Размер видео: 1280 X 720853 X 480640 X 360
Показать панель управления
Автовоспроизведение
Автоповтор
እንደዚህ አፋቸውን እያስያዛችሁ ከመንገድ ላይ ሰትሩልን እንጂ😃😃😃ወንድሞቻችን በርቱልን ፀጋውን ያብዛላችሁ✝️❤ኤርሚ👏👏👏
ክብሩ ይስፋ ለመዳንያለም
መንገድ ዳር ቆመው ምስኪኑን ምእመን የሚያስቱትን መናፍቃንን እንዲህ እየተከታተላቹ ብታዋጥሯቸው ጥሩ ይመስለኛል፣ እነሱም ሚጠይቃቸው ስለሌለ ይመስለኛል የፈነጩት።
ወድሞቼ በርቱ እዲዚህ እያስደነገጣችሁ አስፈርጥጧቸው😂😂ከዛ የወሰዱት ምስኪኑ ምእመን ምንም ከእውቀት የነፁ መሆናቸውን ሲያዩ የጠፉት በጎች ይሰበሰባሉ ወድሞቼ በቻላችሁት መጠን ተከታተሉና አሳፍሩዋቸው አፋጡዋቸው የሚከታተላቸው ስለሌለ ነው ዋና እንሁን ብለው በየቦታው ምእመኑን የሚያወዛግቡት ወድሞቼ በርቱልን
አይ።መናፍቅ።ልብ።ይስጣችሁወድሞቻችን።በርቱልን።እግዚአብሔር።ጸጋውን።ያብዛላችሁ።እውቀቱን።አብዝቶ።ይግለፅላችሁ
በእውነት ለመናፍቃን ልቦና ይስጥልን ውይይይ እንደው ምና አምላክን ፈራጂ ብለው ቢያምኑ ሎቱ ስበሀት አማላጂ አይደለም😢😢ወንድማችን ፀጋውን በረከቱን ያድልህ🙏🙏
“ራሳቸውም ስለ እናንተ ሲያማልዱ፥ በእናንተ ላይ ከሚሆነው ከሚበልጠው ከእግዚአብሔር ጸጋ የተነሣ ይናፍቁአችኋል።” - 2ኛ ቆሮ 9፥14በዚህ ስፍራ ላይ ሲያማልዱ የሚለው የግሪኩ የፍቺ δέησις Transliteration:déēsis እንግሊዘኛው prayer, request, supplication ይለዋል።@ሲያማልዱ የሚለው ስለ ምልጃ ሳይሆን እዚህ ስፍራ ላይ የሚናገረው #ሰለፀሎት ነው።የመቄዶንያ ሰዎች ኢዮሩሳሌም ለሚገኙ ክርስቲያኖች ይፀልዩ ሰለነበር።
እግዚአብሔር ይስጥልን ወንድሜ በእድሜ በጤና ይጠብቅልን እንዳንተ ያሉትን ያብዛልን በእውነት የተዋህዶ አርበኛ ነህ አኮራኽን ተባረክ አሜን!
ሮሜ 8:34 አንብብ ። አንድ አላዋቂ ስላገኘህ የኢየሱስን አማላጅነት ለመካድ አትሞክር ።ኢየሱስ ድሮም ዛሬም ለዘላለምም አማላጅ ነው።
Syamerh Yekera;. Eyesus Amlak nw Menafeku
ፈጣሪ ፀጋውን ያብዛልህ ወንድማችን
የኢየሱስ ምልጃ በደሙ ስልጣን የሆነ የማስታረቅ ምልጃ ነው ዕብ 7:25;ሮሜ 8:34 አንብቡ። ለምልጃ የሚያቀርበው የራሱን የመስዋዕት ደም ነው፤የእኛ ምልጃ ግን እንደ ኢየሱስ አይነት ምልጃ አይደለም፤ኢየሱስ ያቀረበው ምልጃ "እራሱን መስዋዕት ያረገበት የቤዛነት ደሙ ነው" 1ኛ ጢሞ 2:5-6አንብቡ።እኛ ግን ከራሳችን የምናቀርበው መማለጃ የለንም፤ ነገር ግን "ከእግዚአብሐር ጋር ታረቁ" ብለን ስለክርስቶስ እንማልዳለን" ይህም ማለት ስለ ክርስቶስ ለሌሎች "እንፀልያለን" "ታረቁ እያልን እንናገራለን"ማለት ብቻ ነው። እንጂ ራሳችንን እንደ ኢየሱስ ለመስዋዕትነት አናቀርብም። ቃሉ አንድ ቢሆንም ተግባሩ ወይም ፍቺው በጣም ይለያያል :-2ኛ ቆሮ 5:20 አንብቡ። "ስለኢየሱስ የማስታረቅ አገልግሎት" እግዚአብሔርን "የምንለምንበት" ፀሎት ብቻ ስለሆነ የምልጃው አይነት ከኢየሱስ ምልጃ 100% ይለያል።እርሱም በሕይወት እስካለን ብቻ ነው።ጌታ ኢየሱስ ሲናገር:-"እኔ መንገድም እውነትም ሕይወትም ነኝበእኔ በቀር ወደ አብ የሚመጣ የለም"ስላለ በኢየሱስ ደም ወይም በኢየሱስ ስም ብቻ ካልሆነ በቀር በሌላ በማናቸውም በኩል ወደ አብ መድረስ አንችልም ፤ምክንያቱም ስለኛ በእኛ ፈንታ ሞቶ ዋጋ የከፈለልን እርሱ ብቻ ስለሆነ !እንወዳችኋለን❤ተባረኩ❤
ማማለድ ማማለድ ነው፣ ማስታረቅ ማስታረቅ ነው። ሌላ ትርጉም የለውም።ኢየሱስ ያማልደናል የምትሉት መስዋዕት እያቀረበ ነው እንደ?
@@truthmatters649 ኢየሱስየገዛ ደሙን አንድ ግዜ ባቀረበው ደም አምኖ ለሚፀልይ ይማልዳል ማለት ነው::ዮሐንስ ወንጌል ምእርፍ 17 ላይ ስለ እነዚህ ብቻ ሳይሆን ከትምህርታቸው የተነሳ በእኔ ስለሚያምኑ ጭምር እለምናለሁ ብሎ በአንድ ፀሎት ጨርሶልናል::
@@ayadawit390 kdusanm ymaldalu anbbut
@@kksamri2103 ዛሬ በምድር ላይ የሌሉ ቅዱሳን እንደሚያማሉድልን የሚናገር ጥቅስ አለ ?
Yekdusan mnnet mn endehone ewek Megemeriya
_ሰላም ለእናንተ ይሁን እንዴው ይሄ ሰውየ እርግጠኛ ነኝ ሂድ ተብሎ በግዴታ አስወጥተውት ነው በሜዳ ጩህ ተብሎ ከዛ ሳያስበው ከታላቅ አለት ጋር ተጋጨ ተርበተበተ ተጨነቀ ተሸበረ አለቱ ግን ምንም ሳይል በፍቅር መጠየቁ ገረመኝ የአሳቀኝ ደግሞ በአንዴ የሆን ምናምን ወይኔ 😄😄😆 ግን እናንተ እንደዚህ ሲያጋጥማችሁ በስመ ሥላሴ አማትባቸሁ ነው መቅረብ ለምን የሰለጠኑት ካራቴ ከአለ ችግር ነው 😄😆 ግን እነ ጩፋ መቸ ነው ወደ ሜዳ ወደ አስፓልት ወጠው የሚጮሁ እነዚህ ቡሌዎችን ነው የላኩት 😄😆 ዋናዋቹ እውስጥ ናቸው አይይይ_
አይ ፈጣሪ ልብ ይስጣቸዉ ከሮሜ 8:34 ዉጪ ጥቅስ የላቸዉም እሱንም ትርጉሙን ባወቁት
እየሱስስን አማራ ፋኖ ቤተ ተዋሕዶ ያሸነፋሉ አሜን 📗📒📕
😁 ውይኔ የኔ እሱን ተከትዬ መርበትበቴ ደግሞ ሎቱ ስበሃት 😂 ወንድሜ ተባረክልኝ እፍፍፍፍ ውይይይ 😁 ከመደንገጡ የተነሳ አሳዘነኝ እኮ🤭
ኢልያና ሴንት ጊዜ እንዳየሁት እግዚአብሔር ይወቀው በጣም አሳዘነኝ እኔስ እመ አምላክ ብታግዘው እንጅስ በጣም አሳዘነኝ
እንኳን አደረሰሽ አደረሳችሁ
@@Tekeltv1 እንኳን አብሮ አደረሰን /ህ ወንድሜ እግዚአብሔር ምስክሬ እኔ ራሱ ከሱ ጋር እየተርበተበትሁ ነው* 2ተኛ .ቆሮ -9፥14 ትን ያነበብኩት እግዚአብሔር አምላክ ሁላችንንም በእውነት መንገድ ይምራን አሜን ።ወንድሜ ተባረክ መልካም ቀን ይሁንልህ 🙏
@@elyanam.d2278 አሜን በእውነት በጣም ነው የአፈርሁ ማለቴ በዚያ ሰው መሀል በቃ የሚናገረው አጣ ቁጥሩን አንዴ ይገለባብጠዋል 😄😆
@@elyanam.d2278 ሁላችንንም እግዚአብሔር ምስጢሩን ይግለጽልን
አይ መናፍቅ እውነት ሲወራባቸው ውስጣቸው ያለው የውሸት ትምህርት ይጮሀል የውሸት ትምህርታቸውን ለማሳመን ይሞክራሉ ግን እድል ሳይሆን አውነት ሆነና የአማላጅቱ ማርያም የፈራጁ ጌታ ልጅ ያሸንፋሉ ይህም የሆነው እድል ሆኖ አይደለም ለእያንዳንዱ ጥያቄዎች አሣማኝ መልስ ከነ ማስረጃው ስለሚሰጥ ነው
ውይ አንተ ልጅ ሊቀ መልአኩ ቅዱስ ሚካኤል ይጠብቅህ
ኧረ 😂😂😂ወንድሜ ምን እንደምልህ አላቅም እንዳንተ አይነቱን እግዚአብሔር አምላክ ያብዛልን በእውነት ፀጋውን ያብዛልህ እግዚአብሔር አምላክ ወላድት አምላክ ትጠብቅህ የኔ እንቁ 👍👍👍👍👍👍👍👍👍👍👍👍👍
በነገራችን ላይ የጌታ ፀጋ የተሠጠወ ሁሉ ቅዱስ ነው ይላል መፀሐፍ እና እኛም እኛም ቅዱሣን ስለሆንን
ምን 😮😮😮😮
ስንት ወታደር አለን በተጠንቀቅ የቆመ መልስ የያዘ ኦርቶዶክስየየየየ😍😍
ወንድሜ ፀጋውን ያብዛልህ በርታ እንዲህ ነው የመመለስ 👐
መገላይ የሚወጡት ያላቸዉ እውቀት መጮህ ብቻ ነዉ
ሰላም ብሌኗ መጮህ ለራሱ ጥቅም ነበረው አላወቁበትም ፈረጠጡ እንጅ እንኳን አደረሰሽ እህቴ
አረ በማርያም ይሄንን ልጅ እናበርታዉ በርታልኝ እቁ ወድሜ
ደግሞ እማያፍር አንዲት ጥቅስ ይዞ ያችንም በስንት ፍለጋ ለቦና ይስጣቸው ወንድሞቻችን በርቱ የተበተነውን መንጋ ሰብስቡ እግዚአብሔር ፀጋውን ያብዛልህ ወንድማችን
Bedenb argo eyesuse amalj nw lela bota lay ale Maryam tamaldch letlgn nw mamaled MN endehone yegbachuh
በርታ አቡዬ መናፍቃን መስመያ የላቸውም
እረ ይመችህ ፀጋውን ያብዛልህ😂😂😂ፈረጠጠ እኔስ እድለኛ ነኝ ኦርቶዶክስ በመሆኔ
Medan beeyesuse becha amalj eyesuse becha seweyew tensh selmykerw nw enji amalj eyesuse becha
ምድረ ደባራ አንድ ጥቅስ ይዞ እግዚአብሔር ውድልባቹ ይመልሳቹ
Amlka kidusn yetbkachu😍😘
ክፍት የስራ ቦታ ልምድ የማይጠይክ ስለሆነባቸው ነው አትፍረዱባቸው
ፍጥጫው በ ኦርቶድክ አማኝ እና በፕሮቴስታንት አማኝ እንጅ በኦርቶዶክስ እና በፕሮቴስታንት እምነት መካከል አይደለም ሁለትም ግለሰቦች የሚወክሉት የራሳቸውን መረዳት ነው :: በህይወት ያሉ ውዱሳን እግዚአብሔርን በኢየሱስ ክርስቶስ ድም ይቅርበለው ብለው ይማልዳሉ ሀጢያተኛውም በቀጥታ እግዚአብሔርን ብእኢየሱስ ደም ከሀጢያቴ አንፃኝ ብሎ ይለምናል :: በምድር ላይ በህይወት የሌለ ፃድቅ ሰው የሰዎችን ፀሎት አይሰሙም ከዚህ ምድር ከተወሰዱ በሁዋላ አይማልዱም ፍጥረት እንጅ ፈጣሪ ሳላልሆኑ በአንድ ግዜ ሁል ግዜ ሁሉም ቦታ አይገኙም በስማቸውም ብትለምኑ ፀሎታችሁ ይሰማል አልተባልንም :: በኢየሱድ ስ ም ፀልዩ ተብለናል::
siamaldu yemil yelem kal ale 2 korontos miraf 9 ke kutr 14
በረታ 😁😁
የኔ ወንድም ሙሉ ምዕራፉን አንብብ ቆይ ቅድሳን ያማልዳሉ ስትሉ ምን ይዘው ነው የሚያማልዱት ክርስቶስ እኮ ደሙን ሰውቶ ነው የሚያማልደን ከመፅሀፍ ቅዱስ አንድ ቦታ ማርያም ታማልዳለች የሚል ቦታ ጥቀስ
በለው አይንሽን ጨፍነሽ ሳይሆን ገልጠሽ አንብቢ እናቱ
Bene yemiyamn ene yemadergewn keziyam belay yadergal,, metsafu new mnm mareg aychalm
አይ ኦርቶዶክስ 😢 በክህደት ተደፍድፉችሁ በናንተም ብሶ😢 ይልቁን ቀን ሳለ ወደ ጌታ ብትመለሱ መልካም ነው።
ዋይ😁
😂😂😂አይቼው በሰቅ ሞትኩ አይ ፓስር ተበዬው😂😂😂😂😂
Good job
Wahi gude igzehiber lubena istot Iyasus Kirtoos faraj inji Amalaj Ayidelam isu Amlak inji fuxur Ayidelam indet Amlak Amalaji honal geta hoy mareen😭😭😭🤲🤲🤲
ምንም አይሳካላችሁም ኦርቶዶክሶች ወንገልን ያላወቁትን ወጥታችሁ ማወጅ ሥገባ “እንዲህም አላቸው፦ ወደ ዓለም ሁሉ ሂዱ ወንጌልንም ለፍጥረት ሁሉ ስበኩ።” - ማርቆስ 16፥15
Wengeln ke orthodox belay yemiyak Yelem and tks yzachu zuru
😅😅በአንድ ጥቅስ ድንብርብሩ ወጣ 😅😅😅
2ቆሮ 9:14 ስለምልጃ ሳይሆን ስለጸሎት ነው:: ፀሎት ደግሞ ማስታረቅ አይደለም::
siamaldu yemil kal ataym
👋👋👋👋👋
😍😍
ኧረ ተመቸኸኝ ወንድሜ፤የመንገድ የነፍስ ሌቦችን እንዲህ ማሳፈር ነው።
ሲሮጥ መኪና እዳይገጨው
ኦርቶዶክስ መልስ አላት የምንልው ለዚህ ነው አንድ የመፃፍ ቅዱስ ጥቅስ ብቻ ይዞ መከራከር ጨረሻ ለመውደቅ ነው ይሄያውንስ ልትቀደው ነው?ያለክው አስቆኛል።
ጀማሪ!
ወይ ጉድ እንረዳዳ አለ 😂 የብርአን እናት አይነ ልቦናውን ታብራለት
ሰዎች ይህን ክፍል ሚያወራው በሕይወት ስላሉ ቅዱሳን ነው እንጂ በሕይወት ስሌሉ ቅዱሳን አይልም ይህ ደግሞ አሁንም ሚደረግ አዳችን ስለ ሌላችን የምንማልድበት(የምንፀልይበት)የክርስትና ሕይወታችኝ ነው ...የጌታችን መማለድ ግን የዘላለም ምልጃ ነው “የሞተው፥ ይልቁንም ከሙታን የተነሣው፥ በእግዚአብሔር ቀኝ ያለው፥ ደግሞ ስለ እኛ የሚማልደው ክርስቶስ ኢየሱስ ነው።” - ሮሜ 8፥34
ብራዘር በሕይወት ስላሉ ቅዱሳን ነው አልክ 😀 ከነ ጭነራሹ የማይሞቱት መላእክትስ በእነሱ ታምናለህ ማለት ነው ። ሲጀመር ክርስቲያን አይሞትም ።
ልክ ነው ክርሰቲያን መንፈሱ አይሞትም፤ በስጋው ግን ይሞታል፤ስለዚህ በፀሎታቸው እንዲማልዱልን የምንጠይቃቸው በምድር እስካሉ ብቻ ነው፤ ከሞቱ በኋላ በፀሎት ልንገናኛቸው አልተፈቀደልንም ወይንም በመፀሐፍት አልተጻፈልንም ምክንያቱም የእግዚአብሔር ቃል ሲናገር "ቅዱሳን ሁሉ በምቹ ጊዜ ፀሎትን ወደሚሰማው ይፀልያል"ይላል እንዲሁም 1ኛ ጴጥ 3:12"የጌታ አይኖች ወደ ጻድቃን ናቸው ጆሮዎቹም ፀሎታቸውን ለመስማት ተከፍቷል ይላል።መላእክትንም ቢሆን ስለእኛ እንዲቆሙ የሚያዛቸው እራሱ እግዚአብሔር ነው እንጂ እኛ በፀሎት እንድንገናኛቸው አልተፈቀደልንምመዝሙረ ዳዊት 91:11አንብቡ
"በመንገድህ ሁሉ ይጠብቁህ ዘንድ መላእክቱን ስለአንተ ያዛቸዋልና" ይላልስለዚህ መልእክትን ከእግዚአብሔር ተቀብለው ወደ እኛ ይመጣሉ እንጂ እኛ እንዲመጡልን በፀሎት ተገናኝተናቸው አይደለም፣እርሱ አልተፈቀደልንም ፤ ጻድቃንንም ወይንም ቅዱሳን ክርስቲያኖችንም ቢሆን፤በምድር እስካሉ ብቻ ነው እንዲፀልዪልን የምናናግራቸው"በፀሎት ልንገናኛቸው አልተፈቀደልንም ምክንያቱም፣የፀሎት ግንኙነት የሚደረገው "ከአንዱ እግዚአብሔር ጋር ብቻ ነው" 1ኛ ጴጥ3:12
@@ዕቅበተእምነት በሕይወት ያሉ ቅዱሳን እነማን ይመስሉካ ...በክርስቶስ እየሱስ አምነው የዳኑ ማናየውም ሰዎች ሊሆኑ ይችላሉ
@@metutube1337 የሞቱ ሰዎች አያማልዱም የሚል ማስረጃ አምጣ
2 cor 9:14 siyamaldu yalew be midir lay yalu amagnochin new. be englizegnawm pray new yemilew. sile enante litselyu malet new. be hiwot yalu amagnoch andachew le lelachew yitselyalu. so.......
"Rome 8:34n eyefelek new"😂😂😂😂😂😂😂😂
ወንድሜ የድንግል ልጅ እድሜና ጤና ይስጥልን ።ባደባባይ አሰጣው እኮ አዬ
14 And by their prayer for you, which long after you for the exceeding grace of God in you.2ቆሮንቶስ 9:14ቢያንስ እራሳቹ አንብቡት
By their prayer for you (ስለ እናንተ ሲለምኑ/ሲያማልዱ)ስለዚህ ምን?
ለአንተ እንዲመችክ አድርገውና አንብበው መብት ነው ። ግን የቃሉንም ፍቺ አታዛባው?prayer እና intercession በጣም ይለያያል ።prayer ?intercession ?
@@nefraacademy5254 prayer ጸሎት፣ Intercession ምልጃ። ስለዚህ ምን ቅዱሳን ስለኛ ይጸልያሉ፣ ያማልዳሉ።
😭😭
አይችሉሽም ተዋህዶ
😁😁😁😁😁 አይመናፍቅ
Ayii ychen tks enem akatalew eswan yzew drkkk rome 8:34
ክክክክክ
Gobez yegne esatoch,sayawku eko betaam bezu sew asastewal!
በምን ፈረዳባት ይቺ ሮሜ 8 ፥34
😂😂😂😂
Yene jegna bertalin iwunet indezi menged lay afachewun yemikeftutin affachewun azegachew
Broye thanks gn esu rome 8፡34 syaweta ko yemimaldew milew yamaldal aydelem yimaldal enji amalaji kehone yemiyamaldew mehon nberebet beki mels sitachew malete amharic kechalu
ጥቅሱን ማንበብ ከብዶት ነው
Aye mnafikan
ወንድሜ ይሄን ክፍል በሙሉ ካነበብከው በሒወት ስላሉ ቅዱሳኖች (ክርስቲያኖች) ነው እሚያወራ ከቻልክ ከላይ ከምዕራፍ 7 ጀምረህ እፕንብበው; በእግዚአብሔር ዘንድ ያሉት ወይም ያለፎት ቅዱሳን ግን የዮሐንስ ራእይ 69፤ አምስተኛውንም ማኅተም በፈታ ጊዜ፥ ስለ እግዚአብሔር ቃልና ስለ ጠበቁት ምስክር የታረዱትን የሰዎች ነፍሳት ከመሠዊያ በታች አየሁ።10፤ በታላቅ ድምፅም እየጮኹ፦ ቅዱስና እውነተኛ ጌታ ሆይ፥ እስከ መቼ ድረስ አትፈርድም ደማችንንስ በምድር በሚኖሩት ላይ እስከ መቼ አትበቀልም? አሉ።
Bexaam yemmigarmew tinnish yemmiyaawuqow cuwaatu liyyuu new sima matsaafin beqqa antee wada mitfalligew bichaa mitfatawu duroom haayimanotanyaa sew indazzi new mashannaf inji mashanaafi ayifallim yemmiyadinew imnati inji haayimanooti ayidellam betarati madaani be iyyasusi inji
🤣🤣🤣🤣🤣🤣🤣🤣🤣🤣🤣 kewqt neta wondmachn tegawn yabzalek 🙏🏽 endzih eyadergachu awardulen mafriawoch
😂😂😂😂😂
abo temechkign
😅😅😅😅😅😅😅😅😅😅😅
😁🙈😅😅
Ermi meet sew
አይ ወንድሜ መለፍለፍ እንጅ መች የሚሰማ ጆሮ አላቸው ብለህ ነው የሰይጣን ልጆች ስለሆኑ እንዳባታቸው የራሳቸውን ብቻ እንድታዳምጣቸው ነው የሚፈልጉት እግዚአብሔር ይመስገን ነቅተንባቸዋል አሁን ላይ ለሆዱ ያደረ ሆዳም ብቻ ነው ኦርቶዶክስን ከድቶ የሚሄድ
Abu fetari kategar yhun yesewuyewu neger gn kkkkkkkk
ወይኒ እንዴው ሰውየው ግን ምን ነው ፈርጥጦ ሄደኮ 😄😆 አይ ልብ አለመኖር
እንኳን አደረሰሽ
Liju ermias new afatachu.
@@cassiopeia4672 ኤርሚያስ 🙄🙄🤔
@@Tekeltv1 ermi hd yetiktoku
Awo afatachew kkkk
🤣🤣🤣🤣🤣🤣666👈🤭
mlja lyuntun ewku enant adnagrachu af lmasiyaz nw kal bmawk rgd kmiyak sw ga bdmb awru enant enat abatachun slnant lftari bitslyu amaldun blachu ltamlku nw yhen maward kalachut tlk y aymro zktt albachu coz bnantm haymanot kalun ymayak bsh nw gn ewntn lmawk lmrdat khon ezi lay alkwm nbr
2 ቆሮ9፡14 ራሳቸውን ስለ እናንተ ሲያማልዱ፤ … ይናፍቁአችኋል፡፡.. ይሔ ቃል ስነናንተ የሚጸልዩ ነው ሀሳቡ እንጂ እነዛ ስለናንተ መዳን እየማለዱ ነው አይልም፡፡ ስለዚህ የሰው ምልጃ ታረቁ ብሎ ከእግዚአብሔር ወገን ሆኖ ሰዎችን መለመን ሲሆን፤ የክርስቶስ ምልጃ ስለመዳናችን የሆነው የቤዛነት ስርአት ነው፡፡ አንቀላቅለው በአግባቡ እናንብብ፣ እንረዳ፣ እንጸልይ… ምልጃ የምንለው ለደህንነት የሆነን ከእግዚአብሔር ጋር መካከለኛ መሆኖ እና ቤዛ ሆኖ መዋጀት ከሆነ መጽሐፍ …አንድ እግዚአብሔር አለና በእግዚአብሔርና በሰውም መካከል ያለው መካከለኛው ደግሞ አንድ አለ እርሱም ሰው የሆነው ክርስቶስ ኢየሱስ ነው፡፡..1ጢሞ2፡5 የሰው ድርሻ …እግ. በእኛ እንደሚማልድ ስለ ክርስቶስ መልክተኞች ነን ከእግዚአብሔር ጋር ታረቁ ብለን ስለ ክርስቶስ እንለምናለን፡፡ 2ቆሮ5፡20
እንደዚህ አፋቸውን እያስያዛችሁ ከመንገድ ላይ ሰትሩልን እንጂ😃😃😃
ወንድሞቻችን በርቱልን ፀጋውን ያብዛላችሁ✝️❤
ኤርሚ👏👏👏
ክብሩ ይስፋ ለመዳንያለም
መንገድ ዳር ቆመው ምስኪኑን ምእመን የሚያስቱትን መናፍቃንን እንዲህ እየተከታተላቹ ብታዋጥሯቸው ጥሩ ይመስለኛል፣ እነሱም ሚጠይቃቸው ስለሌለ ይመስለኛል የፈነጩት።
ወድሞቼ በርቱ እዲዚህ እያስደነገጣችሁ አስፈርጥጧቸው😂😂ከዛ የወሰዱት ምስኪኑ ምእመን ምንም ከእውቀት የነፁ መሆናቸውን ሲያዩ የጠፉት በጎች ይሰበሰባሉ ወድሞቼ በቻላችሁት መጠን ተከታተሉና አሳፍሩዋቸው አፋጡዋቸው የሚከታተላቸው ስለሌለ ነው ዋና እንሁን ብለው በየቦታው ምእመኑን የሚያወዛግቡት ወድሞቼ በርቱልን
አይ።መናፍቅ።ልብ።ይስጣችሁ
ወድሞቻችን።በርቱልን።እግዚአብሔር።ጸጋውን።ያብዛላችሁ።እውቀቱን።አብዝቶ።ይግለፅላችሁ
በእውነት ለመናፍቃን ልቦና ይስጥልን ውይይይ እንደው ምና አምላክን ፈራጂ ብለው ቢያምኑ ሎቱ ስበሀት አማላጂ አይደለም😢😢
ወንድማችን ፀጋውን በረከቱን ያድልህ🙏🙏
“ራሳቸውም ስለ እናንተ ሲያማልዱ፥ በእናንተ ላይ ከሚሆነው ከሚበልጠው ከእግዚአብሔር ጸጋ የተነሣ ይናፍቁአችኋል።”
- 2ኛ ቆሮ 9፥14
በዚህ ስፍራ ላይ ሲያማልዱ የሚለው የግሪኩ የፍቺ δέησις Transliteration:déēsis
እንግሊዘኛው prayer, request, supplication ይለዋል።
@ሲያማልዱ የሚለው ስለ ምልጃ ሳይሆን እዚህ ስፍራ ላይ የሚናገረው #ሰለፀሎት ነው።
የመቄዶንያ ሰዎች ኢዮሩሳሌም ለሚገኙ ክርስቲያኖች ይፀልዩ ሰለነበር።
እግዚአብሔር ይስጥልን ወንድሜ በእድሜ በጤና ይጠብቅልን እንዳንተ ያሉትን ያብዛልን በእውነት የተዋህዶ አርበኛ ነህ አኮራኽን ተባረክ አሜን!
ሮሜ 8:34 አንብብ ። አንድ አላዋቂ ስላገኘህ የኢየሱስን አማላጅነት ለመካድ አትሞክር ።ኢየሱስ ድሮም ዛሬም ለዘላለምም አማላጅ ነው።
Syamerh Yekera;. Eyesus Amlak nw Menafeku
ፈጣሪ ፀጋውን ያብዛልህ ወንድማችን
የኢየሱስ ምልጃ በደሙ ስልጣን የሆነ የማስታረቅ ምልጃ ነው ዕብ 7:25;
ሮሜ 8:34 አንብቡ። ለምልጃ የሚያቀርበው የራሱን የመስዋዕት ደም ነው፤
የእኛ ምልጃ ግን እንደ ኢየሱስ አይነት ምልጃ አይደለም፤ኢየሱስ ያቀረበው ምልጃ
"እራሱን መስዋዕት ያረገበት የቤዛነት ደሙ ነው" 1ኛ ጢሞ 2:5-6አንብቡ።
እኛ ግን ከራሳችን የምናቀርበው መማለጃ የለንም፤ ነገር ግን
"ከእግዚአብሐር ጋር ታረቁ" ብለን ስለክርስቶስ እንማልዳለን" ይህም ማለት ስለ ክርስቶስ ለሌሎች "እንፀልያለን"
"ታረቁ እያልን እንናገራለን"ማለት ብቻ ነው። እንጂ ራሳችንን እንደ ኢየሱስ ለመስዋዕትነት አናቀርብም። ቃሉ አንድ ቢሆንም ተግባሩ ወይም ፍቺው በጣም ይለያያል :-2ኛ ቆሮ 5:20 አንብቡ።
"ስለኢየሱስ የማስታረቅ አገልግሎት" እግዚአብሔርን "የምንለምንበት" ፀሎት ብቻ ስለሆነ የምልጃው አይነት ከኢየሱስ ምልጃ 100% ይለያል።እርሱም በሕይወት እስካለን ብቻ ነው።
ጌታ ኢየሱስ ሲናገር:-
"እኔ መንገድም እውነትም ሕይወትም ነኝ
በእኔ በቀር ወደ አብ የሚመጣ የለም"
ስላለ በኢየሱስ ደም ወይም በኢየሱስ ስም ብቻ ካልሆነ በቀር በሌላ በማናቸውም በኩል ወደ አብ መድረስ አንችልም ፤ምክንያቱም ስለኛ በእኛ ፈንታ ሞቶ ዋጋ የከፈለልን እርሱ ብቻ ስለሆነ !
እንወዳችኋለን❤
ተባረኩ❤
ማማለድ ማማለድ ነው፣ ማስታረቅ ማስታረቅ ነው። ሌላ ትርጉም የለውም።
ኢየሱስ ያማልደናል የምትሉት መስዋዕት እያቀረበ ነው እንደ?
@@truthmatters649 ኢየሱስየገዛ ደሙን አንድ ግዜ ባቀረበው ደም አምኖ ለሚፀልይ ይማልዳል ማለት ነው::ዮሐንስ ወንጌል ምእርፍ 17 ላይ ስለ እነዚህ ብቻ ሳይሆን ከትምህርታቸው የተነሳ በእኔ ስለሚያምኑ ጭምር እለምናለሁ ብሎ በአንድ ፀሎት ጨርሶልናል::
@@ayadawit390 kdusanm ymaldalu anbbut
@@kksamri2103 ዛሬ በምድር ላይ የሌሉ ቅዱሳን እንደሚያማሉድልን የሚናገር ጥቅስ አለ ?
Yekdusan mnnet mn endehone ewek Megemeriya
_ሰላም ለእናንተ ይሁን እንዴው ይሄ ሰውየ እርግጠኛ ነኝ ሂድ ተብሎ በግዴታ አስወጥተውት ነው በሜዳ ጩህ ተብሎ ከዛ ሳያስበው ከታላቅ አለት ጋር ተጋጨ ተርበተበተ ተጨነቀ ተሸበረ አለቱ ግን ምንም ሳይል በፍቅር መጠየቁ ገረመኝ የአሳቀኝ ደግሞ በአንዴ የሆን ምናምን ወይኔ 😄😄😆 ግን እናንተ እንደዚህ ሲያጋጥማችሁ በስመ ሥላሴ አማትባቸሁ ነው መቅረብ ለምን የሰለጠኑት ካራቴ ከአለ ችግር ነው 😄😆 ግን እነ ጩፋ መቸ ነው ወደ ሜዳ ወደ አስፓልት ወጠው የሚጮሁ እነዚህ ቡሌዎችን ነው የላኩት 😄😆 ዋናዋቹ እውስጥ ናቸው አይይይ_
አይ ፈጣሪ ልብ ይስጣቸዉ ከሮሜ 8:34 ዉጪ ጥቅስ የላቸዉም እሱንም ትርጉሙን ባወቁት
እየሱስስን አማራ ፋኖ ቤተ ተዋሕዶ ያሸነፋሉ አሜን 📗📒📕
😁 ውይኔ የኔ እሱን ተከትዬ መርበትበቴ ደግሞ ሎቱ ስበሃት 😂 ወንድሜ ተባረክልኝ እፍፍፍፍ ውይይይ 😁 ከመደንገጡ የተነሳ አሳዘነኝ እኮ🤭
ኢልያና ሴንት ጊዜ እንዳየሁት እግዚአብሔር ይወቀው በጣም አሳዘነኝ እኔስ እመ አምላክ ብታግዘው እንጅስ በጣም አሳዘነኝ
እንኳን አደረሰሽ አደረሳችሁ
@@Tekeltv1 እንኳን አብሮ አደረሰን /ህ ወንድሜ እግዚአብሔር ምስክሬ እኔ ራሱ ከሱ ጋር እየተርበተበትሁ ነው* 2ተኛ .ቆሮ -9፥14 ትን ያነበብኩት እግዚአብሔር አምላክ ሁላችንንም በእውነት መንገድ ይምራን አሜን ።ወንድሜ ተባረክ መልካም ቀን ይሁንልህ 🙏
@@elyanam.d2278 አሜን በእውነት በጣም ነው የአፈርሁ ማለቴ በዚያ ሰው መሀል በቃ የሚናገረው አጣ ቁጥሩን አንዴ ይገለባብጠዋል 😄😆
@@elyanam.d2278 ሁላችንንም እግዚአብሔር ምስጢሩን ይግለጽልን
አይ መናፍቅ እውነት ሲወራባቸው ውስጣቸው ያለው የውሸት ትምህርት ይጮሀል የውሸት ትምህርታቸውን ለማሳመን ይሞክራሉ ግን እድል ሳይሆን አውነት ሆነና የአማላጅቱ ማርያም የፈራጁ ጌታ ልጅ ያሸንፋሉ ይህም የሆነው እድል ሆኖ አይደለም ለእያንዳንዱ ጥያቄዎች አሣማኝ መልስ ከነ ማስረጃው ስለሚሰጥ ነው
ውይ አንተ ልጅ ሊቀ መልአኩ ቅዱስ ሚካኤል ይጠብቅህ
ኧረ 😂😂😂ወንድሜ ምን እንደምልህ አላቅም እንዳንተ አይነቱን እግዚአብሔር አምላክ ያብዛልን በእውነት ፀጋውን ያብዛልህ እግዚአብሔር አምላክ ወላድት አምላክ ትጠብቅህ የኔ እንቁ 👍👍👍👍👍👍👍👍👍👍👍👍👍
በነገራችን ላይ የጌታ ፀጋ የተሠጠወ ሁሉ ቅዱስ ነው ይላል መፀሐፍ እና እኛም እኛም ቅዱሣን ስለሆንን
ምን 😮😮😮😮
ስንት ወታደር አለን በተጠንቀቅ የቆመ መልስ የያዘ ኦርቶዶክስየየየየ😍😍
ወንድሜ ፀጋውን ያብዛልህ በርታ እንዲህ ነው የመመለስ 👐
መገላይ የሚወጡት ያላቸዉ እውቀት መጮህ ብቻ ነዉ
ሰላም ብሌኗ መጮህ ለራሱ ጥቅም ነበረው አላወቁበትም ፈረጠጡ እንጅ እንኳን አደረሰሽ እህቴ
አረ በማርያም ይሄንን ልጅ እናበርታዉ በርታልኝ እቁ ወድሜ
ደግሞ እማያፍር አንዲት ጥቅስ ይዞ ያችንም በስንት ፍለጋ ለቦና ይስጣቸው ወንድሞቻችን በርቱ የተበተነውን መንጋ ሰብስቡ እግዚአብሔር ፀጋውን ያብዛልህ ወንድማችን
Bedenb argo eyesuse amalj nw lela bota lay ale Maryam tamaldch letlgn nw mamaled MN endehone yegbachuh
በርታ አቡዬ መናፍቃን መስመያ የላቸውም
እረ ይመችህ ፀጋውን ያብዛልህ😂😂😂ፈረጠጠ እኔስ እድለኛ ነኝ ኦርቶዶክስ በመሆኔ
Medan beeyesuse becha amalj eyesuse becha seweyew tensh selmykerw nw enji amalj eyesuse becha
ምድረ ደባራ አንድ ጥቅስ ይዞ እግዚአብሔር ውድልባቹ ይመልሳቹ
Amlka kidusn yetbkachu😍😘
ክፍት የስራ ቦታ ልምድ የማይጠይክ ስለሆነባቸው ነው አትፍረዱባቸው
ፍጥጫው በ ኦርቶድክ አማኝ እና በፕሮቴስታንት አማኝ እንጅ በኦርቶዶክስ እና በፕሮቴስታንት እምነት መካከል አይደለም ሁለትም ግለሰቦች የሚወክሉት የራሳቸውን መረዳት ነው :: በህይወት ያሉ ውዱሳን እግዚአብሔርን በኢየሱስ ክርስቶስ ድም ይቅርበለው ብለው ይማልዳሉ ሀጢያተኛውም በቀጥታ እግዚአብሔርን ብእኢየሱስ ደም ከሀጢያቴ አንፃኝ ብሎ ይለምናል :: በምድር ላይ በህይወት የሌለ ፃድቅ ሰው የሰዎችን ፀሎት አይሰሙም ከዚህ ምድር ከተወሰዱ በሁዋላ አይማልዱም ፍጥረት እንጅ ፈጣሪ ሳላልሆኑ በአንድ ግዜ ሁል ግዜ ሁሉም ቦታ አይገኙም በስማቸውም ብትለምኑ ፀሎታችሁ ይሰማል አልተባልንም :: በኢየሱድ ስ ም ፀልዩ ተብለናል::
siamaldu yemil yelem kal ale 2 korontos miraf 9 ke kutr 14
በረታ 😁😁
የኔ ወንድም ሙሉ ምዕራፉን አንብብ ቆይ ቅድሳን ያማልዳሉ ስትሉ ምን ይዘው ነው የሚያማልዱት ክርስቶስ እኮ ደሙን ሰውቶ ነው የሚያማልደን ከመፅሀፍ ቅዱስ አንድ ቦታ ማርያም ታማልዳለች የሚል ቦታ ጥቀስ
በለው አይንሽን ጨፍነሽ ሳይሆን ገልጠሽ አንብቢ እናቱ
Bene yemiyamn ene yemadergewn keziyam belay yadergal,, metsafu new mnm mareg aychalm
አይ ኦርቶዶክስ 😢 በክህደት ተደፍድፉችሁ በናንተም ብሶ😢
ይልቁን ቀን ሳለ ወደ ጌታ ብትመለሱ መልካም ነው።
ዋይ😁
😂😂😂አይቼው በሰቅ ሞትኩ አይ ፓስር ተበዬው😂😂😂😂😂
Good job
Wahi gude igzehiber lubena istot
Iyasus Kirtoos faraj inji Amalaj Ayidelam isu Amlak inji fuxur Ayidelam indet Amlak Amalaji honal geta hoy mareen😭😭😭🤲🤲🤲
ምንም አይሳካላችሁም ኦርቶዶክሶች
ወንገልን ያላወቁትን ወጥታችሁ ማወጅ ሥገባ
“እንዲህም አላቸው፦ ወደ ዓለም ሁሉ ሂዱ ወንጌልንም ለፍጥረት ሁሉ ስበኩ።”
- ማርቆስ 16፥15
Wengeln ke orthodox belay yemiyak Yelem and tks yzachu zuru
😅😅በአንድ ጥቅስ ድንብርብሩ ወጣ 😅😅😅
2ቆሮ 9:14 ስለምልጃ ሳይሆን ስለጸሎት ነው:: ፀሎት ደግሞ ማስታረቅ አይደለም::
siamaldu yemil kal ataym
👋👋👋👋👋
😍😍
ኧረ ተመቸኸኝ ወንድሜ፤የመንገድ የነፍስ ሌቦችን እንዲህ ማሳፈር ነው።
ሲሮጥ መኪና እዳይገጨው
ኦርቶዶክስ መልስ አላት የምንልው ለዚህ ነው አንድ የመፃፍ ቅዱስ ጥቅስ ብቻ ይዞ መከራከር
ጨረሻ ለመውደቅ ነው ይሄያውንስ ልትቀደው ነው?ያለክው አስቆኛል።
ጀማሪ!
ወይ ጉድ እንረዳዳ አለ 😂 የብርአን እናት አይነ ልቦናውን ታብራለት
ሰዎች ይህን ክፍል ሚያወራው በሕይወት ስላሉ ቅዱሳን ነው እንጂ በሕይወት ስሌሉ ቅዱሳን አይልም ይህ ደግሞ አሁንም ሚደረግ አዳችን ስለ ሌላችን የምንማልድበት(የምንፀልይበት)የክርስትና ሕይወታችኝ ነው ...የጌታችን መማለድ ግን የዘላለም ምልጃ ነው “የሞተው፥ ይልቁንም ከሙታን የተነሣው፥ በእግዚአብሔር ቀኝ ያለው፥ ደግሞ ስለ እኛ የሚማልደው ክርስቶስ ኢየሱስ ነው።”
- ሮሜ 8፥34
ብራዘር በሕይወት ስላሉ ቅዱሳን ነው አልክ 😀 ከነ ጭነራሹ የማይሞቱት መላእክትስ በእነሱ ታምናለህ ማለት ነው ። ሲጀመር ክርስቲያን አይሞትም ።
ልክ ነው ክርሰቲያን መንፈሱ አይሞትም፤ በስጋው ግን ይሞታል፤ስለዚህ በፀሎታቸው እንዲማልዱልን የምንጠይቃቸው በምድር እስካሉ ብቻ ነው፤ ከሞቱ በኋላ በፀሎት ልንገናኛቸው አልተፈቀደልንም ወይንም በመፀሐፍት አልተጻፈልንም ምክንያቱም የእግዚአብሔር ቃል ሲናገር "ቅዱሳን ሁሉ በምቹ ጊዜ ፀሎትን ወደሚሰማው ይፀልያል"ይላል እንዲሁም 1ኛ ጴጥ 3:12"የጌታ አይኖች ወደ ጻድቃን ናቸው ጆሮዎቹም ፀሎታቸውን ለመስማት ተከፍቷል ይላል።
መላእክትንም ቢሆን ስለእኛ እንዲቆሙ የሚያዛቸው እራሱ እግዚአብሔር ነው እንጂ እኛ በፀሎት እንድንገናኛቸው አልተፈቀደልንም
መዝሙረ ዳዊት 91:11አንብቡ
"በመንገድህ ሁሉ ይጠብቁህ ዘንድ መላእክቱን ስለአንተ ያዛቸዋልና" ይላል
ስለዚህ መልእክትን ከእግዚአብሔር ተቀብለው ወደ እኛ ይመጣሉ እንጂ እኛ እንዲመጡልን በፀሎት ተገናኝተናቸው አይደለም፣እርሱ አልተፈቀደልንም ፤ ጻድቃንንም ወይንም ቅዱሳን ክርስቲያኖችንም ቢሆን፤በምድር እስካሉ ብቻ ነው እንዲፀልዪልን የምናናግራቸው"በፀሎት ልንገናኛቸው አልተፈቀደልንም
ምክንያቱም፣የፀሎት ግንኙነት የሚደረገው "ከአንዱ እግዚአብሔር ጋር ብቻ ነው" 1ኛ ጴጥ3:12
@@ዕቅበተእምነት በሕይወት ያሉ ቅዱሳን እነማን ይመስሉካ ...በክርስቶስ እየሱስ አምነው የዳኑ ማናየውም ሰዎች ሊሆኑ ይችላሉ
@@metutube1337 የሞቱ ሰዎች አያማልዱም የሚል ማስረጃ አምጣ
2 cor 9:14 siyamaldu yalew be midir lay yalu amagnochin new. be englizegnawm pray new yemilew. sile enante litselyu malet new. be hiwot yalu amagnoch andachew le lelachew yitselyalu. so.......
"Rome 8:34n eyefelek new"😂😂😂😂😂😂😂😂
ወንድሜ የድንግል ልጅ እድሜና ጤና ይስጥልን ።ባደባባይ አሰጣው እኮ አዬ
14 And by their prayer for you, which long after you for the exceeding grace of God in you.
2ቆሮንቶስ 9:14
ቢያንስ እራሳቹ አንብቡት
By their prayer for you (ስለ እናንተ ሲለምኑ/ሲያማልዱ)
ስለዚህ ምን?
ለአንተ እንዲመችክ አድርገውና አንብበው መብት ነው ። ግን የቃሉንም ፍቺ አታዛባው?
prayer እና intercession በጣም ይለያያል ።
prayer ?
intercession ?
@@nefraacademy5254 prayer ጸሎት፣ Intercession ምልጃ። ስለዚህ ምን ቅዱሳን ስለኛ ይጸልያሉ፣ ያማልዳሉ።
😭😭
አይችሉሽም ተዋህዶ
😁😁😁😁😁 አይመናፍቅ
Ayii ychen tks enem akatalew eswan yzew drkkk rome 8:34
ክክክክክ
Gobez yegne esatoch,sayawku eko betaam bezu sew asastewal!
በምን ፈረዳባት ይቺ ሮሜ 8 ፥34
😂😂😂😂
Yene jegna bertalin iwunet indezi menged lay afachewun yemikeftutin affachewun azegachew
Broye thanks gn esu rome 8፡34 syaweta ko yemimaldew milew yamaldal aydelem yimaldal enji amalaji kehone yemiyamaldew mehon nberebet beki mels sitachew malete amharic kechalu
ጥቅሱን ማንበብ ከብዶት ነው
Aye mnafikan
ወንድሜ ይሄን ክፍል በሙሉ ካነበብከው በሒወት ስላሉ ቅዱሳኖች (ክርስቲያኖች) ነው እሚያወራ ከቻልክ ከላይ ከምዕራፍ 7 ጀምረህ እፕንብበው;
በእግዚአብሔር ዘንድ ያሉት ወይም ያለፎት ቅዱሳን ግን
የዮሐንስ ራእይ 6
9፤ አምስተኛውንም ማኅተም በፈታ ጊዜ፥ ስለ እግዚአብሔር ቃልና ስለ ጠበቁት ምስክር የታረዱትን የሰዎች ነፍሳት ከመሠዊያ በታች አየሁ።
10፤ በታላቅ ድምፅም እየጮኹ፦ ቅዱስና እውነተኛ ጌታ ሆይ፥ እስከ መቼ ድረስ አትፈርድም ደማችንንስ በምድር በሚኖሩት ላይ እስከ መቼ አትበቀልም? አሉ።
Bexaam yemmigarmew tinnish yemmiyaawuqow cuwaatu liyyuu new sima matsaafin beqqa antee wada mitfalligew bichaa mitfatawu duroom haayimanotanyaa sew indazzi new mashannaf inji mashanaafi ayifallim yemmiyadinew imnati inji haayimanooti ayidellam betarati madaani be iyyasusi inji
🤣🤣🤣🤣🤣🤣🤣🤣🤣🤣🤣 kewqt neta wondmachn tegawn yabzalek 🙏🏽 endzih eyadergachu awardulen mafriawoch
😂😂😂😂😂
abo temechkign
😅😅😅😅😅😅😅😅😅😅😅
😁🙈😅😅
Ermi meet sew
አይ ወንድሜ መለፍለፍ እንጅ መች የሚሰማ ጆሮ አላቸው ብለህ ነው የሰይጣን ልጆች ስለሆኑ እንዳባታቸው የራሳቸውን ብቻ እንድታዳምጣቸው ነው የሚፈልጉት እግዚአብሔር ይመስገን ነቅተንባቸዋል አሁን ላይ ለሆዱ ያደረ ሆዳም ብቻ ነው ኦርቶዶክስን ከድቶ የሚሄድ
Abu fetari kategar yhun yesewuyewu neger gn kkkkkkkk
ወይኒ እንዴው ሰውየው ግን ምን ነው ፈርጥጦ ሄደኮ 😄😆 አይ ልብ አለመኖር
እንኳን አደረሰሽ
Liju ermias new afatachu.
@@cassiopeia4672 ኤርሚያስ 🙄🙄🤔
@@Tekeltv1 ermi hd yetiktoku
Awo afatachew kkkk
🤣🤣🤣🤣🤣🤣666👈🤭
mlja lyuntun ewku enant adnagrachu af lmasiyaz nw kal bmawk rgd kmiyak sw ga bdmb awru enant enat abatachun slnant lftari bitslyu amaldun blachu ltamlku nw yhen maward kalachut tlk y aymro zktt albachu coz bnantm haymanot kalun ymayak bsh nw gn ewntn lmawk lmrdat khon ezi lay alkwm nbr
2 ቆሮ9፡14 ራሳቸውን ስለ እናንተ ሲያማልዱ፤ … ይናፍቁአችኋል፡፡.. ይሔ ቃል ስነናንተ የሚጸልዩ ነው ሀሳቡ እንጂ እነዛ ስለናንተ መዳን እየማለዱ ነው አይልም፡፡ ስለዚህ የሰው ምልጃ ታረቁ ብሎ ከእግዚአብሔር ወገን ሆኖ ሰዎችን መለመን ሲሆን፤ የክርስቶስ ምልጃ ስለመዳናችን የሆነው የቤዛነት ስርአት ነው፡፡ አንቀላቅለው በአግባቡ እናንብብ፣ እንረዳ፣ እንጸልይ…
ምልጃ የምንለው ለደህንነት የሆነን ከእግዚአብሔር ጋር መካከለኛ መሆኖ እና ቤዛ ሆኖ መዋጀት ከሆነ መጽሐፍ …አንድ እግዚአብሔር አለና በእግዚአብሔርና በሰውም መካከል ያለው መካከለኛው ደግሞ አንድ አለ እርሱም ሰው የሆነው ክርስቶስ ኢየሱስ ነው፡፡..1ጢሞ2፡5 የሰው ድርሻ …እግ. በእኛ እንደሚማልድ ስለ ክርስቶስ መልክተኞች ነን ከእግዚአብሔር ጋር ታረቁ ብለን ስለ ክርስቶስ እንለምናለን፡፡ 2ቆሮ5፡20