Sheger Tizita Ze Arada - Fitawrari Tekle Hawariat T/Mariyam ፊታውራሪ ተክለ ሐዋርያት ተክለ ማርያም

Поделиться
HTML-код
  • Опубликовано: 14 янв 2022
  • #Ethiopia #ShegerFM #FitawrariTekleHawariat #TeferiAlemu #ShegerTizitaZearada
    Sheger FM 102.1 Radio is The First Private FM Radio Station in Ethiopia
    Sheger Tizita Ze Arada - Fitawrari Tekle Hawariat T/Mariyam ፊታውራሪ ተክለ ሐዋርያት ተክለ ማርያም
    የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
    bit.ly/33KMCqz
  • РазвлеченияРазвлечения

Комментарии • 21

  • @rakisile1836
    @rakisile1836 8 месяцев назад

    ፊት አዉራሪ ተክለሐዋርያት ዘመዴ ስለርሶ አሁን ቡደርስበትም የርሶ ዘር እና ደም በመሆኔ ትልቅ ኩራት ይሰማኛል።❤❤

  • @asterabebe14
    @asterabebe14 Год назад +2

    የአንባላጌው ቆራጥና ባለስልት ቆራጩ ፊታውራሪ ገበየሁ ጀግናው ቅድመአያቴ የኢትዮጵያ ልጅ ደሜ ከደሞ መቀዳቱ ምንኛ ታደልሁ። ❤

    • @rakisile1836
      @rakisile1836 8 месяцев назад

      ፊት አዉራሪ ተክለሐዋርያት ዘመዴ ስለርሶ አሁን ቡደርስበትም የርሶ ዘር እና ደም በመሆኔ ትልቅ ኩራት ይሰማኛል።❤❤

  • @alexandershiferaw4082
    @alexandershiferaw4082 Год назад

    ፊታውራሪ እድለኛ ናቸው!የዚህ ታሪክ ባለቤት በመሆናቸው! ከዚህ መልስ

  • @user-yc5pz7cx3b
    @user-yc5pz7cx3b Год назад

    አሜን

  • @senda9782
    @senda9782 Год назад

    የኢትዮጵያን ሰንደቅ አላማ አረንጓዴ ብጫ ቀይ እንዲሆን ምክነያቱ እኝህ "ፊታዉራሪ" ተክለ ሃዋርያት ተክለ ማርያም መሆናቸውን ይህ ትዉልድ የሚያዉቀዉ አይመስለኝም ።

  • @addistariku5690
    @addistariku5690 2 года назад

    በጣም ጥሩ ምልክት ለታሪክ አበላሽ ትውልድ።

  • @crimsonJerom
    @crimsonJerom 2 года назад

    ብዙው የኢትዮጵያ ህዝብ ያዩትን የፃፉትን የፊት አውራሪ ተክለ ሃዋርያትን ታሪክ ትቶ የአቶ ታድዮስ ታንቱን 'ታሪክ' ተሰልፎ ይሰማል። እውነቱ ይጠቅመን ነበር።

    • @addistariku5690
      @addistariku5690 2 года назад

      እንደሚገባኝ ከሆነ አቶ ታፈዲዎሰ ታንቱ አሁን በህይወት ያሉ አዛውንት ያዩትን የኖሩበትን ነዉ የሚያሰረዱን። እኔም በእድሜ ከሳቸዉ ስለምጠጋ ብዙውን እጋራቸዋለሁ። የፊታዉራሪን ታሪክ የምንሰማዉ ከሦስተኛ እጅ እንዲብለዉ ነበር ከሚል የተፃፈ ነው። ይሄ ትርክት እሳቸው ለመፃፋቸዉ ምን ማስረጃ አለ? ሸገርስ ይህን ከማስተላለፉ በፊት ምን ማረጋገጫ ነበረዉ?

    • @crimsonJerom
      @crimsonJerom 2 года назад +1

      @@addistariku5690 ፊታውራሪ ተክለሃዋርያት መፅሃፍ ፅፈዋል። የኔ ሴት አያት ከአቶ ታዲዮስ በእድሜ ይበልጣሉ ብዬ ጠረጥራለው። በአድዋ ጦርነት ዘመን ግን በህይወት አልነበሩም። ስለ አድዋ ጦርነት የፊት አውራሪን የአይን እማኝነት ነው ክብደት የሚሰጠው ወይስ የአያቴ በአፍ የተላለፈ ታሪክ? ምናልባት አንድን ሰው በተመለከተ ("እገሌ የተባለ ዘመዳችን አድዋ ዘምቶ ነበር" አይነት ታሪክ)፡ የአያቴን ሊሆን ይችላል። ነገር ግን መኳንንቱን እና ምኒሊክን በተመለከተ ከፊታውራሪ የሚስተካከል ውስጠ ምልከታ አያቴ ሊኖራቸው አይችልም።

    • @addistariku5690
      @addistariku5690 2 года назад

      ፊታውራሪ ይህንን መፅሀፍ በህይወታቸው ሳሉ ፅፈውት ቢሆን ኖሮ ጥያቄ አላነሳም ነበር። የኔ ጥርጣሬ እሳቸው ከሞቱ ከስንት አመታት በሗላ ስለመጣና ፤ ዘመኑ ደግሞ በበሬ ወለደ ትርክት ገንዘብ ስለሚሰበስበት መጠንቀቅ ያስፈልጋል በማለት ነወ።

    • @crimsonJerom
      @crimsonJerom 2 года назад +2

      @@addistariku5690 ጥሬ ፅሁፍ (original manuscript) ያለው መፅሃፍ ነው። ፊ/አ የሞቱትም ከአብዮቱ ፍንዳታ በኋላ ነው። በነገራችን ላይ ትልልቆቹን ክስተቶች በተመለከተ፡ ለምሳሌ ምኒልክ ለጣልያን የማርያም መንገድ መስጠታቸው፡ የመቀሌው የኢትዮጵያውያን እልቂት በሌሎች የታሪክ ፀሃፊዎችም የተናበበ ነው። ምናባት ፊታውራሪ ስለራሳቸው እና ስለወንደማቸው የፃፉት ታሪክ የተኳለ ሊሆን ይችላል። መፅሃፉን ካላነበቡት ያንብቡት። መቸም የነገስታት እና መኳንንት ሰው መሆን የሚቀበል አንባቢ፡ ብዙም "ገረመኝ" የሚለው ነገር አያገኝም። እንደ ተክለፃዲቅ መኩርያ፡ ባህሩ ዘውዴ፡ ገብረህይወት ባይከዳኝ ያሉ የታሪክ ምሁራን የፃፏቸውን መፃህፍት አንብቢያለሁ። እነዛ መፃህፍት ከፊ/አ ተክለሃዋሪያት ፅሁፍ ጋር የማይነፃጸሩ፡ የግዜ እና ቦታ መዛግብት ናቸው። ውስጠ እይታቸው መላምት ቀመስ፡ ነገስታትን መካብ የበዛው ነው። ካላነበቡት ያንብቡትና እንጫወታለን። ግሩም መፅሃፍ ነው።

    • @addistariku5690
      @addistariku5690 2 года назад +2

      @@crimsonJerom ስለመረጃው አመሰግናለሁ። መፅሐፉንም ፈልጌ ለማምበብ እሞክራለሁ።

  • @addistariku5690
    @addistariku5690 2 года назад +1

    Sheger shame on you

  • @addistariku5690
    @addistariku5690 2 года назад

    ፈጠራ ትርክት። ያሳዝናል። ሸገር ለዚህ ፈጠራ መስፋፋት መስሪያ መሆናችሁ በጣም ያሳዝናል።

    • @grmbyn1
      @grmbyn1 2 года назад

      ምን ለማለት ፈልገህ ነው? ብታብራራው።

    • @addistariku5690
      @addistariku5690 2 года назад

      ይህ ትርክት የ ሸዋ መኳንንትን ታሪክ ለማቆሸሽ የተሸረበ ነው። ከአኖሌ ሀውልትና የቀዳማዊ ሃይለስላሴን ስም ለማንሳት ከሚቀፈው ትውልድ ጋር የተያያዘ ነው።

    • @legeselegese5263
      @legeselegese5263 2 года назад

      Gela👃ras

    • @alexandershiferaw4082
      @alexandershiferaw4082 2 года назад

      ሰገጤ ምን ትዘባርቃለህ!