Размер видео: 1280 X 720853 X 480640 X 360
Показать панель управления
Автовоспроизведение
Автоповтор
ሁሉም ሊሰማው የሚገባ
Dr. Mehiret you have such a broad mind to obseve our country deep rooted problems . l belive this kind of outlook would help our society .I wish you have your own media to listen you and get such a great life lesson.Thank you Sheger Cafe
It's so amazing intrvew እንደዚህ አይነት አስተሣሠብ ብቻውን የተጣመመን ሀገር የማቅናት አቅም አለው wow tnx dr mehret debebe
He always thinks great he knows space like you Ethiopia needs for maintenance for leaders and generations.
Please invite Dr Mihret every week 😊
Imagine Ethiopia with Dr. Mehret as our PM…we need people like him,,,be one folks.❤
ለሀገራችን አንተን የመሠለ ሁለት ቢጨመርልን፤ግን ከፈጠረን ጌታ
What a great discussion
ሁሌ ታሪክ ታሪክ ይባላል መቼ ነው የሚመረመረው ገና የዛሬ መቶ አመት ሞተን ስናልቅ ...ለማንኛውም ሀግገሪትዋ በብዙ ይየውሽትት ታሪክ የቆመችና ትክክል ባልሆነ ሁኔታ ውስጥ ስላለፍን ታሪክ ሲባል ብዙ የሚፈሩ አሉ እውነተኛ ታሪክ ሲወጣ ብዙ ነገር ይገለባበጣል ።
Well come
ለሀገራችን መፍትሄው እንደዚህ አንድ ቀን ተወያይቶ ማቆም ሳይሆን መፍትሄ እስኪመጣ ድረስ ውይይት ውይይት ውይይት ብቻ ነው!!!!!
ማዓዚ ተወዳጀ 🥰🥰🥰
I wants to follow Dr.Mihret
እኔ ግን ምንጊዜም የኢትዮጵያን ታሪክ ስንመለከት ብዙ ተዓምረኛ ተናጋሪ ሰዎችን እምቅ ሐብት የታደልን መሆናችን እጅግ በጣም ያሳቅቀኛል::ተዓምረኛ ችግር ፈችዎችን አለመታደላችን አያሳዝንም?::የኢትዮጵያ አብይ (ዋና )ችግር ይህ ሳይሆን የዘመናት ዝቅጠታችን ምንጭ ማጥናትና እርምጃ ወስዶ ታላቅ ሐብታም ሐገርን መፍጠሩ ላይ ብንመራመር አይመረጥም ትላለህ "ዶክተር ምህረት ደበበና ጋዜጠኛ መዓዛ ብሩ"ዋናዎቹ የዘመናችን ችግሮቻችን(1)ጦርነት (የውስጥና የውጭ መልክ ያለው):: (2) ርሐብ (3) የእምነትን (የሐይማኖትን ምንነት በትክክል አለመረዳትና )አለመተግበር:: (3) (3)የአስመሳይነት ባህሪይ:: (4)የትዕቢት መንፈስ (እውነትን እንደእውነት አምኖ አለመቀበል::(ምሳሌ:- በአለም ዓቀፍ ደረጃ ብቸኛ በቅኝግዛት ያልተያዝን ሐገር አለን የምንለው) እና የመሳሰሉትን አለማስተካከላችን::
ዶክተር (አቶ ) ምህረት ደበበ ከጋዜጠኛ መዓዛ ብሩ ጋር ቃለመጠይቅ ስታደርግ ምን ስትናገር ሰማሁ መሰለህ በ1966 ዓም የአንድ ዓመት ህፃን ነበርኩ ስትል ሰማሁ ያን ጊዜ ትንሽ የአንድ ዓመት ከነበርክ እንዴት ፈጠንክ እና ይህንን የመሰለ የ44 ዓመታት ጎልማሣ ሆንክ እጅግ በጣም የሚገርም ታሪክ አለህ???::በደርግ ዘመን የዓመት በ1983 የ17 ዓመታት በአሁኑ ስዓት ደግሞ የ44 ዓመታት ጎልማሳ መሆንክን ስትናገር ሰማሁ::ይህ አባባል እውነትነቱ ወደላይም ወደታችም ያስመለክታል::
@Asmare Meshesha 44 ዓመት ያለው እኮ አዲሱ የዶክተር አብይ ለውጥ የመጣበትን ጊዜ እንጂ ዛሬ ይሄን ኢንተርቪው የሠጠበትን ቀን አይመስለኝም ።
አስማረ በሶስቱ የለውጥ ወቅቶች የነበረውን እድሜ ነው የገለፀው ።አንተ ግን በተነሱት ሃሳቦች ላይ ኮሜንት( ማለቴ ካለህ)መስጠት ስትችል ስህተት ፍለጋ ትጋጋጣለህ ____።
ሲጀመር አሁን ከ1966 ጀምሮ ያለውን በስትክክል ቁጠር ወይስ አትችልም
ሁሉም ሊሰማው የሚገባ
Dr. Mehiret you have such a broad mind to obseve our country deep rooted problems . l belive this kind of outlook would help our society .I wish you have your own media to listen you and get such a great life lesson.
Thank you Sheger Cafe
It's so amazing intrvew
እንደዚህ አይነት አስተሣሠብ ብቻውን የተጣመመን ሀገር የማቅናት አቅም አለው wow tnx dr mehret debebe
He always thinks great he knows space like you Ethiopia needs for maintenance for leaders and generations.
Please invite Dr Mihret every week 😊
Imagine Ethiopia with Dr. Mehret as our PM…we need people like him,,,be one folks.❤
ለሀገራችን አንተን የመሠለ ሁለት ቢጨመርልን፤ግን ከፈጠረን ጌታ
What a great discussion
ሁሌ ታሪክ ታሪክ ይባላል መቼ ነው የሚመረመረው ገና የዛሬ መቶ አመት ሞተን ስናልቅ ...
ለማንኛውም ሀግገሪትዋ በብዙ ይየውሽትት ታሪክ የቆመችና ትክክል ባልሆነ ሁኔታ ውስጥ ስላለፍን ታሪክ ሲባል ብዙ የሚፈሩ አሉ እውነተኛ ታሪክ ሲወጣ ብዙ ነገር ይገለባበጣል ።
Well come
ለሀገራችን መፍትሄው እንደዚህ አንድ ቀን ተወያይቶ ማቆም ሳይሆን መፍትሄ እስኪመጣ ድረስ ውይይት ውይይት ውይይት ብቻ ነው!!!!!
ማዓዚ ተወዳጀ 🥰🥰🥰
I wants to follow Dr.Mihret
እኔ ግን ምንጊዜም የኢትዮጵያን ታሪክ ስንመለከት ብዙ ተዓምረኛ ተናጋሪ ሰዎችን እምቅ ሐብት የታደልን መሆናችን እጅግ በጣም ያሳቅቀኛል::ተዓምረኛ ችግር ፈችዎችን አለመታደላችን አያሳዝንም?::የኢትዮጵያ አብይ (ዋና )ችግር ይህ ሳይሆን የዘመናት ዝቅጠታችን ምንጭ ማጥናትና እርምጃ ወስዶ ታላቅ ሐብታም ሐገርን መፍጠሩ ላይ ብንመራመር አይመረጥም ትላለህ "ዶክተር ምህረት ደበበና ጋዜጠኛ መዓዛ ብሩ"ዋናዎቹ የዘመናችን ችግሮቻችን(1)ጦርነት (የውስጥና የውጭ መልክ ያለው):: (2) ርሐብ (3) የእምነትን (የሐይማኖትን ምንነት በትክክል አለመረዳትና )አለመተግበር:: (3) (3)የአስመሳይነት ባህሪይ:: (4)የትዕቢት መንፈስ (እውነትን እንደእውነት አምኖ አለመቀበል::(ምሳሌ:- በአለም ዓቀፍ ደረጃ ብቸኛ በቅኝግዛት ያልተያዝን ሐገር አለን የምንለው) እና የመሳሰሉትን አለማስተካከላችን::
ዶክተር (አቶ ) ምህረት ደበበ ከጋዜጠኛ መዓዛ ብሩ ጋር ቃለመጠይቅ ስታደርግ ምን ስትናገር ሰማሁ መሰለህ በ1966 ዓም የአንድ ዓመት ህፃን ነበርኩ ስትል ሰማሁ ያን ጊዜ ትንሽ የአንድ ዓመት ከነበርክ እንዴት ፈጠንክ እና ይህንን የመሰለ የ44 ዓመታት ጎልማሣ ሆንክ እጅግ በጣም የሚገርም ታሪክ አለህ???::በደርግ ዘመን የዓመት በ1983 የ17 ዓመታት በአሁኑ ስዓት ደግሞ የ44 ዓመታት ጎልማሳ መሆንክን ስትናገር ሰማሁ::ይህ አባባል እውነትነቱ ወደላይም ወደታችም ያስመለክታል::
@Asmare Meshesha 44 ዓመት ያለው እኮ አዲሱ የዶክተር አብይ ለውጥ የመጣበትን ጊዜ እንጂ ዛሬ ይሄን ኢንተርቪው የሠጠበትን ቀን አይመስለኝም ።
አስማረ በሶስቱ የለውጥ ወቅቶች የነበረውን እድሜ ነው የገለፀው ።አንተ ግን
በተነሱት ሃሳቦች ላይ ኮሜንት( ማለቴ ካለህ)መስጠት ስትችል ስህተት ፍለጋ ትጋጋጣለህ ____።
ሲጀመር አሁን ከ1966 ጀምሮ ያለውን በስትክክል ቁጠር ወይስ አትችልም