"የእግዚአብሔር ልጅ"፦ ጳውሎስ ፈቃዱ | የታዳሚያን ውይይት | ሕንጸት

Поделиться
HTML-код
  • Опубликовано: 30 дек 2021
  • "የእግዚአብሔር ልጅ" የተሰኘው መጽሐፍ ግምገማ መርሐ ግብር የጥያቄና መልስ ክፍለ ጊዜ እንደሚከተለው ቀርቧል።

Комментарии • 41

  • @ggjjjbvxxdgghjvvv3108
    @ggjjjbvxxdgghjvvv3108 2 месяца назад

    ዋዉ ዋው በርታልን ወንድም ጳዉሎስ ለብዙ ግዜ ካንተ ስጠብቀዉ የነበረ እዉነት ነዉ ምድረ ድቡልቡል ፓስተር በነጮች የተ
    በረዙ አምላኪወች ሃገሬ ብዙ ሃያላን አላት
    ብቻ እደሜ ይስጠን ።

  • @yonatanyonas9711
    @yonatanyonas9711 2 года назад +7

    What a knowledgeable person you are Pastor Solomon! Its a privilege

  • @mamojoffe6778
    @mamojoffe6778 2 года назад +9

    አቦ ጣትህን ቁርጥማት አይንከው። ወረቅ የሆነ መጽሐፍ ነው ያቀረብክልን።

  • @enkumengist1668
    @enkumengist1668 2 года назад +5

    I believe we ethiopian christians got a great treasure concerning christology in this book /የእግዚአብሔር ልጅ/

  • @samih-cy6ti
    @samih-cy6ti Месяц назад

    wow❤

  • @selammenberu6359
    @selammenberu6359 3 месяца назад

    የተወደደ ልዩ መፅሐፍ ነው ❤ ጣቶችህ ምነኛ የተወደዱ ናቸው እጅህ ይባረክ ፖልዬ ።❤

  • @NegashEsrael
    @NegashEsrael 4 месяца назад

    የሚታወያዩት በጣም አስተማሪ ነው እባካችሁ እንደዚህ አይነት ውይይቶች ጨምሩ አሳድጉ በመጽሐፉ ብቻ ሳይሆን በተለያዩ አከራካሪ ነጥቦች አወያዩልን

  • @yakobtesfalem1358
    @yakobtesfalem1358 2 года назад +3

    ምርት መጽሓፍ ነው እግዚኣብሔር ይባርክህ ወንድም paoulos

  • @abnett.6429
    @abnett.6429 2 года назад +2

    And pastor solomon, the best of details as usual ሊቅ ነህ

  • @Tanoba658
    @Tanoba658 Год назад +1

    ውይቱ በጣም ደስ የሚል ነው ጥያቄንና ትችትን ማስተናገዳችሁ ይሄ ትልቅ ብስለት ነው

  • @daa9880
    @daa9880 2 года назад +3

    እግዚአብሔር ይባርክህ ወንድም ፖል ትልቅ ስጦታ ነው የሰጠኸን!!!

  • @abnett.6429
    @abnett.6429 2 года назад +2

    Haleluja!!! I love the way Po explained adoption ufff thank you

  • @alemkasaye2302
    @alemkasaye2302 2 года назад

    ይህ ስለክርስቶስ የሚያስተምረውን መጽሐፍ ሁሉም ሰው ኖሮት ቢያነበው ብዬ ተመኘሁት።

  • @negashgebre6433
    @negashgebre6433 Год назад

    The BooK Written by Paulose Fikedu is very interesting and fabulous. Especially for Ethiopian Christian Community. May God Bless you More

  • @kidistlegesse8393
    @kidistlegesse8393 2 года назад

    May the Lord bless you abundantly Poye, we miss you sooooooooooo... much our beloved family.
    Tebareku.

  • @yonatanyonas9711
    @yonatanyonas9711 2 года назад

    Haleluya the Gospel couldn't have been preached more. Thank you all for being a means💙

  • @ewnetyasarfal
    @ewnetyasarfal Год назад +2

    ይህንን ፔጅ ወደድኩት!! በርቱ እግዚአብሔር ይባርካችሁ😍🙏

  • @birukmikyas8165
    @birukmikyas8165 2 года назад

    Hintset is the best . God bless all of you and may Hintset grow.

  • @nurobetselotzeleke7585
    @nurobetselotzeleke7585 2 года назад +1

    ከመጽሐፉ መጻፍ ባሻገር የጸሀፊውን የልብ መሻት (መጽሐፉን እንዲጽፍ ያነሳሳውን ሀሳብ) እንድንረዳለት ይገባል! ከርሱ ጋር አብረን የእግዚአብሔርን ልጅ እናጉላው!!!

  • @lookinguntoJesus3.16
    @lookinguntoJesus3.16 2 года назад +1

    እንደ አንድ የእግዚአብሔርን ቃል እንደ ሚወድ ክርስቲያን፣ "የእግዚአብሔር ልጅ" በሚል ርዕስ በወንድማችን ጳውሎስ ተጽፎ የቀረበልንን መጽሐፍ፤ ለመገምገምና አስተያየታቸውን ለመስጠት ከተሳተፉት መካከል ባቀረቧቸው ጠያቂዎችም ሆነ አስተያየቶች የተገነዘብኩትና ያዘንኩበት ነገር አለ። ሊታረም ከሚገባው ማስተዋል የጎደለው አስተያየትና ጥያቄ ነው ብዬ ክሰብኳቸው አንዱ፤ ወንድማችን መጽሐፉን ለመጻፍ ሲነሳሳ፣ ከመጻፍ በፊት፣ በዚያ አስብ ላይ ተመርኩዘው ቀድመው ከተጻፉት በሐገር ውስጥ ካሉት መጽሐፍት ጥቂቶቹን (በቁጥር 4) ብቻ በቀር አለማንበቡና ለማመሳከሪያ አለማቅረቡ ላይ ያተኮረው ቅሬታና ጥያቄ ነው።
    እደ እኔ አስተሳሰብ፣ ማናችንም ብንሆን በዚህ ቅር መሰኘትና ወንድማችንንና የጻፈውን መጽፉን መንቀፍ ፈጽሞ አይገባንም፤ ምክንያቱም በመጀመሪያ ደረጃ በአንድ መንፈስ የተጠመቅንና የምንመራ ከሆን፣ ለዚህ ያነሳሳውና የመራው፣ ከመጅማሬው ጀምሮም እስከፍጻሜው የረዳው፣ የጊዜውን ክፋትና የተራውን ሕዝብ እውነትን መራብ ያየና ከዚም የተነሳ ተራው ሕዝብ በየመልኩ የተለያዩ የሐሰትን ትምህርት ለሚያስተምሩ የተጋለጠ መሆኑን የሚያውቅ መንፈስ ቅዱስ እንጂ ምድራዊ እውቀቱና ተመራማሪነቱ እዳልሆነ ከሥራው ውጤት፣ ማለትም ጽፎ ካቀረበልን መጽሐፍ በግልጽ ማየትና መረዳት እንችላለንና።
    ስለዚህ የጥያቄዎቻችንም ሆነ የአስተያየቶቻችንና የነቀፌታዎቻችን መሠረት መሆን ያለበት፣ በመጀመሪያ ደረጃ ወንድማችን ጽፎ ያቀረበልን መጽሐፍ በእግዚአብሔር ቃል ላይ የተመሠረተ መሆኑንና አለመሆኑን ከመገምገም ጀምሮ ሙሉ አሳቡና አስተምሮው ምንም በማያከራክርና ግራ በማያጋብ አቀራረብ ከዘፍጥረት ጀምረው እስከ ራዕይ ድረስ ካሉት መጽሐፍት የሚስማማና የሚደገፍም አሳብ መሆኑን በሚያረጋግጥ እውነት ላይ ብቻ ያተኮረ መሆን አለበት። ምክኛቱም እነዚያ ለማመሳከሪያ መነበብና መጠቀስ የነበረባቸው በሐገር ውስጥ ያሉትም ሆኑ በውጭ ሐጉራት ያሉትም እንኳን በዚህ መሠረት ተገምግመው ማለፍ ይኖርባቸዋልና። በዚህ መልክ ተገምግሞ ማልፍ ባይችል ኖሮ፤ አዎን ወንድማችንም ሆነ መጽሐፉ ሊነቀፉና ከመጀመሪያው ይህን ባለማድረግህ ነው ተብሎ ሊወቀስ ይገብው ነበር። በዋናው አማራጭ በሌለው ብቸኛ የእውነት ሚዛን በሆነው በእግዚአብሔር ቃል ተገምግሞ ካለፈ እግዚአብሔርን አመስኘን በሙሉ ልብ እንቀበለ በሚያስፈልገውም ሁሉ ለመርዳት እንተባበረው። በተለይም መጽሐፍ በቀላሉ ለተራው ምዕመናን እዲደርስ በማድረግ ረገድ። ይህን ማድረጉ የእያንዳዳችን ግዴታ እደሆነ ከሚያደርገው የመጀመሪያው ምክንያት የመንጋው ታማኝ እረኛ የሆነውና ነፍሱን በመስቀል ላይ የሰዋለት ጌታ የጊዜውን ክፋትና በማወቅና የመንጋውን እውነቱን መራቡ በማወቅ በጊዜው በወንድማችን በኩል የሰጠን ለክፉው ቀን የሚሆን ስንቅ ነው ብዬ ስለማምን ነው። ይህ እዲህ ተዘጋጅቶ ቀርቦልን በተልያዩ ጥቃቅን ምክንያቶች ብንገፋውና ተራውን ሕዝብ ብንነግፈው የኃላፊነት ተጠያቂነት እደሚጠብቀን በሌላ ሳይሆን በራሱ በመንጋው እረኛ የተነገርው በማቴዎስ 24:46-51 የተጻፈው ቃል እደሚይስጠነቅቀን ለሁሉ ላስታውስ እወዳለሁ።

  • @reduka7995
    @reduka7995 2 года назад

    ጠያቂዎችተባረኩ እጅግ በብዙ አትርፈናል

  • @emuye10
    @emuye10 2 года назад +1

    Amen ewenet Egziabher abzeto yebarekeh wendeme Paulos!!

  • @yonatanyonas9711
    @yonatanyonas9711 2 года назад

    Tebarek poye 😍 Egziabher yesu yalneberu lijochin yesu madregu❤ Wow❤❤❤❤❤❤nefse reseresech

  • @senabeka5263
    @senabeka5263 2 года назад

    Kitabaa baay'ee jaladheraa phawulos jabadhu .gooftaan sii haa eebbisuu.

  • @abayshumye3446
    @abayshumye3446 Год назад

    ተባረክልኝ ፖል❤

  • @abiyotlemma7789
    @abiyotlemma7789 Год назад

    ስለመፅሀፋ እያመሰገንኩ ። ቀጥትኛ ዲፌንድ ከማድረግ ለማዳበር ብትቀበል። ለምሳሌ ጉዲፈቻን በሮማውያን ታሪካዊ ባህላዊ ልምምድ ውስጥ የነበረውን ልምምድ ከ መፅሀፍ ቅዱስ ውጪ ያሉ የምንላቸውን መጽሀፍት /Extra biblical books / የምንላቸውን መፅሀፍት በማንበብ ጉዲፈቻን/ adoption/ ንን በደንብ ይገልጥልሀል

  • @samih-cy6ti
    @samih-cy6ti Месяц назад

    dess yemil ken

  • @user-pq6jb4jz7d
    @user-pq6jb4jz7d Месяц назад

    ከየት እናገኛለን መጽሐፋን

  • @lookinguntoJesus3.16
    @lookinguntoJesus3.16 2 года назад

    ሌላውና ሁለተBአው ሳልጠቅሰው ለማለፍ የማልወደው፣ ስለ ወንደማችን ተሾመ ዳምጠውና "ኢየሱስ ማን ነው?" በሚል ርዕስ ስለተጻፈው መጽሐፍ ነው። "የእግዚአብሔር ልጅ" በሚልና "ኢየሱስ ማን ነው?" በሚለው ርዕስ ተጽፈው የቀርቡት የሁለቱ ወንድሞቻችን አጠቃላይ አሳብና ሁለቱ መጽሐፍት ተመሳሳይነት ያላቸው መስሎን አንዱን ለማድነቅ ሌላውን ቸል የማለት ስህተት ውስጥ እዳንገባ ተጠቃሚዎች አንባቢያን እጅግ መጠንቀቅ ያስፈልገናል። ሁለቱም በተቀራረበ ጊዜ የመሰጠታቸው ምክንያት በራሱ እንኳን የጌታ እጅና ምሪትም እዳለበት ይገልጽልናል። ከላይ እደጠቀስኩት የጊዜውን ክፋትና ተራው ሕዝብ ለጊዜው ምን እደሚያስፈልገው በማወቅ ሁሉትም አገልጋዮቹን ያነሳሳና ያዘጋጀልን ወቅታዊ መናን በሁለት የተለያዩ ምንጮች አዘጋጅቶ ያቀረበልን ስለዚህም እኩል አስፈላጊነት ያላቸው ናቸው ብዬ አምናለሁ።
    ምክንያቱም ሁለቱም መጽሐፍት በሁለት የተለያዩ ረዕሰ ስሞች የሚያያቀርቡት በዮሐንስ 20:30-31 "ኢየሱስ በዚህ መጽሐፍ ያልተጻፈ ሌላ ብዙ ምልክት በደቀመዛሙርቱ ፊት አደረገ፤ ነገር ግን ኢየሱስ እርሱ ክርስቶስ የእግዚአብሔር ልጅ እንደ ሆነ ታምኑ ዘንድ፣ አምናችሁም በስሙ ሕይወት ይሆንላችሁ ዘንድ ይህ ተጽፏል" በሚለው ቃል ላይ የተመሠረት ሲሆን፣ ይህም የእምነታችን መሠረትና መዋቅር እድሆነ ሁላችን የምናውቀው ሕቅ ነው። ስለዚህ "የእግዚአብሔር ልጅ" እና "ኢየሱስ ማን ነው?" በሚሉ ርዕሶች ተቀነባብረው በወንድሞቻችን በኩል የቀረቡልን ሁለቱ መጽሐፍት በትክክል በእግዚአብሔር ቃል ላይ የተመሠረቱ ከመሆንቸውም በተጨማሪ በሁለቱ መጽሐፍት የቀረበው አሳብ በራሱ በትክክል የመጽሐፍ ቅዱስን አሳብ የሚገልጹ ለምሆናቸው ምንም የማያጠራጥር ንጹህና የተቀደሰ አሳብ ነው። በሁለቱም መጽሐፍት ተቀነባብሮ የቀረብልንን አሳብ ንጹህና የተቀደሰ ከሚያደረገው አንዱ መረጃ ከዘፍጥረት ጀምሮ እስከ ራዕይ ድረስ የተጻፈውን ስለ እግዚአብሔር አብ፣ ወልድና እዲሁም ስለ መንፈስ ቅዱስ እውነት በግልጽና ጥርት ባለ አገላለጽ የሚገልጹና፣ ሙሉ በሙሉም የሚስማማ ሆኖ ከመታየታቸውም በላይ፣ በዮሐንስ 1:19-36 ተጽፎ እደምናነበው በነብያትና በሐዋርያት መካከል ባለው የረጅም የዝምታ ዘመን ስለ እርሱ መምጣት አስቀድሞ በተመሰከረለት መሠረት የመጣው መጥምቁ ዮሐንስም አመጣጡ መንገዱን ሊጠርግና ሊይስተዋውቀው እደመሆኑ ሁሉ ምስክሩ በነዚህ በሁለቱ ላይ የተመሠረተና ያተኮረም እደነበር የጽሁፍ ቃሉ ይመሰክርልናልና።
    የእርሱም ምስክርነት ኢየሱስ የእግዚአብሔር ልጅ እደሆነና፥ ኢየሱስ እርሱ ክርስቶስ እደሆነ ሲሆን ከራሱ ጋር በማነጽጸር ምሳሌያዊ አነጋገሩም በአንድ በኩል የኢየሱስን የአብ ልጅነት በሰማይም ይሁን በምድር ሌላ ማንም ሊኖረው ወይም መሆን የማይችል ልጅነት ያለው ብቸኛ ምሆኑን ሲገልጽ፤ በሌላ በኩል ደግሞ የኢየሱስን መቀባት የመሰለ ቅባት ወይም መሲህነት በሰማይም ቢሆን ወይም በምድር ሌላ ማንም ሊኖረው ወይም ልቀባ የማይችለውቅባት እደሆነና ይህ ለምንና እዴጽ እደሚሆን ነበር።
    ሌላው ምንም እንኳን ተመሳሳይነት ያላቸው ቢመስለንም በሁለቱም ወንድሞች የቀረቡልንን መጽሐፎች በሙሉ ልብ መቀበል እደሚገባን የሚያስረዳን ማስረጃ የአራቱ ወጌላትና ጸሐፊዎቻቸው ናቸው። ሁላችን እደምናውቀው አራቱም ወንጌላት ሊናገሩ የተጻፉት ስለአዱ ጌታ ኢየሱስ ሆኖ ሳለና ታሪካቸው በሞላጎደል በአጠቃላይ ሲታይ ተመሳሳይነት ያለው ቢመስልም፣ የአራቱም ወንጌላት መጽፍ ኝ አስፈላጊ ስለነበር ያው አንዱ መንፈስ ቅዱስ የጥቂትም ይሁን የብዙ መልያየት ስይገደው ለአራቱም የተለያዩ አመለካከቶችንና መረዳትን ሰጥቶ እዲጽፍ ማድረጉ አሁን ለብዙዎቻችን ጠቃሚ ሆኖ አግኝተነዋል፤ ምክኛቱም አንዱ ለአንድ ነገር የበልጠ ትቃሚ መረጃን ያቀርበ ሆኖ ስገኝ ሌልው ደግሞ ለሌላ ነገር የበለጠ መረጃን ይዞ በመገኘቱ ነው።
    ስለዚህ የሁለቱም ወንድሞቻችን መጽሐፍት ስለ አንድ ጌታ ኢየሱስ የተጻፉ ቢሆንምና ተመሳሳይነት ያላቸው ቢመስልም (as the same coin has two sides) የጽሑፍ ቃሉ እንደሚመሰክርልን ስለጌታ ኢየሱስ አምነን ልንቀበለው የሚግባን እውነት በሁለት መንገድ ልንረዳው የሚያስፈልግ እውነት ላይ የተመሠረተ ነውና በሁለቱም መንገድ በቀላሉ እንድንረዳው ያቀረቡልንን እጅግ ጠቃሚ እሚሆኑ ጽሑፎች እኩል ጠቀብለን ብንጠቀምባቸው ማስተዋል ነው በየ አስባለሁ።
    ጌታ ኢየሱስ ይባርካችሁ

  • @girumdifek2635
    @girumdifek2635 Год назад

    ፖል❤🙏❤

  • @eyasulamore9493
    @eyasulamore9493 Год назад

    Yalteredechihu endet amanachiut mastihaf awukachu imanu yilal silase ye chalama gaz kahonau diabilosm tmrt naw sawoch kaz kif tmrt rasachihun tebiku

  • @lulsegedmammo7919
    @lulsegedmammo7919 9 месяцев назад

    ሕንፀት የራሱ ቤትመፃህፍት ይኖረው ይሆን?
    ካለው የት አካባባቢ ነው?

  • @abnett.6429
    @abnett.6429 2 года назад

    ፍቅርን በሰዋዊ(ዓለማዊ) መንገድ መረዳት(define ማድረግ)በወንጌል ባመንን ሰዎችም ዘንድ ይቀጥላል ማለት ነው? ጠያቂው ገርሞኝ ነው

  • @user-xs4cx2ve3j
    @user-xs4cx2ve3j Год назад

    እባካችሁን ይሄ መፅሀፍ ኳታር እንዳለ ሰምቻለው ቢያንስ አንብቤ እመልሳለው ተባበሩኝ

  • @shalomyaroel2427
    @shalomyaroel2427 2 года назад

    ኧሯ!
    ኢትዮዽያ ውስጥ የተፃፉ መፅሀፍትንአላገኝም አላለም! ቤርሙዳ ነው እንዴ የሚኖረው?

  • @solamezmurtube9889
    @solamezmurtube9889 2 года назад

    So why don't we focus our theology on the teachings of greek orthodox church if they have better and original understanding of the early scriptures?? I mean seriously.

    • @segniguta6569
      @segniguta6569 Год назад

      Did he say the eastern have #entirely a "better and original" understanding of the early scriptures? I think he discussed the "original sin" ideology specifically.

  • @Tanoba658
    @Tanoba658 Год назад

    ምነው ሰአት ለመቆጠብ አመስግኖ ወዲያው ወደ ጥያቄ ቢገባ መልካም ነው ከአገር ውጭ ላለነው ስዎች ስብሰባው ላይ በአካል ላልተገኘን የስልክ መስመር ቢኖራችሁ መልካም ነው

  • @shalomyeshua6129
    @shalomyeshua6129 2 года назад

    ለምንድነው ግን በገዛ ምኞታቹ የሐዋሪያትንና የነብያትን ቃል ምትሸቃቅጡ.አረ አረ ተግማቹሀል ከዛው የተጻፈውን አሜን ብላቹ አይኖሩም???

  • @samih-cy6ti
    @samih-cy6ti Месяц назад

    wow❤