የመድረክ አገልግሎቶችን በተመለከተ የተከናወነው የዳሰሳ ጥናት ሪፖርት - ሩሐማ ገዛኸኝ | ሕንጸት
HTML-код
- Опубликовано: 18 окт 2024
- "የምስባኮቻችንን ነቀፌታ ለመፈተሽና መፍትሔዎቻቸውን ለማመላከት" በሚል፣ ጥቅምት 27 ቀን፥ 2016 ዓ.ም. በተዘጋጀው የውይይት መድረክ ላይ በሕንጸት የጥናትና ምርምር ክፍል የተከናወነው የዳሰሳ ጥናት ሪፖርት - በሩሐማ ገዛኸኝ
--
በፌስቡክ ገጻችን ይከተሉን:- / hintset
ቴሌግራም ላይ ይከተሉን:- t.me/hintset
ዩትዩብ ላይ ሰብስክራይብ ያድርጉ:- / hintsetube
ድረ ገጻችንን ይጎብኙ:- www.hintset.org
በጣም ጥሩ ነው
ተባረኩ ።
በጣም ጥሩ ጅምር ነው። ወንጌላዊያኑ ህዝብ በስሜት ብቻ የሚነዳ መስሏል፣ መፈተሽ አለብን። ነገር ግን ሰዎች ብቻ ሳይሆኑ እግዚአብሔርስ ምን እያለን ነው? የምለውን በብርቱ መፈተሽ አለብን። ሕንፀቶች በርቱልን።❤❤❤
ስለ እናንተ አብን በጌታ በኢየሱስ ስም አመሰግነዋለሁ ፣በርቱልን!
Keep up this godly work to build His body on firm foundation that is Word of God.
የጌታ ጸጋ ይብዛላችሁ!
ይህንን ጥናት እንድትሰሩ እድል የጣችሁ ጌታ ክብር ይሁንለት!! ጥናቱን ስላቀረባችሁልን አሁንም ጌታ አብዝቶ ይባርካቹ! ማን ያውቃል ልዑሉ ቤቱን ሊያድስ......
Ruhama yene wudi ina tihut jegina memirachin sileanch qalat yatiregnal tebareklign sile tinatum E/r yibarikachu tinatum yiketil
በጣም ደስ የሚል መርሐ ግብር ነው ተባረኩ! ህንጸት ሚዲያ bless u too!
መድረኩን የቀልድና የፌዝ ያደረጉ አንዳንዶችም ቁጭ ብለው እያዳመጡ ስለሆነ እግዚአብሔር የንስሐ ጊዜ ይስጣቸው ...አለበለዚያ ለፍርድ ነው የሚያዳምጡት።
Thank you so much for the analysis you presented. It shows you have done a lot of work to bring unbiased data. Your detailed explanation is profound.
I wish this expands to more churches. Although the sample size is very very small compared to the church population, it is still a good indicator and I learned lessons as someone who serve.
Please Keep it up. What Enset is doing along with Equip and other like minded believers is encouraging.
እኔ ጴንጤ አይደለሁም ግን እንዲህ አይነት ጥናት በሁሉም ቤተክርስቲያኖቻችሁ ቢካሄድ የበለጠ ትማሩበታላችሁ ብዬ አስባለሁ::
ከአስተያየት ፡ በፊት ፡ መሆን ፡ አይሻልም ፡ ነበር ፡ የበለጠ ፡ ሀሳብ ፡ ታመጡ ፡ ነበር ፡ 🙏🏽
(ለምን የኢየሱስን ፍቅር ቸል ትላለህ?
የዳር ተመልካች ወዳጄ !
ጥሩ ጥናት ነው ያደረጋችሁት፣ እግዚአብሔር ይባርካችሁ። የብዙዎቻችን እይታና አሳሳቢ ጉዳይ ነው፤ እንደዚህ በጥናት ተደግፎ ሲቀርብ መሪዎች ትኩረት ሰጥተው እንዲሰሩ እድል የሚከፍት ይመስለኛል። መሪዎችን እግዚአብሔር ይርዳቸው።
ዋው በጣም አስፈሪ ዳታ ሲሆን የሚጠበቅም ይመስለኛል:: ያለፉት ሃያ ሰላሳ አመት ምን ሲሰራ እንደነበር ያሳያል:: መጋቢዎች ልታስቡበት ይገባል:: ጥናቱ በጣም ጥሩ ነው አቀራረቡም ውብ ነው::
ጥናቱ ሙያዊ ይዘቱን የጠበቀ እና የወቅቱን የቤተክርስቲያን ክፍተት በሚገባ የጠቆመ ስለሆነ ሕንጸትን: በጥናቱ ላይ የተሳተፉትን እና እህታችንን ሩሃማን እግዚአብሔር ይባርካችሁ እላለሁ::
በጥናቱ የቀረበው ዳታ አስደንጋጭ ነውና በዚህ ፕሮግራም ላይ የተሳተፋችሁ የቤተክርስቲያን መሪዎችም ሆናችሁ ይህንን የጥናት ውጤት በሚዲያ የተመለከትን ሁላችን ባለእዳዎች ነንና ጊዜው ሳይረፍድ እና በጌታ ፊት የምንመልስበት ቀን ሳይመጣ ነቅተን በሚገባ የበኩላችንን በጸጋው እንድንወጣ ጸሎቴ ነው::
በጣም ትክክል ምንም ያልተጋነነ አሁን እያየን ያለነው እውነታ ነው እሄ ጥናት
የሚገርም ነው
ጥሩ ጥናት አድርጋችኋል። ይህ ሙያዊ ጥናት ነው ። በዚህ ጥናት ውስጥ የመንፈስ ቅዱስ ድርሻ የት ነው? ደግሞስ የፀሎትና የነፃ ማዉጣትን ፕሮግራም ይጠቅማል፥ አይጠቅምም ብሎ መነጋገር መጽሐፍ ቅዱስ ይጠቅማል ፥አይጠቅምም እንደ ማለት ነዉ
መንፈስ ቅዱስ በውስጣችን ነው ያለው ዝም ተብሎ በመንፈስቅዱስ እየተሳበበ ያለ እውቀት መኖር ይብቃ ጥናቱ ችግሮቻችንን አሳይቶል ያሉብንን ድክመቶች ለማስተካከል እንድንችል ጸጋና ምሕረትን ጌታን እየጠየቅን የዚህ ሁሉ ችግር የሆነው ቃሉን በደንብ አለማወቅ ስለሆነ መጋቢዎችም በሚገባ ተዘጋጅተው በማስተማር እኛም በግላችን እንደ ቤሪያ ሰዎች መጽሀፍችንን ማጥናት መመርመር ይገባናል
"❤❤❤👍"!!
ቢውትፉል ሥራ።
- የአብያተ ቤተ ክርስቲያኖቻችን መሪዎች እባካችሁ ስሙ። ይህ ጥናት መሪዎቹ ቢሮ/እጅ ማድረስ ቢቻል ደግሞ በጣም ውብ ነበው።
Keadisaba wici tinatu biderg
ጥናቱ አስገርሞኛል