these people have additional income from outside enemies if you represent enemies interest in whatever form you let it impinge you always have to stay vigilant and scrutinize everyone !
Why don't you invite the so called sheger city mayor to question him. You seem to focus on a secondary issue because you want to mislead the public. The right to shelter is human right. The state is responsible for providing shelter to its citizens. You should invite the HRC and the do called mayor. That should be your concern
ይሄ ጋዜጠኛ ድሮም የወያኔ አጨብጫቢ የነበረ አሁንም እውነተኛ መስሎ ነገር ግን የመንግስት ስህተቶች እዳይነገር በተለመደው መንገድ የሚጋዝ ነው።
ስሜነህ ባይፈርስ ዶክተሩ ከባድ ሚዛን ናቸው አልቻልካቸውም ሰባብረውሃል አፈራርሰውሃል። 😂😂😂
እንደዝ ጋዜጠኛ የምጠላው የለም የባርያ አመል ያለው ታዛሽ አሸከር ብጤ ነው እድየት!!!😔😔5
ስሜነህ አንተ ሆዳም፣የጅብ ልጅ ጆሮ የለህም አልሰማህም፣አላየህም፣ማነው ተከራካሪ ያደረገህ?ምን ተከፍሎህ ይሆን ፈጣሪ በልጆችህ ይፍረድ እና እየው።
ጥያቄዎቹ ጥሩ ናቸው፣፣ የግለሠቡ ባሕርይ ወሬ መለቃቀምና መንግሥትን ለመተቸትና ለታይታ የሚዳክር ምሁር ባይ ሰው ነው፣፣
ቀልቀሎ ስልቻ ጋዜጠኛ
ህገወጥ ህገወጥ ነው አለ!
ህጋዊነት ማለት ላንተ በመቶሺዎች የሚቆጠሩ ምስኪን ለፍቶ አዳሪዎች ህይዎታቸውን በሙሉ ለፍተው የቀለሱት ጎጆ በድንገት ተንዶባቸው ከነልጆቻቸው ሜዳ ላይ መበተን ነው ለመሆኑ መሬት የማን ነው? ህጉ የመንግስት ብቻ ይላል እንዴ ? የህዝብም ጭምር ነው እኮ እሚለው ገበሬው ደግሞ ባለው የባለቤትነት መብቱ ለነዋሪው በተስማሙበት ዋጋ ሸጠለት (እንጂ እንዳንተ አይነቱ በድሃ ቁስል እንጨት የሚሰዱ ፍርደ ገምድሎች እንደሚሉት የመሬት ወረራ አይደለም) እንዲህ አይነት ባንድ ሳንባ የሚተነፍስ ርካሽ ጋዜጠኛን ነፍሴ ትጸየፈዋለች ለመሆኑ ህጋዊው መንግስት ከ97 ጀምሮ መንግስቴ ቤት ይሰጠኛል ብሎ ብሩን እየቆጠበ ያለን ተስፈኛ ነዋሪን ከ18 አመት በኋላ ገንብቼ መስጠት አልችልም በራስህ ተደራጅተህ ስራ ሲለው ምን እንደሚሰማው ታቃለህ ? የመሬት አዋጁን አጣማችሁ ተርጉማችሁ መሬት የመንግስት ይሁን እሺ ፤ እነዚህ የፈረሰባቸው ሰዎች በህጋዊ መልኩ ሰማይ ከነካው የቤት ኪራይ እንዲገላገሉ ምን ያድርጉ አማራጭ ካለህ ጠቁመን
Great respect. You nailed it.
ሰሜነህ አንቺም ገቢ ሆንሽ እንዴ ? ለነገሩ ዋልታ እየሠራህ ምን ይጠበቃል
የአባትህ ስም ባይፈርስ ሆኖ የደሀ ቤት እንዲፈርስ ትደግፋለህ
ስሜነህ ባይፈርስ ከጋዜጠኝነት ወደ ካድሬነት እየተቀየርክ ነው
ሰውየውን ለማሳጣት የሄድክበት መንገድ
ከኢንተርቪው የዘለለ ነው
ሰውየው በጣም ትሁትና እውነትን የያዘ ነው ይብላኝ ላንተ ከጫት ከማታልፈው ህይወትህ ወደ ቦታህ ተመለስ
Oromuma telalaki new
Yegala yegala telalaki bemilew yestekakel😅😅
ስመኔ ለለላዎች ጋዘጠኞች ምሳለ የምትሆን ጋዘጠኛ ነክ በርታ።
የመንግስት ቅጥር ጋዜጠኛ አይነት ጥያቄ ነው እምትጠይቅ።ያስጩህህ እና ለምትጠይቀው ሰው ክብር ይኑርህ።አንተስ በጅብ ሰው ተበላ ሲባል እንዳልተበላ ማረጋገጫ አለህ?
ይሄ አጨብጫቢ ጫታም ጋዜጠኛ ነኝ ባይ ሰረአት የለውም
ስሜነህ ትንሽ የሌላ ስው ስሜት የተጋባብህ ትመስላለህ ስነስረአት የጎደለው መንፈስ ተጋብቶብሃል ፅዋ ጠጥተሃል ካንተ የተሻለ ብዙ ስንት የሚያው ሰው አለ አትዘባርቅ
ዘረኝነትን አጥዞ በክፋት በሴራ ኢትዮጵያኖች አጣልቶ ጠልቶ ተጠልቶ እንሆ ዳግም ኢትዮጵያና ኢትዮጲያዊነት እንዳይኖር በርትቶ ከሰሩ ምሁራን አንዱ ነዉ ::
ባያፈርስ አዝግ ነገር ነህ። ስማ ግለሰብ መብራት ውሃ የመሳሰለ ነገር የሚዘረጋው በመንግስት ፈቃድ ነው እንጁ ኮርፖሬሽን ምናምን ያልከው ነገር ያስገምትሃል ልክ አይደልም የሚያከፋፍሉት እኮ ስክዋርና ዱቄት አይደለም።እንደሃርድ ቶክ ይቃጣሃል ግን ወጉን እንጂ ቁም ነገሩን አልቻልክሸትም። የመሬት ወረራ ምናምን ያልከው በጣም ጸያፍ አባባል ነው። እነዚህ ሰዎች ብታ ምንም ባታምንም የይፍረስ ትዛዝ ከሚሰጡት እጅግ የተሻሉ ናቸው። ሰርትው አዴሪ እንጁ ሰርቀው አዳሪ አይደሉም። ሌላው ደግሞ ፈረንጆች ሲተርቱ ሁለት ስህተት አንድ ትክክል አይወጣውም ይላሉ። አፍራሾቹም የፈረስ ጭንቅላት ባይኖራቸው ኖሮ ህዝቡ ለአመታት የኖረበትን ቤት በድንገት ከማፍረስ የተሻል መፍትሄ ያመጡ ነበር። የችግሩን ምንጭ ከማከም ይልቅ ምልክቱን ለማከም መሞከር ከፈረሰ ጭንቅላት የሚጠበቅ ነው። የወደመው ንብረት የግለስብ ሃብት ብቻ አይደለም የአገር ጭምር እንጂ። የሚያሳዝነኝ ነገር አገሬ በትናንሾቹ እየተሾፈረች መሆኑ ነው።
ጋዜጠኛው እባክህ ስትጠይቅ "በትሕትና "ጠይቅ ።ለሰው "አክብሮት"ብትሰጥ መልካም ነው።
የዋልታ ጋዜጠኛ ትመስለኛለህ። ከሌላ ሁለተኛ ሰው ከመጠየቅ አንተ ራስህ ሄደህ የዜጎች ቤት የፈረሰው ህጋዊ መሆንና አለመሆኑን ለምን አታረጋግጥም። አስመሣይ ነህ ለነገሩ ከዋልታ ጋዛጠኛን ይጠበቃል።
ይሄ ቀን ያልፋል 'ጋዜጠኛ' ተብዬ
በህገወጥ የቤት ግንባታ ጉዳይ ቤቱን የሰሩትን የቤቱን ባለቤቶች መቼ እንደሰሩ በዝርዝር ተጠይቀው በወቅቱ ስልጣን ላይ ያለው የክፍለ ከተማና ፣የወረዳ አስተዳደሮችንና የደንብ ማስከበር ፅ/ቤት ኃላፊዎችና ኦፊሰሮች በህግ ተጠያቂ መሆን አለባቸው
ጋዜጠኛ ምንነክቶህ ነዉ ጉዳን ይዉርረህ ስት አመት አረቡ ሀገረ ሰረተን የሰራነዉ ቤት ይፈረስ?
አብይንም ጠርተህ እንዲህ ብትጠይቀው ጥሩ ነበር፤ ዋልታ አንዱ የጭቆና መሳሪያ ስለሆነ ለህዝብ ሊናገር አይችልም፤ ህዝብ በክለሉ ሲጨፈጨፍ 5 አመት ሙሉ ህግ ያላስከበረ የደሀ መኖሪያ በማድረስ ነው ህግ የሚያስከብረው
ስሜነህ ቃሚው ቀምቃሚው ። ሲጀመር ጋዜጠኛ አይደለም አደርባይ አለቅላቂ ነው ለሆዱ ያደረ የወረደ ሰው ነው
አንተ አልክም አላልክም ልክ እንደ ሽንታም ወያኔ እንደ ጡት አባትህ ኦሮሙማም እናዋርደዋለን እንገረስሰዋለን ።
ከጋዜጠኝነት ወደ ካድሬነት ያዘነበለ ጥያቄ ነው የሚጠይቀው ። ለነገሩ ብርሃኑ ነጋ ካፈራረሰው በኋላ ይህን ፕሮግራም ተከታትዬው አላውቅም ። አሁንም ይህን ደነዝ ተመልከተው ብሎ ወዳጄ ሊንኩን የላከልኝ ። ምናለ ለትንሽ ግዜ ትምህርት ቤት ብታስገቡትና ሙያዊ አቅም ግንባታ ብትሰጡት ⁉️
ከተማው የኦሮሞ ሳይሆን የኢትዮጵያውያን ነው ዶ/ር
አንት ቅጥረኛ አጀንዳ ተሸካሚ ልብህ ይፍረስ ጊዜ ይፈረዳል ያንጊዜ ዋ??😭😭😭
ስሜነህ፣ የትኛው የኢትዮጵያ ከተማ ነው ሰው ከገበሬ ገዝቶ ሳይሰፍርበት መንግስት የመሰረተው?
Thank you Dr., for your genius insites 😍
sleep on you clueless weldegebreweyane 😎
ጋዜጠኛው ወደ ጥንተ ግብሩ ተመለሰ:)
The journalist is an Oromo apologist.
አቶ፡ስሜነህ፡፡ጋዜጠኞ፡አይደላህም፡ውሸ፡
ዶክተር ስለ ትህግስቶት ሳላደንቅ አላልፍም
ሰው የሰጠውን ሀሳብ እየቆራረጡ የሚፈልጉትን እያቀረቡ "ነፃ ሀሳብ" ብሎ ፕሮግራም አስቂኝ ነው።
ጠርዝ የረገጠ እና ልሙጥ አስተሳሰብ ያለው ሰው ሚደግፈው ሰው ካልሆነ ምንም አያስደስተውም።እግር ብላ
@@abdulazizawel ማን ነኝ አለህ ደግሞ አንት ከርሳም ደናቁርት
ይህ ጋዜጠኛ መሸለም አለበት ጀግና ነው ። በመቀጠል እነዚህን ተፈናቃዮች ያሰፈረው አካል ይታወቃል ስለዚህ ያንን አካል ተጠያቂ አድርገው ነው መፍረስም ያለበት ያ አካል ብሊነር ሆኖ እቤቱ ቁጭ በለበት ሁኔታ ምስግኖችን መፈነቀል ትክክል አይደለም መፍቴ ይሰጥላቸዉ ?
በብልፅግና ጫማ የትም መንቀሳቀስ አይቻልም እና ዝም ብትል ይሻላል
these people have additional income from outside enemies if you represent enemies interest in whatever form you let it impinge you always have to stay vigilant and scrutinize everyone !
Bayefers ante hodam kadra.
አናትህ ይፍረስ ስሜነህ ባይፈርስ
ስልጣን ላይ ያሉ ባለጊዜዎችን የምትጠይቅበት ድባብና መንግስትን የሚቃወሙትን የምትጠይቅበት ሁኔታ አድርባይ መሆንህን በግልፅ ያሳያል ።
ህገወጥ ምንም ያህል ይቆይ ህገወጥ ነው። መብራትና ውሃ መግባት ህገወጥን ህጋዊ ማድረጊያ አይደለም። አባሉ አማራነትን እንዳያጯጩህ ይህ ንግግር ያቅበዋል ብዬ አምናለሁ።
የቄስ ሚስት አወቅሽ አወቅሽ ሲሏት መፅሀፉን አጠበችው አሉ ለምን በክፍለ ከተማው ያሉትን ሰወች ስም ዝርዝር አጠይቀውም፡፡
ኦይ ስሜነህ ወደ ሆድ ዝቅ አለ
ስሜነህ ዜጋ በጅብ እየተበላ ነዉ ብለህ አንተ ጋዜጠኛዉ ያልዘገብከዉን እኮ ነዉ ዶክተር ያንተን ስራ የሰራልህ ሲጀመር ቤት እየፈረሰ መሆኑን እንኳን መች የምትሰራበት ሚዲያ ዘግቦ ያዉቃል???
ጋዜጠኛውም ተጠያቂው ሁለቱም በሽተኛ ናቸው ።
ህገወጥም ቢሆን ቤት ዝምብሎ እይፍርስም በጣም የተሳሳተ አስተያዩት ነው
በህዝብ ድጋፍ አይደል ምክርቤት ያለኸው
Semeh yefers
ብልፅግና ፀረ አማራ በመሆኑ አማራ ሁኖ የብልፅግና አባል መሆን ንስሀ የማይሽረው ሀጢያት ነው።
አማራ አትበል! እኔ በል! እንደአንተ አይነቱ ነው የአማራን መከራ የሚያረዝመው!
ይህን የህዝብ ድምፅ የሆነን ሰው ለማሸማቀቅና የብልፅግና ካድሬ እንዲሆን ለማድረግ ነው እብዛኛወቹ ጥያቄወች
ሰሜነህ አድናቂህ ነበርኩ ዛሬ ግን ወደ አንድ ጎን ዘንበል ብለሀል ይደብራል
በጣም ጥሩ ጥያቄ ነው ከህዝብ ጋር ተመራጮች መወያየታቸውን በሚመለከት ያቀረብከው👍
ስሜነህ ምን አይነት አድር ባይ ነህ? ህዝብ ላይ እንዲህ ግፍ ሲፈፀም ለህዝብ ድምፅ የሚሆኑትን ለማንኳሰስ የሄድክበት ርቀት አስተዛዛቢ ነው! ሲጀመር ኪራይ ሰብሳቢም ቢሆን የቀደመው ሰራተኛ የፈቀደው ህጋዊ ነው! መንግስት ካፈረሰው መካስ አለበት:: ግማሹ ገዝቶ ነው!
ጋዜጠኛ ስሜነህ እውነት ትክክለኛ ጋዜጣዊ ጥያቄ ነው ሰውየው ምንም አቋም የለለው እንዳይአማህ ጥራው እንዳይበላ ግፋው አይነት ነው እጅግ ባለጌ የሆነ ፖለቲከኛ ነው :: ለህዝብ ሊታገል ሳይሆን አለሁ ለማለት የሚልከሰከስ ልክስክስ ፖለቲከኛ ነው
ስሜነህ እነኝህ የተፈናቀሉት ዝም ብለው የሰፈሩ ሳይሆን በገንዘባቸው የገዙ ናቸው ገበሬ ይሉት የነበረው ከሰማይ ወርዶላቸው ነው ማለት ነው ማን ሰጣቸው የከበርቴዎችን ቦታ ወርሰው አይደል
Excellent Questions simeneh bayfers I respected U
መጀመሪያውኑ ህገወጡን ግንባታ የሚያስጀምረውና የሚያበረታታው መሬቱን የሚያሻሽጠው ራሱ አፍራሹ ኃይል መሆኑን ለምን አታጣራምና አታቀርብም?
ጋዜጠኛው መጠየቅ ባለበት አግባብና ክህሎት ይጠይቃል። የሕዝብ እንደራሴ ነኝ የሚሉት ግለሰብ፥ በቃላት ማንዛዛት ጥያቄውን አሰልቺ፥ ማምለጫ መንገድ አድርገው ይጠቀሙበታል። ጥያቄው፥ ስንት ትምህርት ቤት፥ ጤና ጣቢያ አለ ነው። ቁጥሩን ያላወቀ፥ ተቋማዊ ስብጥሩን ያልተረዳ እንዴት መፍትሔ ሊያመነጭ ይችላል?😥
Gazitegnaw yeshermuta lij neh
akalatehe yiferes
እባካችሁ የሶሻል ሚዲያ ባለቤቶች በሙሉ የአማራን ብዛት ለመቀነስ የሚደረገውን የኦነጎች ተንኮል ዜና በመስራት ሕዝቡን አንቁ-ጉዳዩን ሳትሰሙት አትቀሩም-500000(አምስት መቶ ሺ )እድሜያቸው ከ18-40 የትምህርት ደረጃቸው ከ10ኛ ክፍል በላይ ያሉ ሴት እህቶቻችን ከአማራ ክልል ብቻ ተመርጠው ወደ ሳውዲ እንዲላኩ የስራ በር ተከፍቶላችሁል በሚል ሽፈን ቅስቀሳ እየተደረገ ነው።ይህ እድሜ ሴቶች መወለድ የሚችሉበት ጊዜ ነው-በወያኔ ጊዜ ቴድሮስ አድሐኖም የማምከኛ ኪኒን እያሰጠ በአሁኑ ጊዜ ብዙወች የአማራ ሴቶች ልጅ አተው ይገኛሉ-አሁን ደግሞ ከ30 ሺ በላይ ውንድና ሴት እስረኞች ሳውዲ እስርቤት ታጉረው ከአማራ ክልል ብቻ ተመርጠው ለስራ እንላካችሁ ብለው ሴቶች እህቶቻችንን የሚያታልሉትን ተንኮል ልናስቆም ይገባል-ከፈለጉ እስርቤት ያጎሩትን ፈተው ወደስራቸው ይመልሱቸው እባካችሁ እንተባበር ፍጠኑና አስቁሙ።
Sounds logical
ስሜነህ ባይፈርስ ሳይሆን መባል ያለብህ የፈረሰ ሰዉ ነበር መባል ያለብህ ዝንጀሮ ፉት
በአሁን ግዜ ሚድያን የሚቆጣጠረውን አደርባይ ጠይቅልን የህዝብ ችግር የማያሰራጭ ጣብያ እንዳይሰራጭ ያደረገውን ጠይቅልን የዘረኞች ተላላኪ የሆነውን
እኔ የሚገርመኝ ነገር አሁን የሚጮኹ ሰዎች መሬት ስወረር የት ነበሩ? የሚፈናቀሉ ገበሬዎች ሰዎች አይደሉም? ለነሱ ለምን አልተጮኸም ?አይ ዶክተር እርሶም በተደጋጋሚ ትዝብት ውስጥ ገብተዋል ።
ገበሬው የእርሻ መሬቱን ቸብችቦ በትንሽ ብር እንጂ ተነጥቆ አይጀለም
ሲጀመር ለማን ነው እየታገለ ያለው ለኢትዮጲያ? ለአማራ? ለማን ነው? መሽቁቅ ወስላታ ነገር ነው
የኛ ጋዜጠኛ!! ዱላ ራስ ነህ ። እንደ ሰው አስብ ፣ ለ20 ዓመት ይዞታ ተጠያቂው ራሱ መንግሥት ነው ።
በአካል ተገኝቶ መመልከት በራሡ በቂ ነው ስብሰባ ትርጉም የለውም
ጋዜጠኛ ማዕከላዊ ሃሳብ ይዞ ማጠየቅ እንጂ አቋም ይዞ የሚከራከር ከሆነ 'ነፃ ሃሳብ' አፈር በላች ማለት ነው፡፡
ስሜነህ ሰውየው ስራ የሚሰራ አይመስለኝም ሶሻል ሚድያ ሲርመጠመጥ ነው የሚውለው ለዛ ነው የሚያወራው ወሬ መረጃና ማስረጃ የሌለው
አ ሥ ተ ው ል
ስሜነህ ጀግና ጋዜጠኛ ከመንግስት ሚዲያ ወጥተህ በራስህ ብትጀምር ብዙ ተከታይ ይኖርካል ዋልታ አይመጥንህም።
None. Because he can't compete with walta, ebc and fana.
አታም፡ብሎ፡ጋዜጣኞ፡
ይህ ጋዛጤኛ ባይፈርስ ሞጋች ነፃ ጋዜጠኛ ተብሎ ነበር
አሁን ግን ዶክተሩን አፍርስ ተብሎ የተላከ ስው ይመስላል ብራቦ ዶክተር
በእያንዳንዱ የአዲስ አበባ ምክር ቤት ስብሰባ ላይ በከተማዋ የሚገኙ ሚዲያዎች በግልፅ መሳተፍ ይኖርባቸዋል ። ምክር ቤቱ ስለሚሰራው ሥራ እና አሰራር ህዝቡ ከነፃ ሚዲያዎች መረጃውን ማግኘት አለበት ።
የማውቀው ገዜጠኛ አልመስል አለኝ። ለመሆኑ ህገወጥ ቤት ስለመሆኑ አረጋግጧል እንዴ?
ህገ ወጥ መሆናቸው መንግስት ዘንድሮ ነው የታየው??
እራሱ ጠይቆ እርሱ ይመልሳል ይገርማል
ቦርጭህም ጉንጭህም የሳንባህን ቃጠሎ የአፍንጫን ቡል ቡልቅታና እፍንታ ተቋቂሞ ሞላ አበጥ አለልህ። ባየፈርስ አጎብዳጅ ሆነብኝ ዘ-ስምህ! :-)
አፈር ትብላ ውሻ ...አሉ። ነፃ ጋዜጠኛ ...አይ ሀገሬ ኢትዮጵያ ሰውነት የወረደብሽ እንዲህ ያለ ጋዜጠኛ ለሆዱ ያደረ ለህዝብ የቆመን ምሁር የማሳጣት ጥያቄ ሲጠይቅ ማየት ያሳፍራል።
ስሜነህ ትልቅ ችግር አለብህ(1)ስትጠይቅ ተንትነህ ጠይቅ ሰው አታቋርጥ ከተጠያቂው በላይ አንተ አታውራ(2) ሁለተኛ አይፈረድብህም የእንጀራ ጉዳይ ስለሆነብህ ነው ጋዜጠኛ መሳይ የኦሆዴድ ደጋፊ ነው ባይሆን እዚህ እንደሚትቆይ እሙን ነው(3)አንተ ጋዜጠኛ ነህ እንዴት በጂብ የተበሉትን ሰዎች ከዶ/ር ሲሳይ በፊት ማወቅ ነበረብህ እኔደውም አንተ ለህዝብን ችግርና ሰቆቃ ማውጣት ነበረብህ በጣም ታሳፍራለህ የአንተ ልጂ ብትሆን የተበላችው የሚሰማህን ስሜት አስበው አንተ ጋዜጠኛ ሳትሆን የኦሆዴድ ጠበቃ ነህ
ስሜ ነህ ተከፈለሽ እንዴ ለነገሩ ሚጠበቅ ነ
በፊት የነበረህ የጋዜጠኛነት ሙያ በጣም ጥሩ ነበር አሁን ግን ወገናዊ ሆነሀል ወደ ድሮህ ህሊናህ ተመለስ፣
ጋዜጤኛውንም ዶክተሩን ስለምወዳቸውና ስለማከብራቸው ዋልታ የምባል የየዘመኑ የድርጅትና የትግሬና የኦሮሞ ድምፅ ልከታተል ችያለው
እስቲ ዐብይን አቅርብልን
ሲሜነህ ቢፈርስ እናትህ ልብዳልህ ዶሮ ማይንድ የገማ ጭንቅላትህ ሁሉም አየልህ የጋዜጠኛ ስም የምታጠለሽ ቡሽቲ ሺሜ አፈንድዶ ደክሎህ እእህህህህ
አገሪቱ ህዝቡን የናቁ በምን ታመጣለችሁ እኛ እናዉቅላችሇለን እሳቤ ነዉ እየተመራች ያለች ከታች እሰከላኛዉ ባለስልጣን::
ስሜነህ ባይፈርስ እራስህ ጋዘጠኛ ይህ ለምን አታረጋግጥም? ለምን ዶ/ሩን ታስቸጝረዋለህ?
በ
ስሜነክ እስቲ አንተ የምትስራበት ጣብያ ስንት ካሜራ አለ ? ይህንን የእውነት ታውቀዋለህ
ማድረግ
ምነው ጎበዝ!!! አወቅሽ አወቅሽ ቢሏጥ......... ሆንክሳ ጋዜተኛው። ያሳዝናል የማከብርህ ባለ ሙያ ነህ ብዬ እገምት ነበር። ሰው እንዲህ አድር ባይ ሆዳም ሲሆን በተለይ የሚያምኑት ሲሆን በእጅጉ ያሳዝናል። ዶክተር ሲሳይ ለትዕግስትዎና የተረጋጋ መልስዎ አድናቆቴ ይድረስዎ። አንተ ግን ሆዳም፣ ባንዳ፣ ከሀዲ ነሕ። ምን አገኛለሁ ብለህ ነው? አፈር ብላና ዉሃ ጠጣ። ምርቃት ነው።
ጋዜጠኛው አሳጣ ተብሎ የተላከ ነው ያስብላል።
ለመሆኑ መብራት እና ውሃ መንግስት ሳያውቅ ማስገባት ይቻላል እንዴ?
አሻቃባጭ ነህ
አንተስ ቦታው ሄደ ሰለሁኔተው አጣርተሃል
ወይስ ጎበዝ እንድትባል እዚህ ቁጭ ብለህ ማውራት
ያንተ ሰራ ነበር መዘገብ
ይህ እንቆላል መጣል ያቆመች እንቆራሪት የሚመስል ቀፉፌ ፈሪ ጋዜጠኛ በወያኔ መረብ ተወጥሮ ስለኖረ ሆል ግዜም እየመረጠ የሚጠይቀው መስደብና ማዋረድ የሚፈልገውን ነው ወንድ ከሆነ አብይን ወይም ሽመልስን አምጥተህ አትጠይቅም
ይሄሁሉ ቤት ሲፈርስ የለመጠለያ ሜዳላይ የተበተኑት ህዝቡ እንደጋዜጠኛ በቦታው ተገኝተህ የህዝብን እንግልት ማጣራት የለብህ የጋዜጠኝነትና ስራ ነው , ደሞ ይፍረስ ትላለህ ጭቅላትህ ይፍረስ
ከከድሬ፡ሚይጠባቃል
መብራት ሀይል ፣ስልክ ፣ውሀ ለንግድ የተቋቋሙ አይደሉም አገልግሎት ሰጭ ተቋማትን ናቸው ሰራቸውንም ሲሰሩ ህጋዊ መስፈርቱን ሲያሟሉ ነው አገልግሎቱን ለተጠቃሚዎች የሚሰጥ ለምሳሌ የቦታ ካርታ .....ወዘተ ሲሟሉ ነው ከእዚህ አንፃር አገልግሎት ያገኙትን ዜጎች ቤት ማፍረስ ተረኝነት ካልሆነ ሌላ ምን ይባላል አንት ቅጥረኛ።ደ
ካንቲባዋ ጥያቄ ሰጥታህ ይሆናል ምን ይላል ይሄ?ገበቴ አቃፊ ባትሆን ይመረጣል
Semanah is so professional
ዶ/ር በጣም ጎበዝ ነዉ የህዝብ ችግር ወርዶ ያዳምጣል አቶ ስሜነህ የት/ቤት እና የጤና ጣቢያ ቁጥር እንዲቆጥር አይደለም የተመረጠዉ እኮ ሳምኘል ወስዶ ችግራችንን እንዲፈታ ትግል ማድረግ ነዉ።
እረ እኔ ሳውቀው ሞቅ ሲል ብቅ ነው ሚል ምንም አቋም የለውም
ስሜነህ አንድ ጥያቄ መልስ እስቲ ።አርሶአደር ሽጦ እንጂ የተወረረ ያልከዉን ብታብራር
በቃ አማራ ካልተሞገስ ችግር ነው አይደል እዚህ ሀገር
ወይ ጋዜጠኛ አፋጠህ ገደልካቸው እኮ ደምግፊት ካለባቸው ድፍት ይሉብሀል።አታፋጥጥ ላሽ በል🤣
ስሜነህ ቨይበርስ ጠ/ም ዐብቹን አቅርብልን
Why don't you invite the so called sheger city mayor to question him. You seem to focus on a secondary issue because you want to mislead the public. The right to shelter is human right. The state is responsible for providing shelter to its citizens. You should invite the HRC and the do called mayor. That should be your concern
Great. That is exactly what I feel.
ጋዜጠኛው ምጣፍ ጎታች ነው! ተስፋ የለህም! ይሄን መንግስት አለመተቼት በሽተኛነት ነው ፣ይሄን ነውጠኛ አውዳሚ መንግስት መደገፍ አገር እንድትፈርስ ሚፈልገው ኦሮሙማ መንጋ መሆንን ይጠይቃል!