Many soldiers had been making fun of him because he did not know English. When the foreign journalist came and interviewed him, he described the weapons by the sound they would make when they're fired. Like, this launcher boom boom. Besides, he did not tolerate anybody who spoke English in front of him.
ፓራኮማንዶ መጣ-----
የሚል መዝሙር ነበር እስቲ አሰማን
በጣም በዝርዝር አስረዱን
ቆስለው ደም ሲፈሳቸው ሳይሰማቸወ እየተጓዙ ጓደኞቻቸው አንተ ተመተሐል እኮ ብለው ነገሩዋቸው ለሐገር የሚከፈል መስዋእትነት አየሁበት
በጣም እናመሰግናለን
ይሄ ፕሮግራም ጥሩ ነው። እስኪ ስለኮረኔል ደስዬ ትኩ የምታውቁት ካለ።
I know him becausehewasmyboss, and he was the one who recruited me. He was hero in the 3 rd paracomando brigade.
I was 15 years old when I joined this brigade
በርታ ጀግናው
ኮሎኔል ዘመዴን አውቃቸዋለሁ እሳቸው የ3ኛ ፓራ ኮማንዶ ብርጌድ አዛዥ ሆነው እኔ በ 5ኛ መድፈኛ ብርጌድ አካል ሆኜ የመቺ ግብረ ሐይል አካል ሆነን በ1976 አመተ ምህረት ዋርዴር ላይ ነበርን ያኔ ሻለቃ ማእረግ ነበራቸው ከወገባቸው ትጥቅ በማንኛውም ግዜ የማይወርድ ጀግና አዋጊ መሪ ነበሩ ረጅም እድሜ እመኝላቸዋለሁ ኮሎኔል ዘመዴ የ3ኛ ፓራኮማንዶ ብርጌድ አዛዘዥ ሻለቃ ንጉሴ በሻ የ5ኛ መድፈኛ ብርጌድ አዥ ኮሎኔል ተስፋማርያም የታንከኛ ብርጌድ አዛዥ እና አሁን ስማቸው የተረሳኝ የ5ኛ ሜካናይዝድ ብርጌድ አዛዥ ነበሩ 4ቱ ብርጌዶች ተጣምረው መቺ ግብርሃይል መስርተው ግዙፍ ሀይል ነበር እጅግ ገራሚ ግብረሃይል ነበር
ጀግና አባት ለኢትዮጵያ
❤❤❤❤❤
ይህ ኘሮግራም የተከፈተው በየተራ መድረክ ላይ ለመናገር ነው። በዚህ ላይ አምስት ወር ሙሉ አንድ ኘሮግራም እንዴት ይደገማል? አታቆሙትም ፕሮዲውስ ማድረግ ካቃታችሁ። በአየር ሠአቱ አትቀልዱ።
በርታ ወንድማችን ጥሩ ፖሮግራም ነው ለየት ያለ ቁምነገር ያለው ፖሮግራም ነው 🙏
Tarik mingzam hiyaw new
በ 56ye ethiopia wetader በ ኤርትርያ neber ende
ሙስሊም ወታደር ኣልነበረም ማለት ነው ቀስ ክክኮክክ
Many soldiers had been making fun of him because he did not know English. When the foreign journalist came and interviewed him, he described the weapons by the sound they would make when they're fired. Like, this launcher boom boom. Besides, he did not tolerate anybody who spoke English in front of him.
የሀይማኖት አባቶች ኢትዮጵያ ውስጥ ብቻ ሳይሆን እስካሁኗ ቀን ድረስ አሜሪካኖችም በአውሮፓዎችም የሠራዊት አባል ውስጥ የሀይማኖት አባቶች አሉ ።ምንም የሚያስደንቅ ነገር የለውም ።
ኢት ሆይ አዛሽ በደል መቼ ይረሳል ልጃችስ ታጥቀናል ደምሽ ይመለሳል የ 19 ተራራ ክፍለ ጣር መፍክር 💪
በረግጥ፣ሶማሌ፣ለትኮሳ፣አፋ፣አታውቅም፣በመግቤሕ፣ላይ፣እዳልከው፣ታሪክን፣መሻማት፣ይመስላል፣ሱማሌ፣ግልፅ፣ወረራ፣የመጠችው፣69ነው፣በዛንጌዜ፣300000ሜሌሻ፣ሴሰለጥን፣ፓኮንዶም፣ይሠለጥን፣ነበረ፣ወረራወን፣ለመቀልበስ፣ና፡ቦሎም፣ወደአገሯ፣በመመለስ፡በተደረገው፣ትንቅን፣ወሰጥ፡የነበረው፣2ለተኛው፣ፓራ ፡ነዉ ።
ሻቢያ/ጀብሀ ህወሀት በቡድን ደረጃ የተመሰረቱት በ1934ዓ/ም ነበር ከንዚህ ጋር የትግራይ ገበሬ የጎጃም ገበሬዎች የባሌ ገበሬዎች በሚል ሢመሰረቱ በሒደት በየተቋሙ በትምህርት ቤት በፋብሪካ በወታደራዊ ክፍል ውሥጥ ኢዲዩ ኢህእፓ በማደራጀት የኢትዮዽያን ማዕከላዊ መንግሥትን በማፍረሰ የኢትዮዽያን ኢኮኖሚና ትውልድን ለመግደል በውጭ ኃይሎች የተሰራ ሴራ ነበር ለምሣሌ የ1953 ዓ/ም መፈንቅለ መንግሥት ግብፆችና እሜሪካ እንደነበሩብት ሥለዚህ በኢትዮዽያ የተደረጉት ፖለቲካዊ እንቅሥቃሴ ለሥልጣን እንጂ ከምርርጫ 97 እና ከ2010ዓ/ም በፊት የተደረጉ ለውጦች ህዝባዊ ናቸው ብለው የሚጠሩት ራሣቸውን ከተጠያቂነት ለመክላከል እንጂ ህዝባዊ እልነበርም ምክንያቱም ህሊናዊ ሁኔታና ነባራዊ ሁኔታዎች ያሙዋሉ እልነበሩም ጊዜን ቦታን ሁኔታን ያልጠበቁ በመሆናቸው እሁን ለምንገኝበት ሁኔታ ዳርገውናል የእንቅሥቃሴው አስተባባሪና ደጋፊዎች ራሣቸውንና ቤተሰባቸውን የቀየሩበት ኢትዮዽያውያን የሚማቅቁበት ነው አሁን ውጭ ሆነውም ሆነ ሀገር ውሥጥ እየበጠበጡን የሚገኙት ይህ ሀቅ እንዳይወጣ የሚታገሉ ኃይሎች እንጂ ለኢትዮዽያና ለህዝቡዋ ተቆርቋሪ ሆነው አይደለም
ዋቁ ጉቱ ከሱማሌ ጋር ሆነው ኢትዮጽያን ሲያደማ የነበረ ወንብዴ ጥሩ እንደሰራ ወያኔ በሥነ ዜጋ ትምህርት ለህፃናት ትምህርት እንድሰጥ ይሰጥ ነበር ልብ በሉ ወያኔ የኢትዮጵያ ፀር መሆኑንተረዱ ኡሁን " ከዝንብ ማር አይቆረጥም"
የኢትዮጵያውያን ነገር ይገርማል ከወታደሮቹ ቄስ ነበር ክክክክ
Gotota Baalee
Please, make your introduction short.
Interview session is very nice. I like your way while interviewing. Only problem is, i n t r o d u c t I o n.
ለምን ስለኤርትራ ገድል አትወራም ከሱምሌ ኢትዮ ጦርነት እስከ ናቅፋና ቃሩራ ቀይባሕር ከራስ ካሳር እስከ እራስ ዱሜራ የኢትዮጵያ የባሕር ክልል እንደነበረ ታውቃለሕ እኔ የቀድሞው Former Ethiopian Naval forces ነኝ ምን ያደርግልናል ይሔ ቅልድኞች ናችሑ ብትተውት ይሻላል ኢትዮጵያ በክብር ለዘልዓለም ትኖራለች ።
የሽንፈት ገድል ምን ይወራል 😂
ኢት ሆይ አዛሽ በደል መቼ ይረሳል ልጃችስ ታጥቀናል ደምሽ ይመለሳል የ 19 ተራራ ክፍለ ጣር መፍክር 💪