የአረንጓዴ አሻራ ጉዞ በነፃ-ሃሳብ ልዩ ዝግጅት ሲፈተሽ - ነፃ ሃሳብ ( ክፍል 2 )
HTML-код
- Опубликовано: 18 окт 2024
- #waltatv #ወቅታዊ #ነፃ_ሃሳብ
የአረንጓዴ አሻራ ጉዞ በነፃ-ሃሳብ ልዩ ዝግጅት ሲፈተሽ - ነፃ ሃሳብ ( ክፍል 2 )
Facebook: / wmccwaltamediaandcommu...
Twitter: / walta_info
FM: Walta FM 105.3
RUclips: / @addiswalta
Website: waltainfo.com
Telegram: t.me/WALTATVEth
Arabic Facebook: تلفزيون والتا بالعربي Walta TV Arabic
#WaltaTV
Well replied!
የእውነት እኝ ሰው ተመረው ነው ይህን ሥራ አሰተባባሪ እና ቢሮ የሚመሩት ከሎጂክ ውጪ በሚራክል ይባላል
fantastic
PM Abiy should be interviewed here with the same intensity/accountability.
The right man at the right place
ዋልታዎች ጤና ይስጥልኝ🙏ይድረስ ለአቶ ስሜነህ ባይፈርስ ስሜ ሺበሺ አበራ እባላለሁ ስለ አረንጓዴ አሻራ የሚተተከሉ ችግኞችን ተንከባክቦ ለታለመላቸው አላማ የሚያበቃ እና ከመንግስት ምንም በጀት የማይጠይቅ የስራ ፈጠራ ቀርጬና አዘጋጅቼ ከ2012 ዓ.ም በተለያዩ መንግስታዊ መስሪያ ቤቶች ኘሮጀክቴን አቅርቤ ምላሽ ባለማግኘቴ በስተመጨረሻ ግን በ2014 ለአዲስ አበባ መስተዳድር ከንቲባ ለነበሩት ለኢ/ር ታከለ ኡማ አቅርቤ ተቀባይነት አግኝቶ ለራሳቸው የስራ አስፈጻሚ አቶ ደረጄ ለሚባሉ ሰው ከመሩልኝ በኋላ በድጋሚ ቀጠሮ ሰጥተውኝ በቀጠሮ ላይ እንዳለሁ እሳቸው ከቦታቸው በመቀየራቸው ምክኒያት የፈጠራ ስራዬ ጉዳይ ለግብ ሳይደርስ ስለተቋረጠ፣ አሁን ላሉት ክብርት ከንቲባ አዳነች አበቤ ስላልተቋጨው ኘሮጀክት ብጠይቅም ጉዳዩን እንደ አዲስ ማቅረብ እንዳለብኝ ስለተገለፀልኝ በአዲስ መልክ ቀጠሮ ለመያዝ ብሄድም የግለሰብ ጉዳዮች እንደማያስተናግዱና ደብዳቤዬን ለከንቲባዋ ማቅረብ እንደማልችል ተነግሮኝ ፣ በቀጥታ ወደ ጠቅላይ ሚንስቴር ዶ/ር አብይ ቢሮ በመሄድ የኘሮጀክት ኘሮፖዛሌን በጥቅምት ወር አስገብቼ እንደምጠራም ተነግሮኝና በስልክ እየደወልኩኝ ስለ ጉዳዬ እንድጠይቃቸው የስልክ ቁጥር ተሰጠኝ፣ከዛም በስልክ ደውዬ ስጠይቅ ወደሚመለከተው አካል ተመርቶልሀል በቅርብ መልስ ይሰጥሀል ብባልም መልስ ስላላገኘሁ መልሼ ከአንድ ወር በኋላ ስደውል ደግሞ ደብዳቤ ተፅፎ ተመርቶልሀል ግን ወዴት እንደሆነ አናውቅም ብለው ዝም ጭጭ ሆኖብኝ ይኋው ኘሮጀክቴን በእጄ እንደተቀመጠና እንደ ዜጋ የሀገሬን ሀላፊነት እንዳልወጣ የሰሚ ያለህ እያልኩኝ ነው፣እና ዋልታዎች የምትረዱኝ ነገር ካለ የበኩላችሁን እንድትረዱኝ እጠይቃቹሀለሁ።ለመልካም ምላሻችሁ አመሰግናለሁ🙏
አድዋ ኢትዮጵያ የካርቦን ፣ የአየር በካይ ጋዞች ፅዳት ፣ የችግኝ እንክብካቤ እና የአረንጓዴ ልማት የፈጠራ ስራ ኘሮጀክት ባለቤት
ሺበሺ አበራ ካሣ
የሞባይል ቁ,
0911614481
ወይም
0903207444
በተጨማሪ ትንሸ ቪድዬ ሰራ አንድ ትንሸዬ ቦታ በቀበሌ ተረከብ ሰራ ከመጀመርህ በፊት ቦታዉን በሙሉ በቪድዬና በፎቶ አንሰ ሰራህን እየሰራህ ደረጃ በደረጃ ቪድዬ ልቀቅ የአካባቢ ነዋሪዎችንም መሬት የራሳቸዉን ወሰደዉ እንዲያለሙ ምክር ከዓመት በኃላ የዘራሀቸዉ 1000 የሙዝ ዛፎች ሲደርሱ ሀለት ሚሊዬን ሰታገኝ ሰትቀየር ሲያዩ እነሱም አንተን ይቀላቀሉሀል መንግሰት የዛን ግዜ ቤትህ ድረሰ አንኳኩቶ ይመጣል
ኣቶ ሺበሺ አበራ ካሣ ኣንድ ጥሩ ምክር ልምከርህ በቲክቶክ ፤በፌስቡክ ፤ በዩቱብ ወዘተ ፪ ደቂቃ ቪዲዮ ይድረስ ለጠቅላይ ሚኒስተር ኣብይ ኣህመድ ብለህ እጥር ምጥን ያለች መልዕክት ብታስተላልፍ ኣድማጭ ወይም መልስ በቶሎ ታገኛለህ ብዮ ኣስባለሁ፤ ይቅናህ
@@freeghnn እኔ ካንተ የተለየ ምን አልኩኝ እኔን ደግፈህ አብረን መልክታችን ብናቀርብ አይሻልም ሁሉም ተመሳሳይ አሳብ ከሚሰጠዉ ሰብሰብ ብንል አይሻልም።
ለነገሩ ነዉ እንጂ እኔ የምጠቀመዉም የምጎዳዉም ነገር የለ። እንደዉ ይገርመኛል መካሪዉም ምክር መፈለጉ እኔ ደሞ አዲሰ አሳብ ላነብ መሰሎኝ click ማረጌ
@@Hkim185 እንዴት ኣድርጌ ነው የምደግፍህ ?
አቶ ሸበሺ አበራ ሶሰት ዓመት ለፍተዋል በዛን ግዜ ዉሰጥ እንዳልኩት በትንሹ ቢጀምሩ ጥሩ ነበር አቃለሁኝ የፈጠራ ሀሳቦ ይሰረቅብኛል ብለዉ እንደሚያሰቡ
አንድ ታሪክ ልንገሮት አንድ አሜሪካዊ ነበር ፈጠራዉን በደንብ ለሕዝብ አሳይቶ ቀረፃ አደረገ መቼም የሚደበቅ ነገሮች አሉ መጀመርያ ሁሉን ነገር አልተናገረም ወድያዉ ከድባይ ከኩየት ጥያቄዎች መጥቶለት በሰፊዉና በትል7ቁ መሰራት ጀምሮ ተጨማሪም እሰር ቤቶችም ከደቡብ አሜሪካ ይመሰለኛል ጥሪ ቀርቦለት ብዙ ሰራ እየሰራ ነዉ ። አንተም ቪድዬን ታጥቀህ በየኢንባሲ እየሄድክ ድጋፍ ብትጠይቅ ይሻልሀል በተጨማሪም NGO ሂድ
የአብቾ መሰርያቤት አሰገብቻለሁኝ ብለሀል እነሱ ለሚያቁት ሰጥተዉ እየሰሩበት እንደሆነ በምን ታቃለህ ? የቪድዬ መረጃ ከሌለህ በወረቀት የተፃፈ ነገር ለማሳመን በጣም ከባድ ነዉ የተሰራ ነገር ናሙና ያሰፈልግሀል
ruclips.net/user/shortsBx0tzbO8mBk?feature=share4
aeroponic farming
ruclips.net/video/3Ww2TP_tU7o/видео.html
"#አረንጏዴ አሻራ" በራሱ ችግር ስለሆነ አይደለም... ጥያቄው ግን በዘመቻ የሚሰራ #ፖለቲካዊና መሳይ የካድሬዎች ዘመቻ ላይ የተመሰረተ በመሆኑ በውጤት ላይ ተፅእኖ ያመጣል ነው!...
ይኸውም ‘without knowing edaphic, soil and climatic etc factors’ እንዲሁም ያለ በቂ ባለሙያ እንደተገኘ የትም የሚተከል ችግኝ ...
1ኛ/ 15% ያህል እንኳን #ፀድቋል ወይ? ...
2ኛ/ ያለበቂ ጥናትና ባለሙያ እገዛ የሚደረግ ተከላ ተመልሶ በመሬቱ ላይ ችግር እንደማያመጣ ምን #ዋስትና አለ?
3ኛ/ እርስዎ ባለሙያ ያውም በፕሮፌሰር ደረጃ ሆነው ሳለ ካድሬ ይመስል "ጠሚሩ በሰጡን #አቅጣጫ (አኳያ ኩባያ) መሰረት ነው የምንተክለው" እንዴት ይላሉ?...
ጠ/ሚሩ የሚሰጡት መመሪያ ፖለቲካዊ እንጂ ሙያዊ ትእዛዝ መስጠት ስለማይችሉ ጠሚሩን በሙያ ቻሌንጅ በማድረግና በማሳመን "#በቢሊዮን_ተከልን" ብቻ ከሚል የፖለቲካ መሳይ ዘመቻ (ንግድ) ነፃ በመሆን ወደ ትክክለኛውና ጥራት ያለው #ሙያዊ_ችግኝ_ተከላ ስለምን አይመለሱም?... (ዘላቂ ልማት ለማምጣት ከተፈለገ)
ባጠቃላይ:
በመልካሙ ስራ ይበርቱ! ነገርግን እንደባለሙያነቱ በሚያዋጣና ነገ ፀድቆ በሚታይ #ትክክለኛ_ችግኝ_ተከላ ላይ ማተኮር እንጂ ከፖለቲካ ንግድ መሳይ ጊዜያዊ ፍሬ-አልባ ስራ ይራቁ!
ይህ #ሕዝብን ማክበር ነውና!
ፕሮፌሰር "ኢትዮጵያ ሚራክል አገር ነች! ይቻላል!" እያሉ እርሶም እንደ #መንፈሳዊ_ካድሬዎች ሁሉንም ነገር ለምን ያመናፍሱታል? ወይም ለምን መንፈሳዊ #ችግኝ-ተከላ ያስመስሉታል? ... እንደእርስዎ ያለ ምሁር በሳይንሳዊ #ጥናትና በሎጂክ እንጂ በፖለቲካዊም ይሁን በመንፈሳዊ ወዘተ መዘበራረቅ ውስጥ መግባት የለበትም!
እጂግ ጠቃሚ ጉዳይ ነው በረግጥ ለነገ ተካይ ማህበረሰብ ፈጥረዋልን?
The best journalism but political motivations first fertiliser.
ማዳበርያ መርዝ ነዉ
ይድረስ ለአቶ ስሜነህ ባይፈርስ ሲጋራ የምታጨስ ወይም ሌላ ሱስ ካለብህ ኣሁኑኑ ኣቁም ፤ ብዙ የሚጠበቅብህ ብርቅዮ ጠያቂ ፤ ኣፋጣጭ፤ ኣሯሯጭ ስለሆንክ
The mean survival of seedlings planted in our experiment after three growing seasons (2017-2019), across species, was 20 %. Piñon seedlings had the highest survival after three years at 36 %, followed by ponderosa pine at 25 %, southwestern white pine at 11 % and Douglas-fir at 10 %.
እነዚህ አይነት ሰዎች ናቸው ሰውየው የሚፈልገው...ያሳዝናል...it is just lies and fake numbers
የምር ግን ፕሮፌሰር ነው ይገርማል አይመጥንም
lemn alki bro?
Yes indeed he is professor !but what about you!?
500 ሚሊዮን ችግኝ ሳይዘጋጂ 500 ሚሊየን ችግኝ ልንተክል ነዉ የሚባልባት ሀገር ኢትዮጵያ
Eore bicha!
We know the sectoral reports in our country are exaggerated. Reasonable and investigative journalism is also important. But this disrespectful approach from the journalist is questionable. Your track record also shows you discriminate your guests.
Please, stop being negative.
አንተ ኦሮሞ ስለሆንክ ብቻ እንዲህ አይነቱ ቅጥ አምባሩ የጠፋ ውሸት ሲቀርብ "ዝም ብላችሁ ስሙ" ስትል አታፍርም?
ይህን እኮ ነው "ተረኝነት" የምንለው።
ከእንደዚህ አይነት ውሸታም ቀዳዳ የአብይ ኦነግ ኦሮሙማ ተላላኪ ፓስተር ጋር ግዜህን ማጥፋትህ ያሳዝናል
Geter??? Legeberew men teserto new geter geter yemibalew weys ketemawen geter yemadreg alama new 😢
በሰው ደም የሚበቅል ችግኝ የለም ደም ጠጪውሽታሞች
ስድብ የአዕምሮ ድርቀት ምልክት፣የአስተዳደግ ችግርና ብልግናሽን ያመለክታል
እ/ር ምህረቱንና ማስተዋሉ ይላክልሽ
@@Askwold2593 ደም የምትጠጡ እንስሶች እናንተ ናችሁ
@@Askwold2593 ለባንዳ የንፁሀንን ደም ለሚጠጣ ብስሀ እንጂ ችግኝ መትከል መፍትሄ አይደለም ገንገበት
በርቺ ጥላቻው አንቺኑ ይደፋሻል
@@yeshimebettilahun741
ሰለ ትግሬ ጦርነት ጨፍጨፋ ነዉ ወይ የምታወሪዉ? አልገባኝም የት ነዉ ደም የሚፈሰዉ
የነፈዝ ስብስብ
ችግኝ ይብበላል አፈር ብሉና
አዎ ይበላል የብርቱካን የማንጎ የሙዝ ወዘተ ችግኝ ከተከልክ የማይበሉትም ዛፎች የአፈር ጥበቃ ዝናብን በመጨመር ይረዱሀል
ችግኝ መትከል ማለት አንድ ብር ተክለህ ሺህ ብር ማግኘት ማለት ነዉ መቶ የሙዝ ዛፍ ከተከልክ 250,000 ብር በዓመት ታገኛለህ