Tizita ze Arada በታህሳስ 19953ቱ የመንግሥት ግልበጣ ሙከራ ከተሳተፉት መካከል ሌ/ኮሎኔል ወርቅነህ ገበየሁ በተፈሪ ዓለሙ Teeferi Alemu
HTML-код
- Опубликовано: 18 дек 2022
- #Ethiopia #ShegerFM #የታህሳሱግርግር #TizitaZeArada
Tizita ze Arada በታህሳስ 19953 የመንግሥት ግልበጣ ሙከራ ከተሳተፉት መካከል ሌ/ኮሎኔል ወርቅነህ ገበየሁ በተፈሪ ዓለሙ Teeferi Alemu
Sheger FM 102.1 Radio is The First Private FM Radio Station in Ethiopia
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
bit.ly/33KMCqz - Развлечения
በጣም ይገርማል እንዲህም አይነት ግሩም ሰው አለ የእውነት ይደንቃል
እናመሰግናለን
ይሄንን ወርቅነህ ገበየሁን ታሪክ በሰማሁ ጊዜ ያሁኑን ወርቅነህ ገበየሁን ባየው ጊዜ ምን ልበላችሁ ስቅስቅ ብዬ ሳኩ መቼም አለቀስኩ አልላችሁ ይገርማል
ጀግናው ሌ/ኮለኔል ወርቅነህ ገበየሁ አገሩን በፍፁም ኢትዮጵያዊነት ሕዝብና አገሩን ያገለገል ወጣት መኮንን ነበር::የታሪክ ገድሉ ለትውልድ ኢትዮጵያዊነትን ,አንድነትን ሲዘክር ይኖራል
Absolutely
Thank you
የሚገርም ባለታሪክ በተልይ ደግሞ የታህሳሱ ግርግር በሚለው መጽሐፍ ላይ ታሪኩ በጉልህ ተገልጻል። የትውልድ ቦታው ሐሙስ ወንዝ ይባላል በአሁኑ ደቡብ ጎንደር ፋርጣ ወረዳ የሚገኝ ቀበሌ ነው።
አይ ተፍሪ አትጥፋ እወጽሐለን ጋሼ ጋሼ
ባይሞኸር ይሻል ነበር 🟩🟨🟥👍🏾
አንደኛው ነገር ሌ/ኮሎኔል ወርቅነህ ገበየሁ ተፈሪ መኮንን አልተማረም የተማረው በዳግማዊ ምንሊክ ት/ቤት ነው ይህ አቀራረብ በጣም የተሳሳተ መረጅ የሚሰጥ ነው
መረጃህ ምንድን ነው?
አብሮት ከጎንደር የመጣው ጎደኛው እና በዳግማዊ ምንሊክ ት/ቤት አብሮ ተምሮ ወደ መጀመሪያው ክብር ዘበኞች officers academy የገባው አሁንም በይወት ያለው ሻለቃ ያሬድ ቢተው ዋና ምስክር ነው
If the author of the program has bothered to do a little bit of research he would have found fact and figures that would have given a better understanding of the facts about the these Ethiopians from Gondar , such as General Melke Getahun, Colonel Imeru Wonde, General Nega Tegegne. They were all in the same school and military academy. Some of them already have written biographies. I suggest reading the biographies would highlight the truth.
ሌ/ኮሎኔል ወርቅነህ የተማረበት ት/ቤት ዳግማዊ ምኒልክ ነው፣
በጣም አርቆ አሳቢውና በሳሉ ወጣት መኮንን የእርሱና የመሠሎቹ ራዕይ በነ ገርማሜ ነዋይ ችኩልና ማስተዋል የጎደለው ነገን ያልተመለከተ ባይጨናገፍ ኖሮ ኢትዮጵያ በክብሯ በተሻለ ፍጥነት በአሁን ሠዓት እንደ ጃፓንና ደቡብ ኮሪያ ትሆን ነበር፣
የነገርማሜ ነዋይ ከዚያም እንደ ዋለልኝ መኮንን አይነት ከሸምቀቆ የጠበበ ርዮተዓለም አምጥተው ለዘረኛ እውር ደርግ፥እውርና ደንቆሮ ትሕነግ ኢሀዴግ የባሰ እውር፥ደንቆሮና ዱዳ ኦሮሙማ ብልጽግና ቦጫጫቂና ሀገርን በብዙ እጥፍ ወደኋላ እንደትቀር
ለማንኛውም አዘጋጅና አቅራቢውን እናመሰግናለን