በመንግስት ስለተወረሱ ቤቶች የተሰጠ አዲስ አስገዳጅ ውሳኔ! - NBC ሕግ
HTML-код
- Опубликовано: 23 ноя 2023
- National Media SC is here to support, the success of our country's
transformational journey; to develop a civic-democratic political culture; which will be free from extremism and racism; for peace to prevail; for building a market-led economy; it is a corporation organized by patriotic Ethiopians who are motivated to make an ultimatum contribution through professional and responsible media;
#NBC_Ethiopia
#ሆኖ_መገኘት Развлечения
ተወረሱ ቤቶች መባል የለበት ከሕዝብ የተነጠቁ ቤቶች መባል አለበት መዋሸተ አሰፈልግ
አሁንም ፍትህ ቀበሌ በጉልበት
የወሠደዉን ቤታችንን እንዲመልሥ እንጠይቃለን
ጠበቃ ሙሉጌታ እጅግ በጣም የማከብራቸው የህግ ባለሙያ ናቸው። የሚሰጡት ህጋዊ ትንታኔዎችም አስተማሪዎች ናቸው።
የአንድ ግለሰብ ለፍቶ የሰራውን ቤት ፍሸታዊ መንግሰት የቀማውን መመለሰ አልበት አደዜጋ ከታሰበ እንጂ ቀበሌ የሰራው አይደለም የለገባብ የተነጠቀ ነው ስለዚህ የሕዝብ የነጠቀ ንብረት መመለሰ አለበት
በጣም የሚገርም እኮ ነው።የኔ ጉዳይ 1970 ዓም የተወሰደን ቤት ነው ።ቀበሌው ያቀረው ማስረጃ 1970 ጀምሮ እያስተዳደረ መሆኑን ገልፆ ፅፎአለል። በተጨማሪ 19 ክፈል በ1967 አስረክበን በ1970 የተወሰደው የምርጫ ቤት የነበረ ነው።እናም አበል አልበላንም ቤቱም በአንድ ግድግዳ ሆኖ ውስጥ ለውስጥ በር አለው።ፕራይቬታይዜሽን ደግሞ የናንተ ጉዳይ የኔ ስልጣን አደለም ብሎናል። ግን መፍትሄ ማን ይሆን የሚሰጠን ??
የተከበሩ የህግ ትንታኔ ሰጪ
ሁሌ ግራ የሚገባኝ በፍብ/ስ/ስ/ቁጥር 197 መሰረት ክስ የሚቀረጡ
ምን ምን አይነት ክሶች ናቸው
አባክህ ኦምጠነቅህ ስላለ አድራሻህን በጣም ተቸግራለሁ
ጠበቃሙሉጌታየት ቦታ ላገኞት እችላለው
ትርፍ ቤት ያልሆነ የተያያዙ በአንድ በር መዉጫ እተወጣ ያሉ ቤቶች እንዴት ታይቶ ነው አይመለስም የሚባለው?ይሄ እንዴት ይታያል?
Mule ye hig balemoya honeh bemayete des bilognal Ye Nazret qidst Maryam beteseb nebern , EGZI biher yimesgen 🙏❤
የጋራ ግርግዳ ያለወን ቤት ያለምንም መረጃ የተወረሰውስ አግባብ ነው
ቀበሌ ያለ አዋጅ ደካማ ና መሥማት የተሣነዉ ወንድማማቾችን ንብረት በጉልበት ቀምቶ ኖሮ አሁን
ተሥፋ ነበረን ፍትህ ተከለከልን
ትክክልኛ ጠበቀ ነሀ አደቅሀለው እደተ ያለ የፍትሕ ሰው በመጥፍቱ አገራች ውሰጥ የተፈጠረ ችገረ
Really? Please tell her the truth.
Without compensation, was taken for their friends and family. Tell her the truth.Take her on a tour all the homes taken. Why not show her the homes taken and now enjoyed by the government. The law is to help them stay in the house farm. The truth.
Ethiopia worries about communism forever!!!
በመሠረቱ አዋጅ47/67 ያለ ጥናት የተወሰደ ርምጃ ነው። ወታደሮች ያለ ሙያቸው ገብተው ህዝብን ለመርገጣቸው ማሳያ አዋጅ ነው።
አሁንም የመንግስት ቤቶች ኮርፖሬሽን
ያልተወረሱ ቤቶችን ቢችል ለመንጠቅ የላቀ ፍላጎት አለው።
ይህ ጉዳይ የቀበሌ ቤቶችን ብቻ ነወይ የሚመለከተው ኪራይ ቤቶች የሚያስተዳድረውስ ቤት። በልዩ ትዛዝማ የተወሰዱ ቤቶች በኪራይ ቤቶች እንጂ በቀበሌ የሚተዳደሩ ቤቶች አይደለም
ህጉ ያልቸወረሰ ቤትም በጉልበተኖች ጥሰው በመግባት አብዬት ጠባቂ በመሆናችዉ ጭረሸ ለልጆቻቸዉ ለማዉረሰ አየተንደረደሩያሉ
Be kebele yetewerese bete weste yalusewoche ahune condemeneyeme kagegu behala kondemenyemune eyakeraye bekebele bete weste 4ena 10 birr eykefele yenorale mengestene yehene mekotater yasfelgale Lenzhe mene mlashe alwote?🇪🇹
ለትወረሱ ግለ ሰቦች ካሳ ሊሰጣቸው የገባል አሁን
ግፈኛው የደርግ መንግለት፣ ጒዳ፣ ኩሽና ወርሶ የመንግስት ቤት ተብሎ ጠበቃ ዳኛ ባለስልጣን ቆመውለታል። ትርፍ ቤት ማለት ምን ማለት ነው። እኔዴትስ ተወረሰ፣ በግፍ በማስፈራራት በማሸማቀቅ የተወሰዱ ቤቶች የክርስቶስን ዳግም መምጣት ሳይጠይቅ ህሊና ያላቸው ባለስልጣኖች ፍትህ ፍርድ ይስጡበት
What about 40/60 ????????????????????????????????????????????????????
አይ ኢትዮጵያ እናት ሀገሬ!!
በዚያ ክፉ ዘመን ፣ ስርአቱ የተጠላና በአሁኑ ዘመን የሚወገዝ ሆኖ እያለ በዚያን ዘመን በዜጎች ላይ የምትና የዘረፋ ሕግ ይሰራበት የነበረውን ሕግ አሁንም በአንቀልባ ተሽክመውት እሹሩሩ ይሉታል ። የህን ማሻሻል ካልተቻለና በጥንቱ ሕግ የምንመራ ከሆነ ለመን መንግስቱ ከዙንባቤ መጥቶ አያስተዳድረንም ።ከመንግስቱ ያለመሻላችንን ነው የሚያሳየን ። ተዲያ መለወጣችን እምኑ ላይነው ?"
አሁንም በድሮ በሬ እያረስን ነው ። እድገታችን መቼ ይሆን መንግስት ከደሀው ላይ ገንዘብ ከመሰብሰብ የሚፋታው? በየትኛው ዘመን ይሆን? ወደወርቁ ፣ ወደ ዲያመንዱ ብንዞር አይቀልም ? ደሆችን ጣርያና ግድግዳ እያልን ዘመን በተቀየረ ቁጥር እኛ የማንለወጠው ? ተይ ሀገሬ ስሚ !!! ልጆችሽን ምከሪ !! እ/ር ሁሉን ሰጥቶን እኛ ግን ባለመግባባት የዘመናችን ፀኋይ እየጠለቀች ነው !!!!!
የቤቶች አይነቶች ቢለዪ ። ኩሽና ቤት መውረስና ቪላቤቶች እና ከዚህ በላይ ያሉትን በአንድነት ማየት የእይታ አድማሳችን የጠበበ እንደሆነ የሚያሳይ ነው ።
ጣሪያና ግድግዳው የተያያዘ ቤት በአነስተኛ ደመወዝ ለአንድ ቤቴሰብ የተሰራ ግድግዳው ጭቃ ሳይደርቅ መንግስት በ1966ዓም ተወረስ ፥
ወላጆቻችን መንግሥትን ከበረሃ እስከ ጦርግንባር ሕይወት መስዋዕትነት የተሰው ስሆን ለቤተስቦች የግል ይዞታ ጥያቄ እስካሁን ምላሽ የምስጥ የለም አጣን ጥያቄያችን ይመለስ ነው ሰም ካለ
ፌዴሬሽን ም/ቤት ትክክል ነው የቀበሌ ቤቶችን የምያስተዳድሩ ሙሰኖች የቤቶቹን ሰነዶችን ከቀድሞ ባቤቶች ጋር ተመሰጥረው በገንዘብ አጥፍተው ከ40 ዓመት በላይ በቀበሌ ሥተዳደር የኖረውን ቤት ቅፁ ስለሌለ ተከራዬች ወጥተው ለቀድሞ ባለይዞታዎች መመለስ ማለት ምን ያህል ቀውስ እንደምፈጥር ልብ ያለው ልብ ይበል ፌዴሬሽን ም/ቤት እሙአዬ ነው ።ጠበቃ።
Le Adds Abera bech new way
Begulbete ena belabu yeteserawene bete yemyakerayewe tewsedo 4birr eske15 birr tewsedo eskezare derese terfe bete teblo sewsede noro ahune degemo bete zureyawene eytelka genzebe kefelu teblo eutelefelr newe betame betame yemyaszene negeru hulu ye ferde gemdele zemene.
የሐይለስላሴ ዘመን የተቀበሉትን ካርታ የሚባል ነገር የለም ደብተር ነው ስለዚህ ደብተሩ ወደካርታ ተለውጦ ለግለሰቡ መሰጠት አለበት ለምን ቢባል የሰው ላብ ንው ይመለስ ገለሰቦቹ በህይወት ባይኖሩም ወራሾች አሉና ሜዳላይ መቅረት የለባቸውም።
በግፍ የተወረሰ ሐራም ነው። ትርፍ ቤት ማለት ተጨማሪ ክፍል ማለት አይደለም፡ በአንድ ጣራ ስር ያለ ጒዳ ትርፍ አይደለም፡ አባቱ ዳኛ ልጁ ቀማኛ በነበረበት ወቅት የተፈፀመ ግፍ መታረም አለበት። እንደ ትግራይ ቆራጥ ውሳኔ መሻር መመለስ አለበት።
በደርግ ግዜም ቀበሌ ባለሥልጣን በጉልበት ይቀማል
ዛሬ ፌደሬሽኑ ለቀበሌ ን ደገፈ
ፍትህ አሁንም ፍትህ እንጠብቃለን
008እና004ቅፀበሌለበት አልተወረሰም ማለት ነዉ ዘሎ የገባሁሉ አለ ይህለተወረሰበትም ልተወረሰበት ዘሎለገባዉም ኢትዮጵያ መነግሰት አላት መንግሰታችን አጣርቶ መመለስ አለበት ለምን አባቱገንጥሎገብቶ አሳደገዉ ምንም ገንዘብ ሳያወጣ ሳየወርደ ከእሱ ልጃቹ ምን ይማራሉ አሁንም መንግሰት በተቀየረ ቁጥር ዘርፈህ አስተዳድረኝ ሊልነዉ ማለት ነዉ ለትዉልድ ምን እናሰተምር ነጥቀን መስጠት ጥሮ ማግኝት ቀለለ ለትዉልድ ለምሳሌ ትዉልድን የትጋ ተበላሸ ጥናት ቢደረግ ዘረፋን መንጠቅ አፀያፌነዉ ብንል
Be mesekere mehone ayceleme weye yerasu lemhonu
Enam ya hasat zarafaw darsobinal badara tasaxto balabetu hahagar gudayi ba 1974 a.m dagm zamach hedaw adara taqabayi qabale wisx silxan siyagan lijochu Dakama mahonachawin awqo wadaqabale bamazor Adarawin bamablat lijochum zare naga abatachin yimaxal iyalu sixabiqu abatim altamalasam enatim motach lijochim bahig warashinatchawin aragagxaw ka 2001 jamiro eska 2014 gibir kasgabaru bahuwala yahasat masraja bamaqirab ka Warada f.bet eska Zon hedaw baganzab endiyaxu tadargawal wadasabar lamahed yaqim gudayi agdoachawal bicha faxari yadahan enba yabs yihonal lanai lanantam edime yisxan// gin iwnat sitidabaq yasazinal/_😊
,Yateworese guwada,, cushina,, yataysyaze kifil,, abalyaltabalabet kufke indat yatsyal, haramnae,, gifnaw. Einbanaw,
አንድ ጥያቄ ጠይቂልኝ ቤተሰብ ሲሞት አበል የሚቆመው ለምንድነው ?ሊያውም ለ 4 ቤት 34 ብር ከ50 ሳንቲም ይከፈል ነበር