እግዚአብሔር የሚወደን እስከምን ድረስ፤ የድፍረት ሃጢያት ብናደርግስ ድነታችን ይወሰድብን ይሆን?

Поделиться
HTML-код
  • Опубликовано: 28 авг 2024
  • እግዚአብሔር የሚወደን እስከምን ድረስ፤ የድፍረት ሃጢያት ብናደርግስ ድነታችን ይወሰድብን ይሆን?

Комментарии • 19

  • @TsionGirma-im7qv
    @TsionGirma-im7qv 10 месяцев назад +1

    ዕብራውያን አብርሀማውያን

  • @derejemekonnen1006
    @derejemekonnen1006 10 месяцев назад

    God bless you and your family. It was wonderful teaching. Thank you. Amen !!!

  • @TsionGirma-im7qv
    @TsionGirma-im7qv 10 месяцев назад +1

    ለሁሉ የሚበቃ ሙሉዕ የሆነ ፅድቅ

  • @TsionGirma-im7qv
    @TsionGirma-im7qv 10 месяцев назад +1

    ተባረክ !

  • @lichigmichael155
    @lichigmichael155 10 месяцев назад

    Accepted in the beloved

  • @bejegume893
    @bejegume893 10 месяцев назад

    Accepted in the beloved!

  • @TsionGirma-im7qv
    @TsionGirma-im7qv 10 месяцев назад +1

    አመሠግናለሁ ዛሬ ግልፅ ነው!

  • @TsionGirma-im7qv
    @TsionGirma-im7qv 10 месяцев назад +1

    Wow! ፅድቄ ክርስቶስ ነው!

  • @user-hq1tz4vf9j
    @user-hq1tz4vf9j 10 месяцев назад

    ሮሜ5...19

  • @TsionGirma-im7qv
    @TsionGirma-im7qv 10 месяцев назад +2

    ማድረግ መብቴ ነው ግን ምን ይጠቅመኛል???????
    ማባከን ነው ! ያለሥፍራዬ አልገኝም ..እኔ የክርስቶስ ነኝ ቤተመቅደሡም ንፁህ ፤ በበጉ ደም የታጠበና የእርሡ ብቻ ......

  • @biniyambini6682
    @biniyambini6682 10 месяцев назад

    ስለረዳህን ጌታ ይባረክህ

  • @GezahegnWedajo-fs6uv
    @GezahegnWedajo-fs6uv 10 месяцев назад

    ተባረክ

  • @hannaasresahegn884
    @hannaasresahegn884 10 месяцев назад

    “አትሳቱ፤ እግዚአብሔር አይዘበትበትም። ሰው የሚዘራውን ሁሉ ያንኑ ደግሞ ያጭዳልና፤በገዛ ሥጋው የሚዘራ ከሥጋ መበስበስን ያጭዳልና፥ በመንፈስ ግን የሚዘራው ከመንፈስ የዘላለምን ሕይወት ያጭዳል።”
    - ገላትያ 6፥7-8

  • @asalandmekonnen5478
    @asalandmekonnen5478 9 месяцев назад

    haileye I love your everything including your preaching system! But Let me ask you a question.
    Why the demons inserted in the body of christian? Thanks

  • @TsionGirma-im7qv
    @TsionGirma-im7qv 10 месяцев назад +1

    የድፍረት ሀጢአት ብንሠራ ድነታችን እናጣለን ወይ??? (ደቂቃ 46.) ትእግስቴ ሲያልቅ መልሡን መለሥክ

  • @misganawfaye8067
    @misganawfaye8067 10 месяцев назад

    ሰላም ላንተ ይሁን ወንድም ሐይሉ። ሐጢያት ብናደረግ መንፈሳዊ ሕይወታችን ምንም እንደማይሆንና ምድራዊ ህይወታችን እንደሚጎዳ ገልፀሃል። ግን ይሄ ነገር መፅሐፍ ቅዱስ ከሚያስተምረው እውነት ጋር እንዴት ነው? መንፈሳዊ ህይወታችን ነው የምድራዊ ህይወታችን የሚመራው፣ እንደ ክርሰቲያን። አንተ እንዳለከው ከሆነ ሰው አንዴ ጌታ ተቀብሎ የዘላለም ህይወት ማግኘቱን ካረጋገጠ፣ ሐጢያት መስራቱ የምድሩን ህይወት ብቻ የሚጎዳ ከሆነ፣ በቃ ደስ ያለውን ማድረግ ይችላል ማለት ነው። ታዲያ ይሄ አስተሳሰብ ሰዎችን ወዴት ያመራል? ክርስትና የህይወት ለውጥ መሰለኝ፣ ክርስቲያን የተጠራው ለምንድ ነው? እንደዚህ ብለን እንድናስተምር ነው እንዴ? እናንተ የአለም ብርሐን ናችሁ ሲል የቱ ብርሐናችን ነው? የክርስትና አስተምሮ ሐጢያትን እንድንፀየፍ ነው። ይህ አስተምሮ ልክ አይመስለኝም።
    ከ 45-50 ደቂቃ ያለው ሐሳብህ ይሄን የተናገርክበት ነው።

  • @TsionGirma-im7qv
    @TsionGirma-im7qv 10 месяцев назад +1

    ኃይሉሻ ከ55 ደቂቃው 1 ነገር አገኘሁ ለውጥ ነው!

  • @aalemwube3741
    @aalemwube3741 10 месяцев назад

    Great

  • @TsionGirma-im7qv
    @TsionGirma-im7qv 10 месяцев назад +1

    አዳም ከሳተ እኔም ማልሥትበት ምንም ምክንያት የለም...ወልድ ያለው ህ ይ ወ ት አ ለ ው።