ክርስቲያን ይታመማልን? በዳዊት ፋሲል does Christian gets sick? by Dawit Fassil
HTML-код
- Опубликовано: 13 сен 2024
- ይህ ትምህርት ከቅዱሳን ለተነሳ የጥያቄ መልስ ሲሆን በክርስትና ላይ የተነሱ የተሳሳቱ አመለካከቶችን ማስተካከል እና ስለ ስጦታ አሰጣጥ በወንድም ዳዊት የቀረበ ነው።
This lesson is a question form the saints, and it is presented by Brother David about correcting misconceptions about Christianity and Holyspirit giving.
ፀጋ ይብዛላችሁ 🌹🌹❤❤❤
ወንድም ዳዊት የሰማይ አምላክ እግዚአብሔር ዘመንህን ቤተሰቦችህንና አገልግሎትህን ይባርክ አሜን። እጅግ በጣም አስፈላጊና ጠቃሚ ትምህርት ነው። ስለአንተ እግዚአብሔር ይመስገን🙏⛪🙏
የዘመኑ ጳውሎስ ነህ የእውነት ሰባኪጌታ በዚህ ግራ በተጋባንበት ዘመን አንተን ስላስነሳልን እግዘብሔርን አመሰግናለሁ
ወንድም ዳዊት ባንተ ስላለው ጸጋ እግዚ/ርን አመሰግናለሁ ስላገኘውህ ደስ ብሎኛል ተባረክ
❤❤❤
Amazing revelation
Thanks for reaching us!
Tebarek!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!
ትምህርትህን እንዴት እንደምወደው.
እየጣፈጠ የሚያልቅ ትምህርት ነው።
ጌታ ይባርክህ ወንድም ዳዊት ፀጋውን ያብዛልህ! ፩ጥያቄ የሆነብኝ ነገር አለ እሱም በአዲስ ኪዳን ስዕለት መሳል ይቻላል ወይ?
ስለት አዲስኪዳናዊ አይደለም።
ተሳሉ እያሉ ስላስተማሩን ነው እሺ ጌታ ኢየሱስ ዘመንህን ያለምልም ተባርከሃል! በዚህ ዙሪያ ያስተማርከው ካልህ
ገና ይፈወሳል ሳይሆን በመስቀሉ ሥራ ተፈዉሷል ተፈፀመ ብሏል
Tsega yebzale