DW Amharic የመስከረም 6 ቀን 2017 የዓለም ዜና
HTML-код
- Опубликовано: 18 сен 2024
- አዲሱ የህወሓት ማዕከላዊ ኮሚቴ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝደንት አቶ ጌታቸው ረዳን ጨምሮ 16 የቀድሞ ከፍተኛ አመራሮች ከፖለቲካዊ እንቅስቃሴ ማገዱ አስታወቀ። የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ብልጽግና ፓርቲ አባላቱን ሲያሰለጥን እንዳለፈው ዓመት “ከመንግሥት ካዝና ገንዘብ አውጥቶ” እየከፈለ ነው ሲል የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትሕ (ኢዜማ) ወነጀለ።የኬንያ ዋና ኦዲተር ሀገሪቱ ከተለያዩ ወገኖች የተበደረችውን ዕዳ ኦዲት ማድረግ መጀመሩን የፋይናንስ ሚኒስትሩ ተናገሩ። በምዕራብ እና ማዕከላዊ አፍሪካ በጣለ ከባድ ዝናብ እና ባስከተለው ጎርፍ ምክንያት ከ500 በላይ ሰዎች ሕይወታቸውን እንዳጡ የተመ አስታወቀ።
ሰሜኖች አሁን አልነቁም በዚህ ሰአት በሚያሳዝን መልኩ የትግራይ ህዝቦችና የአማራ የህዝብ አጠቃላይ የኢትዮጵያ ህዝቦች በየባታው ለማኝ በሆነበት ሰአት መባላት
ያመራል
❤❤Good❤❤
🎉🎉🎉🎉
የለኻን አብ ሐላፍነት ተሰሪዝካ ኢኻ
ኢዜማ ፕሮፌሰር ብሬ መግለጫ አወጣ ክክክክክክክክ