Ante alawaki .... Read before u talk The quote you are referring to is from Alan Russell, a burglar whose words were used by social psychologist Erich Fromm to illustrate a point in his book "Escape from Freedom" (also known as "The Fear of Freedom"). Russell said, “People don’t want to think. If one thinks, one must reach conclusions. Conclusions are not always pleasant.” Fromm uses Russell’s insight to support his argument about human nature and the psychological mechanisms that people employ to escape the burdens of freedom and responsibility. Fromm suggests that many individuals prefer to avoid critical thinking and the accompanying responsibility because it can lead to uncomfortable truths and the necessity of making difficult decisions. Instead, people often choose paths that provide a sense of security and conformity, even if it means sacrificing their freedom or, metaphorically, "choosing to die" rather than confronting harsh realities.
ጋሽ ዘነበ በጣም ከማደንቃቸው እና ከማከብራቸው የሀገራችን አንባቢያን ደራስዎች ቀዳሚ አንተ ነህ 🤗🤗🤗🤗🤗 እድሜና ጤና እመኛለሁ respect ...ከወላይታ ሶዶ።
ጋሽ ዘነበ ወላ እጅግ በጣም እንወድሀለን ድንቅ የሀሳብ ሰዉ ነዉ እባክህ ወጎችህን እንዳታቆምብን
ምንም ቃል የለኝም አንተን የሰጠን ክብሩ ይስፋ እድሜ ከጤና ያድልህ ...
ጋሽ ዘኔ የኔ ውድ መምህሬ ግብረገብ አስተማሪዬ አንድ ቀን አግኝቼህ ከአጠገብህ ተቀምጨ የምጠይቅህ የምሰማህ ብዙ ነገር አለኝ ጋሼ ሰው እከሌን ባገኘው ብዬ አስቤ አላውቅም ሁሌም ቢሆን ባገኝህ ብዬ የማስበው አንተን ነው 🙏🙏😍😍😍እረጅም እድሜና ጤና ለአንተ ይሁን መምህር
ጤና ከዕድሜ ጋር ይስጥልኝ ጋሽ ዘነበ እንደምን አለህ ከየት መጀመር እንዳለብኝ በትክክል አላውቅም! አንደበትህ፣ ንግግሮችህና ሀሳቦችህ እንደ ማር ነው የሚጣፍጡት፤ ህይወት ህይወት ነው የሚሸቱት፤ ልክ ህፃን ልጅ የእናቱን ጡት በፍቅር እንደሚጠባው እኔም ንግግሮችህን እንደ ማርና ወተት እየጣፈጡኝ በሀሴት ነው የማዳምጣቸው፤ በዚህ ጨለማውን ከብርሀኑ፣ ገደሉን ከቀናው ጎዳና ለይቶ መጓዝ በማይችል ወይም አንተ እንዳልከው ማሰብ በማይፈልግ፣ አእምሮው ጥሬ፣ ያልበሰለ(ድንግል) በሆነ ትውልድ ውስጥ እንደ አንተ አይነት በምልአት የሚያስብ፣ ብርሀናማውን፣ መልካሙንና ቀናውን ጎዳና የሚመራ ድንቅ ፍጥረት ስለሰጠን እግዚአብሔር አምላክ ይክበር ይመስገን። ጋሽ ዘነበ አንተ እንደምታውቀው አሁን ያሉብን እያንዳንዶቹ ችግሮች የተከሰቱት በአስተሳሰባችን መቀንጨርና ዝቅጠት ነው። ይኸ ትውልድ አስተሳሰቡ መገንባት፣ መስተካከል፣ መቃናት ብሎም መታደስ በእጅጉ ያስፈልገዋል፤ ይኸ የሆነ ዕለት ያኔ ድንቅ ሀገር እና አለም የሚያከብራቸው ህዝቦች እንሆናለን። ለዚህ ደግም ያንተ ነፍስ የሚዘሩ ሀሳቦች፣ ምክሮች፣ ተግሳጾች፣ መልካም ልምዶች፣ የህይወት ተሞክሮዎች በእጅጉ ያስፈልጉናል ስለዚህ በመልካም ስራህ ቀጥልበት። እጅግ ነው የምወድህ የማከብርህ እግዚአብሔር ካንተ ጋር ይሁን። ሁሌም አንተ እንደምትለው "ሰላም በምድራችን ላይ ይስፈን" አመሰግናለሁ።
ጋሼ በጣም ነዉ የምዉድህ በአንድ ወቅት ጄቲቢ ላይ ዘገባ በምትሰራወቅት ግዜ አንድ ስለቴክኒካል ዘገባ ሰርተህ ያንን ካየዉ በሃላ እግዛቤሄር ከረዳህ ጠንክረህ ከሰራህ እንደሚቻል በማመን የአልኮን ማምረቻ እና የተለያዩ ሞደፊኮች በመሰራት እራሴን ተለዉቻለዉ እና ምክርህ በጣም ጠቅሞኛል እጂግ አመሰግናለው እድሜ እና ጤና ይስጥህ
እንኳን ደህ ተገናኛን ዘኔ ዘኔ ዘነበ ወላ በጣም የማከብርህ የማደንቅህ ታላቁ ሰው አክባሪ ነኝ።።።
ከጓደኞቼ ጋር የምንጠቀምበት ቃል አለ። "ነፃነት" የሚል። "ድንግል" የሆነ ሰው ሲያጋጥመን "ነፃነት" ከዕውቀት ነፃ እንለዋለን። ነፃነቱ ሳያንስ ፍፁም ትክክል እንደሆኑ ሲሞግቱን ሁሌ በፈለግንው ሰዓት የማናጣው ምርጥ መምህራችንን እና ዳኛችንን (Google) እንጠይቅና አቧራውን እናሰክናለን።
በጣም እናመሰግናለን ጋሽ ዘኔ!!
But how can we create a thinker generation and constructive cultural change in our community??
ተማር ያለው ህጻን ----ሎኦ ዘኔ ኑርልን
"ሰግተህ ከምትሞት ስትጋልብ ፍረጥ "❤❤❤
ዘኔ "ከፀሀይ በታች" ዝግጅትህ ናፍቆናልና እባክህ ተመለሥልን!!
Nice view .Thank you
በየቀኑ ማንበብ ለምን ይጠቅማል?
1. ጭንቀት ለመቀነስ - Reduce stress
2. አዕምሮን ለማንቃት -Mind of enlightenment
3. የማስታወስ ችሎታን ለመጨመር- Increase memory
4. እውቀት ለማሳደግ (ለማጎልበት) - Knowledge
5. ያልተበታተነ አንድ ሀሳብ ላይ ብቻ የሚያተኩር ችሎታ -Concentration and focus
6. ጠንካራ የሆነ የማመዛዝን ችሎታ- Intelligence (strong reasoning skill )
7. የእርጋታ (የፀጥታ) መንፈስ ለመላበስ -Peace of soul
8. የመዝገበ ቃላት ችሎታችንን ለማሳደግ (ለመጎልበት)- expands Vocabulary
9. ለተሻለ የመፃፍ ችሎታ -improves writing skills
10. አንደ መዝናኛ -entertainment source
Bless you my brother, you spoke in my heart
እውነት ጋሽ ዘነበ በጣም ነው የማከብርህ ሃሳብህ ሁሉ ግሩምና እውነት ነው። ምክሮችህም በጣም ይመቹኛል በተቻለ መጠን pls አትጥፋብን በጣም እናመሰግናለን 🙏🙏
ጋሼ በመልክም አባቴን ስለምትመስል ልክ እንደሱ ቆጥሬ ነው የምሰማህ። ረጅም ዕድሜ ይስጥልን። 🙏🙏🙏🙏🙏
"ሊዲንግ ሲ ማን ዘነበ ወላ ከባህር ኃይል" በልጅነቴ ለረጅም ጊዜ በኢትዮጵያ ሬዲዮ የሰማሁት ና ውስጤ ታትሞ የቀረ ጣፋጭ ስም
ሰላም ዘነበ ወላ ኢቲቪን እንኳን አሜሪካ የሚኖር ተቃዋሚ እዚሁ ያለ የራሱ የገዢው ፓርቲ አባላትም ሊያዩት ይደብራቸዋል፤ምክንያቱም የሰው ጆሮ በተፈጥሮው እውነትን መስማትን ይራባል፤ስለዚህ ሰውየውን የተቸህበት መንገድ ብዙ አላሳመነኝም፡፡
ይገርማል ዘነበ ወላ በስም እንጂ እንዲህ በግልፅ አላቃቸውም ነበር😊።
የእኛ ሀገር ታላላቅ ሰዎች በተለይ ከሬዲዮ ከመፅሐፍ ጀርባ ያሉት አይታወቁም።
ያጋን ውስጥ መብራት ሁነው ትውልድ ሳያውቃቸው ያልፋሉ።
ጋሼ ስላየሁ ደስ ብሎኛል እንደተለመደው እንዲህ ወጣ እያሉ ያስተምሩናል ብየ ተስፋ አረጋለሁ።
ጋሽ ዘነበ እጅግ በጣም ነው የማከብርህ ፈጣሪ ቀሪ ዘመንህን ይባርክ ለሚትሰጠናን እውቀት ከልብ አድርገን እናመሰግንሃለን 🙏🙏❤️
ይህ ሀሳብ እለት እለት እኔም የምቆጭበት የሀገራችን የድህነት ዋናው መንስኤ የስንፍናው ባህላችን መሆኑ አጠያያቂ አይደለም ሀገራችንኮ ምንም ያልተሰራባት ነገር ግን ሰራተኛ በባትሪ ፈልገህ የማታገኝበት ድህነትን እንደ ፅድቅ የሚቆጥር ማህበረሰብ ያለበት ሀገር መሆኑ እጅግ ያሳዝነኛል ።
You’re a good storyteller and thoughtful person! Thank you for sharing your wisdom.
ዘኔ በጣም ነው የማከብርህ ። እይታዎችህ የገርሙኛል ። በደርግ ዘመን ከሚቃወሙት ወገን ነበርኩ ። እድል ገጥሞት የተሰደደ ሁሉም የሄደው አሜሪካና አውሮፓ እንጂ ኮምኒስት ነኝ ይል የነበረው አንድም ወደ ሩሲያና ወደ አልባኒያ ንቅንቅ አላለም ። እንዲህ አስቤ አለማወቄ ገርሞኛል ።
እኔኮ ኮመንት ምናምን አልወድም እዚህ ግን ለህዝብ ለትውልድ የሚለፋ እውነት አለ... ወንድም ዘነበ አቦ ይመችሽ
እድሜ ይሰጥልን ወንድሜ ድንቅ መልዕክት ነበር። እናመሰግናለን ሰላም በምድራችን ላይ ይሰፈን አሜን ❤❤❤🎉🎉🎉
Hulem bsemah ayselechegnm.demo sport inditisera bewendmnet imekrihalew.bzu indtnorln slemfelg nw.stay blessed!
የዘመኑ ታላቅ አስተማሪያችን ዘነበ ይመችህ ።
ጋሼ እድሜና ጤና ይስጥ
Gashe tebarek talku metaf masebn yaberetatal;-eray 1 :10 engdih kewedet endewedekh a s b❤❤ tebarek gash❤❤
ረዘዝ ❤❤❤❤❤ thank you mr. Zenebe wela. My hero!
ኧረ ተባረክ ያስፈራል::
ሳከብርህ እኮ ፣ እድሜ ከጤና ጋ ይጨምርልህ ፤ ብዙ እንድንማር !
ጭራሽ አይምሮም የሌላቸው ሰወች አሉ ብሎ መፀሀፍ ይፅፋላ 😢
ጋሽ ዘነበ ወላ በስም ከማወቅ በዝች ቻናል በምስል ሳይህ ግን እጅጉ ደስ አለኝ ።የምትሰጠው ሀሳብ ለሀገ እንዲሁም ለህዝቦቿ የሚጠቅሙ ናቸው።አሁን በቅርበት የማውቅህ ያህል ይሰማኛል ።ያለሁት በሰው አገር ነው ሁልጊዜ ያንተን ዝግጅቶች ማየት ያስደስተኛል ለምን ብትለኝ ብዙ እውቀት እሸምትበታለው።
ዘኔ ረዘዝ ያልካት ሃሳብ ከቁርበቴ ጋር ልምከር እንዳሉት ሰው አባባል ነው፡፡ ሁሌም የኋላውን ብቻ ማሰላሰል ሳይሆን መልስ ባጣንበትም ጉዳይ ስናሰላስል ሥጋችን ደክሞ ተኝተን ያልተኛው የአእምሮ ክፍላችን የመፍትሄ ሃሳብ ማፍለቅ ይቻላል፡፡ አመሰግናለሁ ሁሌም የማንቂያ ደወልህ ያበረታናል፡፡
________________________________ጋሽ ዘነበ : ኅሳብ ማውጣት ማውረድ ትልቅ ስፍራ (በግዜያችን ውስጥ ) ልንሰጠው የሚገባ እንደ እህል ውሃ ለአእምሮ ምግብ የሚሆን ግብዓት ነው ብል ማጋነን አይሆንብኝም ::
ኃይማኖቶች (ብዙዎቹ) ማሰብ ማሰላሰልን ያበረታታሉ : እንድያውም በሩቅ ምስራቅ ሜድ'ቴሽን ተብሎ ብዙዎች ለመረጋጋትና በመንፈስ ለመሰብሰብ ይጠቀሙበታልም ::
በእስልምና ውስጥ : ማሰብ ማውጠንጠን ትልቅ : ቦታ አለው :: ዚክር የሚባለው አንዱ ሲሆን ፈጣሪን ማሰብ በስራዎቹ መደነቅና ማመስገንን ይጨምራል!
" ነፍስህ ነገ ከምትተሳሰብህ በፊት ዛሬ ተሳሰባት " የሚል ንግግርም አለ ::
ዘኔ በቅድሚ የከበረ ልባዊ ሠላምታዬ ባለህበት ይድረስ ።ስለ ማሰብ እና ሌሎች ፕሮግራሞችህን የምከታተል የሃሳብህ ወይም የስራዎችህ አድናቂ ነኝ ።እኔ በ30 ዎቹ የምገኝ ትንሽ ትንሽ የማነብ ግን ደግሞ Orginal Vergin የሆንኩ በመሆንም ምንም የማይመስለኝ ወገንህ ነኝ ።ዘኔ ቀለል እንዲለኝ ዘኔ እያልኩህ እንዳወራህ ብትፈቅድልኝ የፍቅር ነው እና ደስ ይለኛል ።እናም ዘኔ ዋናው ሃሳቤ እውነት ነው ማሰብ ምን እንደሆነ?ለምንስ እንደምናስብ? ማሰብ እንችላለን ወይ? እስክኬትስ? ባለማሰብ ምን አጣን፤ብናስብስ ምን አናገኝ ይሆን?ባለማሰባችን እግዜሩስ ምን ይለን ይሆን?.....እሺ ዘኔ እንዴት ማሰብ ጀምረን ነፃ እንውጣ?ኬት ጋ እንዴትስ እንጀምረው? እንዲሁ ዝም ብሎ ሆድ ብቻ ማሰብ ሆነ? ማንስ ይሆን የፈረደብን? በ 21 ክዘ ከዚ የበለጥ ወንጀል ይኖር ይሆን?በቅጡ ማሰብ ባለመቻሌ ህምም ይሰማኛል፤ብቻ ዘኔ በሃሳቤ ብዙ ብዙ ነገር ይመላለሳል እናም ወንድም አለም አድራሻህን አግንቼ በስልክ እንደማወራህ ተስፋ አደርጋለሁ።በመጨረሻ ስንት vergin የሌላችው ወይም ለመላቀቅ እንደኔ የተዘጋጁ ይኖሩ ይሆን ?አደራ ኬት እንዴት እንጀምር የሚለው ያጔጔኛል ።ስልክ ቁ ባገኝ ደስ ይለኛል ።መልካም ሠንበት ።
ከጭሮ /አሰበ ተፈሪ
አመሰግናለሁ።
thank you very much SIR.
ዩ ቲዩብ ላይ ስላየውህ ደስ ብሎኛል፤ ጋሽ ዘነበ ወላ። ከወዳጅና አድናቂዎችህ ጋር ይበልጥ ለመገናኘት ይጠቅማል ባዪ ነኝ።
ልብን የሚያድስ ወግ እናመሰግናለን !
Tnx❤
ሰላም በ ምድራችን ላይ ይስፈን
አሜን
Thank you sir
🙏🙏🙏🙏🙏🙏
ስላገኘሁክ በጣም ደስ ብሎኛል
I always love your ideas ❤
Thanks
ዘነበ ስላየሁህ ደስ አለን የቀደመዉ ወዳጅህ የኘሬሱ
ልጅነትን ሳነበው የራሴ ታሪክ ይመስላል ጨርቆስ ነው የተወለድኩት በጣም ይገርማል የምታውቀኝ እስኪመስለኝ ድረስ አመሰግናለው ጋሽ
ዘኔ ታላቅ ሰው 🙏
❤❤❤🎉🎉🎉🎉🎉🎉
እኔም እድሉን ባገኝ ብዙ የማዝረከርከው ገመናችን ነበረ።በተለይ ደሴ ዙሪያዋን።😅
አስብ አስብ አለኝ የመጣሁበት ምድር
ለኔ የረበሹኝ ቀድመው የጠበቁኝ የነ አታስብ ክምር
ምን ያሳሰብሃል ፣እንደ ጭንቅ ተቆጥሮ
መፍቻውን አስጣሉን ችግር ተከምሮ
ስንት ድንግል አእምሮ ባግባብ ሣይታረስ
መፍትሔ ስጪ ሳይሆን ሽክም ሆኖ እብስ።
አመሰግናለው .......የእሳቤ መንገዶችን በትኩረት ለትለውልድ
ጋሽ ዘነበ ሁሌም አከብርሀለው !!!
Betam yetlyeh sew neh endat nedizhi yebralhe
ዘኔ እንወድሀለን እናከብርሀለን
በክብር አመሰግናለው
ጋሽ ዘኔ ስለ ልመናው ትክክለኛ ኢፎርሜሽን አልደረሰህም እንዴት መሰለህ የሆነ ኢትዮጵያዊ ይሞታል ልበልህ ማንኛውም ሰው ሊሞት ኑዛዜው አገሬ ላይ ቅበሩኝ ነው የሚለው ለደነዚህ አይነት ነገር ሌላ ቦታ ገዘብ ተሰብስቦ ቤተ ክርስታንም ይኬዳል እንጂ ደጅ ቁጭ ብሎ የሚለምን ዘኔ አጋነው ነው የነገሩህ ይታረም
Thanks a million!!!
For sharing 🙏🙏🙏
ወንድሜ ስላየሁህ ደስ ብሎኛል 1966 _2016 ተስፋዬ ዱላ
ጋሽ ዘኔ 🙏🙏🙏
Nurlgn zene. Sefi tkesha ysth.
አስረያየት ላለመስጠት ስል ስለ ሃገሬ መስማት አልፈልግም። ዛሬ ያንተን ስላዳመጥኩ ሳልወድ በግድ አስተያየት ልሰጥ ነው። ሰው ማሰብ አይፈልግም ባልከው አልስማማም። ሰው ሁሉ ያስባል። ነገር ግን የምታስበውን የሚሰጡህ የአልም መሪዎች ናቸው። ሲፈልጉ ስለበሽታ እንድታስብ ያደርጉሃል፣ ሲፈልጉ ስለ ምግብ፣ ሲፈልጉ ስለሰላምና ጦርነት፣ ሲፈልጉ ስለ ስፖርት፣ ሲፈልጉ ስለ ዘፈን እና ስለፊልም ፣ ሲፈልጉ ስለታዋቂ ሰዎች እንድታስብ በየጊዜው የተለያየ አጀንዳ ያቀብሉሃል። ወደድንም ጠላንም አንተን ጨምሮ ሁላችንም ላይ ስራ ተሰርቷል። በጥናት። የሃገራችን ሰዎች የስነልቦና ለውጥ አንዱ ማሳያ ነው። ይህ ደግሞ ተላላፊ የማህበረሰብ ቀውስን በአለም ላይ ፈጥሯል። ስለ ስደተኛ የተናገርከውም የዚሁ ውጤት ነው። ባዶ እጁን ሲመለስ ኩርኩሙ ብዙ ነው። እዛ ራሱን እንዳይለውጥ ስራም የምታገኘው ሲፈቀድልህ ነው። የስነልቦና ቀውሱም ቢሆን ከሃገር ቤት በባሰ መልኩ ውጪ ላይ አለ። ስለራሱ ያስባል፣ ገንዘብ ላክ እያለ የሚያስጨንቀው ቤተሰብ አለው፣ ወዘተርፈ... ማንበብ ያልከው ለማንበብ ጥሩ ስነልቦና፣ ደስተኝነት፣ ጊዜ ያስፈልጋል። ስራ የሚሰራ ሰው ደግሞ አቅሙን ሁሉ ጨርሶ ጨርቅ ሆኖ ነው የሚገባው። በዛ ላይ የዘረኝነት ጥላቻን ጠግቦ አይምሮውም አካሉም ደቆ ነው ወደቤቱ የሚገባው። ሃሳቢ የሌለው ህዝብ ጠላት ባሰበለት ይኖራል። እኛ እና አብዛኛው የአለም ህዝቦች ከሃሳቢ ወገን ይልቅ ተቺ ወገን ነው ያለን። በየትኛውም ማህበረሰብ ውስጥ ሁሉም ሰው ስለማህበረሰብ አያስብም። ጥቂቶች ናቸው። እነሱም እርስ በርሳቸው ሃሳብ የሚለዋወጡ ሳይሆኑ ለየብቻቸው የሚያስቡ አሊያም እርስ በርሳቸው የሚተቻቹ ናቸው። ሃሳብህን እየተቃወምኩ አይደለም። በሌላ አቅጣጫም ብታስበው ብዬ ነው። የምታነሳቸው ሃሳቦች ጥሩ ናቸው። በዚሁ ቀጥል!
ሠላም እባክህ ጋሼ ርዝርዝ ስላልከው ሀሳብ ከሌሎች አለም ላይ በዚህ ሀሳብ ዙሪያ ከተጻፉ መጸሀፍት ጋረ አጣምረህ ሙሉ ኘሮግራም ስራልን እባክህ በጣም ጠቃሚ ነው ዉሎን ያክማል በጣም።
ወይንም መፅሀፍትን ብትጠቁመን
ምነው አባቴ በሆንክ ብዬ ሁሌም እመኛለሁ
85% ቲኬት ገዝተዉ ሀገራቸዉ መመለስ አይችሉም😓 ትክክል ብለሀል!
የአአምሮ በሽተኞች ሆስፒታል ዉስጥ
ከ -30% በላይ ተማሚዋች ኢትዮጲያዉን ናቸዉ።
Gash zenbe endet nw consistent honen metsehafe mnanebebe mn chelewu pls bezi lay hasabe beteseten
አላህ ሂዳያ ይስጥክ ወገኔ ❤
Hi I like your looking that not all people like that
አነጋገር ከሚያምርባቸው በጣት ከሚቆጠሩ ሊቆች አንዱ ነህ፣ ለዚያውም የሚያውቁትን። ትልቅ አክብሮት አለኝ።
ዘንየ ምን ታጓጓናለን ቨርጅን ቨርጅን እያልክ አክባሪህ ነኝ
❤❤❤❤❤God bless you!!!!
Walishukuri 😂
እንዴት ማሰብ እንደምችል ምከረን?
ጋሼ የሚያዟቸውን መፅሐፍ የት እንደምናገኝ በዛው ቢጠቁሙን ስፈልግ አጣቸዋለሁ እና እባኮትን ቦታ ጠቁሙን
የሰው ልጅ ማሰብ እጣፉንታው ነው አለማሰብ አይቻልም ። 96% ሰው ሚጠቅመውን ከሚያስብ ቢሞት ይሻለዋል
3% ሚጠቅመውን የሚያስብ ይመስለዋል
1% ሚጠቅመውን ብቻ ያስባል ።
ዘኔ ጠፍህ እኮ
102 neew enji yenorew Endet neew 98 years yenorew?🤷♂️
አማርኛ አየህ ሲቆራረጥ
ከርዕሱ አኳያ ጥቅል ድምዳሜ መስጠት ተገቢ ይሆናልን ?
ሰማከው ግን?
ጋሼ ለምን ስለ ሀይማኖቶች በማስረጃ አያሳዩንም
No
ረዘዝ
ይሄ ማኛ ኢትዮጵያዊ አንደበቱ ደሞ ሲጣፍጥ በፊት የሆነ ቲቪ ላይ አየው ነበር ለምን አስተውት ስብህና ስላለው አላሽቃብጥም ብሏቸው እደሆነ አንድ ቀን መስማታችን አይቀሬ ነው እንደ ድሮ የተሰማህን ማውራት አይቻልም ትሳቀቃለህ
አንተ ስብአት ለአብን ተከትዬ ተሳክቶልኛል ትላ
አልተ
ለህ
Ante alawaki .... Read before u talk
The quote you are referring to is from Alan Russell, a burglar whose words were used by social psychologist Erich Fromm to illustrate a point in his book "Escape from Freedom" (also known as "The Fear of Freedom"). Russell said, “People don’t want to think. If one thinks, one must reach conclusions. Conclusions are not always pleasant.”
Fromm uses Russell’s insight to support his argument about human nature and the psychological mechanisms that people employ to escape the burdens of freedom and responsibility. Fromm suggests that many individuals prefer to avoid critical thinking and the accompanying responsibility because it can lead to uncomfortable truths and the necessity of making difficult decisions. Instead, people often choose paths that provide a sense of security and conformity, even if it means sacrificing their freedom or, metaphorically, "choosing to die" rather than confronting harsh realities.
Who is Alawaki?
Hurt people hurt people 😄
Zane♥️ ante mirt saw neh😍thinker. Keep it up 💪🦁👌
አህያ ውሻ
I don't like this guy. I witnesed his asertion with out evidance a lots of time and in his speach and book.
Exactly keep up
Thanks Sir
No