“የቻልነውን ሁሉ እያደረግን ነው፤ የበለጠ መሻሻል እንፈልጋለን፤ እኔም ቡድኑን ከዚህ የበለጠ ማሻሻል እፈልጋለሁ።”ሩበን አሞሪም

Поделиться
HTML-код
  • Опубликовано: 10 фев 2025
  • #መንሱር_አብዱልቀኒ #MensurAbdulkeni #MensurAbdulkeni #መንሱር_አብዱልቀኒ #ብስራት_ስፖርት
    ማንችስተር ዩናይትድ በሜዳው እና በደጋፊዎቹ ፊት በእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ ሃያ አራተኛ ሳምንት ጨዋታ ክርስቲያል ፓላስን ያስተናገደ ሲሆን ጨዋታውንም ሁለት ለዜሮ በሆነ ውጤት በሽንፈት አጠናቋል።

Комментарии • 2

  • @ahmederina
    @ahmederina 7 дней назад

    አሞሪ ሁሉንም ጠራርጎ ካላሶጣ ዩናይትድ አይቀየርም