Enem bezih menged eyalefku bizu amet askoterku egzabihere ymesgen eyetagelku new yegebahuat mist sile erkus menfes fawrat menager atfeligim endiaw kabad torinet eminesaw sile memhir girma memhir tesfaye kanesahu new min yshalal ene bizu temiralehu bemaleda meyaz book anbibyalehu bemin lilewitat teyzalech beselot eyetagahu new
Wendime le seyitan mefithew geta Eyesus bicha new hiwetin lesu asalifo mesitet bicha new seyitan hulem kifu new liserk liyard liyatefa new bezuriyachin yalew ye Geta Eyesus sim bicha new mamilchaw enem kesu hiwot silmetaw awikewalhu
ገና ለገና ውጪ ወተው ቤተሰብ ሊረዱ ነው ብለው ስንተን ጀግና ወጣት ወንድማችንን ስንቱን ጀግናይቱን ወጣት እህቶችን አፍዝዘው አስቀምጠዋል እግዚአብሔር ይገስፃችሁ እናተ የሰይጣን ፈረሶች የስንቱን ነፍስ ነጠቃችሁ እረ ጌታሆይ ድረስልን
😢😢😢😢
ሰይጣን የፈለገ ቢዘከር ስራው ማሳዘን መለያዬት ቤተሰብን ትዳርን መበጥበጥ ማፍረስ ደስታን ከቤተሰብ ማራቅ ነው የእኔም እናት አንዴ እባብ ገድዬ የቤታችንን አምላክ እንዴት ትገድያለሽ ብላ ምርር ብላ አልቅሳለች ሌላም ብዙ ዝባዝንኬ ነበር አሁን እግዚአብሔር ይመስገን የመምህር ግርማ የመምህር ተስፋዬ ትምህርት ህይወቴን ለውጦልኛል ስለሁሉም ነገር እግዚአብሔር ይመስገን 🙏
ተባረክ ወርቅ አፍራሁ በአንተ ብዙ ተምረያልሁ እድሜ ይስጥልን
ትክክል ነው ስንት የገጠር ቤተክርስቲያን ባዶ ሆኖ አ.አ ያሉት አባት የብዬዎች ውድ መኪና ቤት ያሳድዳሉ. ፈጣሪ ለመፍረድ ይመጣል
ምን ዉጋአለዉ ገንዝበ ቢኑሮ ስላም ከሌለ እዱሜ ለመላክ መንክራት መማህር ግርማ ዉንዱሙ መማህር ተስፈዬ ና አንተ እዱሜ የስጣች❤❤❤
እግዚአብሔር ይባርክህ ቀጥሎም አባታችን ም/ህር ግርማ የስንቱን ነብስ ታድገዋል በውጭ አለም ጸሎት ስግደት ቅዱስ ቁርባን ከዛ ያለ ሰላም ጌታችን እየሱስ ክርስቶስ እኔ ይምሰጣችሁ ሰላም ዓለም እንደምትሰጣችሁ አይደለም ነው ያለው ትምህርቱን ስሙና በተግባር አውሉት ግድ አይደለም ወደ መምህር መሄድ ሳያስፈልግ መፍትሄ ከእጃችን ነው። ሰላማችሁ ይብዛ
ዛሬስ የውስጤን ፈንቅለ ነው የተናገርከው እኔውስጥ የሌለ ችግር የለም ባወራው ቁጥ ይሄንን ሁሉ አሳልፌያለው ለማለት ይከብደኛል ዛሬ ግን ተመስገን በፀሎት ባልተጋም የዛር መንፈሱን መተቱን ስላወኩ ስለካድኩ አሁን አዲስ ስሜት ይሰማኛል ነገር ግን በእርግጠኝነት ዙሪያዬ መተት አይነ ጥላ እንዳለ በደንብ ገብቶኛል በፀሎት መትጋትአቃተኝ አግዙኝ ወለተ ገብርኤል
Ebakshen korat hons tsley
ወለተ ገብርኤል እኔም እንዳንቺ ሰነፍ ነኝ:: ፀሎት ለመፀለይ እፈራ ነበር ከኃላዬ የሆነ የቆመ ነገር ያለ ይመስለኝና እንቀጠቀጥ ነበር:: ከጊዜ በኃላ ግን በቀን ሁለቴ ጠዋትና ማታ መፀለይና መስገድ ስጀምር ጭራሽ እንኳን እሱን የተዋረደ መንፈስ ልፈራ በደንብ ከበረታሁ በተቃራኒው እሱ እንደሚፈራኝ እየተሰማኝ ነው የመጣው:: ስለዚህ አይዞሽ እህቴ በርቺ ስትፀልዪ ትኩረት ማረግ አለብሽ ብዬ የማስበው የእግዚአብሔርን ፍቅር ቸርነቱን እያሰብሽ ፀልዪ እንጂ እርኩስ መንፈሱን እያሰብሽ ብቻ አይሁን:: እንደዚ ካረግሽ በእርግጠኝነት በህይወትሽ ተሰምቶሽ የማታውቂው ደስታ ይሰማሻል ሰላምሽ ይመለስልሻል:: አይዞሽ እግዚአብሔር ካንቺ ጋር ይሁን::
BH በእውነት በጣም አመሰግናለው ይቺን ኮሜንት በመፃፌ ተጠቀምኩ ስፀልይ ምን ማሰብ እንዳለብኝ ፈጣሪ አምላክ ብርታቱን ያድለን
እግዚአብሔር ይርዳሽ ይጠብቅሽ ። ሁላችንም እግዚአብሔር ይጠበብቀን
የስንቱ ቤት በናቶቻችን በአያቶቻችን በአድ አምልኮ ተበታተነ እኔም አንጀኛዋ ስልብ ነበርኩኝ ግን እህቶቼ ና ወንድሞቼ ልጆቻችን ሣይገባቸው እናም ለመረዳት ሢነገራቸው ሣይሠሙ እዛው መዳከር
እኔ ከራሤ ከልጆቼ ጋር የሚቀየሩበትን ቀን ከእግዚያብሔር እየጠበቅሁኝ ነው
ከኔ መስማት አይፈልጉም ምንድነው መንፈስ መንፈስ የምትሉት ይላሉ
እግዚያብሔር ይስጥህ ወርቅ አፈራሁ
ሥለ ሁሉም ::
አረ እውነት ነዉ ከሰው በላይ እንሰራለን ብርም እናገናለን ግን ድካም ብቻ የት እንደሚገባ አናውቅም አሁን ገና ገባን
ወርቅየ ታወቃለህ ብዙ ሰዉ እየቀየርክ ነው ከእኔም ጭምር በርታ እግዚአብሄር ካንተ ጋር ይሁን
ኡፍፍፍፍ እግዚአብሔር ይርዳን እንጂ በጣም ይከብዳል የዓለው ነገር 😢😢😢
በርታ ወድማችን❤ለኢትዬጲያ መተራመስ ምክንያት
የጠቋይመንፈስ
የደብተራመንፈስ
የኛድክመት
በአጠቃላይበራሳችን ስራነው😢የወደቅን።እፍፍፍፍፍፍፍ
ከባድነው ተጨካክነናል😢😢😢😢ደብተራን እግዚያብሔር ይገስፀው ።
ወርቃፈራሁ ላንተና ለመምህር ተስፋዬ ከመላ ቤተሰባችሁ ጋ እድሜ ከጤና ይስጥችሁ ይሄ ትልቅ ማንቂያና እርኩስ መንፈስን እንዴት እንደምንዋጋ የሚያሳይ ነው በርታ ቀጥልበት ::
እግዚአብሔር ዘመንህን ይባርከው🙏ምንም ቃል የለኝም ምክንያቱም እኔ ከብዙ አመት የመፍዘዝ ህይወት የነቃሁበትና ከነቤተሰቦቼ እየተጋንበት ነው 😢😢😢እና በፀሎት አስቡን🙏🙏🙏
የእምነት አባቶች ችግር የለውም ይላሉ?
ምርጥ ሰው ወርቄ እግዚአብሔር እድሜና ጤናን ይስጥልን የሁላችንንም ቤት እግዚአብሔር ይጎብኘን ❤
አረ በመተት እየተሰቃየን ነው ደብተራዎቹ እዚም መተዋል
😢😢ምን እናድርግ ብለህ ነው አባቴን አብዛኞቹ መምህራን እሚያላግጡናቸው ትውልዱ እያለቀ ሌላው እራሳቸውም እንዳልከው የተያዙናቸው በመንፈሱ።ለእዛነው ግድ የሌላቸው
እውነት ነው እኔም የወሎ ሠው አግብቼ መከራዬን አያለሁ አገር ለቅቄ ወጥቼ መከራዬን አያለሁ
ኢየሱስ ክርስቶስ የሁሉም ዝባዝንኬ መፍትሄ ነዉ። ግድ የላችሁም ሞክሩት በተሰበረ ልብ ሆናችሁ ለምኑት እርሱ ጎዶሎን የሚሞላ ሰይጣንን አናቱን የሚቀጠቅጥ ሰላም የሚሰጥ; ከጨለማ አለም አዉጥቶ ብርሀን የሚያመላልስ ኢየሱስ ክርስቶስ ነዉ።እኔ የህይወት ምስክር ነኝ። ክብር ለእግዚአብሔር ይሁን
ወርቅአፈራው ሁሉም ትክክል ነህ እኔ ራሴ ቆም ብዬ እንዳስብ ነው ያረከኝ የምኖረውም USA ነው ያለከውን ነገሮች በሙሉ በራሴም በአካባቢዬም ሰዎች አማካኝነት በግልፅ አይቼዋለሁ ይኬንም የሚያናግርህ እግዚአብሔር እኛን ሊያድን ፈልጎ ነው ብዬ ነው የማስበው ከሺህ ስብክት እንደዚህ በግልፅ መነጋገሩ በምን ጣህሙ ወንድሜ ክበርልን እናመሰግናለን
መርገም ወደትውልድ እንዳይተላለፍ በንጹ ልብ ተግባራዊ ክርስትናን እንድንኖር ፈጣሪ ይርዳን
መርገም በዘርሽ እንዳለ ካወቅሽ በፆም ፀሎት መስበር አለበት እንደ እምነትሽ እራሱን የቻለ ስርአት አለው ነፃ ሆነሽ በነፃነት መመላለስ ትችይለሽ በፆም ፀሎት በርቺ እሺ መዝሙር 91:1:18 ይለውን ቃል ጠዋትም ማታም አብቢው ይአ በልጅነት የተስጠሽ ስልጣንነው በስልጣን ተመላለሺ አይዞሽ
እዉኀትተዉ እራሳችን እንፈትሽ
በጣም አመሰግናለሁ አስተማሪ ወረቅ አፈራሁ ብዙ ነገር ተምሪያለሁ
እውነት ነው!!.... ከሁለት አንዱ ከብዙ ዓመታት በኃላ ሙሉ በሙሉ ይቀየራል... በቃ ሌላ የማይታወቅ ሰው ይሆናል... ልክ ነህ!!
ዛር ጨርሶናል እኮ... ጌታ ይድረስልን!!
አባቱ ያሉንም በተለዬ ዉጨ ያለንዉ❤
አባትሽ መፅሀፍ ቅዱስ ነው አምብቡ መልስ አለው እመኝኝ በርቺ አ.አ ደሞ እውነተኝ አባት ፈልገሽ በሳምንት አንዴ እደወልሽ መፀሀፍ ቅዱስ ተማሪ ጠይቂ አይዞሽ
በርታልን ወንድማችን ገና ሰዉ አልነቃም ንቁ በፀሎት በስግደት በጥምቀት በንስሀ😂
በርታ ወንድማችን
ትክክል አልዋሸህም እኔ ብዙ እማውቃቸው አሜሪካን እሚኖሩ ባለትዳሮች አብዛኞቹ ሴቶቹ ይቀየራሉ ወንዶቹም እንደዛው እኔ ሁሌም እምለው ዲያቢሎስ ነው ፀልዮ እላለው ግን በፍፁም ለመንበርከክ ለመስገድ ብዙ ምክንያት አልባ ዝባዝንኬ ነገሮችን ይናገራሉ ታድያ እንዴት ዲያቢሎስ አይሰለጥን ። ማስተዋል ይስጥልን
ወርቅዬዬዬ ወንድሜ እናመሰግናለን ኑርልን ፀጋውን ያብዛልህ የኔ ትሁት
እኔ ውጪ ሳይሆን እዚህ አዲስ አበባ ነወ ያለሁት :
በጣም ሃይለኛ ድብርት አለኝ ቀንና ለሊት ብተኛም አልጠግብም ።
ከሰዎች መነጋገር መገናኘት ይደብረኛል : ስራ አይሰራልኝም ።
የያዘኩት ስራ አይሳካልኝም ይሰናከልብኛል ።
ፀሎት አደርጋለው ግን ሊሻለኝ አልቻለም።
ወይ ውይ 😢😢😢 እናመሰግናለን ሚበላ ሳይጠፋ ባዶ😢
እግዚአብሔር ይስጥልን ወርቅ አፈራሁ 👏👏⛪
አኳንደህና መጣህ ወርቅሻ
እውነት ነው የተናገርከው ወንድማችን
እውነት ነው በሁሉ ቤት ያለ ችግር ነው በተለይ በሐያት በእናት እና አባት የሚመጣ የባህድ አምልኮ ብዙ ቤተሰቦችን ለችገር ጥሏል
enamasegenaln kebarln yantan ayenatun yabizaln amen🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏
ወድሜ የገለፀካቸው በሙሉ ከቤቴ መጠክ ያየክ ነው የመሰለኝ ከሚገረምክ ነገረ በሰጋወ ደሙ ያለን ሰወች ነን ግን በባለቤቴ በኩል ብዙ ነገሮችን እመለከታለሁ የሚደበቃቸው ነገሮች ከቤተሰቡቹ ጋረ ብቻ እና ብቻነው ነው የሚነጋገረው ከኔ ጋረ ክህደት ካልሆነ በንግእረ አያምንም በጨራሺ
እዴህ አይነት ነገር እኔም ገጥሞኛል. ጓደኛየ ቤት ሂጀ እባቡ ሲመጣ የኔ ጊታ መጣህእልኝ አለችው
ሰላም ላንተ ይሁን ወርቅ ኣፈራው በርታ፡ ኣሁን ያቀረብከው ትምህርት በጣም ኣስተማሪ ነው፡ ሆነም ግን ማን ይስማ ፡ በተለይ በገጠር ያሉት ቤተክርስትያን በጣም የተሳቀዩት ነው። ከተማ ያሉት ግን ....... ፡
❤❤❤❤❤berta wendumachin
በርታ ወንድማችን የሁላችንም ችግር ነው
Werkaferahu berta anbesa .We cannot wait to hear you every other day. Thank you.
Yes, you are right, brother
ወርቅ፡አፈራሁ፡የዛር፡መንፈስና፡መተት፡የተለያየ፡ንው፡ሁለቱ፡ሲደመር፡ምን፡እንደሚሆን፡አስበው፡በሁለቱም፡የተጠቃሁኝ፡ነኝ፡ፈጣሪ፡ይመስገን፡ፃም፡ፀሌት፡ቁርባን፡ፀበል፡ካልሆን፡ተጋልጠናል፡ፍርሃቴ፡አሁንም፡ቢሆን፡እኔ፡ላይ፡ያቁም፡ልጆቼን፡አደራ፡እያልኩ፡ፈጣሪዪን፡እየለመንኲ፡ነው፡፡
መርካቶ ያስመስሉታል ቤተመቅደሱን
እኔ አሜሪካ ነው ምኖረው፥ አንዱ ከአኢትዮጵያ የደረቀ ቅጠል ልኮብኛል ለማፍዘዝ
መምህር ወርቅ አፈራው Please ቁጥርህን ወይ የቴሌ ግራም ቁጥር ካለህ ባክህ
27 አመታት አሜሪካ ኑሬ ምንም የለኝም በስሜ ቤት ስገባ ወደመኝታ ነው እምገባው በቃ ምንም መስራት አልቻልኩም የኔ ታሪክ ብዙ ነው😢
የዘወትር ውዳሴ ማረሰያም እና የእለት ዳዊት እየደገምሽ ፀልይ ስገጂ ሁሉም ይስተካከላል
ገጠመኝ ብለሺ ዩቲዩብ ላይ ሰርች አድርገሽ አዳምጭ የሌሎች ሰዎች ታሪክ ገጠመኝ ነው ትማሪበታለሽ ትነቂያለሽ
Werk aferew ewnt new be wichi hulm nger molto chenket new hgeru
ወንድሜ ሁሉ ጥሩ ነው ነገር ግን ፆም ፀሎት ስግደት በጎ ማድረግ ብቻ ሳይሆን ጠበል መጠመቅ ወሳኝ ነው በተለይ በርሜል ቅዱስ ጊዮርጊስ እንዲሄዱ ብትላቸው ጥሩ ነው ከምንም በአንዴ ፆም ፀሉት ስግደት ከባድ ስለሚሆን
Enkan dehena Metahln
Bexam yasezinal 1nd abati
Inka Be Eyseus kiristos qali tsanto iwunet yemiwara nafisun lebagochu aselifo yemisex yixfa ?!!?+-1
እረወርቅዬ የኔአያት ሺቶውንግጥምአድርጋ ትጠጣነበር ግንከናታየመጣየዛርመፈስነው
ፍሬህይወት የዱባይን እንዴት ነው ማግኘት የምችለው
ሰላም ወንድሜ ወርቃፈራሁ እኔ ለምሳሌ ሁሉንም ነገር ደርሼበታለሁ በቤቴ ውስጥ ምን አይነት መንፈስ መተት አፍዝ አደንዝዝ በቃ ምን አለፋህ ወንድሜ ሁሉን የመናፍስት አሰራር አውቄዋለሁ እድሜ ላንተ ለ ሳድስ ሚዲያ ለመምህር ተስፋዬ እንዲሁም ለ ቀሲስ ሄኖክ ወንድሙና ቀሲስ ሄኖክ ተፈራ ሁላችሁንም በደምብ እከታተላለሁ ለባለቤቴም ሼር እያደረኩለት ያያል ግን እርዳኝና እንዋጋው ስለው ፈቃደኛ አይደለም እባክህ ፈቃደኛ ከሆንክ ልደውልልህና ላውራህ ሂወቴ ለሌሎች ካስተማረና እኔም ጋር የጎደለ ነገር ካለ እንማማርበታለን ብዬ አስባለሁ ይህንን የምታነቡ ሁሉ በውጥረት ውስጥ ነው ያለውት በጸሎታችሁ አስቡኝ አመሰግናለሁ
አይዞሽ እራስሽን ሁል ጊዜ ስትፀልዬ እዳዬ በመስቀል ላይ ተከፍሎልኝል ባለእዳ አይደለሁም እይልሽ ሀጥይትሽን ለሚይበዛው ጠላትሽ ዲይቢሎስ ንገሪው አታገኝኛም በደሙ ገዝቶኝል አምላኬ ተቤዥቶኝል እይልሽ ፀልዬ ፀሎትሽን በተቻለሽ አቅም ከፆም ጋር አድርጊው አሽናፊ ትሆኝለሽ እግዚአብሔር ይርዳሽ በርቺ🙏🙏🙏🙏🙏
@@bethlhamyimam139 አመሰግናለሁ ብቻ በጸሎትሽ አስቢኝ
እመቤቴ ትርዳሽ
Wondimachin barita Egzabhir yixebiqik
Pls be RUclips profile bedanbi yemitay nager asqemixilin bizochachin search sinadergi tolo ayitegnenim
እዉናት ነዉ ዉንደሜ እገዚኦ ማሀረን ክረስቱሰ ❤❤❤ ቬር❤ቬር❤ቬር❤ላይክ❤ላይክ❤ላይክ❤ አረጉ ሁሉም እንዲዱኑ❤❤❤❤
Tikkkikil ynan tark new ytenagrkw fetar yrdani
እግዚአብሔር አምላክ የዛር መንፈስ ይምታዉ ወጣቱ ጫት ቃሚ ጠጪ አጫሽ የሆኑት በዚህ በመንፈስ ምክንያት ነዉ እኔ አንድ የማዉቃት ሴት ነበረች ሙሉ ሽቶ በአፍንጫዋ ትጠጣ ነበር ዛሬ ግን ታሪክ ተቀይሮ እግዚአብሔር ምሯት በንስሃ ታጥባለች ለመቁረቡ ፈራች ገና ለቆ አልወጣም ታመልከዉ የነበረዉ መንፈስ ስትምል ሁላ በዛሩ ነበር ምትምለዉ
Segerm lije yeshenal tersunm yachohal😢
Enem bezih menged eyalefku bizu amet askoterku egzabihere ymesgen eyetagelku new yegebahuat mist sile erkus menfes fawrat menager atfeligim endiaw kabad torinet eminesaw sile memhir girma memhir tesfaye kanesahu new min yshalal ene bizu temiralehu bemaleda meyaz book anbibyalehu bemin lilewitat teyzalech beselot eyetagahu new
🙏🙏🙏🙏🙏🙏
Er bakhe erdaghe yantenena ymemher tasfayane sesama debene yale enkelfe yewasdagal bz nawe hegra khalke agezoghe
ቬር❤ቬር❤ቬር❤ አረጉ
Ènie yedela lege nate erobe takeberaleche setetewe gaja sigara metete chate derome tebelaleche asabedate gelawane atetatebeme ayata benata yamelkalu 4te lege yeza zore belo ayayateme legochane atekotatererme adega alewe
eko eshi mefethaw mindenew
90%100 ሀበሻው ዲፕሬሽን ውስጥ ነው
መንፈስ ያለ ኢየሱስ ስም በፍጹም ኣይወጣም በመቁጸሪያ ወይ በጸበል ኣይወጣም መጽሓፍ ቅዱስ ማንበብና መረዳት ያስፈልጋል መፍትሄ ያልከው ስህተት ነው ያለ የየሱስ ስም ኣይወጣም
እግዴ እየወጣልን ነዉ ምትላለህ
መፅሐፍ ቅዱስ ማንበብ ብቻ ሳይሆን ተግባር ያስፈልጋል። እባቡን እራ ራሱን መቀጥቀጥ ያስፈልጋል ስለዚህ በእየሱስ ክርስቶስ ስም ቀጥቅጪው መጀመሪያ በስሙ ካመንሽ።
መቁጠሪያዉም ፀበሎም በየሱስ ስም ነዉ እሀቲ ጠለቅ ብላቹ ስሙ ወይም እንብቡ🙏🏽
Its not the devil. Its humans 😅
Wendime le seyitan mefithew geta Eyesus bicha new hiwetin lesu asalifo mesitet bicha new seyitan hulem kifu new liserk liyard liyatefa new bezuriyachin yalew ye Geta Eyesus sim bicha new mamilchaw enem kesu hiwot silmetaw awikewalhu
መጠናናት ከጀርባ ያለዉነዉ ለብዙዎች ትዳር መበላሸት
እውነትህን ነው የአሜሪካ ቤተክርስቲያን መሄድ ለወሬ ነው እንዳውም ከካህናቱ ጀምሮ ተጣልተው ለሁለት ይከፈላሉ:: በቃ የቡድን ስራ ነው ያለው በእግር ነው የምንመላለሰው:: መለወጥ የለም:: አንተ መኪናቸውን ሸጠው ትላለህ ባልና ሚስት አለያይተው ሴቶችን ሰብስበው ገዳም ብለው የከፈቱም ቄስ ተብዬዎች አሉ የገጠሩንማ ለምን ይርዱ?
ወንድሜ ትምህርትህን ወደድኩት። የቤተክርስቲያን ድህነት ወይንም የካህናቱ አልባሳት ማጣትን ግን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን በጣም ሀብታም ናት። ለምንድን ነው ገንዘቡኝ ከባንክ አውጥተው የማይጠቀሙበት? ጳጳሶቹ የሚኖሩት ህይውት ግን ፈጽሞ ክርስቶስ ካስተማረው ውጭ ነው። የምእራቡ ሀብታም እንደሚኖሩት ያህል ነው። ይህ መቀየር አለበት። ክርስቶስ እና አንድ አቡን በመንገድ ቢያልፉ ሁሉም ሰው ክርስቶስን ትቶ ለአቡኑ ይሰግዳል። በዚህ ልክ ራሳቸውን እንደፈጣሪ እንዲታዩ አድርገዋል።
Are Egzio wedet enhid weyene sew enateye are men gudoch nen eseki wendeme werkaferaw selekehen lakeleny egzio are getaho ebakeh tolona ebakachu wendeme ehetoche beye hayemanotachu tseleyu MEDANIALEM tolo endi meta lefered mekeniyatum bezu wegenoche ewenet yezew hasetenyoch eyetedelakeku eyasemeselu ewenetenya meselew hak yalachew fered bet sayeker siyanebu men yebalale weyene tadiya fetari bifered enkon edenesu ayeferedenemem ewenet selehone ebakachu etseley asemesay sewochen ediketa 😂
አረ አጋንንት በመቁጠሪያ አይጨነቅም የሚጨነቀው በኢየሱስ ስም ብቻ ነው እባክህን መጽሐፍ ቅዱስን በማንበብ ከዚህ አስተምህሮት ይቅርና ጌታ ኢይሱስን ይቀበሉ አስተምህሮቶ ሁሉ የሰውን ሕይወት ሊቀይር ይችላል
ጌታ ይባርኮት
እኘ በመቆጠረያ ቀጥቀጠን በደንጌል ማረያም። አሰረን። በደሰታ እንኑሯል አህቶ ቤትሸን ፈትሸ ባእደ አመለኵት ካለ
Eyecheferk aydeleme be mekuteriya mitketekitew....be yesus kirstos sim eyeterah new corectionnnnnnn
እስኪ ሞክሪዉ በኢየሱስ ስሞ እያልሾ ቀጥቅጭዉ
አስካልሻ፦ አጋንንት በፉከራ በጩኸት ይለቅ መስሎሻል...? አይደለም። በተግባራዊ ክርስትና (በፆም፣ በጸሎት፣ በስግደት፣ በመቁጠሪያ በመቀጥቀጥ ርኩስ መንፈስን በመቃወም፣ በምፅዋት፣ መልካም ስራዎችን በመስራት ወዘተ ነው።
ይኸውልሽ ስለ መቁጠሪያ ትንሽ ልበልሽ። መቁጠሪያ ማለት ከስሙ እንደምንረዳው መ...ቁ...ጠ...ሪ...ያ... ማለት ነው። ቁጥሩም 41 ወይም 64 ነው። መንፈሳውያን አባቶቻችንና እናቶቻችን በትውፊት (በቅብብሎሽ) ካቀበሉን የቤ/ክ ንዋያተ ቅድሳት ውስጥ አንዱ ነው። አባቶቻችን ሀሳባቸው ሳይበታተን ከቀልባቸው ሆነው በተመስጦ ፀሎት ማድረስ ሲፈልጉ ለምሳሌ፦ ''አባታችን ሆይ'' ፣ ''ጌታ ሆይ ማረን፣ ''ጌታ ሆይ ስለ እናትህ ስለ ቅድስት ድንግል ማርያም ብለህ ማረን''፣ ''ኪርያላይሶን'' ወዘተ የሚባሉትን ፀሎት 41 ወይም 64 ጊዜ ሲፀልዩ የሚቆጥሩት በመቁጠሪያው ጠጠር ነው። ቅዱሳን መላዕክቱ፣ ፃድቃን፣ ሰማዕታቱ ሲመሰገኑ የፀሎቱ ቁጥር የሚቆጠረውም በመቁጠሪያው ጠጠር ነው።
አየሽ መቁጠሪያ በቤ/ክ አባቶች የተባረከ ከሆነና በፀሎት ጊዜ የምትጠቀሚበት ከሆነ የጌታ እግዚአብሔር፣ የድንግል ማርያም፣ የቅዱሳን መላዕክቱ፣ የፃድቃን እና የሰማዕታቱ ስም የተጠራበት ስለሆነ የእግዚአብሔር መንፈስቅዱስ መለኮታዊ እሳት ወይም መብረቅ አርፎበታል ማለት ነው።
በሚያመን ወይም ክፉ መንፈስ በሚረብሸን የተለያዩ የሰውነት ክፍሎቻችን ላይ ወይም ደግሞ ክፉ መንፈስ በሚያሰቃየው ሰው ላይ የተባረከውን እና በፀሎት ሰዓት የተጠቀምንበትን መቁጠሪያ ስናሳርፍበት አጋንንት እሳቱን ወይም መብረቁን ሊቋቋመው አይችልም። አንቺም ከቤተሰብ (ከአያት ከቅድመአያት) ወዳንቺ የተላለፈውን እና መናፍቅ ያደረገሽን የአዳል ሞቲ መንፈስ እና የምታመልኪውን የጥልቁን ኢየሱስን እዚያው ሆነሽ በእምነት በተባረከ መቁጠሪያ ቀጥቅጪው ይጋለጥልሻል ይታሰርልሻልም።
አስካልሻ፦ ከዚህ በላይ ማለት ብችል ደስ ባለኝ ነበር ።
የድንግል ማርያም ልጅ ይርዳሽ።
በመጀመሪያ መቁጠሪያው የሚባረከው በኢየሱስ ክርስቶስ ስም ነው።ከዚያ መቁጠሪያውን በመጠቀም ሰውነትህን ስትጎስም አጅሬው ይቃጠላል ማለት ነው ስለዚህ ራስህን ፈትሽ ።