7 ሚሊዬን ብሩን ማን ዋጠው? የዳሽን ባንክ ፒያሳ ቅርንጫፍ ጉድ | የወጣቶቹ እና ሀላል ታክሲ መጨረሻ
HTML-код
- Опубликовано: 10 фев 2025
- እግረኛው ሚዲያ በተክለሃይማኖት አዳነ የተቋቋመ ሲሆን በምድር ያሉ ማህበራዊ እና ሃይማኖታዊ ጉዳዮችን የሚዳስስ ቻናል ነው። ለማንኛውም መረጃና ጥቆማ 0946707555 ላይ አድርሱን!!
እግረኛው ሚዲያን ይደግፉ gofundme.com/6bcg2
በኢትዮጵያ ብር ማገዝ ለምትፈልጉ ከስር ባሉት የባንክ አካውንቶች ተጠቀሙ
ንግድ ባንክ
1000067563259
ተክለሃይማኖት አዳነ
ዳሸን ባንክ
5155131542011
ተክለሃይማኖት አዳነ
አዋሽ ባንክ
013201211642800
ተክለሃይማኖት አዳነ
ለበለጠ መረጃ
0946707555
#Ethiopia #Egregnaw-Media #Donkeytube #Seifufantahun #Yenetatube #Medlotmedia #መጋቤሐዲስ እሸቱ #Fanabc #Yegna TV #Haleta TV #hagerie tv #MK TV #Henok haile #Asterbedane #Ethiobetesb Media
gofundme.com/6bcg2
gofund.me/22a628f5
ወንድም ገብረመድን በሚንበር የኔ መንገድ ብትቀርብ ብዬ ተመኘሁ አላህ ይጠብቅህ አላህ መጨረሻችንን ያሳምር
Inshallha
ነገር ግን ፥
- እራሱ ሙሐመድ ልዩ መልክተኛ አይደለሁም ፤ በእርሱና በተከታዮቹ ‘ኣሏህ’ ምን እንደሚሰራ አላውቅም ፤ በግልፅ አስፈራሪ ብቻ ነኝ ፤ ሌላ አይደለሁም ፤ ብሏል (ቁርኣን ም. ፵፮ የአሸዋዎች ምዕራፍ [ሱረቱ አል አሕቃፍ] ቁ. ፱)።
📖👈🏾🫢
በአንፃሩ ደግሞ ፥
- “ኢየሱስም ፦ ትንሣኤና ሕይወት እኔ ነኝ ፤ የሚያምንብኝ ቢሞት እንኳ ሕያው ይሆናል ፤” ይላል (የዮሐንስ ወንጌል ም. ፲፩ ቁ. ፳፭)። 👉🏾📖🤔
@@TruthEz
እና ምን ይሁን
ድሮስ we consider Mohammed (S.A.W) as a prophet who is a human being that preaches the way of God as he is told or ordered to do.
But here u are comparing a man with whom you claim a God🤔
@@HananMohammed-bg2jf ነገር ግን ፡ በስሙ ተጠርቶ ፡ ‘ኣሏህ’ በቀጥታ አነጋግሮታል የተባለው መልክተኛ ፡ ሙሴ [ሙሳ] ብቻ እንደነበር ከተቃራኒው ቁርኣን እነሆ፥ 🤔
- “ከዚህም በፊት በአንተ ላይ በእርግጥ የተረክናቸውን መልክተኞች ፡ ባንተ ላይም ያልተረክናቸውን መልክተኞች (እንደላክን ላክንህ)። ‘ኣሏህ’ም ሙሳን ማነጋገርን አነጋገረው። “ ብሏል (ቁርኣን ም. ፬ የሴቶች ምዕራፍ [ሱረቱ አል-ኒሳእ] ቁ. ፩፻፷፬)። 📖👈🏾🫢
የዳሸን ባንክ የፒያሳ ቅርንጫፍ ማናጀርን ከስራ ማባረር አለበት የባንኩን ስም እያበላሸ ስለሆነ ባንኩ ውስጥ የነበረውን ገንዘብ ከፍርድ ቤት ውሳኔ በኃላ እንዲወጣ አስደርጎት ነው ላደረገበት ደሞ ተከሳሻ ጉቦ ከፍሎታል ዳሸን ባንክ የምትጠወሙ ከዚህ ተማሩ አስተማማኝ ባንክ እንዳልሆነ በግዜ ወደሌላ ባንክ መጠቀም ብትጀምሩ ይሻላል
በፍርድ ቤት የታገደ ገንዘቤን ፍርድ ቤቱን ሸውዶ ከሰጠኝ ለኔ ከዚህ በላይ ለኔ አስተማማኝ ባንክ ከየት ይመጣል 😂
Ayibalm! Dashen bank the right choice for the right banking service
አልፎዝም ይሁን ሀላል taxi ከእነ ካሳው ለጠበቃ ከከፈሉት ጭምር ሊከፍላቸው ግድ ነው !!! dashen bank ዋና ተከሳሽ ነው ምንም ጥያቄ የለውም ከሀላፊነቱም ሊነሳ ግድ ነው ውጭ ላይ ማጅራት ከሚመቱት በምን ይለያል ??
gofundme.com/6bcg2
የባንኩ ማናጀር እና የሃላል ባለቤት አብረው አንደሚሰሩ የሚያሳይ ነገር አለ ይታየኛል
ይመስላል የ ባንኩ ማናፅጀር እኮ በግልጽ ካለምንም እፍረት ለምን እታወሩም ብሎ ጠይቆናል ብልዋል በጣም የሚያሳዝነው ገንዘብ ያለው ሰው በግልፅ ድሀን መበዝበዝ የሚችልበት አገ ሆነ ህግ የማይከበርበት
በትክክል
ጥያቄው ፡ የባንኩ ማናጀርና የድርጅቱ ባለቤት ፡ በሕግ ፊት ፡ በግለሰቦች ገንዘብ ቁማር የሚጫወቱት ፡ በጥቅም፣ በዘር ወይስ በሃይማኖት ፡ ተቧድነው ይኾን ፧ 🤔
የኢትዮጵያ ባለሀብቶች በድም እና በግፍ በሌብነት ይትገኘ ነው በጣም ያሳፍራል
ዳሽን ባንክን ሙሉበሙሉ ጥፍተኛ ነው ዳሻን ባንክ ደሞ ስራ አስኪያጅ ኪሳራውን መጠየቅ ይችላል
አዘጋጅ ሲናገሩ ከስሜት ነጻ ለመሆን ይሞክሩ በተረፈ ጥሩ ፕሮግራም ነው በርታ።😊😊😊
እጅግ የሚያሳዝን ነገር ነውና በዚህ አይነት የቢዝነስ ፈቃድ አውጥተው ራሱን ለማሻሻልና ከችግር ለመውጣት ጥረት የሚያደርጉ ዜጎችን የሚዘርፋ ህገወጦችን በተመለከተ የዜጎችን ደህንነት በመጠበቅ ሌት ተቀን የሚተጋው የፌደራል ፖሊስ አንዱ የወንጀል ክትል አቅጣጫው ቢያደርግ።
እግረኛው ሚዲያ ጠንካራ ሚዲያ❤❤❤
አቶ ዳንኤል ከለለው ወደ አልፎዝ ታክሲ ካፓኒ መዘዋዎር አለባቸው ይህን ካልሆነ የዳሽን ባንክን ታማኝነት ያጎሉዋል ።
ቤቱን በቦምብ አፈነዱት
ሰውየው ሳሂር ነው እኔንም እንዳንተ ነው የበላኝ ቤቴን ህይውቴን ሁሉን ነገር ነው ምስቅልቅሉን ያውጣብኝ ህግ የለም እኮ በማጭበርበር ወንጀል ከሰነው ተየዞ የ 500000ብር ዋስ አስይዞ ለቀቁት ምንም ፍትህ ሳናገኝ ፍትህ በዛይድ ለተጭበረበሩ
በጣም የሚገርም ነው እሄን ያክል ብር ዋስ አስይዞ ወጣ ለኛ ለተበዳዮች ብረችንን ወይም ሀቃችንን አይሰጠንም አይ ሃገሬ 😊
የባንክ ማናጀሩ በሙስና ከ5-15ዓመት ይታሰራል 1ኛ የፋርድ ቤት ትዕዛዝን ወደ ጎን በመተው ችሎቱን ማጭበርበር
2 አንድ ወገን ብዙ ጥቅም እንድያገኝ እና አንደኛው ወገን እንድጎዳ ስልጣኑን ተጠቅሞ ጉዳት ማድረስ
Awo yitaseral sewyew mekeses ychilal
ዳሸን ዋና መስሪያቤት MIS ክፍል ነው ማገድ ና ደብዳቤውን መጻፍ የነበረበት ቅርንጫፉ ምን ስልጣን አለው? እንዴት?
የኢትዮጵያ ባለሃብት ነ ን የሚሉ ሰዎች በደም በጉቦ በሙሰኛነት በደሃዉ ገንዘብ አያደጉ ደሃዉን የሚንቁ ወር በሎች ናቸዉ ሃላል ያሉት ሃራም ቢሉት በቋንቋቸዉ መልካም ነዉ ፍትህ ለምሰኪን ወንድሞቻችን 😢
ወንድመሜ ገብረ መድን አላህ ሀቅህን ይመልስልህ
ነገር ግን ፡ ሀሰተኛነት ሀጥያት [ሀራም] እንዳልሆነ ፡ ከተቃራኒው ቁርኣን እነሆ ፥ 🤔
- በልብ እያመኑ በአስገዳጅ ሁኔታ ውስጥ ግን በክህደት ቃል መናገር በ’ኣሏህ’ ዘንድ አያስቀጣም ፤ ብሏል (ቁርኣን ም. ፲፮ የንብ ምዕራፍ [ሱረቱ አል ነሕል] ቁ. ፩፻፮)።
📖👈🏾🫢
እራሴ አብቢነው ገብረመድንአላህ ካተጋር ይሁን ማበብ ን እሚያህል ነገር እውቀትን እሚያህል ነገር ምን አለ❤❤
ነገር ግን ፡ ወደ ቀዳሚው ክርስትና እንድትመለሱ ከሚጠቁሙ በርካታ የተቃራኒው ቁርኣን አንቀፆች ውስጥ ጥቂቶቹን እነሆ ፥ 🤔
- የማርያም ልጅ ኢየሱስ [ዒሳ] : ኦሪትን [ተውራት] እና ወንጌልን [ኢንጅል] ወይም መፅሀፍ ቅዱስን እንዲያረጋግጥ ከ’ኣሏህ’ ተሰጥቷል ፤ የወንጌል ባለቤቶች (ክርስቲያኖች) ውስጡ ባለው ሕግ ይፍረዱ ፤ ብሏል (ቁርኣን ም. ፭ የማእድ ምዕራፍ [ሱረቱ አል ማኢዳህ] ቁ. ፵፮ - ፵፯)።
📖👈🏾🫢
😂😂😂😂😂 ከዛስ ????@@TruthEz
ይገርማል አይን ያወጣ ሌብነት 😔
እግዝኦ። ማረን። ክርሰቱስ። የክሰ ዘመን። ለዚ ለልቀ ጊዜ። መከካደ። እግዝአብሔር የመረን ቬር❤ቬር❤ቬር❤ላይክ❤ ላይክ❤ላይክ❤አረጉ❤
እባክህ ወንድም ተክለሀይማኖት ወይ የስልክ ቁጥርህን እንዴት አግኝቼ ከዚህ የባሰ የዳሽን ባንክ ቅሌት አትለው ተራ ወንጀል እጅግ እጅግ አስደንጋጭ መረጃ ላቀብልህ ፈልጌያለሁ እንዴት ላግኝህ ? ቢሮህ እንዳልመጣ የምኖረው ድሬዳዋ ነወ
እንደ ዳሸን ተራራ የገዘፈ ጉድ ልታሰማን እንዳይሆን ብቻ ፧ 🫢
የባንኮችን ነገር አይነገር.
የኢትዬጵያ ንግድ ባንክን ጉድ በቅርብ
ጠብቁ ባንክ የሌቦች ተባባሪ ነው።
ጎቦኛ ሌባ ይመንጠር ፡ ይመንጠር ፦
ተክሌ
ባንኩ ሀላፊነት አለበት። ከታገደበት ቀን ጀምሮ ያለው ትራንዛክሽን ይታወቃል። በዚህ መሀል ብሩ ወጥቶ ከሆነ ባንኩ እንዲከፍል ይደረጋል። በተረፈ ሄድ ኦፊስ ብትናግራቸው ጥሩ ነው። እንዴት ሆኖ ነው ይህ የፒያሳ ብራንች ማናጀር በሥራ የሚቀጥለው?
መጀመሪያ ወደ ሚድያ ሳንመጣ ሔድኦፊስ ነው የሔድነው ምንም መፍትሔ ሊሠጡን አልቻሉም ትራንዛክሽን ደግሞ ማጥፋት ይቻላል
መጀመሬያ ዳሽን ባንክን አለ መጠቀም ነው ለኮሜንት እመለሰበታለሁ
ተክልዬ አንተ ጀግና ጋዜጠኛ ነህ በርታ
ባለሀብቶች እሚሰሩት ግፍ የጉድ እኮ ነው ስንት ጉድ አለ!ባንኩን ፍርድ ቤት ሊጠይቀው አይገባም!?
Menati deha new bhezb birr new ymiserawe gna halal. Taxi sayemesert dubai sentun acheberberual. Beat yefejew i am happy endihe badebabaye. Siwared mayetea. Bekiye new Alhamdulillah
ቋንቋችን በፊደሎቻችን ይፃፍ፦
@@makdesetopia4134
አይገለውምዴ ምን አነታረከው ህግ ያለ መስሎክ እራስህን አትጉዳ ባሁን ሰአት ሲክድህ መቶሺ ከካደህ መቶሺ አውተህ ግደለው ወይም አስገድለው መብትሄው ይህነው መጀመርያ የባንክ ማናጀሩን አናግረው ሁለቱም ተገዳይናቸው አለቀ
የተሳሳተ መፍትሄ ነው ይቅርታ ይህን አስተያየት በሌላ ቢቀይሩት
በጭራሽ የተሳሳተ አይደለም ወንድሜ አብይ በቻነው ገዳይ አስገዳይ ያለህ ማነው ደሀ እያለቀሰ መኖር አለበት ባይነህ አንተ አየህ
ሰው የእግዚአብሔር ፍጥረት ነው ሰውን መውደድ እግዚአብሔርን መውደድ ነው። የእግዚአብሔርን ህንፃ ማፍረስ ሰላምን ያሳጣልና በትዕግሥት እና በጥበብ መፍታት ይሻላል ነው ወንድሜ
Dear Tklh,
The court simply order the Bank to bring the customer account statement during the letter written and simply one can understand what's going on there...
ወንድሜ ነቢል ከ12አመት በኋላ አየሁክ አላህ ሀቃቹን ይመልስላቹ
Fehami manek be allha
@@nebilhaile8283 ፈሂማ ነኝ ዲላ ኢቅራ መስጅድ የረሂማ ጓደኛ
ደግ ሰውን ትዝ አለኝ ሰባት ሚሊዮን ሲያስገባ አግዳለው 😂አይ ደግሰው
እግዚኦ ማንን እንመን ወገን 🤗ማናጀር ማፊ 😂😂😂
እግዚአብሄር ይርዳችሁ::
ዳሽን ባንክን ብሔራዊ ባንክ ሊመረምረው ይገባል ይሄ እንዲያውም ትንሹ ነው እኔ ቤተሰብ ላይ ከባለሀብት ጋር ተመሳጥረው ከ100 ሚሊዬን ብር በላይ አዘርፈውታል ነገሩ ክስ ላይ ቢሆንም ብሔራዊ ባንክ እስካሁን እርምጃ ባለመውሰድ ቤተሰቦቼ እየተጉላሉ ነው ያሉት ይህንን ያዩም ናቸው በቅርንጫፍ ደረጃ ማጭበርበር የጀመሩት ብቻ ብሄራዊ ባንክ የሚቀርቡለትን ቅሬታዎች ቶሎ መርምሮ እርምጃ ሊወስድ ይገባል
እውነት ነው
ይገርማል በጣም
ዳሸን የነበረኝ እወጣሁ ኡፍ ሰላም እደሩ
ዳሸን ባንክ ቆየ ከተበላሻ ከጎጆ ብርጅ ጋር በመሆን የአጭበርባሪዎች ተባባሬ በመሆን የሰው ብር በልቷል።
አንጠልጥው እሰር ቤት ማሰገባት ዳሸን ባንክ ኪሰራውን ይከፈላል ደሻን ታማኝ ባንክ አይደለም
ስለዚህ ለዚህ ሌብነት ሙሉ ተጠያቂዉ ዳሸን ባንክ ነው። ዳሸን ባንክ በዚህ ደረጃ መዉረዱ በጣም ያሳዝናል ታድያ ማንን እንመን
በትክክል
ሀላል ታክሲ የመጀመሪያ ክፍያ ከፍዮ በወር በዉላችን መሠረት እየከፈልኩ መኪናውን በዳሽን ባንክ አመካኝቶ ወስዶብኛል እሚመለከተው ድረሱልኝ
Kesesu mekses alebachu
ለኔ ገብቶኛል የሚገርም ሌብነት ነው የባንክ ማናጀር የለ አልፎዝ የለ
የዳሽን ባንኩ በጣም ያበሳጫል😢 እግዚአብሔር ቀን አለው ባለሀብት የሚሰራን ወጣት እንዲህ መበደሉ ያሳዝናል
በጣም
አስተማሪ ነው::
ወይ ባንክ ። መንግስት አለ። ብሔራዊ ባንክ ሞቶ አልተቀበረም ።
Yesewyre ye bank account transaction yewta ,
Be transactionu metawek ychalal , yankesakesew birr kale
የሁለትም ስም የያኔ ጊዜ ብሔራዊ ቡድን
ተጫዋቾችን ስም ያስታውሰኛል
እግዚአብሔር ሀቃችሁ ያውጣላችሁ😢😢😢እውነት የሚሰራ ጠፋ😢😢ሌባ ሁሉ⁉️⁉️
ጉቦኛ የባንክ ማናጀር
ጉቦኛ ሌባ ይመንጠር ፡ ይመንጠር፦
Sewyew behig meteyek alebet
ቋንቋችን በፊደሎቻችን ይፃፍ፦
# ረብቢባም፪፻፴
@@rebbybam230
ስውዬው ንብረት ከሌለው ዳሽን መክፈል አለበት።
2013 what do you mean እሚገርም ነው 2016 አይደለም አሁን መኪና ገዥስ ቢሆን ስለተዋወቁ ለቅሶ መድረስ የለበትም እንዴ??? ምን ማለት ነው እግረኛው!! እንደው ሌብነት እንዴት በዛ!!
ዳሽን ባክ 7 ሚሊየን መክፈል አለበት በግዳጅ ከነቅጣቱ ምክንያቱም ፍርድቤቱን በማጭበርበር የፍትህ ስርአቱ እዲስተጓገል ያላስፈላጊ ጊዜና ወጪ በፍርድ ባለመብቶች ላይ ስላስከተለ አስተማሪ ቅጣት ተቀጥቶ ብሩር መክፈል አለበት ።
ስተቱ የብራች ማናጀሩ ከሆነ ባንኩ ሄድ ኦፊስ ብራች ማናጀሩን ከሶ ማስከፈል ይችላል ።
ለሌሎች ባኮችም አስተማሪ ስለሆነ ውጤቱ በሚዲያ መነገር አለበት።
ሰላም ተክለሚካኤል አዳነ እኔ ተክሌ የሻው እባላለሁ የምኖረው አሜሪካ ነው ፕሮግራምህን እከታተላለሁ አአ ነዋሪ የሆነው ወንድሜ በሐኪም ስሕተት ችግር ውስጥ ስላለ ጉዳዩ ለሌሎች ትምህርት ሰጭ ነው ብዬ ስለማስብ ስልህን በዋርስ አፕ ወይም በቴሌግራ Tekle Mekonnen ብለህ ስልክህን ብትልክልኝ
የናታችን የዕሞኃይ ጉዳይ ምን ላይ ደረሠ ?
ወይ ግሩም🤔ፍትህ ወዴት አለ? ህገወጥነት ባገራችን ተንሰራፍቶ ደረቱን ነፍቶ አይኑን አፍጦ ጥርሱን አግጦ ቀጥሏል ያገሬሰው ምስኪኑ ተንገብግቦ ማለቁ ነው አረ መላምቱ ወገኖቼ ሃገር እላያችን ላይ አየፈረሰች ነው!!!
❗❗❗እምነትን ተግን አድርጎ የአማኝን ያሃገሬን ሰው
በእምነት ምክንያት የሰውን ሀቅ የበላ የተደራጀ
አሻጥረኛ ድርጅት
2013 ቅደመ ክፍያ ከፍለን መኪና በ75 ቀን እንሰጣለን ብለው
እነሆ በሙስሊሙ ስም በአማኝ ሚዲኒያ ማስታወቂያ ሰርቶ
የሰውን ሃቅ የበላ ሌባ ድርጅት
የሰውየው ስም የስውየው ስም ዛይድ ሰላህ አሊ የሚስትየው ስም ሃናን ኢብራሂም ዋቄ
ቀናችን ያጨለመ አላማችንን ያሳተ ድርጅት ❗❗
Muke man
አይዞችሁ ወገኖቼ ሰንቱ ተበልቶል ተሸክመዉት አሄዱ በአንድ አንሶላ ተጠቅልሎ ለሚኬደዉ ይህ ሁሉ ክፋት 😢
ማነው አማኝ ነው ብሎ ማረጋገጫ የሰጠው
ዳሽን አንድ እርምጃ ቀዳሚ 😂 የሌለ ብር የሚያግድ አስገራሚ ከዳሽን የማይጠበቅ😊
አልፎዝም ሆነ ሃላል ታክሲ ራሱ ዳሺን ባንክ ናቸው ማለት ነው ብየ ነው የተረዳሁት።
ሳታጠሩ ለምንድነው ገንዘባችሁን እምትሰጡት??? ይሄ ሁሉ ገንዘብስ ከየት መጣ??? መነፅር ያደረገው በጣም ልጅ ነው!! ሁለቱምልጆች ናቸው ን ባለመነፅሩ ብዙ ብር ነው የከፈለው ብሩ ከየት መጣ???
የቤተሰብ ገንዘብ ነው
በንካችን ለስሙ ሲል የማናጀሩ ንብረት ተሽጦ ይክፈል
Please check the Transaction that was made the blocked account???
Yes transactionu yiwta it could be system issue also , or ignorance cheltegninet from the managers part ,
But they can sue the manager to check on the history transaction of the bank ,
ከሳሽ በብሄራዊ ባንክ አማካኝነት የባንክ እስቴትመንት ማዉጣት ትችላለህ
ዘንድሮ የቢዝነስ ሿሿ ሙስሊሞች ቁጥር አንድ ሆነዋል😢
በኢትዮጵያ ዉስጥ ተቋዋማት ህግን ባልተከለ መንገድ እየሰሩ ያለውን ውንብድና በዚህ ባንክ አሰራር ማረጋገጥ ይቻላል አና በምን መተማመኛ ህዝብ ህይወቱን ይምራ ????
መጀመሪያ እንደእኔ ያስተውሉ ያዳምጡ መጀመሪያ ይሄ ፃንይሄን ሁሉ ገንዘብ ከየት አመጣው????
What happened on the case of crying lady messed up with the Bahirdar priest
Shame on you DASHEN Bank😢 the so called manager should be sacked
Trust is crucial assets for success in Financial industries but Dashen bank now not trusted bank i have also case more than 130 millions export loan diverted to other customers accounts my case under investigation if i am not get justice i will explained to all Ethiopian peoples
እግረኛ ሚድያ እባክህ አድራሻህን ንገረን;
እኔንም ባለቤቴ ከሳኝ ያለውን ብር መጠኑን አሰውቀኝ ብሎ ፍ/ቤት አዞት የሌለውን ብር እሷን ለመጥቀም ይህን ያህል አለ ብሎ ጨምሮ አሳወቀ ነገር ግን የራሱ የግሉ ገንዘብ ነው ተብሎ ሲፈረድ ገንዘቡን ሰጡኝ ብዬ ሰጠይቅ ማነው 11ሺ ብር ጨምሮ ሪፖርት ያደረገው በማለትአራዳ ቅርንጫፍ ዳሽን ባንክ አባረረኝ የውሸት አንድ ቀዳሚ ባንክ ይታያችሁ!!!
አማራ በሚባለው ክልል በተለይ ከጎንደር እና ከጎጃም የሚወጡ ኦርቶዶክሶች ለኢስላም ያላቸው ጥላቻ ያህል በየትኛውም ዓለም የለም።ተመልከቱ ስሙና ኑሩን ሲያይ የውስጡን ጥላቻ መደበቅ አልቻለም "አፍቅረኸ ነው ወይ የሰለምከው ይለዋል" ልጁም እቅጩን ነገረው አንብቤ ነው ብሎ።ሙስሊሞች እንደነዚህ ውስጣቸው በጥላቻ ያበዱ ግለሰቦች ጋር ለምን እንደሚዬዱ እና እንደሚከታተሏቸው አይገባኝም። ሲያየው ኑሩ አስደንግጦት ሙስሊም መሆኑ ስላወቀ ብዙም ሊናገር እድል አልሰጠውም ጓደኛው ብቻ እንዲናገር ነው ያደረገው
አይ አገሬ ኢትዮጵያ እንዲህ ጭምልቅልቅሽ ይዉጣ ያሰፈራል
ተከሳሽና ባንኩ ተመሳጥረው ከፍ/ቤት እገዳ በኋላ ብሩን አውጥተዋል፣ ከሳሽ በፍ/ቤት ትዕዛዝ በወቅቱ ቢያንስ የ2ወር የተከሳሽን ባንክ Account/transaction ባንኩ እንዲያቀርብ ያድርግ። የባንኩ ማናጀርና ሌሎችም ንክኪ ያላቸው ሰራተኞች ወደ ቂሊንጦ። አንድ አለ የሚባል ዳሽን ባንክ ሌባ ባንክ ሆነ፣ ከማን ጋር እንስራ ጎበዝ???!!!!
የባንኩ ማናጀር መከሰስ አለበት
Ear ples y halal taxi balebeat semu mane new yeneam birr alebte ples semun negerun sijemer edemeawen Hulu ymiyacheberber b muslim sen yminged more than 6 years 15000dh yezobgn keteffa ejege bezzu gizea lmegnawalhu b enatu yemenawi alfoze ymibalewe y enatu sem foziya tebale nber y Dubai semu mamea yebalal
Ato zayed sala ali yebalal
ziyed salah ali yebalal
betun hulu lasayih echilalehu
እኔ ነግርሻለሁ
ቋንቋችን በፊደሎቻችን ይፃፍ፦
@አህለም
ሰውየው ግን ከባንኩ የተበደረው ብር ነው ወይ? ባንኩ እሄን ገንዘብ አሳልፎ አልሰጠም ያለው?
መጀመሪያ 7ሚ አገድኩ አለ ከ3 አመት ቡሀላ ያገድከውን ክፈል ሲባል ብሩ የለም ነው ሚለው
ወይ ጉድ ባንኮቻችን ሸዋ ሸዋ ጀመሩ😂😂😂
ሿሿ ✅
ሸዋ ሸዋ ❌
ወይ "ሐላል" ግብረ ጥፉ በመልካም ስም ያሥደግፉ....
ዳሽን ባንክ ሊጠየቅ ይገባል ከባለሀብት ጋር እየተደራደሩ ቢዝነስ እየሰሩ ነው በህግ ሊጠየቁ ይገባል፡፡ እግረጃው የዜግነት ግዴታህን ስለመትወጣ
I don't trust Dashin Banke .
ባንኩንና የባንኩ የፒያሳ ቅርንጫፍ ማናጀር በህግ መጠነቅ አለባቸው ። በእቅርታ መታለፍ የሌለበት የማጭበርበር ወንጀል ነው።
Gud bel Gonder !.............🤔
ስራ አስኪየጁ ችግር አለበት።
እርሶ ለልጅዎ የሚለው ማስታወቂያ ሚዲያውን እንድጠላው እያደረገኝ ነው🥵🥵🥵🥵
ባንከሩ ቦጨቅ ተደርጎለታል አለቀ😳
K eser. Beatem. Bmene. Mekeniyat. Endamelet ayetawekm. Before 13years ago he was in jell
Don't trust all Dashin banke.
ማናጀሩም ሆነ ተከሣሹ አንድ ናቸዉ
ከተፃፈበት ቀን 7,000,000 ብሩን የወጣበት ቀን ለሚን አይከስም
Libre on the hand of the bank until the credit has been payed of
ሰላም ነው
እረ ሰዉ አይን ያወጣ ሌብነት ለዛውም ባንክን በሚያክል ደረጃ በጣም ነው የሚያሳዝነው
😂 የጉድ ሀገር ገንፎ .... አሉ! አይ Ethiopia ፍትህ በአፍ ጢሙ የተደፋበት ሀገር!
ዳሽን ይክፈል!!
ወዮ ሰው ሁሉ ለሴት ብሎ ነው እምነቱን የሚቀይረው ብለህ ታስባለህ
የልጁ መልስ ግን ተመችቶኛል አንብቤ ነው አንብብ!
ልጅማ አላነበበም ለዲዛየር ብሎ ነዉ የቀየርዉ ዲዛየርም ቀር አከተመ ለማንኛዉም ሙሰሊሞች አዋጡለት ለዚህ ምስኪን ወንድማችን ወይ ከሃይማኖቱ ወይ ከዲዛየር አልሆነ 😁
@@leiladavid.2632 ልጁ ከሰለመ ወይም ወደነበረበት እምነት የተመለሰው የዛሬ 7 አመት ብሎ ተናግሮዋል አትዘባርቁ
@@leiladavid.2632ጂል ሙሥሊሞች ለገንዘብ ቦታየለንም በጥቅምየምናምን አይደለንም አላማችን ለተፈጠርንለት ነው
ግልፂ ዘሬፋ ነው ኦኮ ኤሄ
እስቲ እነዚህ ብር አካዉንታችሁ ላይ እናስገባለን የሚሉትን ጠይቁ። እኔ ጋ ግን ትናን ሩብ ሚሊዮን ገብቷን የቀረዉም 6.5ሚልዮን ይገባል እፈልገዋለሁ።
😢😢😢😢😢
አቶ ተክለሃይማኖት የም/ሥራ አሰኬያጅ ስህተት ዳሽን ባንክን በዚህ መልክ ልታየው አይገባም አሁንም አንድ እርምጃ ቀዳሜ መሆኑን እናረጋግጥልሀለን።
ye manajeru beteseb neh meselegn
ሰራዉ አኳ ነዉ ያዋርደዉ አንቺም አርዝራዥ የደርሰሸ ትመሰያለሸ አኔማ አካዉንቴን አዘጋለሁ ከዚህ ወሮበላ ባንክ 😀
😂😂😂😂😂
ማናጀሩ ቢመልስ አይሻልም
Dashen bank lebochi menarya newu
እያመመው መጣ!!
ይሄን የሚያክል ብር በስህተት ነው ማለት ውሸት ነው
ከባለ ሀብቱ ጋር ተመሳጥሮ ነው
ባንኩ ሙሰኛ ሊሆን ይችላል
nurilgn
ተከሳሽ ከባንኩ ጋር ተመሳጥሮ ከእግድ በኋላ ብሩን አውጥቶታል።
Dashen bank????????????????????,?. That's why foreign banks need to come to Ethiopia. Because individuals don't care about Ethiopia they just want Hite and run.