ዶ/ር ተስፋዬ ሮቤሌ ተጋለጡ"ከእግዚአብሔር ከአባታችን ከጌታም ከኢየሱስ ክርስቶስ" ማለት ሦስት አካላትን ያሳያልን? ቄስ በረከት ማቴዎስ
HTML-код
- Опубликовано: 27 авг 2024
- #ከእግዚአብሔር_ከአባታችን_ከጌታም_ከኢየሱስ_ክርስቶስ_ማለት_ሦስት_አካላትን_ያሳያልን? #ዶክተር_ተስፋዬ_ሮቤሌ
#Apostolic_church #ኢየሱስ_አብ_ነው #Jesus_is_the_Father
#የኢትዮጵያ_የሐዋርያዊት_ቤተክርስታያን #protestant #Apostolic_Church_of_Ethiopia
#Apostolic_Church_International_Fellowship
#Heavenly_Flesh_of_Jesus #ሰማያዊ_ሥጋ #ሁለተኛው_ሰወ_ኢየሱስ #the_second_man #የኢየሱስ_ሥጋ_ከሰማይ_ነው #የኢየሱስ_ስም_ጥምቀት #መዳን_በሌላ_በማንም_የለም #የውኃ_ጥምቀት_በኢየሱስ_ስም_ብቻ #water_baptism_in_Jesus_name #oby_acts_2_38 #የሐዋርያት_ሥራ_2_38 #ከውኃና_ከመንፈስ_መወለድ #ዳግም_ልደት #born_again #born_of_water_and_spirit
#Apostolic_Generation
#ApostolicSong
#Biblical_debate #የመጽሐፍ_አዱስ_ውይይት
#acifna #apostolicchurchsongs #hawaryawitmezmur #pator_bereket_matewos #ቄስ_በረከት_ማቴዎስ
#Apostolic_doctrine
#onlyjesus #ኢየሱስ_ብቻ
#Apostolic_doctrine #ሥላሴ #Trinity
#onlyjesus
Follow me on:
www.tiktok.com...
On Facebook page:
www.facebook.c...
Telegram:
t.me/Letthewor...
በረከት ንሳሓ ግባ ወደ ካድከዉ ወደ አብና ወደ መንፈስ ቅዱስ ተመለስ
በአንተ አንደበት የመጠራት የለበትም
ደ/ር ተስፋዬ ሮበሌ የተከበረ የእግዚአብሔር ሰዉ ነወ።
ትክክል ብለሀል ዶ/ር ተስፋዬ እጅግ ምናከብረው ሰው ነው
በጣም ይገርማል ከእንደዝህ ኣይነት ጨለማ ስላመለጥኩኝ እየሱስን እጅግ አድርጌ አመሰግነዋለው! ወንድም በረከት እየሱስ ከማያቀው ጸጋው አብዚቶ ይጨምርልህ እናመሰግናለን!!!!!!❤😊😊🎉
Mejemeria ppeh ly yalew sweye doctorenat aragaget 😂be tegeletelegn weshet sewash yenoral tefetehal ena temeles
ቤኪ እግዚአብሔር በመያልቀው በረከት ይባርክ ❤🎉❤🎉
God bless you brother!
Bless you brother 🙏
ወንድም በረከት ኢየሱስ ይባርክህ ተባረክ 👐
እውነት ያሽንፋል።
“ወደረኞቻችሁ ሁሉ ሊቃወሙና ሊከራከሩ የማይችሉትን አፍና ጥበብ እሰጣችኋለሁና።”
ሉቃስ 21፥15
ይህ ተሰጥቷል።ተባረክ ወንድም በረከት!
1Jn 5:7 For there are three that bear record in heaven, the Father, the Word, and the Holy Ghost: and these three are one.
1Jn 5:8 And there are three that bear witness in earth, the Spirit, and the water, and the blood: and these three agree in one.
ከላይ በእንግሊዘኛ የተፃፈው በድሮው የቁም ጽሁፍ መጽሐፍ ቅዱስ እንዲህ ይላል
1ኛዮሐ 5፡7 - 8 በድሮው የቁም ጽሁፍ እንዲህ ይላል በሰማያት የሚመሰክሩ ሦስት አሉ እሊህም አባት፤ ቃል (የእግዚአብሔር ቃል የተባለው ኢየሱስ - ስሙም የእግዚአብሔር ቃል ተብሎአል(ራዕይ 19፡ 13)፣ እና መንፈስ ቅዱስ ይልና እነዚህም ሦስቱ አንድ ናቸው ይላል አንግዲህ መቀበል አና ማመን የናንተ ድረሻ ነው፡፡
Brother Bereket ጌታ ኢየሱስ ይባርክህ።
2ኛ ቆሮ 10
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁴ የጦር ዕቃችን ሥጋዊ አይደለምና፥ ምሽግን ለመስበር ግን በእግዚአብሔር ፊት ብርቱ ነው፤
⁵ የሰውንም አሳብ በእግዚአብሔርም እውቀት ላይ የሚነሣውን ከፍ ያለውን ነገር ሁሉ እናፈርሳለን ለክርስቶስም ለመታዘዝ አእምሮን ሁሉ እንማርካለን፥
ካዝክውሻት ትምህርት ያዳናን የሱስ ይባሬን ታማስገን የሱስ 🙌🙌🙌
ተመቸኸኝ
ፈጣሪ ይባርክህ
God bless you
God bless you dear brother!
ወ/ም በረከት ተባረክ ።
ተባረክ ወንድም ቤክ❤❤❤
ጌታ ኢየሱስ ይባርክ ወንድማችን ❤❤❤❤❤
Eyesus yebarkihe beke ..., Egname enifaligalen applicationun endehe miyasiradani
❤Tebarik bebiu,,,,
God bless you bro
ጌታ ኢየሱስ ይባርክ ዎንድማችን❤❤❤❤❤❤❤😮😮
ቤኪዬ እየሱስ ይባረክህ
Beki God bless you, btm des yemil masireja nw tsegawun, yekalun fichi chemiro, chemiro yabiralik, bertalin ignam keinante gar nen ayizuachihu.
ወንድም በረከት በርታ በጣም ብዙ ነብሶች ከጭለማ እየወጡ ነው ኢየሱስ ይባርክክክ እውነት ሁሌም እውነት ነች ታሸንፋለች ትምህርትክን ስሰማ የቆምኩበትን እውነት መዳኔን አደምቃለሁ ተባረክክክክክክ❤❤❤❤❤❤❤
ዮሐ 14፡ 23 ኢየሱስም መለሰ አለውም፦ የሚወደኝ ቢኖር ቃሌን ይጠብቃል፤ አባቴም ይወደዋል ወደ እርሱም እንመጣለን በእርሱም ዘንድ መኖሪያ እናደርጋለን።
ሐዋ ሥራ 2፡ 34 - 36
34-35 ዳዊት ወደ ሰማያት አልወጣምና፥ ነገር ግን እርሱ፦ ጌታ ጌታዬን፦ ጠላቶችህን የእግርህ መረገጫ እስካደርግልህ ድረስ በቀኜ ተቀመጥ አለው አለ።
36 እንግዲህ ይህን እናንተ የሰቀላችሁትን ኢየሱስን እግዚአብሔር ጌታም ክርስቶስም እንዳደረገው የእስራኤል ወገን ሁሉ በእርግጥ ይወቅ።
ዕብራዊያን 1፡ 2 - 14
2 ሁሉን ወራሽ ባደረገው ደግሞም ዓለማትን በፈጠረበት በልጁ በዚህ ዘመን መጨረሻ ለእኛ ተናገረን፤
3 እርሱም የክብሩ መንጸባረቅና የባሕርዩ ምሳሌ ሆኖ፥ ሁሉን በስልጣኑ ቃል እየደገፈ፥ ኃጢአታችንን በራሱ ካነጻ በኋላ በሰማያት በግርማው ቀኝ ተቀመጠ፤
4 ከመላእክት ይልቅ እጅግ የሚበልጥ ስምን በወረሰ መጠን እንዲሁ ከእነርሱ አብዝቶ ይበልጣል።
5 ከመላእክትስ፦ አንተ ልጄ ነህ፥ እኔ ዛሬ ወልጄሃለሁ፥ ደግሞም፦ እኔ አባት እሆነዋለሁ እርሱም ልጅ ይሆነኛል ያለው ከቶ ለማን ነው?
6 ደግሞም በኵርን ወደ ዓለም ሲያገባ፦ የእግዚአብሔር መላእክት ሁሉም ለእርሱ ይስገዱ ይላል።
7 ስለ መላእክትም፦ መላእክቱን መናፍስት አገልጋዮቹንም የእሳት ነበልባል የሚያደርግ ይላል፤
8 ስለ ልጁ ግን፦ አምላክ ሆይ፥ ዙፋንህ እስከ ዘላለም ድረስ ይኖራል፤ የመንግሥትህ በትር የቅንነት በትር ነው።
9 ጽድቅን ወደድህ ዓመፅንም ጠላህ፤ ስለዚህ እግዚአብሔር አምላክህ ከጓደኞችህ ይልቅ በደስታ ዘይት ቀባህ ይላል።
10 ደግሞ፦ ጌታ ሆይ፥ አንተ ከጥንት ምድርን መሠረትህ፥ ሰማዮችም የእጆችህ ሥራ ናቸው፤
11 እነርሱም ይጠፋሉ አንተ ግን ጸንተህ ትኖራለህ፤ ሁሉም እንደ ልብስ ያረጃሉ፥
12 እንደ መጎናጸፊያም ትጠቀልላቸዋለህ ይለወጡማል፤ አንተ ግን አንተ ነህ፥ ዓመቶችህም ከቶ አያልቁም ይላል።
13 ነገር ግን ከመላእክት፦ ጠላቶችህን የእግርህ መረገጫ እስካደርግልህ ድረስ በቀኜ ተቀመጥ ከቶ ለማን ብሎአል?
14 ሁሉ መዳንን ይወርሱ ዘንድ ስላላቸው ለማገዝ የሚላኩ የሚያገለግሉም መናፍስት አይደሉምን?
ዮሐ 17፡13 አሁንም ወደ አንተ እመጣለሁ፤ በእነርሱም ዘንድ ደስታዬ የተፈጸመ እንዲሆንላቸው ይህን በዓለም እናገራለሁ።
ወደ አንተ እመጣለሁ ሲል ወደ አባቱ ወደ ሰማይ መሄዱን እያመለከተ ነው አባቱ ወዳለበት
2ኛ ጴጥ 1፡16 - 18
16 የእርሱን ግርማ አይተን እንጂ በብልሃት የተፈጠረውን ተረት ሳንከተል የጌታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን ኃይልና መምጣት አስታወቅናችሁ። 17 ከገናናው ክብር፦ በእርሱ ደስ የሚለኝ የምወደው ልጄ ይህ ነው የሚል ያ ድምፅ በመጣለት ጊዜ ከእግዚአብሔር አብ ክብርንና ምስጋናን ተቀብሎአልና፤ 18 እኛም በቅዱሱ ተራራ ከእርሱ ጋር ሳለን ይህን ድምፅ ከሰማይ ሲወርድ ሰማን።
የአባቱ ድምጽ ደግሞ ከሰማይ ሲመጣ እንመለከታለን የምወደው ልጄ እያለ ስለዚህ እነዚህ ጥቅሶች ሁለት የተለያዩ ማንነቶችን አያመለክቱም
ዮሐ 17፡ 20 - 23
… አንተ፥ አባት ሆይ፥ በእኔ እንዳለህ እኔም በአንተ፥ እነርሱ ደግሞ በእኛ አንድ ይሆኑ ዘንድ እለምናለሁ።
እኛም አንድ እንደ ሆንን አንድ ይሆኑ ዘንድ፤ እኔም በእነርሱ አንተም በእኔ ስትሆን፥ በአንድ ፍጹማን እንዲሆኑ፥ የሰጠኸኝን ክብር እኔ ሰጥቻቸዋለሁ፤ እንዲሁም ዓለም አንተ እንደ ላክኸኝ በወደድኸኝም መጠን እነርሱን እንደ ወደድሃቸው ያውቃል።
እረ ሰዎች አፈሩ እንጂ ጌታችን መድኃኒታችን እርሱ እራሱ እኛ እያለ አንተ ማን ንህና ነው አንድ ነው የምትለው?!
ሮሜ 1፡ 3-4 … በሥጋ ከዳዊት ዘር ስለ ተወለደ እንደ ቅድስና መንፈስ ግን ከሙታን መነሣት የተነሣ በኃይል የእግዚአብሔር ልጅ ሆኖ ስለ ተገለጠ ስለ ልጁ ነው፤ እርሱም ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።
ልብ በል እንደ ቅድስና መንፈስ ከሙታን መነሳቱን እና የእግዚአብሄር ልጅ መሆኑ ጠጨማሪ ማረጋገጫ
መዝ 110፡ 3 ከአንተ ጋር ቀድሞ በኃይልህ ቀን፥ በቅዱሳን ብርሃን፥ ከአጥቢያ ኮከብ አስቀድሞ ከሆድ ወለድሁህ። ይላል
ሌላው
ሉቃ 2፡ 40 ሕፃኑም አደገ፥ ጥበብም ሞልቶበት በመንፈስ ጠነከረ፤ የእግዚአብሔርም ጸጋ በእርሱ ላይ ነበረ።
ሉቃ 2፡ 52 ኢየሱስም ደግሞ በጥበብና በቁመት በሞገስም በእግዚአብሔርና በሰው ፊት ያድግ ነበር።
እንግዲህ ይህንን ምን ትሉታላችሁ እድገቱ በጥበብና በቁመት በሞገስም ነው ልክ እነደሰው
ፊሊጵስዩስ 2 ፡ 6 (በእግዚአብሔር መልክ መኖሩን፤ እራሱን ባዶ ማድረጉን በምስሉም እንደ ሰው ተገኝቶ ራሱን እንዳዋረደ) እንመለከታለን በዮሐ 17፡ 5 አሁንም፥ አባት ሆይ፥ ዓለም ሳይፈጠር በአንተ ዘንድ በነበረኝ ክብር አንተ በራስህ ዘንድ አክብረኝ።
ፊሊጵስዩስ 2 ፡ 6 እርሱ በእግዚአብሔር መልክ ሲኖር ሳለ ከእግዚአብሔር ጋር መተካከልን መቀማት እንደሚገባ ነገር አልቈጠረውም፥ 7 ነገር ግን የባሪያን መልክ ይዞ በሰውም ምሳሌ ሆኖ ራሱን ባዶ አደረገ፥ 8 በምስሉም እንደ ሰው ተገኝቶ ራሱን አዋረደ፥ ለሞትም ይኸውም የመስቀል ሞት እንኳ የታዘዘ ሆነ። 9 በዚህ ምክንያት ደግሞ እግዚአብሔር ያለ ልክ ከፍ ከፍ አደረገው፥ ከስምም ሁሉ በላይ ያለውን ስም ሰጠው፤
1Jn 5:7 For there are three that bear record in heaven, the Father, the Word, and the Holy Ghost: and these three are one.
1Jn 5:8 And there are three that bear witness in earth, the Spirit, and the water, and the blood: and these three agree in one.
ከላይ በእንግሊዘኛ የተፃፈው በድሮው የቁም ጽሁፍ መጽሐፍ ቅዱስ እንዲህ ይላል
1ኛዮሐ 5፡7 - 8 በድሮው የቁም ጽሁፍ እንዲህ ይላል በሰማያት የሚመሰክሩ ሦስት አሉ እሊህም አባት፤ ቃል (የእግዚአብሔር ቃል የተባለው ኢየሱስ - ስሙም የእግዚአብሔር ቃል ተብሎአል(ራዕይ 19፡ 13)፣ እና መንፈስ ቅዱስ ይልና እነዚህም ሦስቱ አንድ ናቸው ይላል አንግዲህ መቀበል አና ማመን የናንተ ድረሻ ነው፡፡
Ye ewket gap ale. Lelaw Dr Tesfaye endihu difin yale tilacha alebet beteley kes teklen betam new mitelachew .
Amen ❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤
“እኛም አንድ እንደ ሆንን አንድ ይሆኑ ዘንድ፤ እኔም በእነርሱ አንተም በእኔ ስትሆን፥ በአንድ ፍጹማን እንዲሆኑ፥ የሰጠኸኝን ክብር እኔ ሰጥቻቸዋለሁ፤ እንዲሁም ዓለም አንተ እንደ ላክኸኝ በወደድኸኝም መጠን እነርሱን እንደ ወደድሃቸው ያውቃል።”
- ዮሐንስ 17፥22-23
ጌታ ኢየሱስ ይባሪክህ ወንድም ቤኪ ❤❤❤❤
Geta yikir yibelih,,,,,,sebaliyos ye setan timirt
geta yesusi yibarekachu tebareku❤❤❤❤❤
ተበረክ በርከት እየሱስ ይበርክ❤❤❤❤
Yes
Amen.tabaraku.abatochi.achine❤❤❤❤❤❤
God bless you abundantly Bro Beko.
አይ ወንድማችን ቤኪዬ ኢየሱስ ይባረክ ❤❤❤❤
በውጭም በውስጥም አሉን እኮ የጥንቱ የሐዋርያት ትምህርት ሳይዛነፍ የሚሰብኩ የኢየሱስ ክርስቶስ ልጆች።ከውስጥ እንደነ ኤልያስ ሽባባው ከውጭ እንደነ ወንጌላዊ በረከት እንደ ቄስ መዝገቤ እንደነ ምህረት ተክለማሪያም ገዛኸኝና ሌሎችም ስለ እናንተ ብቻውን ያለውን ኢየሱስ ክርስቶስ ባረክሁት።
The black and white dog this sentence is telling us about one dog whereas the black and the white dogs sentence tells us about two dogs that is why two definite articles are used
ቄሱ ወይ አለማዊ ትምህርት ተማር አለበለዚያ እንዲገለጽልህ ጊዜ ወስደህ ጹም ጸልይ ወይንም የኢንግሊዘኛ መምህር ጠይቅ
ሁለት ድፊኒት አርቲክል መጠቀሙ ነው ውሾች እንዲል ያስገደደው
ሚዛን የማይደፋ ነገር እያመጣህ እራስህ ስትህ ሌሎቹን የምታስት
ዮሐ 14፡ 23 ኢየሱስም መለሰ አለውም፦ የሚወደኝ ቢኖር ቃሌን ይጠብቃል፤ አባቴም ይወደዋል ወደ እርሱም እንመጣለን በእርሱም ዘንድ መኖሪያ እናደርጋለን።
ሐዋ ሥራ 2፡ 34 - 36
34-35 ዳዊት ወደ ሰማያት አልወጣምና፥ ነገር ግን እርሱ፦ ጌታ ጌታዬን፦ ጠላቶችህን የእግርህ መረገጫ እስካደርግልህ ድረስ በቀኜ ተቀመጥ አለው አለ።
36 እንግዲህ ይህን እናንተ የሰቀላችሁትን ኢየሱስን እግዚአብሔር ጌታም ክርስቶስም እንዳደረገው የእስራኤል ወገን ሁሉ በእርግጥ ይወቅ።
ዕብራዊያን 1፡ 2 - 14
2 ሁሉን ወራሽ ባደረገው ደግሞም ዓለማትን በፈጠረበት በልጁ በዚህ ዘመን መጨረሻ ለእኛ ተናገረን፤
3 እርሱም የክብሩ መንጸባረቅና የባሕርዩ ምሳሌ ሆኖ፥ ሁሉን በስልጣኑ ቃል እየደገፈ፥ ኃጢአታችንን በራሱ ካነጻ በኋላ በሰማያት በግርማው ቀኝ ተቀመጠ፤
4 ከመላእክት ይልቅ እጅግ የሚበልጥ ስምን በወረሰ መጠን እንዲሁ ከእነርሱ አብዝቶ ይበልጣል።
5 ከመላእክትስ፦ አንተ ልጄ ነህ፥ እኔ ዛሬ ወልጄሃለሁ፥ ደግሞም፦ እኔ አባት እሆነዋለሁ እርሱም ልጅ ይሆነኛል ያለው ከቶ ለማን ነው?
6 ደግሞም በኵርን ወደ ዓለም ሲያገባ፦ የእግዚአብሔር መላእክት ሁሉም ለእርሱ ይስገዱ ይላል።
7 ስለ መላእክትም፦ መላእክቱን መናፍስት አገልጋዮቹንም የእሳት ነበልባል የሚያደርግ ይላል፤
8 ስለ ልጁ ግን፦ አምላክ ሆይ፥ ዙፋንህ እስከ ዘላለም ድረስ ይኖራል፤ የመንግሥትህ በትር የቅንነት በትር ነው።
9 ጽድቅን ወደድህ ዓመፅንም ጠላህ፤ ስለዚህ እግዚአብሔር አምላክህ ከጓደኞችህ ይልቅ በደስታ ዘይት ቀባህ ይላል።
10 ደግሞ፦ ጌታ ሆይ፥ አንተ ከጥንት ምድርን መሠረትህ፥ ሰማዮችም የእጆችህ ሥራ ናቸው፤
11 እነርሱም ይጠፋሉ አንተ ግን ጸንተህ ትኖራለህ፤ ሁሉም እንደ ልብስ ያረጃሉ፥
12 እንደ መጎናጸፊያም ትጠቀልላቸዋለህ ይለወጡማል፤ አንተ ግን አንተ ነህ፥ ዓመቶችህም ከቶ አያልቁም ይላል።
13 ነገር ግን ከመላእክት፦ ጠላቶችህን የእግርህ መረገጫ እስካደርግልህ ድረስ በቀኜ ተቀመጥ ከቶ ለማን ብሎአል?
14 ሁሉ መዳንን ይወርሱ ዘንድ ስላላቸው ለማገዝ የሚላኩ የሚያገለግሉም መናፍስት አይደሉምን?
ዮሐ 17፡13 አሁንም ወደ አንተ እመጣለሁ፤ በእነርሱም ዘንድ ደስታዬ የተፈጸመ እንዲሆንላቸው ይህን በዓለም እናገራለሁ።
ወደ አንተ እመጣለሁ ሲል ወደ አባቱ ወደ ሰማይ መሄዱን እያመለከተ ነው አባቱ ወዳለበት
2ኛ ጴጥ 1፡16 - 18
16 የእርሱን ግርማ አይተን እንጂ በብልሃት የተፈጠረውን ተረት ሳንከተል የጌታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን ኃይልና መምጣት አስታወቅናችሁ። 17 ከገናናው ክብር፦ በእርሱ ደስ የሚለኝ የምወደው ልጄ ይህ ነው የሚል ያ ድምፅ በመጣለት ጊዜ ከእግዚአብሔር አብ ክብርንና ምስጋናን ተቀብሎአልና፤ 18 እኛም በቅዱሱ ተራራ ከእርሱ ጋር ሳለን ይህን ድምፅ ከሰማይ ሲወርድ ሰማን።
የአባቱ ድምጽ ደግሞ ከሰማይ ሲመጣ እንመለከታለን የምወደው ልጄ እያለ ስለዚህ እነዚህ ጥቅሶች ሁለት የተለያዩ ማንነቶችን አያመለክቱም
ዮሐ 17፡ 20 - 23
… አንተ፥ አባት ሆይ፥ በእኔ እንዳለህ እኔም በአንተ፥ እነርሱ ደግሞ በእኛ አንድ ይሆኑ ዘንድ እለምናለሁ።
እኛም አንድ እንደ ሆንን አንድ ይሆኑ ዘንድ፤ እኔም በእነርሱ አንተም በእኔ ስትሆን፥ በአንድ ፍጹማን እንዲሆኑ፥ የሰጠኸኝን ክብር እኔ ሰጥቻቸዋለሁ፤ እንዲሁም ዓለም አንተ እንደ ላክኸኝ በወደድኸኝም መጠን እነርሱን እንደ ወደድሃቸው ያውቃል።
እረ ሰዎች አፈሩ እንጂ ጌታችን መድኃኒታችን እርሱ እራሱ እኛ እያለ አንተ ማን ንህና ነው አንድ ነው የምትለው?!
ሮሜ 1፡ 3-4 … በሥጋ ከዳዊት ዘር ስለ ተወለደ እንደ ቅድስና መንፈስ ግን ከሙታን መነሣት የተነሣ በኃይል የእግዚአብሔር ልጅ ሆኖ ስለ ተገለጠ ስለ ልጁ ነው፤ እርሱም ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።
ልብ በል እንደ ቅድስና መንፈስ ከሙታን መነሳቱን እና የእግዚአብሄር ልጅ መሆኑ ጠጨማሪ ማረጋገጫ
መዝ 110፡ 3 ከአንተ ጋር ቀድሞ በኃይልህ ቀን፥ በቅዱሳን ብርሃን፥ ከአጥቢያ ኮከብ አስቀድሞ ከሆድ ወለድሁህ። ይላል
ሌላው
ሉቃ 2፡ 40 ሕፃኑም አደገ፥ ጥበብም ሞልቶበት በመንፈስ ጠነከረ፤ የእግዚአብሔርም ጸጋ በእርሱ ላይ ነበረ።
ሉቃ 2፡ 52 ኢየሱስም ደግሞ በጥበብና በቁመት በሞገስም በእግዚአብሔርና በሰው ፊት ያድግ ነበር።
እንግዲህ ይህንን ምን ትሉታላችሁ እድገቱ በጥበብና በቁመት በሞገስም ነው ልክ እነደሰው
ፊሊጵስዩስ 2 ፡ 6 (በእግዚአብሔር መልክ መኖሩን፤ እራሱን ባዶ ማድረጉን በምስሉም እንደ ሰው ተገኝቶ ራሱን እንዳዋረደ) እንመለከታለን በዮሐ 17፡ 5 አሁንም፥ አባት ሆይ፥ ዓለም ሳይፈጠር በአንተ ዘንድ በነበረኝ ክብር አንተ በራስህ ዘንድ አክብረኝ።
ፊሊጵስዩስ 2 ፡ 6 እርሱ በእግዚአብሔር መልክ ሲኖር ሳለ ከእግዚአብሔር ጋር መተካከልን መቀማት እንደሚገባ ነገር አልቈጠረውም፥ 7 ነገር ግን የባሪያን መልክ ይዞ በሰውም ምሳሌ ሆኖ ራሱን ባዶ አደረገ፥ 8 በምስሉም እንደ ሰው ተገኝቶ ራሱን አዋረደ፥ ለሞትም ይኸውም የመስቀል ሞት እንኳ የታዘዘ ሆነ። 9 በዚህ ምክንያት ደግሞ እግዚአብሔር ያለ ልክ ከፍ ከፍ አደረገው፥ ከስምም ሁሉ በላይ ያለውን ስም ሰጠው፤
Yegrmal,yweshi,temrt,wodemi,beki,tabarki❤❤❤❤
ቤኪ ተበሬኪ
❤የ sharpes rule ✍️(2-6) ብትጋልጽ መልካም ነው???? ወ/ም ቤክ!! አመሰግናለሁ ❤❤
God belese baki
😂😂😂😂😂ዛዞሮበታልበረከትትአ😅እየሡሥይባርክ😅😅😅😅😅❤❤❤
God bless u Bro. Details of the word! Word for Word, plain and simple. They confuse their followers by this empty trick of language which they don't even know.... We thank God for brothers like you, Bro Beki.
The black and white dog this sentence is telling us about one dog whereas the black and the white dogs sentence tells us about two dogs that is why two definite articles are used
ቄሱ ወይ አለማዊ ትምህርት ተማር አለበለዚያ እንዲገለጽልህ ጊዜ ወስደህ ጹም ጸልይ ወይንም የኢንግሊዘኛ መምህር ጠይቅ
ሁለት ድፊኒት አርቲክል መጠቀሙ ነው ውሾች እንዲል ያስገደደው
ሚዛን የማይደፋ ነገር እያመጣህ እራስህ ስትህ ሌሎቹን የምታስት
TRINITY IS REAL
Ine le Dr Tesfaye tiyake aleygn! Eyesus ye egiziabiher mistir yemihonew tadiya indet new ? ab lela akal ,wold lela akal,, menfes kidus lela akal kehone indet new eyesus mistir yemihonew? betecemari metsihaf kidus ke zefitret 1:2 jemiro Ye egiziabiher menfes yilal , ye egiziabiher menfes wuha lay sefifo neber yilal indihum be Eyob 33:4 ye egiziabher menfes fetereygn indihumw ye egiziabiher lij yilal andim bota egiziabiher lij/egiziabiher wold ayilim! indiayam ye geza lijun yilal , lezihim new begeza demu yewajatin ye egiziabihern betechirstian yemilew be hawariyat sira 20:28 betecemarim be ebrawiyan 13:12 eyesus degimo begeza demau hizibun indikedis yilal silezih hulet gize yefesesilin dem yelem .
ኢሳ59:15 እውነትም ታጥቶአል፥ ከክፋትም የራቀ ሰው ለብዝበዛ ሆኖአል። እግዚአብሔርም አየ ፍርድም ስለሌለ ተከፋ፡፡16 ሰውም እንደሌለ አየ፥ ወደ እርሱ የሚማልድ እንደሌለ ተረዳ ተደነቀም፤ ስለዚህ የገዛ ክንዱ መድኃኒት አመጣለት፥ ጽድቁም አገዘው። 17 ጽድቅንም እንደ ጥሩር ለበሰ፥ በራሱም ላይ የማዳንን ራስ ቍር አደረገ፤ የበቀልንም ልብስ ለበሰ፥ በቅንዓትም መጐናጸፊያ ተጐናጸፈ። mistru yihinew ye bekel libisu lij tebale!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!
በሥላሴ ትምህርት ሰበብ ማርያም ልትመለክ ሰተት ብላ ገብታለች ፍጡራንም መለኮት ነን ብለው ተሰልፈዋል ጉድ ፈልቷል
Ato bereket kuchi bileh temar eshi.
Endet yasazinal endih ke ewuket ena decipline netsa mehonik
ስላሴ የሚል ቃል መፅሐፍ ቅዱስ ውስጥ የለም ሰይጣን በፊታቸው የሳለው ስዕል ነው
The black and white dog this sentence is telling us about one dog whereas the black and the white dogs sentence tells us about two dogs that is why two definite articles are used
ቄሱ ወይ አለማዊ ትምህርት ተማር አለበለዚያ እንዲገለጽልህ ጊዜ ወስደህ ጹም ጸልይ ወይንም የኢንግሊዘኛ መምህር ጠይቅ
ሁለት ድፊኒት አርቲክል መጠቀሙ ነው ውሾች እንዲል ያስገደደው
ሚዛን የማይደፋ ነገር እያመጣህ እራስህ ስትህ ሌሎቹን የምታስት
አንተን ማነው በረከት ያለው ግን ማሞ ሌላ መታወቂያው ሌላ አሉ እሜቴ የትውልድ አረም ነክ ሀገረ ገዢውን ከማመን እንዳጣመመው ሰው ጳውሎስ እንዳሳወረው ሰው አእምሮክን አሳውሮቷል ንሰሐ ገብተክ ብትመለስ ይሻልካል ቀን ሳለ😢😢
አንተ መጽሐፍ ቅዱስ ክፈት እንጂ ምንም ሳታውቅ አፍን አትክፈት
😅😅
ኢየሱስን ምንከተልበት ምክንያት የሲኦልን በሮቾ መዝጋትና መክፈት የሚችል አምላክ ስለሆነ ነው ኢየሱስ ታየዎሎጂ ዕውቀት አይደለም
Br.Breket: May God bless you for shutting up the mouth of the liars!
አዲስ የመጣ የስላሴ ፋሺን በቋንቋ መደበቅ ማደናገር ማታለል ስም ማጥፋት ነው
ጠይቁ ሚሏት ነገር ይመቸኛል😂😂😂
የበለጠ መማር እንድንችል እንዳንተ አይነቶች ደፍረው መገለጣቸው ጥሩ ነው
ዕውቀቱም ሥነምግባሩም ቢኖርህ
ነገርግን ክርክርህ ሥነመለኮታዊ መሠረቱና ጥልቀቱን ሲመዘን ከሥነምግባር ጉድለት ጋር አሳፋሪ ነው
ሆኖም ይሁን ጥሩ መማሪያ ትሆናለህ
Tesfish Iko dirom yehaset abat new
ኤሊያስ በጣም ቀላል ኮንሰፕት መረዳት አቅቶህ ትቀልዳለህ በፍጹም በፍጹም አትመጣጠኑም የሰማይና የምድር ያህል የእውቀት ልዩነት
መፅሐፍ ቅዱስ የተፃፈበትን ዘይቤ ማንም ሳይገባው ማስተማር የለበትም። የግሪክ ቋንቋን ተጠቅሞ አዲስ ኪዳንን መተንተን የአይሁዶች የአፃፃፍ ዘይቤ ያሳውቀናል ማለት አይደለም። የአይሁዶች የዘይቤ አፃፃፋ ሲገባን ሥላሴ (3 persons ) የሚባል ከሰው ልብ የመነጨ የስህተት አስተምሮ በመጀሪያዋ ቤተክርስቲያን እንዳልነበረ ይገባናል።
The black and white dog this sentence is telling us about one dog whereas the black and the white dogs sentence tells us about two dogs that is why two definite articles are used
ቄሱ ወይ አለማዊ ትምህርት ተማር አለበለዚያ እንዲገለጽልህ ጊዜ ወስደህ ጹም ጸልይ ወይንም የኢንግሊዘኛ መምህር ጠይቅ
ሁለት ድፊኒት አርቲክል መጠቀሙ ነው ውሾች እንዲል ያስገደደው
ሚዛን የማይደፋ ነገር እያመጣህ እራስህ ስትህ ሌሎቹን የምታስት
ቄስ በራከት ተስፈዬ ሮቤልን በግርክ መዉቃስ አትችልም እዉነት አይዳበቅም እኮ ፍል ምዕ 2÷6-8 እስት አምብቡ
Eyesus Ab new sibal yeminadedew sayitan bicha new john 8 liwegrut dingay anesu yilal Eyesus Ab negn silale
ሥላሴሥምሁሉራሱያጋንትትምህርትነዎ
ዮሐ 14፡ 23 ኢየሱስም መለሰ አለውም፦ የሚወደኝ ቢኖር ቃሌን ይጠብቃል፤ አባቴም ይወደዋል ወደ እርሱም እንመጣለን በእርሱም ዘንድ መኖሪያ እናደርጋለን።
ሐዋ ሥራ 2፡ 34 - 36
34-35 ዳዊት ወደ ሰማያት አልወጣምና፥ ነገር ግን እርሱ፦ ጌታ ጌታዬን፦ ጠላቶችህን የእግርህ መረገጫ እስካደርግልህ ድረስ በቀኜ ተቀመጥ አለው አለ።
36 እንግዲህ ይህን እናንተ የሰቀላችሁትን ኢየሱስን እግዚአብሔር ጌታም ክርስቶስም እንዳደረገው የእስራኤል ወገን ሁሉ በእርግጥ ይወቅ።
ዕብራዊያን 1፡ 2 - 14
2 ሁሉን ወራሽ ባደረገው ደግሞም ዓለማትን በፈጠረበት በልጁ በዚህ ዘመን መጨረሻ ለእኛ ተናገረን፤
3 እርሱም የክብሩ መንጸባረቅና የባሕርዩ ምሳሌ ሆኖ፥ ሁሉን በስልጣኑ ቃል እየደገፈ፥ ኃጢአታችንን በራሱ ካነጻ በኋላ በሰማያት በግርማው ቀኝ ተቀመጠ፤
4 ከመላእክት ይልቅ እጅግ የሚበልጥ ስምን በወረሰ መጠን እንዲሁ ከእነርሱ አብዝቶ ይበልጣል።
5 ከመላእክትስ፦ አንተ ልጄ ነህ፥ እኔ ዛሬ ወልጄሃለሁ፥ ደግሞም፦ እኔ አባት እሆነዋለሁ እርሱም ልጅ ይሆነኛል ያለው ከቶ ለማን ነው?
6 ደግሞም በኵርን ወደ ዓለም ሲያገባ፦ የእግዚአብሔር መላእክት ሁሉም ለእርሱ ይስገዱ ይላል።
7 ስለ መላእክትም፦ መላእክቱን መናፍስት አገልጋዮቹንም የእሳት ነበልባል የሚያደርግ ይላል፤
8 ስለ ልጁ ግን፦ አምላክ ሆይ፥ ዙፋንህ እስከ ዘላለም ድረስ ይኖራል፤ የመንግሥትህ በትር የቅንነት በትር ነው።
9 ጽድቅን ወደድህ ዓመፅንም ጠላህ፤ ስለዚህ እግዚአብሔር አምላክህ ከጓደኞችህ ይልቅ በደስታ ዘይት ቀባህ ይላል።
10 ደግሞ፦ ጌታ ሆይ፥ አንተ ከጥንት ምድርን መሠረትህ፥ ሰማዮችም የእጆችህ ሥራ ናቸው፤
11 እነርሱም ይጠፋሉ አንተ ግን ጸንተህ ትኖራለህ፤ ሁሉም እንደ ልብስ ያረጃሉ፥
12 እንደ መጎናጸፊያም ትጠቀልላቸዋለህ ይለወጡማል፤ አንተ ግን አንተ ነህ፥ ዓመቶችህም ከቶ አያልቁም ይላል።
13 ነገር ግን ከመላእክት፦ ጠላቶችህን የእግርህ መረገጫ እስካደርግልህ ድረስ በቀኜ ተቀመጥ ከቶ ለማን ብሎአል?
14 ሁሉ መዳንን ይወርሱ ዘንድ ስላላቸው ለማገዝ የሚላኩ የሚያገለግሉም መናፍስት አይደሉምን?
ዮሐ 17፡13 አሁንም ወደ አንተ እመጣለሁ፤ በእነርሱም ዘንድ ደስታዬ የተፈጸመ እንዲሆንላቸው ይህን በዓለም እናገራለሁ።
ወደ አንተ እመጣለሁ ሲል ወደ አባቱ ወደ ሰማይ መሄዱን እያመለከተ ነው አባቱ ወዳለበት
2ኛ ጴጥ 1፡16 - 18
16 የእርሱን ግርማ አይተን እንጂ በብልሃት የተፈጠረውን ተረት ሳንከተል የጌታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን ኃይልና መምጣት አስታወቅናችሁ። 17 ከገናናው ክብር፦ በእርሱ ደስ የሚለኝ የምወደው ልጄ ይህ ነው የሚል ያ ድምፅ በመጣለት ጊዜ ከእግዚአብሔር አብ ክብርንና ምስጋናን ተቀብሎአልና፤ 18 እኛም በቅዱሱ ተራራ ከእርሱ ጋር ሳለን ይህን ድምፅ ከሰማይ ሲወርድ ሰማን።
የአባቱ ድምጽ ደግሞ ከሰማይ ሲመጣ እንመለከታለን የምወደው ልጄ እያለ ስለዚህ እነዚህ ጥቅሶች ሁለት የተለያዩ ማንነቶችን አያመለክቱም
ዮሐ 17፡ 20 - 23
… አንተ፥ አባት ሆይ፥ በእኔ እንዳለህ እኔም በአንተ፥ እነርሱ ደግሞ በእኛ አንድ ይሆኑ ዘንድ እለምናለሁ።
እኛም አንድ እንደ ሆንን አንድ ይሆኑ ዘንድ፤ እኔም በእነርሱ አንተም በእኔ ስትሆን፥ በአንድ ፍጹማን እንዲሆኑ፥ የሰጠኸኝን ክብር እኔ ሰጥቻቸዋለሁ፤ እንዲሁም ዓለም አንተ እንደ ላክኸኝ በወደድኸኝም መጠን እነርሱን እንደ ወደድሃቸው ያውቃል።
እረ ሰዎች አፈሩ እንጂ ጌታችን መድኃኒታችን እርሱ እራሱ እኛ እያለ አንተ ማን ንህና ነው አንድ ነው የምትለው?!
ሮሜ 1፡ 3-4 … በሥጋ ከዳዊት ዘር ስለ ተወለደ እንደ ቅድስና መንፈስ ግን ከሙታን መነሣት የተነሣ በኃይል የእግዚአብሔር ልጅ ሆኖ ስለ ተገለጠ ስለ ልጁ ነው፤ እርሱም ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።
ልብ በል እንደ ቅድስና መንፈስ ከሙታን መነሳቱን እና የእግዚአብሄር ልጅ መሆኑ ጠጨማሪ ማረጋገጫ
መዝ 110፡ 3 ከአንተ ጋር ቀድሞ በኃይልህ ቀን፥ በቅዱሳን ብርሃን፥ ከአጥቢያ ኮከብ አስቀድሞ ከሆድ ወለድሁህ። ይላል
ሌላው
ሉቃ 2፡ 40 ሕፃኑም አደገ፥ ጥበብም ሞልቶበት በመንፈስ ጠነከረ፤ የእግዚአብሔርም ጸጋ በእርሱ ላይ ነበረ።
ሉቃ 2፡ 52 ኢየሱስም ደግሞ በጥበብና በቁመት በሞገስም በእግዚአብሔርና በሰው ፊት ያድግ ነበር።
እንግዲህ ይህንን ምን ትሉታላችሁ እድገቱ በጥበብና በቁመት በሞገስም ነው ልክ እነደሰው
ፊሊጵስዩስ 2 ፡ 6 (በእግዚአብሔር መልክ መኖሩን፤ እራሱን ባዶ ማድረጉን በምስሉም እንደ ሰው ተገኝቶ ራሱን እንዳዋረደ) እንመለከታለን በዮሐ 17፡ 5 አሁንም፥ አባት ሆይ፥ ዓለም ሳይፈጠር በአንተ ዘንድ በነበረኝ ክብር አንተ በራስህ ዘንድ አክብረኝ።
ፊሊጵስዩስ 2 ፡ 6 እርሱ በእግዚአብሔር መልክ ሲኖር ሳለ ከእግዚአብሔር ጋር መተካከልን መቀማት እንደሚገባ ነገር አልቈጠረውም፥ 7 ነገር ግን የባሪያን መልክ ይዞ በሰውም ምሳሌ ሆኖ ራሱን ባዶ አደረገ፥ 8 በምስሉም እንደ ሰው ተገኝቶ ራሱን አዋረደ፥ ለሞትም ይኸውም የመስቀል ሞት እንኳ የታዘዘ ሆነ። 9 በዚህ ምክንያት ደግሞ እግዚአብሔር ያለ ልክ ከፍ ከፍ አደረገው፥ ከስምም ሁሉ በላይ ያለውን ስም ሰጠው፤
አምላኬ እንዴት ብትወደኝ ነው ግን ከዚህ ውሸት የሰወርከኝ ከተባረክ ሌላ ምን እልሀለሁ
ሰላም ለእናንተ ይሁን እያልኩ በመቀጠልም የጋበዝከውን ሰው በማንሳት አንተ ካልክ በሁዋላ ደግሞ አንቱ ትላለህ ይታረም ባህላችንን ሃይማኖታዊም ልምድ የለንም እንግዳህ አክብር ሳትታነጹ ለማነፅ አትውጡ
ታዲያ ከ
😂😂😂😂😂😂😂ተባረክ
አይ አንተ ሰው ሁን እስቲ እንደው ምትሰድበው ምትናገረው ዶክተር ተሰፋዬ ሮቤልን ነወን ወኔ ካለህ አንተ ምታመልከው እውነተኛ አምላክ ከሆነ እስቲ face to face አውራው ዝም ብለህ ያለፉ ቅጂዎችን እያመጣክ አትቀባጥር
ፓስተር ይህን ንግግር እርሱ ባለበት አውራ በር ዘግተህ ለብቻ አታውራ ?
ለምን አትነጋገርም ተደብቀህ ከምታማ አቶ በረከት
መንደሬ ነገር ነህ እንዴ ፧😏
በረከት ትምህርትህ ከአጋንንት ነው
ስህተቱ በምን ላይ ነው?
Ye 1 amlak tmhrt endet ke aganint yihonal?
ማስረጃ አቅርብ
Give us evedions ??
The black and white dog this sentence is telling us about one dog whereas the black and the white dogs sentence tells us about two dogs that is why two definite articles are used
ቄሱ ወይ አለማዊ ትምህርት ተማር አለበለዚያ እንዲገለጽልህ ጊዜ ወስደህ ጹም ጸልይ ወይንም የኢንግሊዘኛ መምህር ጠይቅ
ሁለት ድፊኒት አርቲክል መጠቀሙ ነው ውሾች እንዲል ያስገደደው
ሚዛን የማይደፋ ነገር እያመጣህ እራስህ ስትህ ሌሎቹን የምታስት
@@AbelBekele-ij2my
ምንድነው የምታወራው ? ተስፋዬ ሮቤሌ ልክ ነው። የረባ ነገር ሳትናገር ታክፋፋለህ።
አረ beki ምንም አዉቀት yelehim😅
ተው ቤኪ ቢያንስ ግሪኩን ብቻ ብቻውን ያለ እንግሊዘኛ አንብብልን የበቃናል ህጉን ተወው አደለም አንተ ዴቪድኬ በርናንዴም አያውቀውም ቀልደኛ ከቻልክ ኮይኔ ግሪክ ካነብብና ከተረጎምክ ከኔጋር ግጠም
ሰዎችህን ለማታለል እንደዚህ ሰውን ትጥላለህ ፣ዝቅ ታደርጋለሀ፣ታወርደለህ፣ዶክተርን አቶ ትላለህ ፣አንደ ሰይጠን ወንድምን የለምንም ምከንያት በውሸት ትከሰለህ ፣ለመሆኑ አንተ ማን ነህ ?
ምነው ሰውዬ ለማጣጣል ብቻ ተዘጋጀህ እውነት እኮ አይቀየርም ከተቀበልህ ጥቅሙ ላንተ ነው
🤔
??? Mtatale eko aydlm, Ewntun mglte new. Lela gza,. Yaltsafe Endayanb new. Ktsafew atelfe tblo tesfale. Tebarek
ስማ የናንተን ለማጣጣል የተነሳ የለም ነገር ግን እውነት ስትረገጥ ዝም አንልም
The black and the white dogs (z definite article "s" እንዲጨመር ይጠይቃል የግድ)
The black and white dog( z definite article "dog" single መሆኑን አስቀድሞ ስላመላከተ "s" መግባት አያስፈልጋትም በሰዋሰው ህግ። ለምሳሌ ጥቁሩ ውሻ _______:: ሮጠ/ሮጡ ?
ሮጡ ካልን grammatically wrong !!
AS I THINK ዶ/ር ተስፋዬ ሮቤሌ IS NOTዶ/ር.HE IS DONKEY.ASACHE MANEFASE. የረስህ መጽሐፋ ከስይጣን ነው.I KNWO THIS PERSON BEFOR 30 YEARS .HE HEAT APOSTOLIC CHURC.HE IS FROM HE"S FATHER(SAYTAN)
AS I THINK ዶ/ር ተስፋዬ ሮቤሌ IS NOTዶ/ር.HE IS DONKEY.ASACHE MANEFASE. የረስህ መጽሐፋ ከስይጣን ነው.
😂😂😂😂😂😂😂😂😂😂 tew tew bro vedio korto endashenafi atzilel
አንተ ሰው በእውነት ጤኔኛ አይደለህም ። The Black and The white dogs are coming ብል የማወራው ስለሁለት ውሻ ነው ። The black and white dog is coming ይህን የሚያሳየው አንድን ውሻን ነው የሚያወራው ። አረባክህ እፈር ያወራከው it is not good enough. Please respect people.
እናንተ እውራን ተስፋዬን ሰይሆን ቃሉ አንብቡት!
Insulting those who tell you the truth does not make you a right christian. Don't try to pretend. Thrinity is the God of pagans. You can't find it in the Bible.
We call blind those who have eyes but do not see. This represnts the trinitarians.
ኣንተ ምንም መንፈስ የሌልህ
😂😂😂😂😂
ኤሊያስ በጣም ቀላል ኮንሰፕት መረዳት አቅቶህ ትቀልዳለህ በፍጹም በፍጹም አትመጣጠኑም የሰማይና የምድር ያህል የእውቀት ልዩነት