_water_and_spirit
    #Apostolic_Generation
    #ApostolicSong
    #Biblical_debate #የመጽሐፍ_አዱስ_ውይይት
    #acifna #apostolicchurchsongs #hawaryawitmezmur #pator_bereket_matewos #ቄስ_በረከት_ማቴዎስ
    #Apostolic_doctrine
    #onlyjesus #ኢየሱስ_ብቻ
    #Apostolic_doctrine #ሥላሴ #Trinity
    #onlyjesus
    Follow me on:
    www.tiktok.com...
    On Facebook page:
    www.facebook.c...
    Telegram:
    t.me/Letthewor...

Комментарии • 103

  • @maleda_sports
    @maleda_sports 2 месяца назад +3

    በረከት ንሳሓ ግባ ወደ ካድከዉ ወደ አብና ወደ መንፈስ ቅዱስ ተመለስ
    በአንተ አንደበት የመጠራት የለበትም
    ደ/ር ተስፋዬ ሮበሌ የተከበረ የእግዚአብሔር ሰዉ ነወ።

    • @faresdegu392
      @faresdegu392 Месяц назад

      ትክክል ብለሀል ዶ/ር ተስፋዬ እጅግ ምናከብረው ሰው ነው

  • @yabetstemesgen
    @yabetstemesgen Год назад +6

    በጣም ይገርማል ከእንደዝህ ኣይነት ጨለማ ስላመለጥኩኝ እየሱስን እጅግ አድርጌ አመሰግነዋለው! ወንድም በረከት እየሱስ ከማያቀው ጸጋው አብዚቶ ይጨምርልህ እናመሰግናለን!!!!!!❤😊😊🎉

    • @asermerdekiyos9510
      @asermerdekiyos9510 Месяц назад

      Mejemeria ppeh ly yalew sweye doctorenat aragaget 😂be tegeletelegn weshet sewash yenoral tefetehal ena temeles

  • @davidabera194
    @davidabera194 Месяц назад

    ቤኪ እግዚአብሔር በመያልቀው በረከት ይባርክ ❤🎉❤🎉

  • @adisubirhanu7435
    @adisubirhanu7435 Год назад +3

    God bless you brother!

  • @me572
    @me572 Год назад +3

    Bless you brother 🙏

  • @yididyamaryihun7982
    @yididyamaryihun7982 Год назад +6

    ወንድም በረከት ኢየሱስ ይባርክህ ተባረክ 👐

  • @diribadegefa3224
    @diribadegefa3224 Год назад +1

    እውነት ያሽንፋል።
    “ወደረኞቻችሁ ሁሉ ሊቃወሙና ሊከራከሩ የማይችሉትን አፍና ጥበብ እሰጣችኋለሁና።”
    ሉቃስ 21፥15
    ይህ ተሰጥቷል።ተባረክ ወንድም በረከት!

    • @Joshuagen
      @Joshuagen Год назад

      1Jn 5:7 For there are three that bear record in heaven, the Father, the Word, and the Holy Ghost: and these three are one.
      1Jn 5:8 And there are three that bear witness in earth, the Spirit, and the water, and the blood: and these three agree in one.
      ከላይ በእንግሊዘኛ የተፃፈው በድሮው የቁም ጽሁፍ መጽሐፍ ቅዱስ እንዲህ ይላል
      1ኛዮሐ 5፡7 - 8 በድሮው የቁም ጽሁፍ እንዲህ ይላል በሰማያት የሚመሰክሩ ሦስት አሉ እሊህም አባት፤ ቃል (የእግዚአብሔር ቃል የተባለው ኢየሱስ - ስሙም የእግዚአብሔር ቃል ተብሎአል(ራዕይ 19፡ 13)፣ እና መንፈስ ቅዱስ ይልና እነዚህም ሦስቱ አንድ ናቸው ይላል አንግዲህ መቀበል አና ማመን የናንተ ድረሻ ነው፡፡

  • @petrosdemisew9911
    @petrosdemisew9911 Год назад +3

    Brother Bereket ጌታ ኢየሱስ ይባርክህ።
    2ኛ ቆሮ 10
    ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
    ⁴ የጦር ዕቃችን ሥጋዊ አይደለምና፥ ምሽግን ለመስበር ግን በእግዚአብሔር ፊት ብርቱ ነው፤
    ⁵ የሰውንም አሳብ በእግዚአብሔርም እውቀት ላይ የሚነሣውን ከፍ ያለውን ነገር ሁሉ እናፈርሳለን ለክርስቶስም ለመታዘዝ አእምሮን ሁሉ እንማርካለን፥

  • @asterasafayoutube2032
    @asterasafayoutube2032 Год назад +3

    ካዝክውሻት ትምህርት ያዳናን የሱስ ይባሬን ታማስገን የሱስ 🙌🙌🙌

  • @user-qb2fu5bm4s
    @user-qb2fu5bm4s Год назад +2

    ተመቸኸኝ
    ፈጣሪ ይባርክህ

  • @user-rx9sr9fc9n
    @user-rx9sr9fc9n 5 месяцев назад

    God bless you

  • @leletayely6102
    @leletayely6102 Год назад +2

    God bless you dear brother!

  • @ermiasabera4000
    @ermiasabera4000 Год назад +1

    ወ/ም በረከት ተባረክ ።

  • @samueljoseph529
    @samueljoseph529 Год назад +3

    ተባረክ ወንድም ቤክ❤❤❤

  • @demiseberiso2531
    @demiseberiso2531 Год назад +1

    ጌታ ኢየሱስ ይባርክ ወንድማችን ❤❤❤❤❤

  • @AbinetMesele-yq3ju
    @AbinetMesele-yq3ju Год назад +2

    Eyesus yebarkihe beke ..., Egname enifaligalen applicationun endehe miyasiradani

  • @BizuneshAsefa-uq6oo
    @BizuneshAsefa-uq6oo 3 месяца назад

    ❤Tebarik bebiu,,,,

  • @user-ce8md4uq3r
    @user-ce8md4uq3r Год назад +2

    God bless you bro

  • @tagetage
    @tagetage Год назад +4

    ጌታ ኢየሱስ ይባርክ ዎንድማችን❤❤❤❤❤❤❤😮😮

  • @tedilatamiru-wl3lu
    @tedilatamiru-wl3lu Год назад +1

    ቤኪዬ እየሱስ ይባረክህ

  • @user-jj5hs5mi1t
    @user-jj5hs5mi1t Год назад +1

    Beki God bless you, btm des yemil masireja nw tsegawun, yekalun fichi chemiro, chemiro yabiralik, bertalin ignam keinante gar nen ayizuachihu.

  • @kaleabtadele-xs8ul
    @kaleabtadele-xs8ul Год назад +2

    ወንድም በረከት በርታ በጣም ብዙ ነብሶች ከጭለማ እየወጡ ነው ኢየሱስ ይባርክክክ እውነት ሁሌም እውነት ነች ታሸንፋለች ትምህርትክን ስሰማ የቆምኩበትን እውነት መዳኔን አደምቃለሁ ተባረክክክክክክ❤❤❤❤❤❤❤

    • @Joshuagen
      @Joshuagen Год назад

      ዮሐ 14፡ 23 ኢየሱስም መለሰ አለውም፦ የሚወደኝ ቢኖር ቃሌን ይጠብቃል፤ አባቴም ይወደዋል ወደ እርሱም እንመጣለን በእርሱም ዘንድ መኖሪያ እናደርጋለን።
      ሐዋ ሥራ 2፡ 34 - 36
      34-35 ዳዊት ወደ ሰማያት አልወጣምና፥ ነገር ግን እርሱ፦ ጌታ ጌታዬን፦ ጠላቶችህን የእግርህ መረገጫ እስካደርግልህ ድረስ በቀኜ ተቀመጥ አለው አለ።
      36 እንግዲህ ይህን እናንተ የሰቀላችሁትን ኢየሱስን እግዚአብሔር ጌታም ክርስቶስም እንዳደረገው የእስራኤል ወገን ሁሉ በእርግጥ ይወቅ።
      ዕብራዊያን 1፡ 2 - 14
      2 ሁሉን ወራሽ ባደረገው ደግሞም ዓለማትን በፈጠረበት በልጁ በዚህ ዘመን መጨረሻ ለእኛ ተናገረን፤
      3 እርሱም የክብሩ መንጸባረቅና የባሕርዩ ምሳሌ ሆኖ፥ ሁሉን በስልጣኑ ቃል እየደገፈ፥ ኃጢአታችንን በራሱ ካነጻ በኋላ በሰማያት በግርማው ቀኝ ተቀመጠ፤
      4 ከመላእክት ይልቅ እጅግ የሚበልጥ ስምን በወረሰ መጠን እንዲሁ ከእነርሱ አብዝቶ ይበልጣል።
      5 ከመላእክትስ፦ አንተ ልጄ ነህ፥ እኔ ዛሬ ወልጄሃለሁ፥ ደግሞም፦ እኔ አባት እሆነዋለሁ እርሱም ልጅ ይሆነኛል ያለው ከቶ ለማን ነው?
      6 ደግሞም በኵርን ወደ ዓለም ሲያገባ፦ የእግዚአብሔር መላእክት ሁሉም ለእርሱ ይስገዱ ይላል።
      7 ስለ መላእክትም፦ መላእክቱን መናፍስት አገልጋዮቹንም የእሳት ነበልባል የሚያደርግ ይላል፤
      8 ስለ ልጁ ግን፦ አምላክ ሆይ፥ ዙፋንህ እስከ ዘላለም ድረስ ይኖራል፤ የመንግሥትህ በትር የቅንነት በትር ነው።
      9 ጽድቅን ወደድህ ዓመፅንም ጠላህ፤ ስለዚህ እግዚአብሔር አምላክህ ከጓደኞችህ ይልቅ በደስታ ዘይት ቀባህ ይላል።
      10 ደግሞ፦ ጌታ ሆይ፥ አንተ ከጥንት ምድርን መሠረትህ፥ ሰማዮችም የእጆችህ ሥራ ናቸው፤
      11 እነርሱም ይጠፋሉ አንተ ግን ጸንተህ ትኖራለህ፤ ሁሉም እንደ ልብስ ያረጃሉ፥
      12 እንደ መጎናጸፊያም ትጠቀልላቸዋለህ ይለወጡማል፤ አንተ ግን አንተ ነህ፥ ዓመቶችህም ከቶ አያልቁም ይላል።
      13 ነገር ግን ከመላእክት፦ ጠላቶችህን የእግርህ መረገጫ እስካደርግልህ ድረስ በቀኜ ተቀመጥ ከቶ ለማን ብሎአል?
      14 ሁሉ መዳንን ይወርሱ ዘንድ ስላላቸው ለማገዝ የሚላኩ የሚያገለግሉም መናፍስት አይደሉምን?
      ዮሐ 17፡13 አሁንም ወደ አንተ እመጣለሁ፤ በእነርሱም ዘንድ ደስታዬ የተፈጸመ እንዲሆንላቸው ይህን በዓለም እናገራለሁ።
      ወደ አንተ እመጣለሁ ሲል ወደ አባቱ ወደ ሰማይ መሄዱን እያመለከተ ነው አባቱ ወዳለበት
      2ኛ ጴጥ 1፡16 - 18
      16 የእርሱን ግርማ አይተን እንጂ በብልሃት የተፈጠረውን ተረት ሳንከተል የጌታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን ኃይልና መምጣት አስታወቅናችሁ። 17 ከገናናው ክብር፦ በእርሱ ደስ የሚለኝ የምወደው ልጄ ይህ ነው የሚል ያ ድምፅ በመጣለት ጊዜ ከእግዚአብሔር አብ ክብርንና ምስጋናን ተቀብሎአልና፤ 18 እኛም በቅዱሱ ተራራ ከእርሱ ጋር ሳለን ይህን ድምፅ ከሰማይ ሲወርድ ሰማን።
      የአባቱ ድምጽ ደግሞ ከሰማይ ሲመጣ እንመለከታለን የምወደው ልጄ እያለ ስለዚህ እነዚህ ጥቅሶች ሁለት የተለያዩ ማንነቶችን አያመለክቱም
      ዮሐ 17፡ 20 - 23
      … አንተ፥ አባት ሆይ፥ በእኔ እንዳለህ እኔም በአንተ፥ እነርሱ ደግሞ በእኛ አንድ ይሆኑ ዘንድ እለምናለሁ።
      እኛም አንድ እንደ ሆንን አንድ ይሆኑ ዘንድ፤ እኔም በእነርሱ አንተም በእኔ ስትሆን፥ በአንድ ፍጹማን እንዲሆኑ፥ የሰጠኸኝን ክብር እኔ ሰጥቻቸዋለሁ፤ እንዲሁም ዓለም አንተ እንደ ላክኸኝ በወደድኸኝም መጠን እነርሱን እንደ ወደድሃቸው ያውቃል።
      እረ ሰዎች አፈሩ እንጂ ጌታችን መድኃኒታችን እርሱ እራሱ እኛ እያለ አንተ ማን ንህና ነው አንድ ነው የምትለው?!
      ሮሜ 1፡ 3-4 … በሥጋ ከዳዊት ዘር ስለ ተወለደ እንደ ቅድስና መንፈስ ግን ከሙታን መነሣት የተነሣ በኃይል የእግዚአብሔር ልጅ ሆኖ ስለ ተገለጠ ስለ ልጁ ነው፤ እርሱም ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።
      ልብ በል እንደ ቅድስና መንፈስ ከሙታን መነሳቱን እና የእግዚአብሄር ልጅ መሆኑ ጠጨማሪ ማረጋገጫ
      መዝ 110፡ 3 ከአንተ ጋር ቀድሞ በኃይልህ ቀን፥ በቅዱሳን ብርሃን፥ ከአጥቢያ ኮከብ አስቀድሞ ከሆድ ወለድሁህ። ይላል
      ሌላው
      ሉቃ 2፡ 40 ሕፃኑም አደገ፥ ጥበብም ሞልቶበት በመንፈስ ጠነከረ፤ የእግዚአብሔርም ጸጋ በእርሱ ላይ ነበረ።
      ሉቃ 2፡ 52 ኢየሱስም ደግሞ በጥበብና በቁመት በሞገስም በእግዚአብሔርና በሰው ፊት ያድግ ነበር።
      እንግዲህ ይህንን ምን ትሉታላችሁ እድገቱ በጥበብና በቁመት በሞገስም ነው ልክ እነደሰው
      ፊሊጵስዩስ 2 ፡ 6 (በእግዚአብሔር መልክ መኖሩን፤ እራሱን ባዶ ማድረጉን በምስሉም እንደ ሰው ተገኝቶ ራሱን እንዳዋረደ) እንመለከታለን በዮሐ 17፡ 5 አሁንም፥ አባት ሆይ፥ ዓለም ሳይፈጠር በአንተ ዘንድ በነበረኝ ክብር አንተ በራስህ ዘንድ አክብረኝ።
      ፊሊጵስዩስ 2 ፡ 6 እርሱ በእግዚአብሔር መልክ ሲኖር ሳለ ከእግዚአብሔር ጋር መተካከልን መቀማት እንደሚገባ ነገር አልቈጠረውም፥ 7 ነገር ግን የባሪያን መልክ ይዞ በሰውም ምሳሌ ሆኖ ራሱን ባዶ አደረገ፥ 8 በምስሉም እንደ ሰው ተገኝቶ ራሱን አዋረደ፥ ለሞትም ይኸውም የመስቀል ሞት እንኳ የታዘዘ ሆነ። 9 በዚህ ምክንያት ደግሞ እግዚአብሔር ያለ ልክ ከፍ ከፍ አደረገው፥ ከስምም ሁሉ በላይ ያለውን ስም ሰጠው፤
      1Jn 5:7 For there are three that bear record in heaven, the Father, the Word, and the Holy Ghost: and these three are one.
      1Jn 5:8 And there are three that bear witness in earth, the Spirit, and the water, and the blood: and these three agree in one.
      ከላይ በእንግሊዘኛ የተፃፈው በድሮው የቁም ጽሁፍ መጽሐፍ ቅዱስ እንዲህ ይላል
      1ኛዮሐ 5፡7 - 8 በድሮው የቁም ጽሁፍ እንዲህ ይላል በሰማያት የሚመሰክሩ ሦስት አሉ እሊህም አባት፤ ቃል (የእግዚአብሔር ቃል የተባለው ኢየሱስ - ስሙም የእግዚአብሔር ቃል ተብሎአል(ራዕይ 19፡ 13)፣ እና መንፈስ ቅዱስ ይልና እነዚህም ሦስቱ አንድ ናቸው ይላል አንግዲህ መቀበል አና ማመን የናንተ ድረሻ ነው፡፡

  • @user-og1yn4ci2u
    @user-og1yn4ci2u Год назад +1

    Ye ewket gap ale. Lelaw Dr Tesfaye endihu difin yale tilacha alebet beteley kes teklen betam new mitelachew .

  • @TarikuGirmamo
    @TarikuGirmamo 10 дней назад +1

    Amen ❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤

  • @GDM82879
    @GDM82879 Год назад +1

    “እኛም አንድ እንደ ሆንን አንድ ይሆኑ ዘንድ፤ እኔም በእነርሱ አንተም በእኔ ስትሆን፥ በአንድ ፍጹማን እንዲሆኑ፥ የሰጠኸኝን ክብር እኔ ሰጥቻቸዋለሁ፤ እንዲሁም ዓለም አንተ እንደ ላክኸኝ በወደድኸኝም መጠን እነርሱን እንደ ወደድሃቸው ያውቃል።”
    - ዮሐንስ 17፥22-23

  • @arabtowers9123
    @arabtowers9123 Год назад +3

    ጌታ ኢየሱስ ይባሪክህ ወንድም ቤኪ ❤❤❤❤

  • @sarahsafira8249
    @sarahsafira8249 Год назад +1

    geta yesusi yibarekachu tebareku❤❤❤❤❤

  • @user-hn3uw8ui3n
    @user-hn3uw8ui3n Год назад +2

    ተበረክ በርከት እየሱስ ይበርክ❤❤❤❤

  • @mohamedhusien3808
    @mohamedhusien3808 Год назад +1

    Yes

  • @salamedagafa151
    @salamedagafa151 Год назад +1

    Amen.tabaraku.abatochi.achine❤❤❤❤❤❤

  • @filatefiche5918
    @filatefiche5918 Год назад

    God bless you abundantly Bro Beko.

  • @user-pd9cx9lt4v
    @user-pd9cx9lt4v Год назад +4

    አይ ወንድማችን ቤኪዬ ኢየሱስ ይባረክ ❤❤❤❤

  • @bekelewana5246
    @bekelewana5246 Год назад +1

    በውጭም በውስጥም አሉን እኮ የጥንቱ የሐዋርያት ትምህርት ሳይዛነፍ የሚሰብኩ የኢየሱስ ክርስቶስ ልጆች።ከውስጥ እንደነ ኤልያስ ሽባባው ከውጭ እንደነ ወንጌላዊ በረከት እንደ ቄስ መዝገቤ እንደነ ምህረት ተክለማሪያም ገዛኸኝና ሌሎችም ስለ እናንተ ብቻውን ያለውን ኢየሱስ ክርስቶስ ባረክሁት።

    • @Joshuagen
      @Joshuagen Год назад

      The black and white dog this sentence is telling us about one dog whereas the black and the white dogs sentence tells us about two dogs that is why two definite articles are used
      ቄሱ ወይ አለማዊ ትምህርት ተማር አለበለዚያ እንዲገለጽልህ ጊዜ ወስደህ ጹም ጸልይ ወይንም የኢንግሊዘኛ መምህር ጠይቅ
      ሁለት ድፊኒት አርቲክል መጠቀሙ ነው ውሾች እንዲል ያስገደደው
      ሚዛን የማይደፋ ነገር እያመጣህ እራስህ ስትህ ሌሎቹን የምታስት

    • @Joshuagen
      @Joshuagen Год назад +1

      ዮሐ 14፡ 23 ኢየሱስም መለሰ አለውም፦ የሚወደኝ ቢኖር ቃሌን ይጠብቃል፤ አባቴም ይወደዋል ወደ እርሱም እንመጣለን በእርሱም ዘንድ መኖሪያ እናደርጋለን።
      ሐዋ ሥራ 2፡ 34 - 36
      34-35 ዳዊት ወደ ሰማያት አልወጣምና፥ ነገር ግን እርሱ፦ ጌታ ጌታዬን፦ ጠላቶችህን የእግርህ መረገጫ እስካደርግልህ ድረስ በቀኜ ተቀመጥ አለው አለ።
      36 እንግዲህ ይህን እናንተ የሰቀላችሁትን ኢየሱስን እግዚአብሔር ጌታም ክርስቶስም እንዳደረገው የእስራኤል ወገን ሁሉ በእርግጥ ይወቅ።
      ዕብራዊያን 1፡ 2 - 14
      2 ሁሉን ወራሽ ባደረገው ደግሞም ዓለማትን በፈጠረበት በልጁ በዚህ ዘመን መጨረሻ ለእኛ ተናገረን፤
      3 እርሱም የክብሩ መንጸባረቅና የባሕርዩ ምሳሌ ሆኖ፥ ሁሉን በስልጣኑ ቃል እየደገፈ፥ ኃጢአታችንን በራሱ ካነጻ በኋላ በሰማያት በግርማው ቀኝ ተቀመጠ፤
      4 ከመላእክት ይልቅ እጅግ የሚበልጥ ስምን በወረሰ መጠን እንዲሁ ከእነርሱ አብዝቶ ይበልጣል።
      5 ከመላእክትስ፦ አንተ ልጄ ነህ፥ እኔ ዛሬ ወልጄሃለሁ፥ ደግሞም፦ እኔ አባት እሆነዋለሁ እርሱም ልጅ ይሆነኛል ያለው ከቶ ለማን ነው?
      6 ደግሞም በኵርን ወደ ዓለም ሲያገባ፦ የእግዚአብሔር መላእክት ሁሉም ለእርሱ ይስገዱ ይላል።
      7 ስለ መላእክትም፦ መላእክቱን መናፍስት አገልጋዮቹንም የእሳት ነበልባል የሚያደርግ ይላል፤
      8 ስለ ልጁ ግን፦ አምላክ ሆይ፥ ዙፋንህ እስከ ዘላለም ድረስ ይኖራል፤ የመንግሥትህ በትር የቅንነት በትር ነው።
      9 ጽድቅን ወደድህ ዓመፅንም ጠላህ፤ ስለዚህ እግዚአብሔር አምላክህ ከጓደኞችህ ይልቅ በደስታ ዘይት ቀባህ ይላል።
      10 ደግሞ፦ ጌታ ሆይ፥ አንተ ከጥንት ምድርን መሠረትህ፥ ሰማዮችም የእጆችህ ሥራ ናቸው፤
      11 እነርሱም ይጠፋሉ አንተ ግን ጸንተህ ትኖራለህ፤ ሁሉም እንደ ልብስ ያረጃሉ፥
      12 እንደ መጎናጸፊያም ትጠቀልላቸዋለህ ይለወጡማል፤ አንተ ግን አንተ ነህ፥ ዓመቶችህም ከቶ አያልቁም ይላል።
      13 ነገር ግን ከመላእክት፦ ጠላቶችህን የእግርህ መረገጫ እስካደርግልህ ድረስ በቀኜ ተቀመጥ ከቶ ለማን ብሎአል?
      14 ሁሉ መዳንን ይወርሱ ዘንድ ስላላቸው ለማገዝ የሚላኩ የሚያገለግሉም መናፍስት አይደሉምን?
      ዮሐ 17፡13 አሁንም ወደ አንተ እመጣለሁ፤ በእነርሱም ዘንድ ደስታዬ የተፈጸመ እንዲሆንላቸው ይህን በዓለም እናገራለሁ።
      ወደ አንተ እመጣለሁ ሲል ወደ አባቱ ወደ ሰማይ መሄዱን እያመለከተ ነው አባቱ ወዳለበት
      2ኛ ጴጥ 1፡16 - 18
      16 የእርሱን ግርማ አይተን እንጂ በብልሃት የተፈጠረውን ተረት ሳንከተል የጌታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን ኃይልና መምጣት አስታወቅናችሁ። 17 ከገናናው ክብር፦ በእርሱ ደስ የሚለኝ የምወደው ልጄ ይህ ነው የሚል ያ ድምፅ በመጣለት ጊዜ ከእግዚአብሔር አብ ክብርንና ምስጋናን ተቀብሎአልና፤ 18 እኛም በቅዱሱ ተራራ ከእርሱ ጋር ሳለን ይህን ድምፅ ከሰማይ ሲወርድ ሰማን።
      የአባቱ ድምጽ ደግሞ ከሰማይ ሲመጣ እንመለከታለን የምወደው ልጄ እያለ ስለዚህ እነዚህ ጥቅሶች ሁለት የተለያዩ ማንነቶችን አያመለክቱም
      ዮሐ 17፡ 20 - 23
      … አንተ፥ አባት ሆይ፥ በእኔ እንዳለህ እኔም በአንተ፥ እነርሱ ደግሞ በእኛ አንድ ይሆኑ ዘንድ እለምናለሁ።
      እኛም አንድ እንደ ሆንን አንድ ይሆኑ ዘንድ፤ እኔም በእነርሱ አንተም በእኔ ስትሆን፥ በአንድ ፍጹማን እንዲሆኑ፥ የሰጠኸኝን ክብር እኔ ሰጥቻቸዋለሁ፤ እንዲሁም ዓለም አንተ እንደ ላክኸኝ በወደድኸኝም መጠን እነርሱን እንደ ወደድሃቸው ያውቃል።
      እረ ሰዎች አፈሩ እንጂ ጌታችን መድኃኒታችን እርሱ እራሱ እኛ እያለ አንተ ማን ንህና ነው አንድ ነው የምትለው?!
      ሮሜ 1፡ 3-4 … በሥጋ ከዳዊት ዘር ስለ ተወለደ እንደ ቅድስና መንፈስ ግን ከሙታን መነሣት የተነሣ በኃይል የእግዚአብሔር ልጅ ሆኖ ስለ ተገለጠ ስለ ልጁ ነው፤ እርሱም ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።
      ልብ በል እንደ ቅድስና መንፈስ ከሙታን መነሳቱን እና የእግዚአብሄር ልጅ መሆኑ ጠጨማሪ ማረጋገጫ
      መዝ 110፡ 3 ከአንተ ጋር ቀድሞ በኃይልህ ቀን፥ በቅዱሳን ብርሃን፥ ከአጥቢያ ኮከብ አስቀድሞ ከሆድ ወለድሁህ። ይላል
      ሌላው
      ሉቃ 2፡ 40 ሕፃኑም አደገ፥ ጥበብም ሞልቶበት በመንፈስ ጠነከረ፤ የእግዚአብሔርም ጸጋ በእርሱ ላይ ነበረ።
      ሉቃ 2፡ 52 ኢየሱስም ደግሞ በጥበብና በቁመት በሞገስም በእግዚአብሔርና በሰው ፊት ያድግ ነበር።
      እንግዲህ ይህንን ምን ትሉታላችሁ እድገቱ በጥበብና በቁመት በሞገስም ነው ልክ እነደሰው
      ፊሊጵስዩስ 2 ፡ 6 (በእግዚአብሔር መልክ መኖሩን፤ እራሱን ባዶ ማድረጉን በምስሉም እንደ ሰው ተገኝቶ ራሱን እንዳዋረደ) እንመለከታለን በዮሐ 17፡ 5 አሁንም፥ አባት ሆይ፥ ዓለም ሳይፈጠር በአንተ ዘንድ በነበረኝ ክብር አንተ በራስህ ዘንድ አክብረኝ።
      ፊሊጵስዩስ 2 ፡ 6 እርሱ በእግዚአብሔር መልክ ሲኖር ሳለ ከእግዚአብሔር ጋር መተካከልን መቀማት እንደሚገባ ነገር አልቈጠረውም፥ 7 ነገር ግን የባሪያን መልክ ይዞ በሰውም ምሳሌ ሆኖ ራሱን ባዶ አደረገ፥ 8 በምስሉም እንደ ሰው ተገኝቶ ራሱን አዋረደ፥ ለሞትም ይኸውም የመስቀል ሞት እንኳ የታዘዘ ሆነ። 9 በዚህ ምክንያት ደግሞ እግዚአብሔር ያለ ልክ ከፍ ከፍ አደረገው፥ ከስምም ሁሉ በላይ ያለውን ስም ሰጠው፤

  • @belexchbelexch5714
    @belexchbelexch5714 Год назад +1

    Yegrmal,yweshi,temrt,wodemi,beki,tabarki❤❤❤❤

  • @EthiopianEthioppabsl-hg2nl
    @EthiopianEthioppabsl-hg2nl Год назад +3

    ቤኪ ተበሬኪ

  • @ethiopiaandafricaethiopiaa9787
    @ethiopiaandafricaethiopiaa9787 Год назад +1

    ❤የ sharpes rule ✍️(2-6) ብትጋልጽ መልካም ነው???? ወ/ም ቤክ!! አመሰግናለሁ ❤❤

  • @AsratAbera-ki5wi
    @AsratAbera-ki5wi 4 месяца назад

    God belese baki

  • @martamarta507
    @martamarta507 Год назад +2

    😂😂😂😂😂ዛዞሮበታልበረከትትአ😅እየሡሥይባርክ😅😅😅😅😅❤❤❤

  • @biruk8617
    @biruk8617 Год назад

    God bless u Bro. Details of the word! Word for Word, plain and simple. They confuse their followers by this empty trick of language which they don't even know.... We thank God for brothers like you, Bro Beki.

    • @Joshuagen
      @Joshuagen Год назад

      The black and white dog this sentence is telling us about one dog whereas the black and the white dogs sentence tells us about two dogs that is why two definite articles are used
      ቄሱ ወይ አለማዊ ትምህርት ተማር አለበለዚያ እንዲገለጽልህ ጊዜ ወስደህ ጹም ጸልይ ወይንም የኢንግሊዘኛ መምህር ጠይቅ
      ሁለት ድፊኒት አርቲክል መጠቀሙ ነው ውሾች እንዲል ያስገደደው
      ሚዛን የማይደፋ ነገር እያመጣህ እራስህ ስትህ ሌሎቹን የምታስት

  • @Steve-z4b
    @Steve-z4b 16 дней назад

    TRINITY IS REAL

  • @beletejorga6358
    @beletejorga6358 Год назад +1

    Ine le Dr Tesfaye tiyake aleygn! Eyesus ye egiziabiher mistir yemihonew tadiya indet new ? ab lela akal ,wold lela akal,, menfes kidus lela akal kehone indet new eyesus mistir yemihonew? betecemari metsihaf kidus ke zefitret 1:2 jemiro Ye egiziabiher menfes yilal , ye egiziabiher menfes wuha lay sefifo neber yilal indihum be Eyob 33:4 ye egiziabher menfes fetereygn indihumw ye egiziabiher lij yilal andim bota egiziabiher lij/egiziabiher wold ayilim! indiayam ye geza lijun yilal , lezihim new begeza demu yewajatin ye egiziabihern betechirstian yemilew be hawariyat sira 20:28 betecemarim be ebrawiyan 13:12 eyesus degimo begeza demau hizibun indikedis yilal silezih hulet gize yefesesilin dem yelem .
    ኢሳ59:15 እውነትም ታጥቶአል፥ ከክፋትም የራቀ ሰው ለብዝበዛ ሆኖአል። እግዚአብሔርም አየ ፍርድም ስለሌለ ተከፋ፡፡16 ሰውም እንደሌለ አየ፥ ወደ እርሱ የሚማልድ እንደሌለ ተረዳ ተደነቀም፤ ስለዚህ የገዛ ክንዱ መድኃኒት አመጣለት፥ ጽድቁም አገዘው። 17 ጽድቅንም እንደ ጥሩር ለበሰ፥ በራሱም ላይ የማዳንን ራስ ቍር አደረገ፤ የበቀልንም ልብስ ለበሰ፥ በቅንዓትም መጐናጸፊያ ተጐናጸፈ። mistru yihinew ye bekel libisu lij tebale!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!

  • @gessemmedia4116
    @gessemmedia4116 3 дня назад

    በሥላሴ ትምህርት ሰበብ ማርያም ልትመለክ ሰተት ብላ ገብታለች ፍጡራንም መለኮት ነን ብለው ተሰልፈዋል ጉድ ፈልቷል

  • @netsanetfantahun9283
    @netsanetfantahun9283 6 месяцев назад

    Ato bereket kuchi bileh temar eshi.
    Endet yasazinal endih ke ewuket ena decipline netsa mehonik

  • @user-wj4lj6nz6w
    @user-wj4lj6nz6w 11 месяцев назад

    ስላሴ የሚል ቃል መፅሐፍ ቅዱስ ውስጥ የለም ሰይጣን በፊታቸው የሳለው ስዕል ነው

  • @Joshuagen
    @Joshuagen Год назад +1

    The black and white dog this sentence is telling us about one dog whereas the black and the white dogs sentence tells us about two dogs that is why two definite articles are used
    ቄሱ ወይ አለማዊ ትምህርት ተማር አለበለዚያ እንዲገለጽልህ ጊዜ ወስደህ ጹም ጸልይ ወይንም የኢንግሊዘኛ መምህር ጠይቅ
    ሁለት ድፊኒት አርቲክል መጠቀሙ ነው ውሾች እንዲል ያስገደደው
    ሚዛን የማይደፋ ነገር እያመጣህ እራስህ ስትህ ሌሎቹን የምታስት

  • @tekalgnhailemichael493
    @tekalgnhailemichael493 Год назад +1

    አንተን ማነው በረከት ያለው ግን ማሞ ሌላ መታወቂያው ሌላ አሉ እሜቴ የትውልድ አረም ነክ ሀገረ ገዢውን ከማመን እንዳጣመመው ሰው ጳውሎስ እንዳሳወረው ሰው አእምሮክን አሳውሮቷል ንሰሐ ገብተክ ብትመለስ ይሻልካል ቀን ሳለ😢😢

    • @user-tl2pt7bm3d
      @user-tl2pt7bm3d Год назад

      አንተ መጽሐፍ ቅዱስ ክፈት እንጂ ምንም ሳታውቅ አፍን አትክፈት

    • @user-no2pf9ne5d
      @user-no2pf9ne5d 9 месяцев назад

      😅😅

  • @gessemmedia4116
    @gessemmedia4116 3 дня назад

    ኢየሱስን ምንከተልበት ምክንያት የሲኦልን በሮቾ መዝጋትና መክፈት የሚችል አምላክ ስለሆነ ነው ኢየሱስ ታየዎሎጂ ዕውቀት አይደለም

  • @demilewmekonnen2432
    @demilewmekonnen2432 Год назад +1

    Br.Breket: May God bless you for shutting up the mouth of the liars!

  • @Ethio_star
    @Ethio_star Год назад

    አዲስ የመጣ የስላሴ ፋሺን በቋንቋ መደበቅ ማደናገር ማታለል ስም ማጥፋት ነው

  • @user-tl2pt7bm3d
    @user-tl2pt7bm3d Год назад +1

    ጠይቁ ሚሏት ነገር ይመቸኛል😂😂😂

  • @abelmoges6532
    @abelmoges6532 Год назад

    የበለጠ መማር እንድንችል እንዳንተ አይነቶች ደፍረው መገለጣቸው ጥሩ ነው
    ዕውቀቱም ሥነምግባሩም ቢኖርህ
    ነገርግን ክርክርህ ሥነመለኮታዊ መሠረቱና ጥልቀቱን ሲመዘን ከሥነምግባር ጉድለት ጋር አሳፋሪ ነው
    ሆኖም ይሁን ጥሩ መማሪያ ትሆናለህ

  • @dawittonaye6402
    @dawittonaye6402 Год назад

    Tesfish Iko dirom yehaset abat new

  • @user-gq6mc5tr1y
    @user-gq6mc5tr1y 6 месяцев назад

    ኤሊያስ በጣም ቀላል ኮንሰፕት መረዳት አቅቶህ ትቀልዳለህ በፍጹም በፍጹም አትመጣጠኑም የሰማይና የምድር ያህል የእውቀት ልዩነት

  • @kingdomvoice1
    @kingdomvoice1 Год назад

    መፅሐፍ ቅዱስ የተፃፈበትን ዘይቤ ማንም ሳይገባው ማስተማር የለበትም። የግሪክ ቋንቋን ተጠቅሞ አዲስ ኪዳንን መተንተን የአይሁዶች የአፃፃፍ ዘይቤ ያሳውቀናል ማለት አይደለም። የአይሁዶች የዘይቤ አፃፃፋ ሲገባን ሥላሴ (3 persons ) የሚባል ከሰው ልብ የመነጨ የስህተት አስተምሮ በመጀሪያዋ ቤተክርስቲያን እንዳልነበረ ይገባናል።

    • @Joshuagen
      @Joshuagen Год назад

      The black and white dog this sentence is telling us about one dog whereas the black and the white dogs sentence tells us about two dogs that is why two definite articles are used
      ቄሱ ወይ አለማዊ ትምህርት ተማር አለበለዚያ እንዲገለጽልህ ጊዜ ወስደህ ጹም ጸልይ ወይንም የኢንግሊዘኛ መምህር ጠይቅ
      ሁለት ድፊኒት አርቲክል መጠቀሙ ነው ውሾች እንዲል ያስገደደው
      ሚዛን የማይደፋ ነገር እያመጣህ እራስህ ስትህ ሌሎቹን የምታስት

  • @biruktemesgen-ll1pe
    @biruktemesgen-ll1pe Месяц назад

    ቄስ በራከት ተስፈዬ ሮቤልን በግርክ መዉቃስ አትችልም እዉነት አይዳበቅም እኮ ፍል ምዕ 2÷6-8 እስት አምብቡ

  • @user-og1yn4ci2u
    @user-og1yn4ci2u Год назад +1

    Eyesus Ab new sibal yeminadedew sayitan bicha new john 8 liwegrut dingay anesu yilal Eyesus Ab negn silale

  • @martamarta507
    @martamarta507 Год назад

    ሥላሴሥምሁሉራሱያጋንትትምህርትነዎ

    • @Joshuagen
      @Joshuagen Год назад

      ዮሐ 14፡ 23 ኢየሱስም መለሰ አለውም፦ የሚወደኝ ቢኖር ቃሌን ይጠብቃል፤ አባቴም ይወደዋል ወደ እርሱም እንመጣለን በእርሱም ዘንድ መኖሪያ እናደርጋለን።
      ሐዋ ሥራ 2፡ 34 - 36
      34-35 ዳዊት ወደ ሰማያት አልወጣምና፥ ነገር ግን እርሱ፦ ጌታ ጌታዬን፦ ጠላቶችህን የእግርህ መረገጫ እስካደርግልህ ድረስ በቀኜ ተቀመጥ አለው አለ።
      36 እንግዲህ ይህን እናንተ የሰቀላችሁትን ኢየሱስን እግዚአብሔር ጌታም ክርስቶስም እንዳደረገው የእስራኤል ወገን ሁሉ በእርግጥ ይወቅ።
      ዕብራዊያን 1፡ 2 - 14
      2 ሁሉን ወራሽ ባደረገው ደግሞም ዓለማትን በፈጠረበት በልጁ በዚህ ዘመን መጨረሻ ለእኛ ተናገረን፤
      3 እርሱም የክብሩ መንጸባረቅና የባሕርዩ ምሳሌ ሆኖ፥ ሁሉን በስልጣኑ ቃል እየደገፈ፥ ኃጢአታችንን በራሱ ካነጻ በኋላ በሰማያት በግርማው ቀኝ ተቀመጠ፤
      4 ከመላእክት ይልቅ እጅግ የሚበልጥ ስምን በወረሰ መጠን እንዲሁ ከእነርሱ አብዝቶ ይበልጣል።
      5 ከመላእክትስ፦ አንተ ልጄ ነህ፥ እኔ ዛሬ ወልጄሃለሁ፥ ደግሞም፦ እኔ አባት እሆነዋለሁ እርሱም ልጅ ይሆነኛል ያለው ከቶ ለማን ነው?
      6 ደግሞም በኵርን ወደ ዓለም ሲያገባ፦ የእግዚአብሔር መላእክት ሁሉም ለእርሱ ይስገዱ ይላል።
      7 ስለ መላእክትም፦ መላእክቱን መናፍስት አገልጋዮቹንም የእሳት ነበልባል የሚያደርግ ይላል፤
      8 ስለ ልጁ ግን፦ አምላክ ሆይ፥ ዙፋንህ እስከ ዘላለም ድረስ ይኖራል፤ የመንግሥትህ በትር የቅንነት በትር ነው።
      9 ጽድቅን ወደድህ ዓመፅንም ጠላህ፤ ስለዚህ እግዚአብሔር አምላክህ ከጓደኞችህ ይልቅ በደስታ ዘይት ቀባህ ይላል።
      10 ደግሞ፦ ጌታ ሆይ፥ አንተ ከጥንት ምድርን መሠረትህ፥ ሰማዮችም የእጆችህ ሥራ ናቸው፤
      11 እነርሱም ይጠፋሉ አንተ ግን ጸንተህ ትኖራለህ፤ ሁሉም እንደ ልብስ ያረጃሉ፥
      12 እንደ መጎናጸፊያም ትጠቀልላቸዋለህ ይለወጡማል፤ አንተ ግን አንተ ነህ፥ ዓመቶችህም ከቶ አያልቁም ይላል።
      13 ነገር ግን ከመላእክት፦ ጠላቶችህን የእግርህ መረገጫ እስካደርግልህ ድረስ በቀኜ ተቀመጥ ከቶ ለማን ብሎአል?
      14 ሁሉ መዳንን ይወርሱ ዘንድ ስላላቸው ለማገዝ የሚላኩ የሚያገለግሉም መናፍስት አይደሉምን?
      ዮሐ 17፡13 አሁንም ወደ አንተ እመጣለሁ፤ በእነርሱም ዘንድ ደስታዬ የተፈጸመ እንዲሆንላቸው ይህን በዓለም እናገራለሁ።
      ወደ አንተ እመጣለሁ ሲል ወደ አባቱ ወደ ሰማይ መሄዱን እያመለከተ ነው አባቱ ወዳለበት
      2ኛ ጴጥ 1፡16 - 18
      16 የእርሱን ግርማ አይተን እንጂ በብልሃት የተፈጠረውን ተረት ሳንከተል የጌታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን ኃይልና መምጣት አስታወቅናችሁ። 17 ከገናናው ክብር፦ በእርሱ ደስ የሚለኝ የምወደው ልጄ ይህ ነው የሚል ያ ድምፅ በመጣለት ጊዜ ከእግዚአብሔር አብ ክብርንና ምስጋናን ተቀብሎአልና፤ 18 እኛም በቅዱሱ ተራራ ከእርሱ ጋር ሳለን ይህን ድምፅ ከሰማይ ሲወርድ ሰማን።
      የአባቱ ድምጽ ደግሞ ከሰማይ ሲመጣ እንመለከታለን የምወደው ልጄ እያለ ስለዚህ እነዚህ ጥቅሶች ሁለት የተለያዩ ማንነቶችን አያመለክቱም
      ዮሐ 17፡ 20 - 23
      … አንተ፥ አባት ሆይ፥ በእኔ እንዳለህ እኔም በአንተ፥ እነርሱ ደግሞ በእኛ አንድ ይሆኑ ዘንድ እለምናለሁ።
      እኛም አንድ እንደ ሆንን አንድ ይሆኑ ዘንድ፤ እኔም በእነርሱ አንተም በእኔ ስትሆን፥ በአንድ ፍጹማን እንዲሆኑ፥ የሰጠኸኝን ክብር እኔ ሰጥቻቸዋለሁ፤ እንዲሁም ዓለም አንተ እንደ ላክኸኝ በወደድኸኝም መጠን እነርሱን እንደ ወደድሃቸው ያውቃል።
      እረ ሰዎች አፈሩ እንጂ ጌታችን መድኃኒታችን እርሱ እራሱ እኛ እያለ አንተ ማን ንህና ነው አንድ ነው የምትለው?!
      ሮሜ 1፡ 3-4 … በሥጋ ከዳዊት ዘር ስለ ተወለደ እንደ ቅድስና መንፈስ ግን ከሙታን መነሣት የተነሣ በኃይል የእግዚአብሔር ልጅ ሆኖ ስለ ተገለጠ ስለ ልጁ ነው፤ እርሱም ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።
      ልብ በል እንደ ቅድስና መንፈስ ከሙታን መነሳቱን እና የእግዚአብሄር ልጅ መሆኑ ጠጨማሪ ማረጋገጫ
      መዝ 110፡ 3 ከአንተ ጋር ቀድሞ በኃይልህ ቀን፥ በቅዱሳን ብርሃን፥ ከአጥቢያ ኮከብ አስቀድሞ ከሆድ ወለድሁህ። ይላል
      ሌላው
      ሉቃ 2፡ 40 ሕፃኑም አደገ፥ ጥበብም ሞልቶበት በመንፈስ ጠነከረ፤ የእግዚአብሔርም ጸጋ በእርሱ ላይ ነበረ።
      ሉቃ 2፡ 52 ኢየሱስም ደግሞ በጥበብና በቁመት በሞገስም በእግዚአብሔርና በሰው ፊት ያድግ ነበር።
      እንግዲህ ይህንን ምን ትሉታላችሁ እድገቱ በጥበብና በቁመት በሞገስም ነው ልክ እነደሰው
      ፊሊጵስዩስ 2 ፡ 6 (በእግዚአብሔር መልክ መኖሩን፤ እራሱን ባዶ ማድረጉን በምስሉም እንደ ሰው ተገኝቶ ራሱን እንዳዋረደ) እንመለከታለን በዮሐ 17፡ 5 አሁንም፥ አባት ሆይ፥ ዓለም ሳይፈጠር በአንተ ዘንድ በነበረኝ ክብር አንተ በራስህ ዘንድ አክብረኝ።
      ፊሊጵስዩስ 2 ፡ 6 እርሱ በእግዚአብሔር መልክ ሲኖር ሳለ ከእግዚአብሔር ጋር መተካከልን መቀማት እንደሚገባ ነገር አልቈጠረውም፥ 7 ነገር ግን የባሪያን መልክ ይዞ በሰውም ምሳሌ ሆኖ ራሱን ባዶ አደረገ፥ 8 በምስሉም እንደ ሰው ተገኝቶ ራሱን አዋረደ፥ ለሞትም ይኸውም የመስቀል ሞት እንኳ የታዘዘ ሆነ። 9 በዚህ ምክንያት ደግሞ እግዚአብሔር ያለ ልክ ከፍ ከፍ አደረገው፥ ከስምም ሁሉ በላይ ያለውን ስም ሰጠው፤

  • @natanyilma369
    @natanyilma369 Год назад

    አምላኬ እንዴት ብትወደኝ ነው ግን ከዚህ ውሸት የሰወርከኝ ከተባረክ ሌላ ምን እልሀለሁ

  • @user-qq6ix8fh7j
    @user-qq6ix8fh7j Год назад

    ሰላም ለእናንተ ይሁን እያልኩ በመቀጠልም የጋበዝከውን ሰው በማንሳት አንተ ካልክ በሁዋላ ደግሞ አንቱ ትላለህ ይታረም ባህላችንን ሃይማኖታዊም ልምድ የለንም እንግዳህ አክብር ሳትታነጹ ለማነፅ አትውጡ

  • @TakeleBizuayehu-gl1hu
    @TakeleBizuayehu-gl1hu 4 месяца назад

    ታዲያ ከ

  • @martamarta507
    @martamarta507 Год назад

    😂😂😂😂😂😂😂ተባረክ

  • @faresdegu392
    @faresdegu392 Месяц назад +1

    አይ አንተ ሰው ሁን እስቲ እንደው ምትሰድበው ምትናገረው ዶክተር ተሰፋዬ ሮቤልን ነወን ወኔ ካለህ አንተ ምታመልከው እውነተኛ አምላክ ከሆነ እስቲ face to face አውራው ዝም ብለህ ያለፉ ቅጂዎችን እያመጣክ አትቀባጥር

  • @regasadame7601
    @regasadame7601 Год назад

    ፓስተር ይህን ንግግር እርሱ ባለበት አውራ በር ዘግተህ ለብቻ አታውራ ?

  • @biniamTtola
    @biniamTtola Год назад +1

    ለምን አትነጋገርም ተደብቀህ ከምታማ አቶ በረከት
    መንደሬ ነገር ነህ እንዴ ፧😏

  • @takelebzuayehu7520
    @takelebzuayehu7520 Год назад +2

    በረከት ትምህርትህ ከአጋንንት ነው

    • @AbelBekele-ij2my
      @AbelBekele-ij2my Год назад

      ስህተቱ በምን ላይ ነው?

    • @mehrethailesilassie3343
      @mehrethailesilassie3343 Год назад

      Ye 1 amlak tmhrt endet ke aganint yihonal?

    • @user-qb2fu5bm4s
      @user-qb2fu5bm4s Год назад

      ማስረጃ አቅርብ

    • @leletayely6102
      @leletayely6102 Год назад

      Give us evedions ??

    • @Joshuagen
      @Joshuagen Год назад +1

      The black and white dog this sentence is telling us about one dog whereas the black and the white dogs sentence tells us about two dogs that is why two definite articles are used
      ቄሱ ወይ አለማዊ ትምህርት ተማር አለበለዚያ እንዲገለጽልህ ጊዜ ወስደህ ጹም ጸልይ ወይንም የኢንግሊዘኛ መምህር ጠይቅ
      ሁለት ድፊኒት አርቲክል መጠቀሙ ነው ውሾች እንዲል ያስገደደው
      ሚዛን የማይደፋ ነገር እያመጣህ እራስህ ስትህ ሌሎቹን የምታስት
      @@AbelBekele-ij2my

  • @berhanulegesse8589
    @berhanulegesse8589 Месяц назад

    ምንድነው የምታወራው ? ተስፋዬ ሮቤሌ ልክ ነው። የረባ ነገር ሳትናገር ታክፋፋለህ።

  • @user-no2pf9ne5d
    @user-no2pf9ne5d 9 месяцев назад +1

    አረ beki ምንም አዉቀት yelehim😅

  • @BEreketgetinetTarekegn-k3g
    @BEreketgetinetTarekegn-k3g Месяц назад

    ተው ቤኪ ቢያንስ ግሪኩን ብቻ ብቻውን ያለ እንግሊዘኛ አንብብልን የበቃናል ህጉን ተወው አደለም አንተ ዴቪድኬ በርናንዴም አያውቀውም ቀልደኛ ከቻልክ ኮይኔ ግሪክ ካነብብና ከተረጎምክ ከኔጋር ግጠም

  • @mulugetagetachew5061
    @mulugetagetachew5061 Месяц назад

    ሰዎችህን ለማታለል እንደዚህ ሰውን ትጥላለህ ፣ዝቅ ታደርጋለሀ፣ታወርደለህ፣ዶክተርን አቶ ትላለህ ፣አንደ ሰይጠን ወንድምን የለምንም ምከንያት በውሸት ትከሰለህ ፣ለመሆኑ አንተ ማን ነህ ?

  • @takelebzuayehu7520
    @takelebzuayehu7520 Год назад +1

    ምነው ሰውዬ ለማጣጣል ብቻ ተዘጋጀህ እውነት እኮ አይቀየርም ከተቀበልህ ጥቅሙ ላንተ ነው

    • @ethiopiatikdem1439
      @ethiopiatikdem1439 Год назад

      🤔

    • @leletayely6102
      @leletayely6102 Год назад +1

      ??? Mtatale eko aydlm, Ewntun mglte new. Lela gza,. Yaltsafe Endayanb new. Ktsafew atelfe tblo tesfale. Tebarek

    • @user-tl2pt7bm3d
      @user-tl2pt7bm3d Год назад

      ስማ የናንተን ለማጣጣል የተነሳ የለም ነገር ግን እውነት ስትረገጥ ዝም አንልም

  • @miskrteka777
    @miskrteka777 Год назад +1

    The black and the white dogs (z definite article "s" እንዲጨመር ይጠይቃል የግድ)
    The black and white dog( z definite article "dog" single መሆኑን አስቀድሞ ስላመላከተ "s" መግባት አያስፈልጋትም በሰዋሰው ህግ። ለምሳሌ ጥቁሩ ውሻ _______:: ሮጠ/ሮጡ ?
    ሮጡ ካልን grammatically wrong !!

  • @meteorologynma728
    @meteorologynma728 Год назад

    AS I THINK ዶ/ር ተስፋዬ ሮቤሌ IS NOTዶ/ር.HE IS DONKEY.ASACHE MANEFASE. የረስህ መጽሐፋ ከስይጣን ነው.I KNWO THIS PERSON BEFOR 30 YEARS .HE HEAT APOSTOLIC CHURC.HE IS FROM HE"S FATHER(SAYTAN)

  • @meteorologynma728
    @meteorologynma728 Год назад

    AS I THINK ዶ/ር ተስፋዬ ሮቤሌ IS NOTዶ/ር.HE IS DONKEY.ASACHE MANEFASE. የረስህ መጽሐፋ ከስይጣን ነው.

  • @kepakepa4278
    @kepakepa4278 3 месяца назад

    😂😂😂😂😂😂😂😂😂😂 tew tew bro vedio korto endashenafi atzilel

  • @misganagetachew4088
    @misganagetachew4088 Год назад

    አንተ ሰው በእውነት ጤኔኛ አይደለህም ። The Black and The white dogs are coming ብል የማወራው ስለሁለት ውሻ ነው ። The black and white dog is coming ይህን የሚያሳየው አንድን ውሻን ነው የሚያወራው ። አረባክህ እፈር ያወራከው it is not good enough. Please respect people.

  • @Evangelist-Abduselam
    @Evangelist-Abduselam Год назад

    እናንተ እውራን ተስፋዬን ሰይሆን ቃሉ አንብቡት!

    • @demilewmekonnen2432
      @demilewmekonnen2432 Год назад

      Insulting those who tell you the truth does not make you a right christian. Don't try to pretend. Thrinity is the God of pagans. You can't find it in the Bible.

    • @demilewmekonnen2432
      @demilewmekonnen2432 Год назад

      We call blind those who have eyes but do not see. This represnts the trinitarians.

  • @fretaasme5794
    @fretaasme5794 5 месяцев назад

    ኣንተ ምንም መንፈስ የሌልህ

  • @martamarta507
    @martamarta507 Год назад

    😂😂😂😂😂

  • @user-gq6mc5tr1y
    @user-gq6mc5tr1y 6 месяцев назад

    ኤሊያስ በጣም ቀላል ኮንሰፕት መረዳት አቅቶህ ትቀልዳለህ በፍጹም በፍጹም አትመጣጠኑም የሰማይና የምድር ያህል የእውቀት ልዩነት