በማጯጯህ የፖለቲካ ትርፍ የማግኘት ዝንባሌ ለምን? - ነፃ ሃሳብ-ክፍል 1

Поделиться
HTML-код
  • Опубликовано: 18 окт 2024

Комментарии • 228

  • @hailmariam8501
    @hailmariam8501 Год назад +3

    ይሄ ጋዜጠኛ ድሮም የወያኔ አጨብጫቢ የነበረ አሁንም እውነተኛ መስሎ ነገር ግን የመንግስት ስህተቶች እዳይነገር በተለመደው መንገድ የሚጋዝ ነው።

  • @toti5122
    @toti5122 Год назад +8

    ስሜነህ ባይፈርስ ዶክተሩ ከባድ ሚዛን ናቸው አልቻልካቸውም ሰባብረውሃል አፈራርሰውሃል። 😂😂😂

  • @abebeche722negash
    @abebeche722negash Год назад +11

    እንደዝ ጋዜጠኛ የምጠላው የለም የባርያ አመል ያለው ታዛሽ አሸከር ብጤ ነው እድየት!!!😔😔5

  • @lidiyasur2964
    @lidiyasur2964 Год назад +1

    ስሜነህ አንተ ሆዳም፣የጅብ ልጅ ጆሮ የለህም አልሰማህም፣አላየህም፣ማነው ተከራካሪ ያደረገህ?ምን ተከፍሎህ ይሆን ፈጣሪ በልጆችህ ይፍረድ እና እየው።

  • @abiedechasa5454
    @abiedechasa5454 Год назад

    ጥያቄዎቹ ጥሩ ናቸው፣፣ የግለሠቡ ባሕርይ ወሬ መለቃቀምና መንግሥትን ለመተቸትና ለታይታ የሚዳክር ምሁር ባይ ሰው ነው፣፣

  • @habeshatips3263
    @habeshatips3263 Год назад +3

    ቀልቀሎ ስልቻ ጋዜጠኛ
    ህገወጥ ህገወጥ ነው አለ!
    ህጋዊነት ማለት ላንተ በመቶሺዎች የሚቆጠሩ ምስኪን ለፍቶ አዳሪዎች ህይዎታቸውን በሙሉ ለፍተው የቀለሱት ጎጆ በድንገት ተንዶባቸው ከነልጆቻቸው ሜዳ ላይ መበተን ነው ለመሆኑ መሬት የማን ነው? ህጉ የመንግስት ብቻ ይላል እንዴ ? የህዝብም ጭምር ነው እኮ እሚለው ገበሬው ደግሞ ባለው የባለቤትነት መብቱ ለነዋሪው በተስማሙበት ዋጋ ሸጠለት (እንጂ እንዳንተ አይነቱ በድሃ ቁስል እንጨት የሚሰዱ ፍርደ ገምድሎች እንደሚሉት የመሬት ወረራ አይደለም) እንዲህ አይነት ባንድ ሳንባ የሚተነፍስ ርካሽ ጋዜጠኛን ነፍሴ ትጸየፈዋለች ለመሆኑ ህጋዊው መንግስት ከ97 ጀምሮ መንግስቴ ቤት ይሰጠኛል ብሎ ብሩን እየቆጠበ ያለን ተስፈኛ ነዋሪን ከ18 አመት በኋላ ገንብቼ መስጠት አልችልም በራስህ ተደራጅተህ ስራ ሲለው ምን እንደሚሰማው ታቃለህ ? የመሬት አዋጁን አጣማችሁ ተርጉማችሁ መሬት የመንግስት ይሁን እሺ ፤ እነዚህ የፈረሰባቸው ሰዎች በህጋዊ መልኩ ሰማይ ከነካው የቤት ኪራይ እንዲገላገሉ ምን ያድርጉ አማራጭ ካለህ ጠቁመን

  • @demistwewe6799
    @demistwewe6799 Год назад +6

    ሰሜነህ አንቺም ገቢ ሆንሽ እንዴ ? ለነገሩ ዋልታ እየሠራህ ምን ይጠበቃል

  • @selampetros7003
    @selampetros7003 Год назад +2

    የአባትህ ስም ባይፈርስ ሆኖ የደሀ ቤት እንዲፈርስ ትደግፋለህ

  • @SG-km6ts
    @SG-km6ts Год назад +3

    ስሜነህ ባይፈርስ ከጋዜጠኝነት ወደ ካድሬነት እየተቀየርክ ነው
    ሰውየውን ለማሳጣት የሄድክበት መንገድ
    ከኢንተርቪው የዘለለ ነው
    ሰውየው በጣም ትሁትና እውነትን የያዘ ነው ይብላኝ ላንተ ከጫት ከማታልፈው ህይወትህ ወደ ቦታህ ተመለስ

  • @meleseetefa4629
    @meleseetefa4629 Год назад

    ስመኔ ለለላዎች ጋዘጠኞች ምሳለ የምትሆን ጋዘጠኛ ነክ በርታ።

  • @asterabeje6300
    @asterabeje6300 Год назад +1

    የመንግስት ቅጥር ጋዜጠኛ አይነት ጥያቄ ነው እምትጠይቅ።ያስጩህህ እና ለምትጠይቀው ሰው ክብር ይኑርህ።አንተስ በጅብ ሰው ተበላ ሲባል እንዳልተበላ ማረጋገጫ አለህ?

  • @yossephdc7270
    @yossephdc7270 Год назад +3

    ይሄ አጨብጫቢ ጫታም ጋዜጠኛ ነኝ ባይ ሰረአት የለውም

  • @anezinmulatu6713
    @anezinmulatu6713 Год назад +2

    ስሜነህ ትንሽ የሌላ ስው ስሜት የተጋባብህ ትመስላለህ ስነስረአት የጎደለው መንፈስ ተጋብቶብሃል ፅዋ ጠጥተሃል ካንተ የተሻለ ብዙ ስንት የሚያው ሰው አለ አትዘባርቅ

  • @deresewoldu9118
    @deresewoldu9118 Год назад +2

    ዘረኝነትን አጥዞ በክፋት በሴራ ኢትዮጵያኖች አጣልቶ ጠልቶ ተጠልቶ እንሆ ዳግም ኢትዮጵያና ኢትዮጲያዊነት እንዳይኖር በርትቶ ከሰሩ ምሁራን አንዱ ነዉ ::

  • @wubemeko345
    @wubemeko345 Год назад +4

    ባያፈርስ አዝግ ነገር ነህ። ስማ ግለሰብ መብራት ውሃ የመሳሰለ ነገር የሚዘረጋው በመንግስት ፈቃድ ነው እንጁ ኮርፖሬሽን ምናምን ያልከው ነገር ያስገምትሃል ልክ አይደልም የሚያከፋፍሉት እኮ ስክዋርና ዱቄት አይደለም።እንደሃርድ ቶክ ይቃጣሃል ግን ወጉን እንጂ ቁም ነገሩን አልቻልክሸትም። የመሬት ወረራ ምናምን ያልከው በጣም ጸያፍ አባባል ነው። እነዚህ ሰዎች ብታ ምንም ባታምንም የይፍረስ ትዛዝ ከሚሰጡት እጅግ የተሻሉ ናቸው። ሰርትው አዴሪ እንጁ ሰርቀው አዳሪ አይደሉም። ሌላው ደግሞ ፈረንጆች ሲተርቱ ሁለት ስህተት አንድ ትክክል አይወጣውም ይላሉ። አፍራሾቹም የፈረስ ጭንቅላት ባይኖራቸው ኖሮ ህዝቡ ለአመታት የኖረበትን ቤት በድንገት ከማፍረስ የተሻል መፍትሄ ያመጡ ነበር። የችግሩን ምንጭ ከማከም ይልቅ ምልክቱን ለማከም መሞከር ከፈረሰ ጭንቅላት የሚጠበቅ ነው። የወደመው ንብረት የግለስብ ሃብት ብቻ አይደለም የአገር ጭምር እንጂ። የሚያሳዝነኝ ነገር አገሬ በትናንሾቹ እየተሾፈረች መሆኑ ነው።

  • @zekariasdemisedemise9028
    @zekariasdemisedemise9028 Год назад +2

    ጋዜጠኛው እባክህ ስትጠይቅ "በትሕትና "ጠይቅ ።ለሰው "አክብሮት"ብትሰጥ መልካም ነው።

    • @dejeneejigu7654
      @dejeneejigu7654 Год назад

      የዋልታ ጋዜጠኛ ትመስለኛለህ። ከሌላ ሁለተኛ ሰው ከመጠየቅ አንተ ራስህ ሄደህ የዜጎች ቤት የፈረሰው ህጋዊ መሆንና አለመሆኑን ለምን አታረጋግጥም። አስመሣይ ነህ ለነገሩ ከዋልታ ጋዛጠኛን ይጠበቃል።

  • @matthewtsegaye4802
    @matthewtsegaye4802 Год назад +2

    ይሄ ቀን ያልፋል 'ጋዜጠኛ' ተብዬ

  • @kingaklilu9665
    @kingaklilu9665 Год назад +1

    በህገወጥ የቤት ግንባታ ጉዳይ ቤቱን የሰሩትን የቤቱን ባለቤቶች መቼ እንደሰሩ በዝርዝር ተጠይቀው በወቅቱ ስልጣን ላይ ያለው የክፍለ ከተማና ፣የወረዳ አስተዳደሮችንና የደንብ ማስከበር ፅ/ቤት ኃላፊዎችና ኦፊሰሮች በህግ ተጠያቂ መሆን አለባቸው

  • @memmeem7920
    @memmeem7920 Год назад +2

    ጋዜጠኛ ምንነክቶህ ነዉ ጉዳን ይዉርረህ ስት አመት አረቡ ሀገረ ሰረተን የሰራነዉ ቤት ይፈረስ?

  • @SamiSolman
    @SamiSolman Год назад +1

    አብይንም ጠርተህ እንዲህ ብትጠይቀው ጥሩ ነበር፤ ዋልታ አንዱ የጭቆና መሳሪያ ስለሆነ ለህዝብ ሊናገር አይችልም፤ ህዝብ በክለሉ ሲጨፈጨፍ 5 አመት ሙሉ ህግ ያላስከበረ የደሀ መኖሪያ በማድረስ ነው ህግ የሚያስከብረው

  • @yohanneskassa4280
    @yohanneskassa4280 Год назад +2

    ስሜነህ ቃሚው ቀምቃሚው ። ሲጀመር ጋዜጠኛ አይደለም አደርባይ አለቅላቂ ነው ለሆዱ ያደረ የወረደ ሰው ነው
    አንተ አልክም አላልክም ልክ እንደ ሽንታም ወያኔ እንደ ጡት አባትህ ኦሮሙማም እናዋርደዋለን እንገረስሰዋለን ።

  • @mount24-k9u
    @mount24-k9u Год назад

    ከጋዜጠኝነት ወደ ካድሬነት ያዘነበለ ጥያቄ ነው የሚጠይቀው ። ለነገሩ ብርሃኑ ነጋ ካፈራረሰው በኋላ ይህን ፕሮግራም ተከታትዬው አላውቅም ። አሁንም ይህን ደነዝ ተመልከተው ብሎ ወዳጄ ሊንኩን የላከልኝ ። ምናለ ለትንሽ ግዜ ትምህርት ቤት ብታስገቡትና ሙያዊ አቅም ግንባታ ብትሰጡት ⁉️

  • @tesfayereta3930
    @tesfayereta3930 Год назад

    ከተማው የኦሮሞ ሳይሆን የኢትዮጵያውያን ነው ዶ/ር

  • @dawittechane1154
    @dawittechane1154 Год назад +4

    አንት ቅጥረኛ አጀንዳ ተሸካሚ ልብህ ይፍረስ ጊዜ ይፈረዳል ያንጊዜ ዋ??😭😭😭

  • @abelwoldeyohanis7669
    @abelwoldeyohanis7669 Год назад +2

    ስሜነህ፣ የትኛው የኢትዮጵያ ከተማ ነው ሰው ከገበሬ ገዝቶ ሳይሰፍርበት መንግስት የመሰረተው?
    Thank you Dr., for your genius insites 😍

  • @yohannes7808
    @yohannes7808 Год назад +7

    ጋዜጠኛው ወደ ጥንተ ግብሩ ተመለሰ:)

    • @Bwondema
      @Bwondema Год назад

      The journalist is an Oromo apologist.

  • @khanrahman812
    @khanrahman812 Год назад +1

    አቶ፡ስሜነህ፡፡ጋዜጠኞ፡አይደላህም፡ውሸ፡

  • @wasihungelan8175
    @wasihungelan8175 Год назад

    ዶክተር ስለ ትህግስቶት ሳላደንቅ አላልፍም

  • @agidewmgu601
    @agidewmgu601 Год назад +17

    ሰው የሰጠውን ሀሳብ እየቆራረጡ የሚፈልጉትን እያቀረቡ "ነፃ ሀሳብ" ብሎ ፕሮግራም አስቂኝ ነው።

    • @abdulazizawel
      @abdulazizawel Год назад

      ጠርዝ የረገጠ እና ልሙጥ አስተሳሰብ ያለው ሰው ሚደግፈው ሰው ካልሆነ ምንም አያስደስተውም።እግር ብላ

    • @agidewmgu601
      @agidewmgu601 Год назад

      @@abdulazizawel ማን ነኝ አለህ ደግሞ አንት ከርሳም ደናቁርት

  • @alexethiopia3769
    @alexethiopia3769 Год назад

    ይህ ጋዜጠኛ መሸለም አለበት ጀግና ነው ። በመቀጠል እነዚህን ተፈናቃዮች ያሰፈረው አካል ይታወቃል ስለዚህ ያንን አካል ተጠያቂ አድርገው ነው መፍረስም ያለበት ያ አካል ብሊነር ሆኖ እቤቱ ቁጭ በለበት ሁኔታ ምስግኖችን መፈነቀል ትክክል አይደለም መፍቴ ይሰጥላቸዉ ?

  • @ChalachewAneley
    @ChalachewAneley Год назад

    በብልፅግና ጫማ የትም መንቀሳቀስ አይቻልም እና ዝም ብትል ይሻላል

  • @ኢትዮጵያዊዘርየለሽ

    these people have additional income from outside enemies if you represent enemies interest in whatever form you let it impinge you always have to stay vigilant and scrutinize everyone !

  • @danielbalcha7402
    @danielbalcha7402 Год назад

    Bayefers ante hodam kadra.

  • @tadelelake103
    @tadelelake103 Год назад +5

    አናትህ ይፍረስ ስሜነህ ባይፈርስ

  • @hailualemaw5903
    @hailualemaw5903 Год назад

    ስልጣን ላይ ያሉ ባለጊዜዎችን የምትጠይቅበት ድባብና መንግስትን የሚቃወሙትን የምትጠይቅበት ሁኔታ አድርባይ መሆንህን በግልፅ ያሳያል ።

  • @gizachewkebede7984
    @gizachewkebede7984 Год назад

    ህገወጥ ምንም ያህል ይቆይ ህገወጥ ነው። መብራትና ውሃ መግባት ህገወጥን ህጋዊ ማድረጊያ አይደለም። አባሉ አማራነትን እንዳያጯጩህ ይህ ንግግር ያቅበዋል ብዬ አምናለሁ።

  • @workumequanint5242
    @workumequanint5242 Год назад +3

    የቄስ ሚስት አወቅሽ አወቅሽ ሲሏት መፅሀፉን አጠበችው አሉ ለምን በክፍለ ከተማው ያሉትን ሰወች ስም ዝርዝር አጠይቀውም፡፡

  • @temesgenwolde4977
    @temesgenwolde4977 Год назад +4

    ኦይ ስሜነህ ወደ ሆድ ዝቅ አለ

  • @dertech
    @dertech Год назад +3

    ስሜነህ ዜጋ በጅብ እየተበላ ነዉ ብለህ አንተ ጋዜጠኛዉ ያልዘገብከዉን እኮ ነዉ ዶክተር ያንተን ስራ የሰራልህ ሲጀመር ቤት እየፈረሰ መሆኑን እንኳን መች የምትሰራበት ሚዲያ ዘግቦ ያዉቃል???

  • @dawitdebena3109
    @dawitdebena3109 Год назад +1

    ጋዜጠኛውም ተጠያቂው ሁለቱም በሽተኛ ናቸው ።

  • @abebawalemayehu8586
    @abebawalemayehu8586 Год назад

    ህገወጥም ቢሆን ቤት ዝምብሎ እይፍርስም በጣም የተሳሳተ አስተያዩት ነው

  • @gizachewkebede7984
    @gizachewkebede7984 Год назад

    በህዝብ ድጋፍ አይደል ምክርቤት ያለኸው

  • @MenberDasash-lg9nw
    @MenberDasash-lg9nw Год назад

    Semeh yefers

  • @samuelwondyifraw427
    @samuelwondyifraw427 Год назад +1

    ብልፅግና ፀረ አማራ በመሆኑ አማራ ሁኖ የብልፅግና አባል መሆን ንስሀ የማይሽረው ሀጢያት ነው።

    • @DanDan-td1dp
      @DanDan-td1dp Год назад +1

      አማራ አትበል! እኔ በል! እንደአንተ አይነቱ ነው የአማራን መከራ የሚያረዝመው!

  • @adanealemu217
    @adanealemu217 Год назад +5

    ይህን የህዝብ ድምፅ የሆነን ሰው ለማሸማቀቅና የብልፅግና ካድሬ እንዲሆን ለማድረግ ነው እብዛኛወቹ ጥያቄወች

  • @yohanneszeleke-jm7lp
    @yohanneszeleke-jm7lp Год назад +1

    ሰሜነህ አድናቂህ ነበርኩ ዛሬ ግን ወደ አንድ ጎን ዘንበል ብለሀል ይደብራል

  • @skyhighalexander8516
    @skyhighalexander8516 Год назад +9

    በጣም ጥሩ ጥያቄ ነው ከህዝብ ጋር ተመራጮች መወያየታቸውን በሚመለከት ያቀረብከው👍

  • @issacalemneh4693
    @issacalemneh4693 Год назад +2

    ስሜነህ ምን አይነት አድር ባይ ነህ? ህዝብ ላይ እንዲህ ግፍ ሲፈፀም ለህዝብ ድምፅ የሚሆኑትን ለማንኳሰስ የሄድክበት ርቀት አስተዛዛቢ ነው! ሲጀመር ኪራይ ሰብሳቢም ቢሆን የቀደመው ሰራተኛ የፈቀደው ህጋዊ ነው! መንግስት ካፈረሰው መካስ አለበት:: ግማሹ ገዝቶ ነው!

  • @dawitterefe8371
    @dawitterefe8371 Год назад

    ጋዜጠኛ ስሜነህ እውነት ትክክለኛ ጋዜጣዊ ጥያቄ ነው ሰውየው ምንም አቋም የለለው እንዳይአማህ ጥራው እንዳይበላ ግፋው አይነት ነው እጅግ ባለጌ የሆነ ፖለቲከኛ ነው :: ለህዝብ ሊታገል ሳይሆን አለሁ ለማለት የሚልከሰከስ ልክስክስ ፖለቲከኛ ነው

  • @nuredinnegash5603
    @nuredinnegash5603 Год назад +2

    ስሜነህ እነኝህ የተፈናቀሉት ዝም ብለው የሰፈሩ ሳይሆን በገንዘባቸው የገዙ ናቸው ገበሬ ይሉት የነበረው ከሰማይ ወርዶላቸው ነው ማለት ነው ማን ሰጣቸው የከበርቴዎችን ቦታ ወርሰው አይደል

  • @Theking-mq1gz
    @Theking-mq1gz Год назад +3

    Excellent Questions simeneh bayfers I respected U

  • @Eth.1964
    @Eth.1964 Год назад +1

    መጀመሪያውኑ ህገወጡን ግንባታ የሚያስጀምረውና የሚያበረታታው መሬቱን የሚያሻሽጠው ራሱ አፍራሹ ኃይል መሆኑን ለምን አታጣራምና አታቀርብም?

  • @TesfayeAman
    @TesfayeAman Год назад +1

    ጋዜጠኛው መጠየቅ ባለበት አግባብና ክህሎት ይጠይቃል። የሕዝብ እንደራሴ ነኝ የሚሉት ግለሰብ፥ በቃላት ማንዛዛት ጥያቄውን አሰልቺ፥ ማምለጫ መንገድ አድርገው ይጠቀሙበታል። ጥያቄው፥ ስንት ትምህርት ቤት፥ ጤና ጣቢያ አለ ነው። ቁጥሩን ያላወቀ፥ ተቋማዊ ስብጥሩን ያልተረዳ እንዴት መፍትሔ ሊያመነጭ ይችላል?😥

  • @mdrubelmdrubelbb-lq5eq
    @mdrubelmdrubelbb-lq5eq Год назад

    Gazitegnaw yeshermuta lij neh

  • @tigistademe7791
    @tigistademe7791 Год назад

    akalatehe yiferes

  • @gracekensington4971
    @gracekensington4971 Год назад +1

    እባካችሁ የሶሻል ሚዲያ ባለቤቶች በሙሉ የአማራን ብዛት ለመቀነስ የሚደረገውን የኦነጎች ተንኮል ዜና በመስራት ሕዝቡን አንቁ-ጉዳዩን ሳትሰሙት አትቀሩም-500000(አምስት መቶ ሺ )እድሜያቸው ከ18-40 የትምህርት ደረጃቸው ከ10ኛ ክፍል በላይ ያሉ ሴት እህቶቻችን ከአማራ ክልል ብቻ ተመርጠው ወደ ሳውዲ እንዲላኩ የስራ በር ተከፍቶላችሁል በሚል ሽፈን ቅስቀሳ እየተደረገ ነው።ይህ እድሜ ሴቶች መወለድ የሚችሉበት ጊዜ ነው-በወያኔ ጊዜ ቴድሮስ አድሐኖም የማምከኛ ኪኒን እያሰጠ በአሁኑ ጊዜ ብዙወች የአማራ ሴቶች ልጅ አተው ይገኛሉ-አሁን ደግሞ ከ30 ሺ በላይ ውንድና ሴት እስረኞች ሳውዲ እስርቤት ታጉረው ከአማራ ክልል ብቻ ተመርጠው ለስራ እንላካችሁ ብለው ሴቶች እህቶቻችንን የሚያታልሉትን ተንኮል ልናስቆም ይገባል-ከፈለጉ እስርቤት ያጎሩትን ፈተው ወደስራቸው ይመልሱቸው እባካችሁ እንተባበር ፍጠኑና አስቁሙ።

  • @wasihungelan8175
    @wasihungelan8175 Год назад

    ስሜነህ ባይፈርስ ሳይሆን መባል ያለብህ የፈረሰ ሰዉ ነበር መባል ያለብህ ዝንጀሮ ፉት

  • @nuredinnegash5603
    @nuredinnegash5603 Год назад

    በአሁን ግዜ ሚድያን የሚቆጣጠረውን አደርባይ ጠይቅልን የህዝብ ችግር የማያሰራጭ ጣብያ እንዳይሰራጭ ያደረገውን ጠይቅልን የዘረኞች ተላላኪ የሆነውን

  • @Adwavictory127
    @Adwavictory127 Год назад +1

    እኔ የሚገርመኝ ነገር አሁን የሚጮኹ ሰዎች መሬት ስወረር የት ነበሩ? የሚፈናቀሉ ገበሬዎች ሰዎች አይደሉም? ለነሱ ለምን አልተጮኸም ?አይ ዶክተር እርሶም በተደጋጋሚ ትዝብት ውስጥ ገብተዋል ።

    • @selampetros7003
      @selampetros7003 Год назад +1

      ገበሬው የእርሻ መሬቱን ቸብችቦ በትንሽ ብር እንጂ ተነጥቆ አይጀለም

  • @dawitterefe8371
    @dawitterefe8371 Год назад

    ሲጀመር ለማን ነው እየታገለ ያለው ለኢትዮጲያ? ለአማራ? ለማን ነው? መሽቁቅ ወስላታ ነገር ነው

  • @Ahadu56
    @Ahadu56 Год назад

    የኛ ጋዜጠኛ!! ዱላ ራስ ነህ ። እንደ ሰው አስብ ፣ ለ20 ዓመት ይዞታ ተጠያቂው ራሱ መንግሥት ነው ።

  • @meseretarega1416
    @meseretarega1416 Год назад

    በአካል ተገኝቶ መመልከት በራሡ በቂ ነው ስብሰባ ትርጉም የለውም

  • @tesfayeabayneh6617
    @tesfayeabayneh6617 Год назад

    ጋዜጠኛ ማዕከላዊ ሃሳብ ይዞ ማጠየቅ እንጂ አቋም ይዞ የሚከራከር ከሆነ 'ነፃ ሃሳብ' አፈር በላች ማለት ነው፡፡

  • @ዳዊትመሠለ
    @ዳዊትመሠለ Год назад +1

    ስሜነህ ሰውየው ስራ የሚሰራ አይመስለኝም ሶሻል ሚድያ ሲርመጠመጥ ነው የሚውለው ለዛ ነው የሚያወራው ወሬ መረጃና ማስረጃ የሌለው

  • @benseattle1767
    @benseattle1767 Год назад

    ስሜነህ ጀግና ጋዜጠኛ ከመንግስት ሚዲያ ወጥተህ በራስህ ብትጀምር ብዙ ተከታይ ይኖርካል ዋልታ አይመጥንህም።

    • @Guygreat1441
      @Guygreat1441 Год назад

      None. Because he can't compete with walta, ebc and fana.

  • @khanrahman812
    @khanrahman812 Год назад +1

    አታም፡ብሎ፡ጋዜጣኞ፡

  • @טסנה
    @טסנה Год назад

    ይህ ጋዛጤኛ ባይፈርስ ሞጋች ነፃ ጋዜጠኛ ተብሎ ነበር
    አሁን ግን ዶክተሩን አፍርስ ተብሎ የተላከ ስው ይመስላል ብራቦ ዶክተር

  • @voiceofshewa2235
    @voiceofshewa2235 Год назад +4

    በእያንዳንዱ የአዲስ አበባ ምክር ቤት ስብሰባ ላይ በከተማዋ የሚገኙ ሚዲያዎች በግልፅ መሳተፍ ይኖርባቸዋል ። ምክር ቤቱ ስለሚሰራው ሥራ እና አሰራር ህዝቡ ከነፃ ሚዲያዎች መረጃውን ማግኘት አለበት ።

  • @tesfayereta3930
    @tesfayereta3930 Год назад

    የማውቀው ገዜጠኛ አልመስል አለኝ። ለመሆኑ ህገወጥ ቤት ስለመሆኑ አረጋግጧል እንዴ?

  • @gizawgirmay8785
    @gizawgirmay8785 Год назад

    ህገ ወጥ መሆናቸው መንግስት ዘንድሮ ነው የታየው??

  • @biniamabebe7264
    @biniamabebe7264 Год назад

    እራሱ ጠይቆ እርሱ ይመልሳል ይገርማል

  • @eyobyemane6336
    @eyobyemane6336 Год назад +1

    ቦርጭህም ጉንጭህም የሳንባህን ቃጠሎ የአፍንጫን ቡል ቡልቅታና እፍንታ ተቋቂሞ ሞላ አበጥ አለልህ። ባየፈርስ አጎብዳጅ ሆነብኝ ዘ-ስምህ! :-)

  • @feleeshetu6966
    @feleeshetu6966 Год назад

    አፈር ትብላ ውሻ ...አሉ። ነፃ ጋዜጠኛ ...አይ ሀገሬ ኢትዮጵያ ሰውነት የወረደብሽ እንዲህ ያለ ጋዜጠኛ ለሆዱ ያደረ ለህዝብ የቆመን ምሁር የማሳጣት ጥያቄ ሲጠይቅ ማየት ያሳፍራል።

  • @afesifu5325
    @afesifu5325 Год назад

    ስሜነህ ትልቅ ችግር አለብህ(1)ስትጠይቅ ተንትነህ ጠይቅ ሰው አታቋርጥ ከተጠያቂው በላይ አንተ አታውራ(2) ሁለተኛ አይፈረድብህም የእንጀራ ጉዳይ ስለሆነብህ ነው ጋዜጠኛ መሳይ የኦሆዴድ ደጋፊ ነው ባይሆን እዚህ እንደሚትቆይ እሙን ነው(3)አንተ ጋዜጠኛ ነህ እንዴት በጂብ የተበሉትን ሰዎች ከዶ/ር ሲሳይ በፊት ማወቅ ነበረብህ እኔደውም አንተ ለህዝብን ችግርና ሰቆቃ ማውጣት ነበረብህ በጣም ታሳፍራለህ የአንተ ልጂ ብትሆን የተበላችው የሚሰማህን ስሜት አስበው አንተ ጋዜጠኛ ሳትሆን የኦሆዴድ ጠበቃ ነህ

  • @ruhamaatbaker4507
    @ruhamaatbaker4507 Год назад +4

    ስሜ ነህ ተከፈለሽ እንዴ ለነገሩ ሚጠበቅ ነ

  • @endalejimma1684
    @endalejimma1684 Год назад

    በፊት የነበረህ የጋዜጠኛነት ሙያ በጣም ጥሩ ነበር አሁን ግን ወገናዊ ሆነሀል ወደ ድሮህ ህሊናህ ተመለስ፣

  • @aschalewaweke8700
    @aschalewaweke8700 Год назад

    ጋዜጤኛውንም ዶክተሩን ስለምወዳቸውና ስለማከብራቸው ዋልታ የምባል የየዘመኑ የድርጅትና የትግሬና የኦሮሞ ድምፅ ልከታተል ችያለው

  • @mohammedtemam9197
    @mohammedtemam9197 Год назад

    እስቲ ዐብይን አቅርብልን

  • @Casma.Mu.3817
    @Casma.Mu.3817 Год назад

    ሲሜነህ ቢፈርስ እናትህ ልብዳልህ ዶሮ ማይንድ የገማ ጭንቅላትህ ሁሉም አየልህ የጋዜጠኛ ስም የምታጠለሽ ቡሽቲ ሺሜ አፈንድዶ ደክሎህ እእህህህህ

  • @usofethiopia8844
    @usofethiopia8844 Год назад

    አገሪቱ ህዝቡን የናቁ በምን ታመጣለችሁ እኛ እናዉቅላችሇለን እሳቤ ነዉ እየተመራች ያለች ከታች እሰከላኛዉ ባለስልጣን::

  • @ewunetumerera9388
    @ewunetumerera9388 Год назад

    ስሜነህ ባይፈርስ እራስህ ጋዘጠኛ ይህ ለምን አታረጋግጥም? ለምን ዶ/ሩን ታስቸጝረዋለህ?

  • @khanrahman812
    @khanrahman812 Год назад

  • @berhanualemnhe5524
    @berhanualemnhe5524 Год назад +1

    ስሜነክ እስቲ አንተ የምትስራበት ጣብያ ስንት ካሜራ አለ ? ይህንን የእውነት ታውቀዋለህ

  • @khanrahman812
    @khanrahman812 Год назад

    ማድረግ

  • @addiszemen3266
    @addiszemen3266 Год назад

    ምነው ጎበዝ!!! አወቅሽ አወቅሽ ቢሏጥ......... ሆንክሳ ጋዜተኛው። ያሳዝናል የማከብርህ ባለ ሙያ ነህ ብዬ እገምት ነበር። ሰው እንዲህ አድር ባይ ሆዳም ሲሆን በተለይ የሚያምኑት ሲሆን በእጅጉ ያሳዝናል። ዶክተር ሲሳይ ለትዕግስትዎና የተረጋጋ መልስዎ አድናቆቴ ይድረስዎ። አንተ ግን ሆዳም፣ ባንዳ፣ ከሀዲ ነሕ። ምን አገኛለሁ ብለህ ነው? አፈር ብላና ዉሃ ጠጣ። ምርቃት ነው።

  • @tesfayereta3930
    @tesfayereta3930 Год назад

    ጋዜጠኛው አሳጣ ተብሎ የተላከ ነው ያስብላል።
    ለመሆኑ መብራት እና ውሃ መንግስት ሳያውቅ ማስገባት ይቻላል እንዴ?

  • @temesgenwolde4977
    @temesgenwolde4977 Год назад +1

    አሻቃባጭ ነህ
    አንተስ ቦታው ሄደ ሰለሁኔተው አጣርተሃል
    ወይስ ጎበዝ እንድትባል እዚህ ቁጭ ብለህ ማውራት
    ያንተ ሰራ ነበር መዘገብ

  • @ETHIOUNITY-pr3js
    @ETHIOUNITY-pr3js Год назад

    ይህ እንቆላል መጣል ያቆመች እንቆራሪት የሚመስል ቀፉፌ ፈሪ ጋዜጠኛ በወያኔ መረብ ተወጥሮ ስለኖረ ሆል ግዜም እየመረጠ የሚጠይቀው መስደብና ማዋረድ የሚፈልገውን ነው ወንድ ከሆነ አብይን ወይም ሽመልስን አምጥተህ አትጠይቅም

  • @user-bt8fu2ib5o
    @user-bt8fu2ib5o Год назад +2

    ይሄሁሉ ቤት ሲፈርስ የለመጠለያ ሜዳላይ የተበተኑት ህዝቡ እንደጋዜጠኛ በቦታው ተገኝተህ የህዝብን እንግልት ማጣራት የለብህ የጋዜጠኝነትና ስራ ነው , ደሞ ይፍረስ ትላለህ ጭቅላትህ ይፍረስ

  • @khanrahman812
    @khanrahman812 Год назад +1

    ከከድሬ፡ሚይጠባቃል

  • @dawittechane1154
    @dawittechane1154 Год назад

    መብራት ሀይል ፣ስልክ ፣ውሀ ለንግድ የተቋቋሙ አይደሉም አገልግሎት ሰጭ ተቋማትን ናቸው ሰራቸውንም ሲሰሩ ህጋዊ መስፈርቱን ሲያሟሉ ነው አገልግሎቱን ለተጠቃሚዎች የሚሰጥ ለምሳሌ የቦታ ካርታ .....ወዘተ ሲሟሉ ነው ከእዚህ አንፃር አገልግሎት ያገኙትን ዜጎች ቤት ማፍረስ ተረኝነት ካልሆነ ሌላ ምን ይባላል አንት ቅጥረኛ።ደ

  • @zledeta3770
    @zledeta3770 Год назад

    ካንቲባዋ ጥያቄ ሰጥታህ ይሆናል ምን ይላል ይሄ?ገበቴ አቃፊ ባትሆን ይመረጣል

  • @deedug1521
    @deedug1521 Год назад +4

    Semanah is so professional

  • @dertech
    @dertech Год назад +5

    ዶ/ር በጣም ጎበዝ ነዉ የህዝብ ችግር ወርዶ ያዳምጣል አቶ ስሜነህ የት/ቤት እና የጤና ጣቢያ ቁጥር እንዲቆጥር አይደለም የተመረጠዉ እኮ ሳምኘል ወስዶ ችግራችንን እንዲፈታ ትግል ማድረግ ነዉ።

    • @dawitterefe8371
      @dawitterefe8371 Год назад

      እረ እኔ ሳውቀው ሞቅ ሲል ብቅ ነው ሚል ምንም አቋም የለውም

  • @werewere-ef7ru
    @werewere-ef7ru Год назад +1

    ስሜነህ አንድ ጥያቄ መልስ እስቲ ።አርሶአደር ሽጦ እንጂ የተወረረ ያልከዉን ብታብራር

  • @mimitesema5376
    @mimitesema5376 Год назад

    በቃ አማራ ካልተሞገስ ችግር ነው አይደል እዚህ ሀገር

  • @tesfayemoges7796
    @tesfayemoges7796 Год назад

    ወይ ጋዜጠኛ አፋጠህ ገደልካቸው እኮ ደምግፊት ካለባቸው ድፍት ይሉብሀል።አታፋጥጥ ላሽ በል🤣

  • @mohammedtemam9197
    @mohammedtemam9197 Год назад

    ስሜነህ ቨይበርስ ጠ/ም ዐብቹን አቅርብልን

  • @desta5975
    @desta5975 Год назад +2

    Why don't you invite the so called sheger city mayor to question him. You seem to focus on a secondary issue because you want to mislead the public. The right to shelter is human right. The state is responsible for providing shelter to its citizens. You should invite the HRC and the do called mayor. That should be your concern

    • @Guygreat1441
      @Guygreat1441 Год назад

      Great. That is exactly what I feel.

  • @aleaaxx7239
    @aleaaxx7239 Год назад +2

    ጋዜጠኛው ምጣፍ ጎታች ነው! ተስፋ የለህም! ይሄን መንግስት አለመተቼት በሽተኛነት ነው ፣ይሄን ነውጠኛ አውዳሚ መንግስት መደገፍ አገር እንድትፈርስ ሚፈልገው ኦሮሙማ መንጋ መሆንን ይጠይቃል!