You’re a blessing for the body of Christ. I am thankful to the Lord to have you in His kingdom & for studying His living words with you. Stay blessed🙏🏿🙏🏿🙏🏿
Thanks pastor for your teaching but you said just conflict (ረብሻ) at end of your speech instead it is genocidal war during last year that happened between Ethiopia and its own people tigray. i think as a pastor who care about Un-redeemed soul, specially death of innocent civilian , must not be ignored like simple conflict. thank you and hope for considering positively my comment.
የተባረክ ወንድሜ ትምህርቶችህን እከታተላለሁ በብዙ እየተባረኩበት ነው በተለይ በሚሰጡህ ርዕሶች በምትፀልያቸው ፀሎቶች ድል እንደሚያመጣ አምናለሁ ጌታ ኢየሱስ ዘመንህን አገልግሎትህን ጤንነትህን ቤተሰብህን ይባርክ!
Really you are my spiritual father !!! Tomuch thankyou in addition ithanks giving and praying for you and your families .
ሀይጌታ ዘመንህን ይባርክ
❤❤❤❤❤Zemenh bexega yhun tebirkehal
እግዚያብሔር ይባርክህ
እግዚአብሔር አምላክ ይባርክህ ።
ጌታ ይባርክህ ፓስተር
God bless you
God bless you!!!!
Blessings ❤
እግዚአብሔር ይመስገን የእግዚአብሔር ሰላም ጸጋው ይብዛሎት ፓስተር አስፋው
አሜንንንንንንንንንን❤❤❤❤❤
ፓስተር ጌታ ይባርክህ ፡ ዕድሜህ ይለልም፡
ፓስተር አስፋው እግዚአብሔር ይባርክህ
ኣዎ: በኣጽናኙ እግዚኣብሄር ብቻ መደገፍ መልካም ነው ፓስተር ሓወይ። እግዚኣብሄር ስላኣንተ: ይመስገን።
Thank you
አሜን አሜን
Amen.
Pestor geta yisus yibarik
ታበርክ ፓስታር
እግዚአብሔር ይባርክ ፓስተርዬ ::
መጋቢው ተባረክ ፀጋው ከመንፈስህ ጋር ይሁን!!! መልዕክትህ በጣም ነው የሚገባኝ ተባረከ ግንፍል ለምን ተነክቼ ዘራፍ እኔ ብቻ የምለውን በስተመጨረሻ ከተሰራሁ በኋላ የገባኝ ያልተሰራ ማንነት ለአገልግሎቱ ብቁ እንደማይሆን ጥሬ ማንነቴን እንዳበሰለልኝ ባለማወቅ ወራት እንዳበላሸሁ የጎዳዃቸውንም ይቅርታ ጠይቄያለሁ አሁን ከጌታ ጋር ለ30ዓመት የተጓዘች እህትህ ናት ይህን የምትፅፍልህ
እህቴ አምሳል ጌታ ይባርክሽ፤ ባለፍንባቸው መንገዶች መሰራትን ማግኘት የመስቀሉ በረከት ነው። መሰራታችን መንፈሳዊ ውበትን ትህትና ታጥቀን ለሰማዩ መንግስት የማያሳፍር ሰራተኛ እንድንሆን ያበጀናል ። ተባረኪልኝ
ፓስተርዬ ጌታ አብዝቶ ይባርኮት ጌታ ጸጋዉን ያብዛሎት🙏🙏🙏
ፖስተርዬ እግዚአብሄር አብዝቶ አብዝቶ ይባርክህ፡እንደው በመፀሀፍ ብትፅፋቸው እነዚህ የመ፡ቅዱስ ዳሰሳዎቹ እንዴት ይጠቅማሉ፡በወረቀት የተከተበ ነገር በጣም ዘመን ይሻገራል፡ተባረክ እየተጠቀምኩ ነው፡ገና ዮሀንስ ወንጌልን ጋር ነኝ።
የእግዚአብሔር ሠዉ ፓሥተር ዘመንሕ የተባረከ ይሑን።
May the Lord bless you and all your generation P. Asfaw❤❤🌺🌺🌼🌼🌼💐💐💐💐
አሜን አሜን የእግዚአብሔር የአምላካችን ስም የተባረከ ይሁን እርሱ የመፅናናት አምላክ ዘወትር ከእኛ ጋር ነው ይህን ክፉ አለም በድል የሚያሻግረን የሚያበረታን አፅንቶ የሚያቆመን መንፈስ ቅዱስ ለዘላለም የተባረከ ይሁን ፓስተርዬ የተወደድክ የእግዚአብሔር አገልጋይ እጅግ ተባረክ ጌታ እየሱስ አብዝቶ ይባርክህ ዘመንህ አገልግሎትህ ቤተሰብህ ጤናህ ሁሉ በጌታ እየሱስ ስም የተባረከ ይሁን መንፈስ ቅዱስ ኃይልና ፀጋውን ከዚህ በላይ ያብዛልህ ተባረክ።
ትምሀርትህ መ/ቅ እንዳነብ አፍታይት ከፈተልኝ!ለአንተ ደግሞ እንድታገለግል ጌታ ሰማይ ይከፈትልህ።
ጌታ የሱስ ዘመንህን ይባርክ 🙏
God bleas you brother, Jesuse is coming very soon, thank you for amazing teaching, glory to be God in Jesuse
ተመስገን ገታ እግዛብሔር ተመስገን ስለሁሉ ነገር በነጻ በፍቅር ስለሰጠህኝ!!!!!!! ያለኝ ፍቅር ምኞት ላተ ብቻ እዲሆን አስተምረኝ እርዳኝ!!!!!!!ለኔ ደስታ የዘላለም ህይወት እረፍት ይህ ነውና😭🙏
Pastor God bless for teaching us the word of God.
Amen amen bless you
ፀሎቱ በጣም ደስ ይላል።
God bless you 🙏
Thank you! beblassed!!!
አሜንንንንንን ተባረክልኝ
You’re a blessing for the body of Christ. I am thankful to the Lord to have you in His kingdom & for studying His living words with you. Stay blessed🙏🏿🙏🏿🙏🏿
Amen tebarek
God is always molding Us till we look like his son
Amen 🙏
Yenkelew
እግዚአብሔር ይባርክህ ፖስተር አስፋው።🙌
ፓውሎስ ያላገባው ለዛ ነው በሚለው ሀሳብ ግን አልስማማም ምክንያቱም አግብቷል ብዬ አስባለሁ
“እንደ ሌሎቹ ሐዋርያትና እንደ ጌታ ወንድሞች እንደ ኬፋም፥ እኅት ሚስታችንን ይዘን ልንዞር መብት የለንምን?”
- 1ኛ ቆሮንቶስ 9፥5
Praise the Lord 🙏🏼✝️ powerful prayer 🙏🏼 Amen 🙏🏼
የሐዋርያት ሥራ 19:23 በዚያም ጊዜ ስለዚህ መንገድ ብዙ ሁከት ሆነ።
የሐዋርያት ሥራ 19:24 ብር ሠሪ የሆነ ድሜጥሮስ የሚሉት አንድ ሰው የአርጤምስን ቤተ መቅደስ ምስሎች በብር እየሠራ ለአንጥረኞች እጅግ ትርፍ ያገኝ ነበርና፤
የሐዋርያት ሥራ 19:25 እነዚህንም ይህንም የሚመስለውን ሥራ የሠሩትን ሰብስቦ እንዲህ አላቸው። ሰዎች ሆይ፥ ትርፋችን በዚህ ሥራ እንደ ሆነ ታውቃላችሁ።
የሐዋርያት ሥራ 19:26 ይህም ጳውሎስ። በእጅ የተሠሩቱ አማልክት አይደሉም ብሎ፥ በኤፌሶን ብቻ ሳይሆን ከጥቂት ክፍል በቀር በእስያ ሁሉ ብዙ ሕዝብን እንደ አስረዳና እንደ አሳተ አይታችኋል ሰምታችሁማል።
የሐዋርያት ሥራ 19:27 ሥራችንም እንዲናቅ ብቻ አይደለም፥ እስያ ሁሉ ዓለሙም የሚያመልካት የታላቂቱ አምላክ የአርጤምስ መቅደስ ምናምን ሆኖ እንዲቆጠር እንጂ፥ ታላቅነትዋም ደግሞ እንዳይሻር ያስፈራል።
የሐዋርያት ሥራ 19:28 ይህንም በሰሙ ጊዜ ቍጣ ሞላባቸው። የኤፌሶን አርጤምስ ታላቅ ናት እያሉም ጮኹ።
የሐዋርያት ሥራ 19:29 ከተማውም በሙሉው ተደባለቀ፥ የመቄዶንያም ሰዎች የጳውሎስን ጓደኞች ጋይዮስንና አርስጥሮኮስን ከእነርሱ ጋር ነጥቀው በአንድ ልብ ሆነው ወደ ጨዋታ ስፍራ ሮጡ።
የሐዋርያት ሥራ 19:30 ጳውሎስም ወደ ሕዝቡ ይገባ ዘንድ በፈቀደ ጊዜ ደቀ መዛሙርት ከለከሉት።
የሐዋርያት ሥራ 19:31 ከእስያም አለቆች ወዳጆቹ የሆኑት አንዳንዶች ደግሞ ወደ እርሱ ልከው ወደ ጨዋታ ስፍራ ራሱን እንዳይሰጥ ለመኑት።
የሐዋርያት ሥራ 19:32 ወዲያና ወዲህም እያሉ ይጮኹ ነበር፤ በጉባኤው ድብልቅልቅ ሆኖ የሚበልጡት ስንኳ ስለ ምን እንደተሰበሰቡ አላወቁም ነበርና።
የሐዋርያት ሥራ 19:33 አይሁድም ሲያቀርቡት፥ እስክንድሮስን ከሕዝቡ መካከል ወደ ፊት ገፉት፤ እስክንድሮስም በእጁ ጠቅሶ በሕዝብ ፊት እንዲምዋገትላቸው ወደደ።
የሐዋርያት ሥራ 19:34 አይሁዳዊ ግን እንደ ሆነ ባወቁ ጊዜ፥ ሁሉ በአንድ ድምፅ። የኤፌሶን አርጤምስ ታላቅ ናት እያሉ ሁለት ሰዓት ያህል ጮኹ።
የሐዋርያት ሥራ 19:35 የከተማይቱም ጸሐፊ ሕዝቡን ጸጥ አሰኝቶ እንዲህ አለ። የኤፌሶን ሰዎች ሆይ፥ የኤፌሶን ከተማ ለታላቂቱ አርጤምስ ከሰማይም ለወረደው ጣዖትዋ የመቅደስ ጠባቂ መሆንዋን የማያውቅ ሰው ማን ነው?
የሐዋርያት ሥራ 19:36 ይህንም የሚክደው ከሌለ፥ ጸጥ እንድትሉና አንዳች በችኮላ እንዳታደርጉ ይገባል።
የሐዋርያት ሥራ 19:37 የመቅደስን ዕቃ ያልሰረቁ አምላካችንንም ያልሰደቡ እነዚህን ሰዎች አምጥታችኋቸዋልና።
የሐዋርያት ሥራ 19:38 ድሜጥሮስና ከእርሱ ጋር ያሉት አንጥረኞች ግን በሰው ላይ ነገር እንዳላቸው፥ የመጋቢያ ቀንና አገረ ገዢዎች አሉ፤ እርስ በርሳቸው ይምዋገቱ።
የሐዋርያት ሥራ 19:39 ስለ ሌላ ነገር እንደ ሆነ ግን አንዳች ብትፈልጉ፥ በተደነገገው ጉባኤ ይፈታል።
የሐዋርያት ሥራ 19:40 ዛሬ ስለ ተደረገው። ሁከት ነው ሲሉ እንዳይከሱን ያስፈራልና፤ ስለዚህም ስብሰባ ምላሽ መስጠት አንችልም፥ ምክንያት የለምና።
የሐዋርያት ሥራ 19:41 ይህንም ብሎ ጉባኤውን ፈታው።
Thanks pastor for your teaching but you said just conflict (ረብሻ) at end of your speech instead it is genocidal war during last year that happened between Ethiopia and its own people tigray. i think as a pastor who care about Un-redeemed soul, specially death of innocent civilian , must not be ignored like simple conflict. thank you and hope for considering positively my comment.