🛑 በጉባኤዉ ወታደሮች ምን ነካቸዉ ! ስለ አቡነ አብርሃም እዉነቱ ታዉቋል !
HTML-код
- Опубликовано: 5 сен 2024
- አንተ የቤተክርስቲያን የስስት ልጅ ኾይ! ልብ ብለኽ አስተውል!
👉የማይጠቅምኽን አትመኝ! እንደ አዳም የዲያብሎስ ባሪያ ትኾናለኽ፡፡ ዘፍጥ 3÷1-8
👉አትቅና! እንደ ቃየል ወንድምኽን ትገላለኽ፡፡ ዘፍጥ 4÷1
👉 አትስከር! አእምሮ አሳጥቶ የማይገባ ሥራ ትሠራለኽ፡፡ ዘፍጥ 19÷30-38
👉 ዓለምን አትመልከት! እንደ ሎጥ ሚስት የጨው ዐምድ ኾነኽ ትቀራለኽ፡፡ ዘፍጥ 19÷22-23
👉 በአባትኽ አትሳቅ! እንደ ካም ትረገማለኽ፡፡ ዘፍጥ 9÷20
👉 እልከኛ አትኹን፡ እንደ ፈርዖን ትሰጥማለኽ፡፡ ዘፀ 14÷28
👉 በሐሰት አትመስክር! እንደ ሐማ ባዘጋጀኸው ጉድጓድ ትገባለኽ፡፡ መጽ.አስቴ 7÷1
👉 ትዕቢተኛ አትኹን! እንደ ሰናክሬም ትወድቃለኽ፡፡ 2ነገ 19÷35
👉 ክፉ ባልንጀራን አትያዝ! እንደ ሶምሶን በጠላት እጅ ትወድቃለኽ፡፡ መጽ.መሳ 16÷15
👉 አትዘሙት! እንደ ሶሎሞን አምላክኽን አስረስቶ ጣዖትን እንድታመልክ ያደርግኻል፡፡ 1ነገ 11÷1-8
👉 ሥልጣንን አትውደድ! እንደ አቤሴሎም በአባትኽ ላይ ትነሣለኽ፡፡ 2ነገ ሳሙ 15÷13-17
👉 ገንዘብን አትውደድ! እንደ ይሁዳ ጌታኽን ያስክድኻል፡፡ ማቴ 26÷14÷16
🔸🔸🔸🔸🔸🔸🔸
የተወደዳችኹ የንሴብሖ ቻናል ተከታታዮች!
ዉድ ኦርቶዶክሳዉያን ኢትዮያዊያን እና ኤርትራውያን በሀገር ዉስጥም በሀገር ዉጭም ያላችሁ እህት ወንድሞቻችን እኛን ቤተሰብ አድርጋቹሁ ለምታደርጉልን ሁሉ ማንኛዉም እገዛ እናመሰግናለን! ምክራችሁ አስተያየቶቻችሁ አይለየን 🙏
#share
የ telegram ገፅ✅
t.me/nesibho1
የ facebook✅
/ nesibho
#ethiopian #abagebrekidan #nsiebho #mahbere_kidusan #orthodox #eotc
ለአቡነ አብርሃም አባታችን እድሜና ጤና ይሰጥልን❤❤❤❤❤
አሜን🙏🙏❤
@@nsiebho😅😅😅😅😅😅😅😅😅😅😅😅😅😅😅😅😅😅😅😅
😊 😅@@nsiebho
ለአቡነ አብረሃም እረጅም እድሜ ጣናይስጥልን አባታችን
አባ ህፃን እውነቱን ስለተናገሩ አምላክ እድሜና ጤና ይስጥዮት
እንደ አቡነ አብርሃም ያሉ አባቶች ያስፈልጋሉ ለቤተ ክርስቲያን
ደስተውን ነው የገለፀው ወንማችን በሃገን ቤት ታቦት ሲገባ ጥይት ይተኮሳል አታሸማቁት
በትክክል
ለምን አያችሁኝ ተብሎ በሚታሰርበት አገር ጭራሽ ቤተክርስቲያን ውስጥ ጥይት ተተኩሶ እንዲያውም ቤተክርስቲያንን የወታደር ማሰልጠኛ አደረጋችሁት የሚል መንግስት ሌላ ጦስ እንዳያስከትል ፍራቻ ነው ልጁን ለማሸማቀቅ አደለም።
ለአቡነ አብርሀም እድሜና ጤና ይስጥልን
እባታችን እብርሀም እርጅም እዴሜ እነ ጤነ ይስጥልን እምላክ
አባታችን አቡነ አብርሃም ቡራኬዎ ይድረሰን😢 በድሜ በጤና ያቆይልን እሰዎን የሰጠን አምላክ ይክበር ይመስገን አሜን❤❤❤❤❤❤❤
አባ ህጻን እውነቱን መንፈሰ ቅድሰ ሰላናገረኦት እግዚአብሔርን እናመሰገግናልን አባታችን አብነ አብረሃም እድሜ ጤና ይሰጥል ከክፉ ይጠብቅልን በረከትኦ ይድረሰን
ተመሥገን ሥለሁሊም ነገር ተዋህዶ ለዘለአለም ትኒር 🎉🎉🎉🎉
የእግዚአብሔር ወታደር ነህ !!!
እስስስስ ደግ አደረከ አመት አመት ያድርስህ ደሰ እንዳለህ ኑር የቤተረስትያን አምላክ ይጠብቅህ
አባታችንን እግዚአብሔር ከክፉ ነገር ይጠብቅልን
ወንድማችን በርታ እግዚአብሔር አምላክ በእምነታችን ያጽናን ❤❤😊😊
እግዚአብሔር አባቶቻችን በዕድሜ በጤና ይጠብቅልን 👏👏👏 ወንድማችን እግዚአብሔር ይባርክህ
እኛም እናመሰግናለን ቃለህወትን ያሰማልን በርታ❤❤❤
እግዝአብሔር አምላክ በእምነታችን ያጽናን መንግስቱን ለመውረስ ያብቃን❤
አባታችን እድሜ ጤና ይስጣቸው። አቡነ አብርሃም ተባረኩልን የኛ ጀግና የክርስቶስ ገበሬ ኑሩልን
የእግዚአብሔር መባረኪያው ልዩ ።ድንቅ ነው
ያለንን ብናዉቅ የጎደለን የለም እግዚአብሔር ይመስገን
ቃለ ሂወት ያሰማለን ❤❤❤
አባታችን በረከታቸው አይለየን፣ በእድሜ በጤና ይጠብቅልን። ወንድሜ ለእኛ ለኢትዮጵያውያን ትማሩበታላችሁ እሄ ሁሉአለ ብላችሁ ትደመማላችሁ ብለክ ላቀረብክል ፣ ስለመገብከን ቃለ ህይውት ያሰማልን ወንድሜ።
እመቤቴ ታሳድጋችሁ ወላዲተ ቃል እመብርሀን ትማራችሁ ትዳብሳችሁ የነሱ ስጋዊ አይናቸውን ነው የታመሙት ውስጣዊ አይናቸው ብሩህ ነው እኛ ግን እያየን አናይም ስለ እነዚህ ህፃናት ብሎ ይማረን አሜን ሌላው አቡነ አብርሃም ማለት እኔ እንጃ ምን ብዬ እንደምገልፃቸው በጣም ልዩ አባት ድንቅ አባት ናቸው አባ ህፃን እግዚአብሔር እውነቱን አናግሮሆታል አባቴ አቡነ አብርሃም ይፍቱኝ ይባርኩኝ አሜን አሜን አሜን
❤❤❤
ማክዳዬ ተባረኪ ያሰብሽውን ያሳካልሽ ከፈተና ይጠብቅሽ❤❤❤
አቤት የእርስዎን ትምህርት ስሰማ እንዴት እንደምፅናና
ልጁ ለእግዚአብሔር በእጁ ባለው ነገር ምስጋና አቅርቧል እንኳን ደስ አላቹሁ ነው ያለው ቃለህይወት ያሰማልን
አባታችን ፈተናዎችን ያርቅሎት እድሜ ጤና ይስጥልን
እግዚአብሔር ከልቡ ደስ ብሎት እደእልልታ ማመስገኑ አስደስቶኛል ጉዳቱን አልተመለከተም ፈጣሪ ያክብረው ይቀበላቸው
ዋው አቤት ኦርቶዶክስ መሆን አቤት መታደል❤❤❤❤
ቅዱስ ሚካኤል አባቴን በክንፍህ ሸፍንልኝ ❤❤❤
እንደ አባታችን አቡነ አርሃም ያሉ አባቶች ፈጣሪ ያብዛልን❤❤❤❤❤
ለእንደኔ አይነቱመሀይም ድንቅ ግንዛቤ የሚያሥጨብጥ ድንቅ ፕሮግራም ነው,በርታልኝ ወንድሜ
የአባታችን ስለ አብነ አብርሀም በሰጡቴ ማስክርነት እግዚአብሔር ይባርክልን
መዳንዓለመም ይርዳቸው ❤❤❤
እግዚአብሔር ብርሀናችሁን ይመልስላችሁ የእኔ ማሮች❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤
ደስተውን ነው የገለፀው ወንማችን በሃገን ቤት ታቦት ሲገባ ጥይት ይተኮሳል አታሸማቁት
ወንበደወችን ማስወጫ ጅራፍ ነዉ ያሳየዉ ♥♥♥
እግዚአብሔር ይመስገን እንካን በሰላም መጣሽ አሜን አሜን አሜን ቃለሒ ያሰማልን እልልልልልልልልልልልልልልልልል በጣም ጥሩ ቆይታነበር በርቺ ቀጥይበት ተባረኪልኝ❤
ጀግና እናት ነሺ እግዚአብሔር መልስ አለው አይዞሺ በርች ልጆችሺን ይባርክልሺ❤❤❤🎉🎉🎉
ብፁዕ አቡነ አብርሃም ጀግና ናቸው ።
በከተማ ያልተለመደ ስለሆነነውጅ በገጠሯ አካባቤ የደስታ መግለጫ ነው እናም ደስታውንነው የገለፀው❤❤❤
አሜን በጣም ደስየሚል ትምህርትነዉ❤
ለአባታችን እድሜ ይስጥልኝ።
መተኮሱ ሊያስደነግጥ ይችላል ሰላልተለመደ የደስታ ይመስለኛል መሀል ገብቶ ኦኮ አየዘመረ ነው
ደስታ ነው። ታቦት ሲወጣ ተኩስ በጥንቃቄ እንደባህል በገጠር አካባቢ የተለመደ ነው።
መምህር ቃሐህይወት ያሠማልን የቀሲስ ሀይለመለኮት የኛም የሁላችን አባት ደጉ የደሀ አባት መላከመንክራት መምህር ግርማ ወንድሙ ሁልግዜ የሚያስተምሩት ንስሀ ፀሎት ስግደት ቅዱስ ቁርባን አስራት ማውጣትን ነው የሚያስተምሩት አው የወንጌል አርበኛው የቤተክርስቲያናችን የቁርጥ ቀን አባት እሣቸውን የሠጠን ቅዱስ ፀባኦት ይክበር ይመስገን አሜን
እንኳን ተገኝ በዉነት ደስስስስስ ብሎኛል አንተ ከፈራህ ተመለስ
ደብረ ዘይት አራት ልጆቿ ታመው ቤት የዋሉባት እናት አለችና እሷንም እንዲሁ ብትመለከቷት እላለሁ ።
ችግር እንዳይደርስ መጠንቀቅ አለባቸዉ ግን የጥምቀት የአመት በሚከበሩ በዓላት ላይ አንዳንድ አካባቢ ይተኮሳል እሱም ደስታን የመግለፅ ነዉ ። ከተማላላችሁ አዲስ ሊሆንባችሁ ይችላላል
ግጥም አድርጎ ይተኮሳል እንዴ ደስ ይላል እንኳን ተኮሰ አበጀ ደግ አደረገ እንደው በቦታው በኖርኩ አጉል አትሽለጥለጡ
😂😂😂አንቺ ስትመጪ እኔ ነኝ የምተኩስልሽ😂😂 በአሁን ሰዓት ሰው ይደነግጣል ይፈራል እና በዚህ አጋጣሚ ችግር ቢፈጠርስ ማለት ጡሩ ነው ግን እነደዚህ ቤተክርስቲያን የሚወድ ወታደር ያብዛልን
እግዚአብሔር ያክብረው የኔ ጀግና ነዉ ደስታውን ነው የገለጠው አዲሳባ ላናውቀው እንችል ይሆናል እንጅ ከስራተ ቤተክርስቲያን ጋር አይገናኝም እንኳን ተኮሰ።
ቃለህይወት ያሰማልን
ጥሩ ስራ ው ይህ ማለት ትውልድ ማትረፍ ማለት ነው ❤❤❤❤❤❤❤
አንዳንድ አካባቢ ይተኮሳልእሱም ደስታን ነዉ የግለፅዋ።
እህታችን ማክዳ ሐሳብሽን እግዚአብሔር ይሙላልሽ ÷ ፀጋውን ያብዛልሽ ።
Kale hiwot yasemalen Egziabher yistelen ❤❤❤
ለብፁ አባታችን እረጅም እድሜ ከጤናጋርያድልልን ለመምህሮቻችንም ቃለ ህይወት ያሰማልን ለወንድማችንም ዝማሬ መላእክት ያሰማልን ስተቱ እምኑጋነው በደስታ ተሞልቶ ነው ደግሞም ወደ ምመኑ ሳይሆን ወደ ሰማይ ነው የተኮሰ እኛው እርስ በርስ መበላላት ለምዶብን እኛ ኦርቶዶክሶች አሳልፈን ሰጠለው መቸ እንደምንተሳሰብ አላቅም
አሜን አሜን አሜን
አውደ ምረቱ ፅላት የሚነግስ የሚቆምበት መሆኑ ላይ መሆኑነውጁ ሀገርቤት እንደዛሬው ካህን መግደያ ማሸበሪያ ሳይሆን በመልካሙ ጊዜ ማጀቢያ ነበር የተባረከውን ትውልድ ያምጣልን ፈጣሪ ❤❤❤
Kale hiwot yasemalen abatachen ❤❤❤❤❤❤❤
ውይ ወድሜ ደስታውን ነው የገለፀው ❤❤
Amen Amen Amen
ይምስግን. እሰይ
እዴእኔአመለካከት ደስየሚልነውበገጠርነውያደኩ ፡ ጥምቀትላይሁሌምእደዚህአለ❤❤❤❤
እውነት ነው አሜን
አሚን
አንደኛ የፌደራል ልብስ ለብሶ መሆኑ ሁለተኛ መድረክ ላይ መሆኑ ልክ አይደለም ፈጣሪ ይጠብቀው እንግዲህ
Deseta lemgelsti new bete keratin hulum adelayi mehd Weymouth meskid aychalm selzihe behadubt hulu yemitbk fetari ❤❤❤❤❤❤❤
ይሄ የአንተ ሃሳብ እንጂ በገጠሪቷ አገራችን በተለይ በስሜኑ አገራችን የተለመደ ሲሆን እንደጥፋት መቁጠርህ በቅጡ ባህሉን ያለማወቅህ ይመስለኛል የአንተ አስተያየት ከመንግስት ተደግፈህ የስጠኸው እንደሆነ ስለሚያሳብቅብህ ይቅርታ ብትጠይቅ መልካም ይመስለኛል
ትክክል በገጠሩ አካባቢ በተለይ ጥምቀት ላይ ይተኮሳል ምንም ችግር አያመጣም ጥንቃቄ አድርጎ ወደ ሰማይ ከተተኮሰ ልጁ ስሜቱን የውስጡን ደስታ ገለጸ ዝም ብሎ ማራገብ ወሬ
MY brother Almighty may bless you from his mercy and grace. Thank you very much. sorry i can't write Amharic letters.
እኛ ስነፎች ሁነን ነው እንጅ ስለ ማይስገድባቸው ቀናት በብዙ ጊዜያት ትምህርት ተስቶአል ግን በልባችን አንይዘውም
baret Wadame🎉🎉🎉
እኔ ግን በጣም ተደሰትኩ እንኳንም ተኮሰ ጥይቱን የደስታ መግለጫ ነዉ❤❤❤❤❤
በዘፈን ደስታው ስገልጥ ይተኩሳልአይደል 25:37 ነው እና በምስጋና ለምን አይተኩስም ደስ ስለ አለው ኮነው ያደረገ የኔ ወንድም ❤❤❤❤❤
Maryann ewnet new
Watching from Denver Colorado freedom's worldwide freedom's freedom's freedom's
ጥይት ይተኮሳል እንኩዋን።ለጌታችን ክብረብአል።ለሰርግም።ይተኮሳል።እኔ።ደስ ብሎኛል
ስግደት ለኢየሱስ ክርስቶስ ብቻ❤ኢየሱሲ ያዲናል
❤❤Temesgen Amlak barko kediso yasadigachw❤❤
በቃ አደረገ እኔ በጣም ደስ ብሎኛል ደግ አረገ
The poll. ' kuteru beballum, sebat gezzee sabat , honnee, sebba. sossttee yillallu, lemekeness selluu !!!
❤❤❤❤❤❤❤
Ewnatenaw
አደኛአተኳኮሱያውቃል ፡❤❤❤
የግል ፀሎት❤️🙏
Selam selam selam Enkuwan Be Dena metah wondime Sile mayi Negeri Sitotaw Egziahber Mesegn ❤❤❤❤❤🎉🎉🎉🎉🎉❤❤❤
desitawun new yegletsew bakachiw tewut! maganen yelebinim! lewedefitu gin indaydegem bemiyastemir melku menegager yasfeligal! lijun gin ine wedijalew! Igzihabiher yibarkew! Ameen!!!
እድግ በሉልኝ የኔውድ❤❤❤❤❤
❤❤❤❤❤🎉🎉🎉
የክፍለ ሀገር ባህል ነው
የልብህመሻት እግዚያብሄርይጽምልህ
❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤
የሰውን አይን የሚያበራ የፈጠረን ጌታ ኢየሱስ ብቻ እና ብቻ ነው።
1ኛ ወደ ሰማይ አይተኮስም ይባላል 2ኛ ቤተክርስቲያን ይህንን አትፈቅድም 3ኛ ሰአቱን መገናዘብ ይገባል ይሔ የኔ ሀሳብ ነው
WNA WADSAWE.MTKOSNAW.YLBT.DGARGA
Wow des yelal
ሰላም፣ ብጹእ አቡነ አብርሃም ፈጣሪ ይባርካቸው። አባ ህፃን እንደተናገሩት ለገጠር ቤ/ክ አልባሳትን በሚመለከት በከተማ የሚገኙ ቤ/ክ ያላቸው ልብሶች በሳጥን ታሽገው ብል ከሚበላቸው፣ ሻማ ጧፍና እጣን ከመብዛቱ የተነሳ እየተሰባበረ ከሚጣልና ተመልሶ ከሚሸጥ ወደገጠሩ ቢሰጥ ቤተክርስቲያንም ሊጠናከር ስለሚችል ቢታከብበት መልካም ነው።
የምተኩስት አንዳንዴ ሕብረተሰባችን የደስታው መግለጫ ነው በሰርግም ይተኩሳሉ እና የደስታ መገለጫ ይጠቀሙታል እንጂ የመበጥበጥ በፍጹም አይደለም❤ በቤተክርስቲያን ጉባኤ ግን ተገቢ አይደለም እላለው❤
❤❤❤❤❤❤🎉🎉🎉🎉🎉😢😢😢😢
🙏🙏🙏🙏🙏🙏🥰🥰🥰
ENKUN TKOSA. LMN.SAWELYE.ALTKOSM.NAQE..
እኔ ተወልጀ ባደኩበት አካባቢ እንደዚህ ይደረጋል በተለይ በበዓለ ንግሥ ታቦታት ሲወጡ ወንድሞች ደስታቸውን ለመግለጽ ጥይት ወደላይ ይተኩሳሉ። ምእመናኑም እልል ነው የሚሉት ።
እዚህ ጋም ያየሁት ወንድማችን ሲተኩስ ታዲሚው ደስታውን ሲገልጽ ነው የሚታየው።
ደስታነው፡ፖለቲካ፡አደለም